ብልፅግና ወልቃይት ላይ የመዘዘው የመጨረሻ ካርዱ!
ከጥር 18/2018 ዓ/ም ጀምሮ በአማራ ክልል ወልቃይት ቀጠና በማይ-ዳጉሻ በኩል የተጀመረው ውጊያ አድማሱን አስፍቶ በምስራቅ ጠለምት እና በምዕራብ ጠለምት ከባድ ውጊያ እየተካሄደ ይገኛል።
ሦስተኛ ቀኑን ባስቆጠረው ውጊያ በሰላሬ፣ በመቃብር አንበሳ፣ ማይበረና ሰራር የተባሉ አከባቢዎችን ጨምሮ በምጫራ ግንባር በአጠቃላይ በሦስት ግንባሮች በከባድ መሣሪያዎች ታግዞ እየተካሄደ መሆኑን መረብ ሚዲያ ለማረጋገጥ ችሏል።
ብልፅግና፡ በባለቤቱ በአማራ ቁጥጥር ስር የሚገኘውን ወልቃይትን ከሕወሓት ታጣቂዎች የሚከላከል መስሎ ተኩስ ከጀመረ በኋላ፡ እንደለመደው በስልታዊ ማፈግፈግ ስም ወልቃይትን ሙሉ ለሙሉ ለሕወሓት በማስረከብ "ወልቃይትን ከወረራ እንዳልከላከል ፋኖ እንቅፋት ሆኖብኛል" የሚል ካርድ ለመምዘዝ መዘጋጀቱም ታውቋል።
ብልፅግናም ሆነ የብልፅግና ተላላኪው በአዴን የወልቃይት ጉዳይ ጉዳያቸው አይደለም። እነዚ ሁለት ፀረ አማራ ኃይሎች ወልቃይትን የሚፈልጉት ለፖለቲካዊ ትኩሳታቸው ማብረጃ ብቻ ነው።
ወዲህ ደግሞ በአዴን የወልቃይትን አጀንዳ የሚያነሳው ፋኖን እርስ በእርሱ ለመከፋፈልና ከሕዝቡ ጋር የመነጠል ስራ ለመስራት ነው።
እንጂማ በአዴን በየትኛው ጊዜና ሰዓት ነው የፌደራል መንግስቱ እግር አጣቢ ከመሆን ወጥቶ ለሕዝብ አስቦና ተቆርቁሮ የሚያውቀው።
የአማራን እርስት አሳልፈው የሰጡ በአዴኖች፣ ከክልሉ ውጭ ያለው አማራ ውክልና እንዳያገኝ በማድረግ ለዘር ፍጅት የዳረጉት በአዴኖች፣ ለመጣ ለሄደው የፌደራል መንግስት ዘዋሪ ቡድን ማጎብደድና መላላክ የማይሰለቻቸው በአዴኖች፣ የፌደራል መንግስቱ ከድሮንና ጄት ጀምሮ በአለም አቀፍ የጦር ሕግ የተከለከሉ መርዛማ መሳሪያዎችን ጭምር ታጥቆ የክልሉ ሕዝብ ላይ የዘር ጭፍጨፋ እንዲፈፅም የፈቀዱና አሁንም ይሄንን ዘግናኝ ድርጊት እየመሩና እያስተባበሩ የሚገኙት በአዴኖች፣ ሕዝቡ አማራዊ ስነልቦና እንዳይኖረው በአጥንትና ጉልጥምት ቆጠራ ተዘፍቆ፡ በጎጥና በመንደር ተወሽቆ እንዲቀር ለማድረግ ሌት ተቀን የሚታትሩት በአዴኖች ናቸው።
ከአማራ ባሕል ያፈነገጡ፣ አማራዊ ስነ ሰብ ያልተላበሱና ስልብ ስነልቦና ያላቸው፣ መላላክን እና መገረድን እንደክብር የሚቆጥሩት የበአዴን ሰዎች እንዴት አያሌ መስዋዕትነት ስለተከፈለበት ወልቃይት ሊያስቡ ይችላሉ?
የበአዴን ሰዎች ከአማራ ተቆርሰው ለተወሰዱ ለየትኛውም እርስቶች እዝነትም ሆነ መቆርቆር ፈጥሮባቸው አያውቅም።እንደውም ደሴና ኮምቦልቻን ጨምሮ ሙሉ ወሎን በወራሪው ኦህዴድ ጠቅልሎ ለማስወሰድ ጫፍ ደርሰዋል።
ይህ ቡድን ሙሉጊዜውን በግርድና በማሳለፉ አሁን የአማራ ሕዝብ ላለበት ሁኔታ አጋልጦታል።
ይሄው የአማራ ሕዝብ የመከራ ምንጭ የሆነው በአዴን ከፌደራል መንግስቱ ጋር በመመሳጠር ከጥር 18/2018 ዓ/ም ጀምሮ በወልቃይት በኩል አዲስ ጥቃት በመክፈት እንደለመዱት በስልታዊ ማፈግፈግ ስም ገና ነፃነቱን አጣጥሞ ያልጨረሰውን የወልቃይት አማራን ሕዝብ ዳግም ለወረራ ሊዳርጉት ቋምጠው ተነስተዋል።
ቡድኑ በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ ለመምታት ያስችለው ዘንድ፡ ከርስት በላይ የሆነውን የወልቃይትን ጉዳይ በመግፋት ሕዝቡን ለጥቃት ከመዳረጉም በላይ የፋኖን ኃይል ለማዳከምና እርሱ በእርሱ ለመከፋፈል "ፋኖ ከሕወሓት ጋር ተባብሮ" ወልቃይትን አስወረረብን የሚል አጀንዳ መምዘዙ እጅግ አስገራሚ ያደርገዋል።
ብልፅግና በወልቃይት ጥቃት እንዲመጀመር ማስደረጉ ዋነኛ ምክኒያት ከሰሞኑ የአማራ ፋኖ ወጥ የሆነ አደረጃጀት መመስረቱን ተከትሎ የፈጠረበት ከባድ ድንጋጤና ጭንቀት ነው።
የፋኖን የወደፊት አቅጣጫ ያዛባልናል ብለው ካሰቡት አንዱ የወልቃይትን ጉዳይ አጀንዳ በማድረግና ዳግም በማስወረር፡ አስወረርከን የሚል አማራ ከተነሳም፡ የሕወሓት ታጣቂዎችን ከወልቃይት እንዳላስወጣ ፋኖ እንቅፋት ሆኖብኛል የሚል ካርድ ለመምዘዝ አልሞ ነው።
ነውረኛውና ልፍስፍሱ ብልፅግና የሕወሓት ታጣቂዎች በወልቃይት የከፈቱትን ወረራ ለመቀልበስ መከላከያ ሰራዊቱን ካሰማራው ፋኖ ቀጥታ ያለከልካይ ወደ አራት ኪሎ ያመራብኛል የሚል የቂል መልስ እንደሚሰጥም ይጠበቃል።
ለዛም ነው ብልፅግና በወልቃይት ጥቃት መከፈቱን ተከትሎ አፀፋዊ ምላሽ ወሰድኩ የሚል የተለመደ ቀደዳውን በአክቲቪስቶቹ በኩል እያስነገር የሚገኘው።
ነገ ደግሞ "ስልታዊ" ብሎ የሚጠራውን የማፈግፈግ አይነት ያፈገፍግና ለምን የሚል ጥያቄ ሲነሳበት ወልቃይት ላይ የተቃጣውን ወረራ እንዳልመክት ፋኖ እንቅፋት ፈጠረብኝ በሚል የለቅሶ ፖለቲካ ለመስራት ካሁኑ ድንኳን ተከላ ጀምሯል።
