የፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና መከላከያ ሰራዊት 203ኛ ኮር ከፍተኛ አመራር ኮሎኔል ገዳሙን አጃቢ ጨምሮ አራት አባላቶች ምኒልክ ዕዝ ልዩ ዘመቻን ተቀላቀሉ::
የብልፅግና መከላከያ ሰራዊት 203ኛ ኮር አመራር የሆነው ኮሎኔል ገዳሙ አጃቢ የኮማንዶ ጥርጥር ክላሽ በመያዝ እና 83ኛ ክፍለ ጦር ቃኝ የሆነው ሌላኛው አባል እንዲሁም ሌሎች ሁለት ሶስት ክላሽ በመያዝ ባጠቃላይ አራት የአገዛዙ ወታደሮች ምኒልክ ዕዝ ልዩ ዘመቻን ተቀላቅለዋል:: የክፍለ ጦሩ አመራሮችም አቀባበል አድርገውላቸዋል::
በተመሳሳይ ዜና
ሶስት የአገዛዙ ሰራዊት አባላቶች ባለ ሽርጡ ክፍለ ጦርን ተቀላቅለዋል::
በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ በጊራና መሽጎ የሚገኘው የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት እየፈረሰ ፋኖን እየተቀላቀለ ይገኛል::
የ35ኛ ክፍለ ጦር እንደጉም ተበትና አልቃለች። ከተለያዩ አሀዶች አውጣቶ ኮማንዶዎች ቢያመጣም ከወንድሞቻችን ጋር አንዋጋም ብለው ሶስት የሰራዊቱ አባላቶች ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለሽርጡ ክፍለ ጦር ጋር በሰላም ተገናኝተዋል።
በሌላኛው ግንባር ደግሞ
ስምንት የብልፅግና መከላከያ ሰራዊት አባላት ካላኮርማ ክፍለ ጦርን ተቀላቅለዋል::
የአማራ ህዝብ መሪ ድርጅት "አፋብን" መመስረትን ተከትሎ ስምንት የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ መከላከያ ሰራዊት አባላት ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 2 ካላኮርማ ክፍለ ጦርን ተቀላቅለዋል:: የክፍለ ጦሩ አመራሮችም አቀባበል አድርገውላቸዋል::
የፋኖን አንድ መሆንና የመሪ ድርጅቱ አፋብን መመስረትን ተከትሎ የፋሽስቱ አገዛዝ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት በሰፊው ፋኖን እየተቀላቀሉ ሲሆን ስምንት አባላቶቹ ሰባት ክላሽ፣ 1400 ተተኳሽ፣ ሰባት የወገብ ትጥቅና ስድስት F1 ቦምብ ይዘው ካላኮርማ ክፍለ ጦርን ተቀላቅለዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
@የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ
የብልፅግና መከላከያ ሰራዊት 203ኛ ኮር አመራር የሆነው ኮሎኔል ገዳሙ አጃቢ የኮማንዶ ጥርጥር ክላሽ በመያዝ እና 83ኛ ክፍለ ጦር ቃኝ የሆነው ሌላኛው አባል እንዲሁም ሌሎች ሁለት ሶስት ክላሽ በመያዝ ባጠቃላይ አራት የአገዛዙ ወታደሮች ምኒልክ ዕዝ ልዩ ዘመቻን ተቀላቅለዋል:: የክፍለ ጦሩ አመራሮችም አቀባበል አድርገውላቸዋል::
በተመሳሳይ ዜና
ሶስት የአገዛዙ ሰራዊት አባላቶች ባለ ሽርጡ ክፍለ ጦርን ተቀላቅለዋል::
በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ በጊራና መሽጎ የሚገኘው የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት እየፈረሰ ፋኖን እየተቀላቀለ ይገኛል::
