ግሎባል ፋኖ ሚዲያ/ዓፋሚ/Global Fano Media/GFM
1.34K subscribers
4.16K photos
331 videos
17 files
2.2K links
የፋኖ ድምፅ
Download Telegram
የደጋው መብረቅ ኮር የፌደራል ጥቁር አስፓልትን ይዞ ሲጓዝ በነበረ የጥላት ጥምር ጦር ላይ ከባድ ጥቃት በመፈፀም ድል አስመዘገቡ::

አፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ የደጋው መብረቅኮር ከጋሸና ወደ ወልድያ ሲቀሳቀስ በነበረ ጥምር የጥላት ሰራዊት ላይ ከባድ ጥቃት ሲፈፀም የብርሀኑ ጁላ መከላከያዎች በንፁሀንና በእንስሶች ላይ ፀያፍ ጥቃትን በበኩሏቸው ፈፅመዋል!!

ጥር 22/2018 ዓ/ም መነሻውን ከጋሸናና መቄት ፍላቂት ያደረገው የብርሀኑ ጁላ መከላከያ ሰራዊትና የአረጋ ከበደ አድማበትን ሰራዊት ጥቁር የፌደራል አስፓልት መንገድን ይዞ ሲቀሳቀስ በነበረ ሰራዊት ላይ በደጅን ክፍለጦርና የኮሩ ቃኝ ሻለቃ ግስላዎች በተወሰደ የደፈጣ ጥቃት የፋሽስቱ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ተደርገዋል።

በጋዞ ወረዳ እስታይሽ ከተማ ዙሪያ ላይ በተደረገ የደፈጣ ኦፕሬሽን 21 የጥላት ጥምር ጦር ሲደመሰሱ፤37ቱ ከባድ ቁስለኛ ተደርገዋል። ከድሽቃ እስከ ሞርተር የቀላቀለው የደፈጣ ኦፕሬሽን በጥላት ላይ አገት ያስደፋ ጥቃትን መፈፀም ሲቻል ይሄንን ከባድ ጉዳትና ውድቀት ያስተናገደው የጥላት ሰራዊት ከእስታይሽ ከተማ ፈርጥጦ ሲወጣ በደመነፍስ ከአራት በላይ ንፁሀኖች ላይ ጥቃት ሲፈፅም፤በርካታ የገበሬዎችን እንስሳቶችን ጭምር ጨፍጭፎ ገድሏል።የአማራ የሁሉም ነገር ጥላት ሆኖ የተነሳው የፋሽስቱ ስርዓት ንፁሀኖችንና እንስሶችንም ታርጌት በማድረግ ጥቃት ፈፅሟል።

መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) የደጋው መብረቅ ኮር ህ/ግ ክፍል
ጥር 22/2018 ዓ.ም
🙏1
የአደረጃጀት / የሪፎርም ዜና

የአፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የኮር አመራሮች ፣ የአራቱም ክ/ጦ አመራሮች/ አድዋ ክ/ጦ ፣ ቋራ ኦሜድላ ክ/ጦ ፣ ፊታውራሪ ክ/ጦ እና ካራማራ ክ/ጦ
ከቀጠናው የተቋም ግብረሀይል አርበኛ ዮሀንስ/ ሰብሳቢ ፣ አርበኛ ባሻ ስጦታው ፣ አርበኛ ታደሰ ወርቁ ፣ አረበኛ የሻንበል አምሳሉ ማዘንጊያ፣ አርበኛ መቶ አለቃ ቢራራ ታሪክ ፣ አርበኛ ኢንጅነር በየነ አለማው ባሉበት ለ5 ቀን ያህል ጥልቅ ውይይቶችንና ግምገማዎችን በማድረግ አቅምንና እውቀትን ባማከለ መልኩ የመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር በተሻለና ግልፅ በሆነ መንገድ ኃላፊነት የሚሰማቸውን በየ መክሊታቸው እና በስራ አፈፃፀማቸው ነባር የኮር አመራርንና የ4ቱን ክ/ጦ አመራር በማወዳደር እንደሚከተለው የኮሩን ሪፎርም መስራት ተችሏል።