ግራም ነፈሰ ቀኝ፣ ጣፈጠም መረረም የአማራ ፋኖ እያደረገ ባለው የሕልውና ትግል ቀዳሚ አላማው የተከበረ፣ እርስቶቹ የተጠበቁለትና ማንነቱ የማያስጠቃው አማራ እንዲኖር ማድረግ፣ ሕልቆ መሣፍርት ግፍና መከራን ጨምሮ የዘር ጭፍጨፋ ለተፈፀመበት የአማራ ሕዝብ ፍትሕ ርትዕ ማስፈን መሆኑን ሀገር ያወቀው ፀሐይ የሞቀው ሐቅ ነው።
@መረብ ሚዲያ
ከጥር 18/2018 ዓ/ም ጀምሮ በአማራ ክልል ወልቃይት ቀጠና በማይ-ዳጉሻ በኩል የተጀመረው ውጊያ አድማሱን አስፍቶ በምስራቅ ጠለምት እና በምዕራብ ጠለምት ከባድ ውጊያ እየተካሄደ ይገኛል።
ሦስተኛ ቀኑን ባስቆጠረው ውጊያ በሰላሬ፣ በመቃብር አንበሳ፣ ማይበረና ሰራር የተባሉ አከባቢዎችን ጨምሮ በምጫራ ግንባር በአጠቃላይ በሦስት ግንባሮች በከባድ መሣሪያዎች ታግዞ እየተካሄደ መሆኑን መረብ ሚዲያ ለማረጋገጥ ችሏል።
ብልፅግና፡ በባለቤቱ በአማራ ቁጥጥር ስር የሚገኘውን ወልቃይትን ከሕወሓት ታጣቂዎች የሚከላከል መስሎ ተኩስ ከጀመረ በኋላ፡ እንደለመደው በስልታዊ ማፈግፈግ ስም ወልቃይትን ሙሉ ለሙሉ ለሕወሓት በማስረከብ "ወልቃይትን ከወረራ እንዳልከላከል ፋኖ እንቅፋት ሆኖብኛል" የሚል ካርድ ለመምዘዝ መዘጋጀቱም ታውቋል።
ብልፅግናም ሆነ የብልፅግና ተላላኪው በአዴን የወልቃይት ጉዳይ ጉዳያቸው አይደለም። እነዚ ሁለት ፀረ አማራ ኃይሎች ወልቃይትን የሚፈልጉት ለፖለቲካዊ ትኩሳታቸው ማብረጃ ብቻ ነው።
ወዲህ ደግሞ በአዴን የወልቃይትን አጀንዳ የሚያነሳው ፋኖን እርስ በእርሱ ለመከፋፈልና ከሕዝቡ ጋር የመነጠል ስራ ለመስራት ነው።
እንጂማ በአዴን በየትኛው ጊዜና ሰዓት ነው የፌደራል መንግስቱ እግር አጣቢ ከመሆን ወጥቶ ለሕዝብ አስቦና ተቆርቁሮ የሚያውቀው።
የአማራን እርስት አሳልፈው የሰጡ በአዴኖች፣ ከክልሉ ውጭ ያለው አማራ ውክልና እንዳያገኝ በማድረግ ለዘር ፍጅት የዳረጉት በአዴኖች፣ ለመጣ ለሄደው የፌደራል መንግስት ዘዋሪ ቡድን ማጎብደድና መላላክ የማይሰለቻቸው በአዴኖች፣ የፌደራል መንግስቱ ከድሮንና ጄት ጀምሮ በአለም አቀፍ የጦር ሕግ የተከለከሉ መርዛማ መሳሪያዎችን ጭምር ታጥቆ የክልሉ ሕዝብ ላይ የዘር ጭፍጨፋ እንዲፈፅም የፈቀዱና አሁንም ይሄንን ዘግናኝ ድርጊት እየመሩና እያስተባበሩ የሚገኙት በአዴኖች፣ ሕዝቡ አማራዊ ስነልቦና እንዳይኖረው በአጥንትና ጉልጥምት ቆጠራ ተዘፍቆ፡ በጎጥና በመንደር ተወሽቆ እንዲቀር ለማድረግ ሌት ተቀን የሚታትሩት በአዴኖች ናቸው።
ከአማራ ባሕል ያፈነገጡ፣ አማራዊ ስነ ሰብ ያልተላበሱና ስልብ ስነልቦና ያላቸው፣ መላላክን እና መገረድን እንደክብር የሚቆጥሩት የበአዴን ሰዎች እንዴት አያሌ መስዋዕትነት ስለተከፈለበት ወልቃይት ሊያስቡ ይችላሉ?
የበአዴን ሰዎች ከአማራ ተቆርሰው ለተወሰዱ ለየትኛውም እርስቶች እዝነትም ሆነ መቆርቆር ፈጥሮባቸው አያውቅም።እንደውም ደሴና ኮምቦልቻን ጨምሮ ሙሉ ወሎን በወራሪው ኦህዴድ ጠቅልሎ ለማስወሰድ ጫፍ ደርሰዋል።
ይህ ቡድን ሙሉጊዜውን በግርድና በማሳለፉ አሁን የአማራ ሕዝብ ላለበት ሁኔታ አጋልጦታል።
ይሄው የአማራ ሕዝብ የመከራ ምንጭ የሆነው በአዴን ከፌደራል መንግስቱ ጋር በመመሳጠር ከጥር 18/2018 ዓ/ም ጀምሮ በወልቃይት በኩል አዲስ ጥቃት በመክፈት እንደለመዱት በስልታዊ ማፈግፈግ ስም ገና ነፃነቱን አጣጥሞ ያልጨረሰውን የወልቃይት አማራን ሕዝብ ዳግም ለወረራ ሊዳርጉት ቋምጠው ተነስተዋል።
ቡድኑ በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ ለመምታት ያስችለው ዘንድ፡ ከርስት በላይ የሆነውን የወልቃይትን ጉዳይ በመግፋት ሕዝቡን ለጥቃት ከመዳረጉም በላይ የፋኖን ኃይል ለማዳከምና እርሱ በእርሱ ለመከፋፈል "ፋኖ ከሕወሓት ጋር ተባብሮ" ወልቃይትን አስወረረብን የሚል አጀንዳ መምዘዙ እጅግ አስገራሚ ያደርገዋል።
ብልፅግና በወልቃይት ጥቃት እንዲመጀመር ማስደረጉ ዋነኛ ምክኒያት ከሰሞኑ የአማራ ፋኖ ወጥ የሆነ አደረጃጀት መመስረቱን ተከትሎ የፈጠረበት ከባድ ድንጋጤና ጭንቀት ነው።
የፋኖን የወደፊት አቅጣጫ ያዛባልናል ብለው ካሰቡት አንዱ የወልቃይትን ጉዳይ አጀንዳ በማድረግና ዳግም በማስወረር፡ አስወረርከን የሚል አማራ ከተነሳም፡ የሕወሓት ታጣቂዎችን ከወልቃይት እንዳላስወጣ ፋኖ እንቅፋት ሆኖብኛል የሚል ካርድ ለመምዘዝ አልሞ ነው።
ነውረኛውና ልፍስፍሱ ብልፅግና የሕወሓት ታጣቂዎች በወልቃይት የከፈቱትን ወረራ ለመቀልበስ መከላከያ ሰራዊቱን ካሰማራው ፋኖ ቀጥታ ያለከልካይ ወደ አራት ኪሎ ያመራብኛል የሚል የቂል መልስ እንደሚሰጥም ይጠበቃል።
ለዛም ነው ብልፅግና በወልቃይት ጥቃት መከፈቱን ተከትሎ አፀፋዊ ምላሽ ወሰድኩ የሚል የተለመደ ቀደዳውን በአክቲቪስቶቹ በኩል እያስነገር የሚገኘው።
ነገ ደግሞ "ስልታዊ" ብሎ የሚጠራውን የማፈግፈግ አይነት ያፈገፍግና ለምን የሚል ጥያቄ ሲነሳበት ወልቃይት ላይ የተቃጣውን ወረራ እንዳልመክት ፋኖ እንቅፋት ፈጠረብኝ በሚል የለቅሶ ፖለቲካ ለመስራት ካሁኑ ድንኳን ተከላ ጀምሯል።
ግራም ነፈሰ ቀኝ፣ ጣፈጠም መረረም የአማራ ፋኖ እያደረገ ባለው የሕልውና ትግል ቀዳሚ አላማው የተከበረ፣ እርስቶቹ የተጠበቁለትና ማንነቱ የማያስጠቃው አማራ እንዲኖር ማድረግ፣ ሕልቆ መሣፍርት ግፍና መከራን ጨምሮ የዘር ጭፍጨፋ ለተፈፀመበት የአማራ ሕዝብ ፍትሕ ርትዕ ማስፈን መሆኑን ሀገር ያወቀው ፀሐይ የሞቀው ሐቅ ነው።
@መረብ ሚዲያ
👍2
በሆዳቸው ወድቀው ለብልፅግና መገረድን ምርጫቸው ያደረጉ (ትግሉን የከዱ ባንዳወችም፣ ቀድመው የፈረሙቱ የአብን ሰወችም ሆኑ ሌሎች ከህሊናቸዉ የተፋቱ የአብይ አማሮች) የሚግባቡበት የጋራ ቋንቋ አላቸው። ፋኖን በተላላኪነት መፈረጅ።
ይህንን ነገር ደጋግመው የሚያጮሁት መደበቂያ ፍለጋ ነው። የዘር ማጥፋት ጦርነት ታውጆበት እየተጨፈጨፈ ያለን ህዝብ በመካዳቸው እርቃናቸውን ቆመዋል። ከሞራል፣ ከህሊና እና ከታሪክ ጥያቄወች የሚሸሸጉበት ዋሻ ፈልገዋል። ይህንን ዋሻ ያጡ ባንዳወች እና የተላላኪነት ምልክቶች ህይወቱን እየሰጠ ህዝቡን ከጥፋት በማዳን ላይ ያለን ታጋይ በማጠልሸት እና አቻ ፍለጋ ላይ በመሰማራት ራሳቸውን ሊያስደስቱ እየደከሙ ነው።
እነሱ እርቃናቸውን ስለቆሙ ከትግላችን አነሳስ እና ባህሪ ጋር በማይገናኝ መንገድ ፋኖን የሆነ አካል ይመራዋል ብሎ በመፈረጅ እንደነሱ ህሊናችን እንዲታረዝላቸው ይፈልጋሉ።
ፋኖ በታሪክ ፊት በክብር የሚያቆመዉን ፀረ- አገዛዝ ተጋድሎ እያደረገ ነው። መላላክ እና በራስ ህዝብ ላይ መቆመር የባንዳወች የህይወት መመሪያ ነው። ፋኖ የአማራን ህዝብ ከመጥፋት ለመታደግ ክቡር መስዋዕትነት የሚከፍል በዚህ ዘመን ካሉ ግዙፍ የነፃነት፣ የሰብአዊ መብት ታጋዮች ቀዳሚው ነው።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ የሚያስከትለው ወይም በጋራ የሚያሰልፈው እንጅ ለብልፅግና እንዳደሩቱ የሚገብርለት ወይም ጁኒየር የሚሆንለት አጋር የለዉም። በህልውናችን ላይ በመጣ ግዜ ህወሃትን ጨምሮ የትኛውንም አካል ለመዋጋት የሚቀድመን እንደሌለ ህዝባችን ጠንቅቆ ያውቃል። ይህንን ደግሞ ከአብይ ጉያ ስር ተወሽቀን ሳይሆን በራሳችን መንገድ ያደረግነው፣ ማድረግም የምንችለው እንደሆነ በተግባር አረጋግጠናል።
የህልዉና ጦርነት ውስጥ የከተተን የብልፅግና አገዛዝ ፕሮፖጋንዳም የውጊያ መስመርም ሊያዘጋጅልን አይችልም። በUAE ጀት እና ድሮን አማራን ለሚጨፈጭፈው አብይ አህመድ ስልጣን በፈቃደኝነት የሚፈስ የአማራ ደም አይኖርም። መስዋዕትነት የምንከፍለው አረመኔውን አገዛዝ በማስወገድ የህልውና ጥያቄያችንን በምሉዕነት ለማረጋገጥ ነው።
የአፍሪካ ቀንድ ሰላም የሚመጣው ብልፅግና ሲወገድ ብቻ ነው።
©አርበኛ አስረስ ማረ
ይህንን ነገር ደጋግመው የሚያጮሁት መደበቂያ ፍለጋ ነው። የዘር ማጥፋት ጦርነት ታውጆበት እየተጨፈጨፈ ያለን ህዝብ በመካዳቸው እርቃናቸውን ቆመዋል። ከሞራል፣ ከህሊና እና ከታሪክ ጥያቄወች የሚሸሸጉበት ዋሻ ፈልገዋል። ይህንን ዋሻ ያጡ ባንዳወች እና የተላላኪነት ምልክቶች ህይወቱን እየሰጠ ህዝቡን ከጥፋት በማዳን ላይ ያለን ታጋይ በማጠልሸት እና አቻ ፍለጋ ላይ በመሰማራት ራሳቸውን ሊያስደስቱ እየደከሙ ነው።
እነሱ እርቃናቸውን ስለቆሙ ከትግላችን አነሳስ እና ባህሪ ጋር በማይገናኝ መንገድ ፋኖን የሆነ አካል ይመራዋል ብሎ በመፈረጅ እንደነሱ ህሊናችን እንዲታረዝላቸው ይፈልጋሉ።
ፋኖ በታሪክ ፊት በክብር የሚያቆመዉን ፀረ- አገዛዝ ተጋድሎ እያደረገ ነው። መላላክ እና በራስ ህዝብ ላይ መቆመር የባንዳወች የህይወት መመሪያ ነው። ፋኖ የአማራን ህዝብ ከመጥፋት ለመታደግ ክቡር መስዋዕትነት የሚከፍል በዚህ ዘመን ካሉ ግዙፍ የነፃነት፣ የሰብአዊ መብት ታጋዮች ቀዳሚው ነው።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ የሚያስከትለው ወይም በጋራ የሚያሰልፈው እንጅ ለብልፅግና እንዳደሩቱ የሚገብርለት ወይም ጁኒየር የሚሆንለት አጋር የለዉም። በህልውናችን ላይ በመጣ ግዜ ህወሃትን ጨምሮ የትኛውንም አካል ለመዋጋት የሚቀድመን እንደሌለ ህዝባችን ጠንቅቆ ያውቃል። ይህንን ደግሞ ከአብይ ጉያ ስር ተወሽቀን ሳይሆን በራሳችን መንገድ ያደረግነው፣ ማድረግም የምንችለው እንደሆነ በተግባር አረጋግጠናል።
የህልዉና ጦርነት ውስጥ የከተተን የብልፅግና አገዛዝ ፕሮፖጋንዳም የውጊያ መስመርም ሊያዘጋጅልን አይችልም። በUAE ጀት እና ድሮን አማራን ለሚጨፈጭፈው አብይ አህመድ ስልጣን በፈቃደኝነት የሚፈስ የአማራ ደም አይኖርም። መስዋዕትነት የምንከፍለው አረመኔውን አገዛዝ በማስወገድ የህልውና ጥያቄያችንን በምሉዕነት ለማረጋገጥ ነው።
የአፍሪካ ቀንድ ሰላም የሚመጣው ብልፅግና ሲወገድ ብቻ ነው።
©አርበኛ አስረስ ማረ
👍2
ጀግኖች ለአላማቸው ይሰዋሉ! ትግላቸውና አላማቸው ይቀጥላል!