1.የኮር ዋና ሰብሳቢ .......አርበኛ ማንዴላ እያዩ
2.የኮር ም/ሰብሳቢ.........አርበኛ ባበይ አንባየ
3.የኮር ወ/አዛዥ.............አርበኛ በሊሁን ጌታቸው
4.የኮር ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ.......አርበኛ በላይሁን ይትባረክ
5.የኮር ጽ/ቤት ኃላፊ.............አርበኛ ኢንጅነር አትርሰው ሙሉቀን
6.የኮር አስተዳደር ኃላፊ.........አርበኛ ሀይሉ ግርማው
7.የኮር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ.........አርበኛ ጌታቸው ነጋ
8.የኮር ዘመቻ ኃላፊ........................አርበኛ ጌታቸው አማረ
9.የኮር ልዩ ኦፕሬሽን ኃላፊ......... አርበኛ አስፋው ባዬ
10.የኮር ስልጠና ክፍል ኃላፊ .......አርበኛ ዮሀንስ አሰፋ
11.የኮር ህዝብ አስተዳደር ኃላፊ .......አርበኛ ሳሙኤል ሙላው
12.የኮር ሎጀስቲክ አቅርቦት ኃላፊ......... አርበኛ ታድዮስ በለጠ
13.የኮር ህግና ስነመግባር ኃላፊ...........አርበኛ ጌትነት ጌጡ
14.የኮር ወታደራዊ እቅድና እስትራቴጂ.......አርበኛ ማንደፍሮ አራጌ
15.የኮር መረጃና ደንነት .................አርበኛ--------------
16.የኮር ቀጠናዊ ትስስር.......................አርበኛ ባበይ ጌታነህ
17.የኮር አደረጃጀት .............................አርበኛ ሙሉጌታ አበበ
18.የኮር የሴቶች ጉዳይ ኃላፊ.................አርበኛ ታድላ ስማቸው
19.የኮር ዋና አማካሪ...........................አርበኛ መላክ ስሜነህ
20.የኮር ም/ወ/አዛዥ...........................አርበኛ አስቻለው ዘመነ
21.የኮር ም/ ዘመቻ...............................አርበኛ ቻሌ ንጉሴ እና አርበኛ አየልኝ ገድፍ
22.የኮር ም/ ልዩ ኦፕሬሽን........................አርበኛ ሀብታሙ ብዙነህ
23.የኮር ም/ ፖለቲካ............................. አርበኛ እንዳልካቸው አስማማው
24.የኮር ም/ፅ/ቤት ..............................አርበኛ እርስቱ አባይ
25.ም/ኮር አስተዳደር.............................አርበኛ እንግዳው መዝገብ
26.ም/ህዝብ አስተዳደር....................... አርበኛ አስተዋለ አቃናው
27.ም/ መረጃና ደንነት..........................‑------============
28.ም/ አደረጃጀት...............................አርበኛ መ/ር አለምቀን መለሰ
29.ም/ ስልጠና ክፍል.......................አርበኛ ዳዊት ዘመነ
30.ም/ሎጀስቲክ...............................አርበኛ መላክ ሞላ
31.ም/ህግና ስነመግባር.....................አርበኛ ንጋት መዝገቡ
32.ም/ህ/ግንኙነት ............................አርበኛ መ/ር አስተዉል አምሳሉ
33.በኮር አስተዳደር ስር ፋይናንስ ............አርበኛ ክንድየ ፀጋየ
34.በኮር አስተዳደር ስር ግዥ.................አርበኛ ማሩ በሪሁን
35.በኮር አስተዳደር ስር የሰው ኃይል.........አርበኛ ዲ/ን እስጢፋኖስ ሙላት
36.በሎጀስቲክ ስር ኦርዲናስ....................አርበኛ ደምስ ለገሰ

ይህ በእንዲህ እንዳለ በአርበኛ ዮሀንስ ሰብሳቢነት የሚመራው የቀጠናው የተቋም ግብረሀይል ከተመደቡበት ጀምሮ እስከ አሁኗ ስአት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ቀንም ማታም ተደጋጋሚ መድረኮችን በመፍጠር ረገድ ያላሰለሰ ጥረት በማድረግ ቀጠናውን የተሻለ አደረጃጀትና መርህ እንዲኖረው ዘርፈ ብዙ ውጣ ውረዶችን አልፈው ለዚህ ታሪካዊ ዳራ በመድረሳቸው ሁሉም ክ/ጦ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።

አርበኛ ሻለቃ ሙላት ሲሳይ በመጨረሻው ቀን በቦታው በመገኘት መልእክታቸውን አስተላልፈዋል መነጋገር ፣ መወያየት ፣ የተሻለን አደረጃጀት በጋራ ማፅደቅ ፣ በብስለት መምራት እና መርህን ትኩረት ማድረግ ፣ ትግሉን የተሻለና ተሻጋሪ ከማድረግ አንፃር ተግቶ መስራት አስፈላጊ መሆኑን ገልፀው ለኮሩ አመራርም ቃለ መሀላ መስጠት ችለዋል።

አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር ም/ህ/ግንኙነት ፋኖ መ/ር አስተውል አምሳሉ
ጥር 24/2018
🙏41
ሰበር የድል ዜና!!!
ሚኒሻው አከርካሪውን ተመታ!!!

መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የአድዋ ክ/ጦ ተወርዋሪ በትናንትናው እለት ጥር 18/2018 የአገዛዙ አሸርጋጅ ሆድ አደር ሚኒሻ ከአፀደማርያም ተነስቶ ወደ ጋራስጌ እየተንቀሳቀሰ ባለበት ስአት ደፈጣ በመያዝ ዘከር ላይ መብረቃዊ ጥቃት ማድረስ ተችሏል። ይሄን መብረቃዊ ጥቃት መቋቋም ያልቻለው የአማራ አስገዳይ ደላላ ሆድ አደር ሚኒሻ የድረሱልኝ ጩኸቱን እየቀባጠረ ሙትና ቁስለኛውን እያዝረከረከ ወደ መጣበት ሊመለስ ችሏል።

በዚህ የደፈጣ ውጊያ የተገኘ ድል:
ሙት=4
ከባድና ቁስለኛ =6

ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተውል አምሳሉ
ጥር 19/2018
👍2🙏2