ጥር 20/2018 ዓ/ም ጀግናው መኩሪያ ፈንቴ ለአላማውና የህልውና አደጋ ላይ ላለው ህዝቡ አንድያ ህይወቱን ለግሷል!
አርበኛ መኩሪያ ፈንቴ የመጀመሪያ ዲግሪውን በመቀሌ ዩኒቨርስቲ የተመረቀ ሲሆን፤ሁለተኛ ድግሪውን በወልድያ ዩኒቨርስቲ ተመርቋል:: በ2013 ዓ/ም የአማራ ፋኖ ንቅናቄንና ምስረታዎችን በመቀላቀል የአርበኝነቱን ህይዎት ያኔ ጀመረ። የአርበኝነት ጅማሮው ከአምስት አመታቶች በላይ በጫካና በዱር ያሳለፈ በፅናትና በታማኝነት ለአማራ ህዝብ የቆመ ነበር።
አርበኛ መኩሪያ የደጋው መብረቅ ኮር ህዝብ አደረጃጀት መምሪያ እና በሚኒሊክ ዕዝ ማህበራዊ ዘርፍ ም/ሃላፊ ነበር። አርበኛው ከአዋጊነት እስከ ተዋጊነት የተዋጣለት መሪም ነበር። ጥር 20/2018 ዓ/ም ከማለዳው12:00 ሰዓት እስከ ቀኑ 7:00 ሰዓት በዘለቀው አውደ ውጊያ በርካታ የፋሽስቱን ሰራዊት ዶግ አመድ በማድረግ፤በርካታዎችን ምርኮኛና ቁስለኛም በማድረግ ጀግናው ፊት ለፊት ከጥላት ጋር አንገት ለአገት ተናንቆ በጀግንነት ተሰውቷል።
አርበኛ መኩሪያ ፈንቴ ከአማራ ህዝብ በፊት እኔ እሞታለሁ ብሎ ደረቱን ለጥላት የሰጠ የቁርጥ ቀን አርበኛ ነበር። ቀኝአዝማች ተበጀ ወርቁ ክፍለ ጦርን ከጓዶቹ ጋር በመመስረትና ለአማራ ህዝብ የነፃነት ሀይል አድርጎ በመገባት ትልቅ ሚና ነበረው። አርበኛው አንድያ ህይዎቱን ለአማራ ህዝብ በአውደ ውጊያ ሜዳ ላይ የሰጠ ሲሆን የአርበኞች መሰዋዕትነት የአማራ ፋኖ ትግል መራር ዋጋ የሚከፈልበት ህያው ዋጋ መሆኑ ሲሆን ለዚህ ትልቅ የታሪክ ህያው ምስክር ሆኖ አርበኛ መኩሪያ ፈንቴ ለአላማውና ለህዝቡ ተሰውቷል።
#ኑረን ለምናገለግለው ሞተን ለምናሻግረው ህዝባችን ምንስ የማንሆንለት ይኖራልና!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ!
ጥር 21/5/2018 ዓ.ም
ጥር 20/2018 ዓ/ም ጀግናው መኩሪያ ፈንቴ ለአላማውና የህልውና አደጋ ላይ ላለው ህዝቡ አንድያ ህይወቱን ለግሷል!
አርበኛ መኩሪያ ፈንቴ የመጀመሪያ ዲግሪውን በመቀሌ ዩኒቨርስቲ የተመረቀ ሲሆን፤ሁለተኛ ድግሪውን በወልድያ ዩኒቨርስቲ ተመርቋል:: በ2013 ዓ/ም የአማራ ፋኖ ንቅናቄንና ምስረታዎችን በመቀላቀል የአርበኝነቱን ህይዎት ያኔ ጀመረ። የአርበኝነት ጅማሮው ከአምስት አመታቶች በላይ በጫካና በዱር ያሳለፈ በፅናትና በታማኝነት ለአማራ ህዝብ የቆመ ነበር።
አርበኛ መኩሪያ የደጋው መብረቅ ኮር ህዝብ አደረጃጀት መምሪያ እና በሚኒሊክ ዕዝ ማህበራዊ ዘርፍ ም/ሃላፊ ነበር። አርበኛው ከአዋጊነት እስከ ተዋጊነት የተዋጣለት መሪም ነበር። ጥር 20/2018 ዓ/ም ከማለዳው12:00 ሰዓት እስከ ቀኑ 7:00 ሰዓት በዘለቀው አውደ ውጊያ በርካታ የፋሽስቱን ሰራዊት ዶግ አመድ በማድረግ፤በርካታዎችን ምርኮኛና ቁስለኛም በማድረግ ጀግናው ፊት ለፊት ከጥላት ጋር አንገት ለአገት ተናንቆ በጀግንነት ተሰውቷል።
አርበኛ መኩሪያ ፈንቴ ከአማራ ህዝብ በፊት እኔ እሞታለሁ ብሎ ደረቱን ለጥላት የሰጠ የቁርጥ ቀን አርበኛ ነበር። ቀኝአዝማች ተበጀ ወርቁ ክፍለ ጦርን ከጓዶቹ ጋር በመመስረትና ለአማራ ህዝብ የነፃነት ሀይል አድርጎ በመገባት ትልቅ ሚና ነበረው። አርበኛው አንድያ ህይዎቱን ለአማራ ህዝብ በአውደ ውጊያ ሜዳ ላይ የሰጠ ሲሆን የአርበኞች መሰዋዕትነት የአማራ ፋኖ ትግል መራር ዋጋ የሚከፈልበት ህያው ዋጋ መሆኑ ሲሆን ለዚህ ትልቅ የታሪክ ህያው ምስክር ሆኖ አርበኛ መኩሪያ ፈንቴ ለአላማውና ለህዝቡ ተሰውቷል።
#ኑረን ለምናገለግለው ሞተን ለምናሻግረው ህዝባችን ምንስ የማንሆንለት ይኖራልና!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ!
ጥር 21/5/2018 ዓ.ም
❤1💔1
ቤተ-ክርስቲያን አገልጋዩ የሐይማኖት አባት በብልፅግና ሰራዊት በግፍ ተረሸኑ!
ጥር:-21/2018 ዓ/ም
በሰሜን ወሎ አስተዳደር ዞን ቡግና ወረዳ 09 ጉልሐ ቀበሌ ነዋሪ እና የጀርጀንቦይ መድሐኒአለም ቤተ-ክርስቲያን አገልጋይ የሆኑት የ58 አመት ዕድሜ ያላቸው መርጌታ ጌጡ በላይ የብልፅግና አገልጋይ በሆኑት መከላከያ ሰራዊት አባላት ጥር 20/2018 ዓ/ም ከቀኑ 11:00 ሰዓት ገደማ በግፍ ተረሽነዋል።
የቤተ-ክርስቲያኑ አገልጋይ አባት መርጌታ ጌጡ በላይ አይና እየሱስ ከተማ እህል በወፍጮ አስፈጭተው በመመለስ ላይ እንዳሉ እየሱስ ቤተ-ክርስቲያን ጫካ ውስጥ አራት ጥይት አከታትለው በመተኮስ እንደረሸኗቸው ታውቋል።
የተረሸኑበት ምክኒያትም ሰሞኑን ከፋኖ ኃይሎች ጋር አስታርቁን በሚል ሽፋን ከተመለመሉት የሐይማኖት አባቶች አንዱ ሲሆኑ ራሳችሁ ባጠፋችሁት ጥፋት፣መነኩሴን ለሚደፍር፣የቆሎ ተማሪን ለሚረሽን፣ቤተ-ክርስቲያንን ለሚያረክስ ስርዓት አልላክም በማለታቸው በቡግና ወረዳ ብልፅግና አመራሮች ሴራ ጠንሳሽነትና አስተባባሪነት በብርሃኑ ጁላ ሰራዊት ትዕዛዝ ፈፃሚነት የሐይማኖት አባቱ እንደተረሸኑ የውስጥ የመረጃ ምንጮቻችን አረጋግጠዋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ መምህር ቢሆነኝ ቢያበይን መረጃውን አድርሷል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥር:-21/2018 ዓ/ም
በሰሜን ወሎ አስተዳደር ዞን ቡግና ወረዳ 09 ጉልሐ ቀበሌ ነዋሪ እና የጀርጀንቦይ መድሐኒአለም ቤተ-ክርስቲያን አገልጋይ የሆኑት የ58 አመት ዕድሜ ያላቸው መርጌታ ጌጡ በላይ የብልፅግና አገልጋይ በሆኑት መከላከያ ሰራዊት አባላት ጥር 20/2018 ዓ/ም ከቀኑ 11:00 ሰዓት ገደማ በግፍ ተረሽነዋል።
የቤተ-ክርስቲያኑ አገልጋይ አባት መርጌታ ጌጡ በላይ አይና እየሱስ ከተማ እህል በወፍጮ አስፈጭተው በመመለስ ላይ እንዳሉ እየሱስ ቤተ-ክርስቲያን ጫካ ውስጥ አራት ጥይት አከታትለው በመተኮስ እንደረሸኗቸው ታውቋል።
የተረሸኑበት ምክኒያትም ሰሞኑን ከፋኖ ኃይሎች ጋር አስታርቁን በሚል ሽፋን ከተመለመሉት የሐይማኖት አባቶች አንዱ ሲሆኑ ራሳችሁ ባጠፋችሁት ጥፋት፣መነኩሴን ለሚደፍር፣የቆሎ ተማሪን ለሚረሽን፣ቤተ-ክርስቲያንን ለሚያረክስ ስርዓት አልላክም በማለታቸው በቡግና ወረዳ ብልፅግና አመራሮች ሴራ ጠንሳሽነትና አስተባባሪነት በብርሃኑ ጁላ ሰራዊት ትዕዛዝ ፈፃሚነት የሐይማኖት አባቱ እንደተረሸኑ የውስጥ የመረጃ ምንጮቻችን አረጋግጠዋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ መምህር ቢሆነኝ ቢያበይን መረጃውን አድርሷል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
💔1
የአማራ ህዝብ ማወቅ ያለበት ራያ አካባቢ ያለው ነባራዊ ሁኔታና እውነታ!
አላማጣ ከተማ ራያ አላማጣ እና ኮረም ዙሪያ የነበረው የፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና መከላከያ ሰራዊት እና ፌደራል ፖሊስ ያለ ምንም የጥይት ተኩስ ጥር 21/2018 ዓ.ም አካባቢውን ለቆ ወጥቷል::
ፋሽስቱ የብልፅግና አገዛዝ ሚያዚያ 2016 ዓ.ም ራያ ላይ የነበረውን መዋቅር በሴራ አፍርሶ አካባቢውን አሳልፎ በመስጠት በኋላም የተወሰነ ሃይሉን የተለያዩ ቦታዎች ላይ በማስፈር አካባቢውን ከትግራይ ሃይሎች ጋር ይዞ መቆየቱ የሚታወቅ ነው::
ፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና በተጠቀሱት የራያ አካባቢዎች ከሚያዚያ 2016 ዓ.ም ጀምሮ ከትግራይ ሃይሎች ጋር በጋራ ሰፍሮ ይኖር የነበረውን ሰራዊቱን ጥር 21/2018 ዓ.ም ያለ ምንም የጥይት ተኩስ ለቆ እንዲወጣ አድርጎ ቦታውን ሙሉ ለሙሉ ለትግራይ ሃይሎች አስረክቧል::
ከዚህ ጋር ተያይዞም አገዛዙ በዚህ መንገድ ለቆና አስረክቦ የወጣውን የራያ አካባቢዎች የሃሰት ፕሮፓጋንዳና ሴራ ሊሰራበት እንደተዘጋጀ መረጃው አለን:: ይህንን ካሁን በፊት እንዳደረገውና አሁንም እንደሚያደርግ ግን ለህዝብ የተደበቀ አይደለም::
ብልፅግና ይዞት የነበረውን የራያ መሬት በዚህ መንገድ ያስረከበ መሆኑ እየታወቀ ነገር ግን በክልሉ በሁሉም አካባቢዎች ህዝብ ላይ የተለመደ ፀረ ፋኖ የውሸት ፕሮፓጋንዳውን በመስራትና አዲስ የውጊያ አጀንዳ በመፍጠር ብሎም በፀረ-ህዝብና አገር አፍራሽ ሚዲያዎቹ በማስተጋባት ለአማራው ከእልቂት በስተቀር አንዳች መፍትሄ ወደሌለው ጦርነት በማስገባት እድሜውን ለማራዘም እየሰራ ይገኛል::
ከዚህ ጋር ተያይዞም ከደቡብ ወሎ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች በሚሊሻ ስም የሰበሰበውን የአማራ ገበሬ እና አድማ ብተና ቀድሞ ወልድያ እና ራያ ቆቦ ዙሪያ ያሰፈረ ሲሆን ከሰሜን ወሎ ሚሊሻ ጋር በማድረግ በቀጣይ ከትግራይ ሃይሎች ጋር ሊያደርገው ባሰበው ጦርነት ከፊት ሊማግዳቸው ዝግጅቱን ጨርሷል::
*ማስታወሻ፦ አገዛዙ ባሁኑ ሰዓት ሰሜን ወሎ ዞን ባሉ ወረዳዎች የግል ታጣቂዎችን ሳይቀር ለጥር 22/2018 ዓ.ም አስቸኳይ ስብሰባ እየጠራ ይገኛል::
እየሆነ ያለው እውነታ ይሄው ነው::
ጥር 21/2018 ዓ.ም
አርበኛ አበበ ፈንታው
የአፋብን አጋርነትና ትብብር መምሪያ ኃላፊ!
አላማጣ ከተማ ራያ አላማጣ እና ኮረም ዙሪያ የነበረው የፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና መከላከያ ሰራዊት እና ፌደራል ፖሊስ ያለ ምንም የጥይት ተኩስ ጥር 21/2018 ዓ.ም አካባቢውን ለቆ ወጥቷል::
ፋሽስቱ የብልፅግና አገዛዝ ሚያዚያ 2016 ዓ.ም ራያ ላይ የነበረውን መዋቅር በሴራ አፍርሶ አካባቢውን አሳልፎ በመስጠት በኋላም የተወሰነ ሃይሉን የተለያዩ ቦታዎች ላይ በማስፈር አካባቢውን ከትግራይ ሃይሎች ጋር ይዞ መቆየቱ የሚታወቅ ነው::
ፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና በተጠቀሱት የራያ አካባቢዎች ከሚያዚያ 2016 ዓ.ም ጀምሮ ከትግራይ ሃይሎች ጋር በጋራ ሰፍሮ ይኖር የነበረውን ሰራዊቱን ጥር 21/2018 ዓ.ም ያለ ምንም የጥይት ተኩስ ለቆ እንዲወጣ አድርጎ ቦታውን ሙሉ ለሙሉ ለትግራይ ሃይሎች አስረክቧል::
ከዚህ ጋር ተያይዞም አገዛዙ በዚህ መንገድ ለቆና አስረክቦ የወጣውን የራያ አካባቢዎች የሃሰት ፕሮፓጋንዳና ሴራ ሊሰራበት እንደተዘጋጀ መረጃው አለን:: ይህንን ካሁን በፊት እንዳደረገውና አሁንም እንደሚያደርግ ግን ለህዝብ የተደበቀ አይደለም::
ብልፅግና ይዞት የነበረውን የራያ መሬት በዚህ መንገድ ያስረከበ መሆኑ እየታወቀ ነገር ግን በክልሉ በሁሉም አካባቢዎች ህዝብ ላይ የተለመደ ፀረ ፋኖ የውሸት ፕሮፓጋንዳውን በመስራትና አዲስ የውጊያ አጀንዳ በመፍጠር ብሎም በፀረ-ህዝብና አገር አፍራሽ ሚዲያዎቹ በማስተጋባት ለአማራው ከእልቂት በስተቀር አንዳች መፍትሄ ወደሌለው ጦርነት በማስገባት እድሜውን ለማራዘም እየሰራ ይገኛል::
ከዚህ ጋር ተያይዞም ከደቡብ ወሎ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች በሚሊሻ ስም የሰበሰበውን የአማራ ገበሬ እና አድማ ብተና ቀድሞ ወልድያ እና ራያ ቆቦ ዙሪያ ያሰፈረ ሲሆን ከሰሜን ወሎ ሚሊሻ ጋር በማድረግ በቀጣይ ከትግራይ ሃይሎች ጋር ሊያደርገው ባሰበው ጦርነት ከፊት ሊማግዳቸው ዝግጅቱን ጨርሷል::
*ማስታወሻ፦ አገዛዙ ባሁኑ ሰዓት ሰሜን ወሎ ዞን ባሉ ወረዳዎች የግል ታጣቂዎችን ሳይቀር ለጥር 22/2018 ዓ.ም አስቸኳይ ስብሰባ እየጠራ ይገኛል::
እየሆነ ያለው እውነታ ይሄው ነው::
ጥር 21/2018 ዓ.ም
አርበኛ አበበ ፈንታው
የአፋብን አጋርነትና ትብብር መምሪያ ኃላፊ!
👍1
የወረዳውን ዋና አስተዳዳሪን ጨምሮ የመከላከያ ከፍተኛ አመራሮች እርምጃ ተወሰደባቸው!
ጥር:-21/2018 ዓ/ም
በሰሜን ወሎ አስተዳደር ዞን ስር የላስታ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ የሆኑት ኢንጅነር ለዓለም ብርሐኑ እና ላሊበላ ከተማ ሰፍሮ የሚገኘው የብልፅግና ፓርቲ ተላላኪ የመከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ አመራሮች ሆቴል አዘግተው አስረሽ ምችው በሚሉበት ጊዜ ላሊበላ ከተማ ላይ ሰርገው በገቡ ባልታወቁ ኃይሎች በደረሰባቸው የእጅ ቦምብ ጥቃት ከፍተኛ አመራሮቹ ከፍተኛ ጉዳት አስተናግደዋል።
ጉዳቱ የደረሰው ጥር 20/2018 ዓ/ም ከምሽቱ 4:30 ገደማ ላሊበላ ከተማ ለውዝ መገንጠያ ሀብትዬ መዝናኛ ካፌ ሲሆን በደረሰባቸው የእጅ ቦምብ ጥቃት አንድ ከፍተኛ የመከላከያ አመራር ወዲያውኑ ህይወቱ ሲያልፍ ተጨማሪ ሰባት የመከላከያ አመራሮችና አባላት ከባድ አካላዊ ጉዳት አስተናግደዋል።
የላስታ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ የሆኑት ኢንጅነር ለዓለም ብርሐኑም የጉዳቱ ሰለባ ሲሆኑ ጉዳቱ እንደደረሰ ወዲያውኑ ወደ ቅዱስ ላሊበላ ሆስፒታል የተወሰዱ ሲሆን የመተንፈሻ ሳንባቸው በከፍተኛ ሁኔታ እንደተጎዳና ሰው ሰራሽ መተንፈሻ ተሰርቶላቸው እንዳሉ፣ጀርባቸው በከፍተኛ ሁኔታ እንደደቀቀና ራሳቸውን ስተው ኮማ ውስጥ እንዳሉ አሁንም በሞትና በህይወት አፋፍ ላይ እንደሚገኙ በውስጥ መረጃዎቻችን በኩል ተረጋግጧል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ መምህር ቢሆነኝ ቢያበይን መረጃውን አድርሷል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥር:-21/2018 ዓ/ም
ጥር:-21/2018 ዓ/ም
በሰሜን ወሎ አስተዳደር ዞን ስር የላስታ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ የሆኑት ኢንጅነር ለዓለም ብርሐኑ እና ላሊበላ ከተማ ሰፍሮ የሚገኘው የብልፅግና ፓርቲ ተላላኪ የመከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ አመራሮች ሆቴል አዘግተው አስረሽ ምችው በሚሉበት ጊዜ ላሊበላ ከተማ ላይ ሰርገው በገቡ ባልታወቁ ኃይሎች በደረሰባቸው የእጅ ቦምብ ጥቃት ከፍተኛ አመራሮቹ ከፍተኛ ጉዳት አስተናግደዋል።
ጉዳቱ የደረሰው ጥር 20/2018 ዓ/ም ከምሽቱ 4:30 ገደማ ላሊበላ ከተማ ለውዝ መገንጠያ ሀብትዬ መዝናኛ ካፌ ሲሆን በደረሰባቸው የእጅ ቦምብ ጥቃት አንድ ከፍተኛ የመከላከያ አመራር ወዲያውኑ ህይወቱ ሲያልፍ ተጨማሪ ሰባት የመከላከያ አመራሮችና አባላት ከባድ አካላዊ ጉዳት አስተናግደዋል።
የላስታ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ የሆኑት ኢንጅነር ለዓለም ብርሐኑም የጉዳቱ ሰለባ ሲሆኑ ጉዳቱ እንደደረሰ ወዲያውኑ ወደ ቅዱስ ላሊበላ ሆስፒታል የተወሰዱ ሲሆን የመተንፈሻ ሳንባቸው በከፍተኛ ሁኔታ እንደተጎዳና ሰው ሰራሽ መተንፈሻ ተሰርቶላቸው እንዳሉ፣ጀርባቸው በከፍተኛ ሁኔታ እንደደቀቀና ራሳቸውን ስተው ኮማ ውስጥ እንዳሉ አሁንም በሞትና በህይወት አፋፍ ላይ እንደሚገኙ በውስጥ መረጃዎቻችን በኩል ተረጋግጧል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ መምህር ቢሆነኝ ቢያበይን መረጃውን አድርሷል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥር:-21/2018 ዓ/ም
🙏2
ስድስት የአገዛዙ የብልጽግና የሠራዊት አባላት የ206ኛ ኮር 14ኛ ክፍለ ጦርን ተቀላቀሉ።
በቅርቡ ይፋ የተደረገውን የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) መበሰር ተከትሎ የብልጽግናው ድኩማን ስብስብና ወራሪ ሠራዊቱ ጥልቅ በሆነ ፍርሃትና ውጥረት ውስጥ ገብቶ እየተርበተበተ ይገኛል።
በአፈናና በአፈሳና በተለያዩ መደለያዎች ከትምሕርት ቤት፣ ከስራ ቦታ፣ ከመዝናኛ ቦታ፣ ከመንገድ...ወዘተ በግዳጅ ተወስደው ማሰልጠኛ እንዲገቡ ከተደረገ በኋላ በአማራ ጠልነት አስተሳሰብ በማጥመቅ በገዛ ወገናቸው ላይ የሰይጣናዊውን የዓቢይ የጭፍጨፋ ተግባር አስፈጻሚ እንዲሆኑ የተደረጉ አያሌ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች ግድ እስከተጫነባቸው ድረስ አማራን ለማጥፋት የተሰጣቸውን የጥፋት ሰይፍ ታጥቀው፤ መርዛማ በሆነ ጸረ አማራ እሳቤ ተሞልተው አያሌ የአማራ ንጹሐንን ለመረሸን፣ ሴቶችን ለማዋረድ፣ የእምነትና የአገልግሎት ተቋማትን ለማውደምና ለመዝረፍ የአለቆቻቸውን ትዕዛዝ በሚጠብቁበት ካምፖቸው ውስጥ ሆነው የፍርሃት ቆፈን ወሯቸዋል።
በዚህም ምክንያት በርካታ የመከላከያ፣ የሚሊሻና የአድማ ብተና አባላት ከነሙሉ ትጥቃቸው ከዚህ የሞት መንደር የሕዝባችን ዋስትና ወደሆነው የፋኖ ተቋም እየተቀላቀሉ የበደሉትን ሕዝባቸውንም ይቅርታ እየጠየቁ ይገኛሉ።
ከሰሞኑም ስድስት የብልጽግና ሠራዊት አባላት ከደብረ ኤልያስ፣ ከማይና ከረቡው ገበያ በመውጣት የአፋብን ቴውድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር 14ኛ ክፍለ ጦርን ተቀላቅለዋል።
እነርሡም፦
1. ዳዊት አህመድ የተባለ የመከላከያ ጋንታ መሪ
2. ባቱ ተና የመከላከያ አባል
3. ጁነዲ አባነጋ የመከላከያ አባል
4. አብዱ ሀሰን የመከላከያ አባል
5/ አማረ ፍቃዱ የመከላከያ አባል
6/ በቃሉ አንመው ገበየሁ የተባለ የሰላም አስከባሪ ጋንታ መሪ የነበረ ሲሆኑ እነዚህ አካላትም አቀባበል በተደረገላቸው ወቅት የብልጽግናው ሥርዓት በአማራ ሕዝብ ላይ እየፈጸመ ስላለው በደል፣ ሰለ ሠራዊቱ የሞራል ዝቅጠትና አብዛኛው ሠራዊትም በአገኘው አጋጣሚ ሁሉ ይህን አፋጆ የሆነ ሥርዓት ትቶ ለፋኖ እጁን በሰላም መስጠት እንደሚፈልግ የተናገሩ ሲሆን በተለይ አአሁን ላይ የአማራ ፋኖ በአንድ መሪ ድርጅት መደራጀቱና አንድነቱንም በይፋ ማብሰሩ በብልጽግናው መንደር ታላቅ የራስ ምታት መሆኑን ገልጸውልናል።
በግዳጅም ቢሆን ማሕበረሰባቸውን ሲበደሉ እንደቆዩ የተናገሩት ወደ ክፍለ ጦራችን የተቀላቀሉት እኒህ አካላት ላደረሱት በደል ማሕበረሰባቸውን ይቅርታ እንደሚጠይቁም ተናግረዋል።
ድል ለአማራ ፋኖ!
የ206ኛ ኮር 14ኛ ክፍለ ጦር ሕዝብ ግንኙነት ክፍልዥ
በቅርቡ ይፋ የተደረገውን የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) መበሰር ተከትሎ የብልጽግናው ድኩማን ስብስብና ወራሪ ሠራዊቱ ጥልቅ በሆነ ፍርሃትና ውጥረት ውስጥ ገብቶ እየተርበተበተ ይገኛል።
በአፈናና በአፈሳና በተለያዩ መደለያዎች ከትምሕርት ቤት፣ ከስራ ቦታ፣ ከመዝናኛ ቦታ፣ ከመንገድ...ወዘተ በግዳጅ ተወስደው ማሰልጠኛ እንዲገቡ ከተደረገ በኋላ በአማራ ጠልነት አስተሳሰብ በማጥመቅ በገዛ ወገናቸው ላይ የሰይጣናዊውን የዓቢይ የጭፍጨፋ ተግባር አስፈጻሚ እንዲሆኑ የተደረጉ አያሌ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች ግድ እስከተጫነባቸው ድረስ አማራን ለማጥፋት የተሰጣቸውን የጥፋት ሰይፍ ታጥቀው፤ መርዛማ በሆነ ጸረ አማራ እሳቤ ተሞልተው አያሌ የአማራ ንጹሐንን ለመረሸን፣ ሴቶችን ለማዋረድ፣ የእምነትና የአገልግሎት ተቋማትን ለማውደምና ለመዝረፍ የአለቆቻቸውን ትዕዛዝ በሚጠብቁበት ካምፖቸው ውስጥ ሆነው የፍርሃት ቆፈን ወሯቸዋል።
በዚህም ምክንያት በርካታ የመከላከያ፣ የሚሊሻና የአድማ ብተና አባላት ከነሙሉ ትጥቃቸው ከዚህ የሞት መንደር የሕዝባችን ዋስትና ወደሆነው የፋኖ ተቋም እየተቀላቀሉ የበደሉትን ሕዝባቸውንም ይቅርታ እየጠየቁ ይገኛሉ።
ከሰሞኑም ስድስት የብልጽግና ሠራዊት አባላት ከደብረ ኤልያስ፣ ከማይና ከረቡው ገበያ በመውጣት የአፋብን ቴውድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር 14ኛ ክፍለ ጦርን ተቀላቅለዋል።
እነርሡም፦
1. ዳዊት አህመድ የተባለ የመከላከያ ጋንታ መሪ
2. ባቱ ተና የመከላከያ አባል
3. ጁነዲ አባነጋ የመከላከያ አባል
4. አብዱ ሀሰን የመከላከያ አባል
5/ አማረ ፍቃዱ የመከላከያ አባል
6/ በቃሉ አንመው ገበየሁ የተባለ የሰላም አስከባሪ ጋንታ መሪ የነበረ ሲሆኑ እነዚህ አካላትም አቀባበል በተደረገላቸው ወቅት የብልጽግናው ሥርዓት በአማራ ሕዝብ ላይ እየፈጸመ ስላለው በደል፣ ሰለ ሠራዊቱ የሞራል ዝቅጠትና አብዛኛው ሠራዊትም በአገኘው አጋጣሚ ሁሉ ይህን አፋጆ የሆነ ሥርዓት ትቶ ለፋኖ እጁን በሰላም መስጠት እንደሚፈልግ የተናገሩ ሲሆን በተለይ አአሁን ላይ የአማራ ፋኖ በአንድ መሪ ድርጅት መደራጀቱና አንድነቱንም በይፋ ማብሰሩ በብልጽግናው መንደር ታላቅ የራስ ምታት መሆኑን ገልጸውልናል።
በግዳጅም ቢሆን ማሕበረሰባቸውን ሲበደሉ እንደቆዩ የተናገሩት ወደ ክፍለ ጦራችን የተቀላቀሉት እኒህ አካላት ላደረሱት በደል ማሕበረሰባቸውን ይቅርታ እንደሚጠይቁም ተናግረዋል።
ድል ለአማራ ፋኖ!
የ206ኛ ኮር 14ኛ ክፍለ ጦር ሕዝብ ግንኙነት ክፍልዥ
🙏1
አፋብን|ቴዎድሮስ ዕዝ የጥር 21/2018 ዓ.ም የግንባር ውሎ
… ፩ …
74ኛ ክፍለጦር በደፈጣ ጥቃት ጠላትን ደመሰስ።
ከደብረወቅ እና ፈለገ ብርሃን በመሰባሰብ የማህበረሰብን ንብረት ለመዝረፍ ሲንቀሳቀስ በነበረ የአረመኔው ሰራዊት ላይ በግዶ እና መጣያ መገንጠያ ላይ ደፈጣ በመጣል በረካታ ሰራዊት መደምሰስ ተችሏል።
201ኛ ኮር 74ኛ ክፍለጦር ባደረሰው ድንገተኛ ጥቃት ተደናግጦ ወደ ፈለገ ብርሃን በመሸሽ ላይ እያለ በተመሳሳይ ደፈጣ በመያዝ በቦምብ ተጨማሪ ኪሳራ ማድረስ ተችሏል።
… ፪ …
ጠላት በተከታታይ አፋብንን እየተቀላቀለ ይገኛል።
በርካታ የምሊሻ አባላት ፣የአድማ ብተና አባላትና የመከላከያ አባላት በየቀኑ እየፈረሱ ፋኖን እየተቀላቀሉ ነው። በዛሬው እለትም 6 የአረመኔው ሰራዊት አባላት በራሳቸው ፍቃድ ከጠላት ካንፕ በመክዳት ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮርን ተቀላቅለዋል።
የአንድነቱ መበሰር ለዚህ እንደገፋፋቸው በሰጡት ቃለ መጠይቅ አብራርተዋል።
…_ ፫ …
ከ86 በላይ ንፁሀን አማራዎች መራዊ ከተማ ላይ በፋሽቱ አብይ አህመድ አረመኔ ሰራዊት የተጨፈጨፉት 2ኛ ዓመት በፋኖ ተዘክሮ ውሏል።
… _ ፬ …
በ6 ቀበሌዎች ሕዝባዊ ውይይት ተደረገ።
፪ እጁ እነሴ ወረዳ አጋም-ውሃ ፣ ደብረ-ማርያም፣ ደብር-ሚካኤል ፣መቃ፣የጭቃ እና ጓትራን ቀበሌ 54 ክፍለ ጦር ህዝባዊ ውይይቶች ተካሂደዋል። ከሕዝብ ጋር የምናደርገው መምከር ትግሉን መጠበቅ ነው።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብን| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
… ፩ …
74ኛ ክፍለጦር በደፈጣ ጥቃት ጠላትን ደመሰስ።
ከደብረወቅ እና ፈለገ ብርሃን በመሰባሰብ የማህበረሰብን ንብረት ለመዝረፍ ሲንቀሳቀስ በነበረ የአረመኔው ሰራዊት ላይ በግዶ እና መጣያ መገንጠያ ላይ ደፈጣ በመጣል በረካታ ሰራዊት መደምሰስ ተችሏል።
201ኛ ኮር 74ኛ ክፍለጦር ባደረሰው ድንገተኛ ጥቃት ተደናግጦ ወደ ፈለገ ብርሃን በመሸሽ ላይ እያለ በተመሳሳይ ደፈጣ በመያዝ በቦምብ ተጨማሪ ኪሳራ ማድረስ ተችሏል።
… ፪ …
ጠላት በተከታታይ አፋብንን እየተቀላቀለ ይገኛል።
በርካታ የምሊሻ አባላት ፣የአድማ ብተና አባላትና የመከላከያ አባላት በየቀኑ እየፈረሱ ፋኖን እየተቀላቀሉ ነው። በዛሬው እለትም 6 የአረመኔው ሰራዊት አባላት በራሳቸው ፍቃድ ከጠላት ካንፕ በመክዳት ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮርን ተቀላቅለዋል።
የአንድነቱ መበሰር ለዚህ እንደገፋፋቸው በሰጡት ቃለ መጠይቅ አብራርተዋል።
…_ ፫ …
ከ86 በላይ ንፁሀን አማራዎች መራዊ ከተማ ላይ በፋሽቱ አብይ አህመድ አረመኔ ሰራዊት የተጨፈጨፉት 2ኛ ዓመት በፋኖ ተዘክሮ ውሏል።
… _ ፬ …
በ6 ቀበሌዎች ሕዝባዊ ውይይት ተደረገ።
፪ እጁ እነሴ ወረዳ አጋም-ውሃ ፣ ደብረ-ማርያም፣ ደብር-ሚካኤል ፣መቃ፣የጭቃ እና ጓትራን ቀበሌ 54 ክፍለ ጦር ህዝባዊ ውይይቶች ተካሂደዋል። ከሕዝብ ጋር የምናደርገው መምከር ትግሉን መጠበቅ ነው።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብን| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
❤1🙏1