የ35ኛ ክፍለ ጦር እንደጉም ተበትና አልቃለች። ከተለያዩ አሀዶች አውጣቶ ኮማንዶዎች ቢያመጣም ከወንድሞቻችን ጋር አንዋጋም ብለው ሶስት የሰራዊቱ አባላቶች ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለሽርጡ ክፍለ ጦር ጋር በሰላም ተገናኝተዋል።
በሌላኛው ግንባር ደግሞ
ስምንት የብልፅግና መከላከያ ሰራዊት አባላት ካላኮርማ ክፍለ ጦርን ተቀላቅለዋል::
የአማራ ህዝብ መሪ ድርጅት "አፋብን" መመስረትን ተከትሎ ስምንት የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ መከላከያ ሰራዊት አባላት ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 2 ካላኮርማ ክፍለ ጦርን ተቀላቅለዋል:: የክፍለ ጦሩ አመራሮችም አቀባበል አድርገውላቸዋል::
የፋኖን አንድ መሆንና የመሪ ድርጅቱ አፋብን መመስረትን ተከትሎ የፋሽስቱ አገዛዝ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት በሰፊው ፋኖን እየተቀላቀሉ ሲሆን ስምንት አባላቶቹ ሰባት ክላሽ፣ 1400 ተተኳሽ፣ ሰባት የወገብ ትጥቅና ስድስት F1 ቦምብ ይዘው ካላኮርማ ክፍለ ጦርን ተቀላቅለዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
@የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ
🙏1
ሰበር የድል ዜና
በቋራ በሙር ቀጠና ወደ አባይ ዳር አቅጣጫ በጀግኖቻችን ታምር ተሰራ።
የብልፅግና ዙፋን አስጠባቂ የብራሀኑ ጁላ መከላከያ ተብየው እሱ በሚያምናቸው ሆዳሞች መንገድ መሪነት በአባይ ዳር የፋኖ አመራር ስላለ ማፈን አለብን በማለት እየተክለፈለፈ ከበሙር ወደ አባይ ዳር ሲያመራ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቂ ጎንደር ቀጠና የመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር አካል የሆኑትና በኮሩ ም/ል ወታደራዊ አዛዥ በአርበኛ አየልኝ ደግፋው እየተመራ
1/ ቋራ ኦሜድላ ክፍለ ጦር ከፍተኛ አመራሮች በአርበኛ አስፋው ባየ
2/ ካራ ማራ ክፍለ ጦር ከፍተኛ አመራሮች በአርበኛ ባበይ አንባየ
3/ ፊትአውራሪ ገበየሁ ክፍለ ጦር ከፈተኛ አመራሮች በአርበኛ አስናቀው የተመራው የጀግና ስብስብ ደፋጣ በመጣል በብልፅግና መራሹ ሰራዊት ከፍተኛ ኪሳራ አድርሰውበታል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ መነሻውን ገለጎ ያደረገው የብርሀኑ ጁላ ሰራዊት ጀግኖችን ለማፈን ወደ አባይ ዳር ቢያመራም የጠበቀው የጀግኖች ጥይት ነበር::
በዚህም:-
1/ የጠላት ቁሰለኛ ከ18 በላይ
2/ የተደመሰሰ ጠላት ከ 12 በላይ 3/ የተማረከ ከ600 በላይ የብሬን ጥይት እና በርካታ የእጅ ስልኮችን ጥሎ ፈርጥጧል::
ቀሪው ከጃርት ገደል ተቀርቅሮ ውጭ ነብስ ግቢ ነብስ ደረሱልኝ እያለ ይገኛል። በዚህም ሽንፈት የተናደደው የብልፅግና ዙፋን አሰጠባቂ መንገድ ሲመሩ የነበሩ የራሳቸው ሰውችን ቦታ መርታቹሁ ታሰበሉናላችሁ በማለት ዕርስ በዕርስ ከፈተኛ ንትርክ ውስጥ መግባታቸው እየተሰማ ነው።
በሌላ በኩል ይህን ወሮ በላይ የእናት ጡት ነካሽ በገባበት ለማሰቀረት ጀግኖቻችን ዝግጁ መሆናቸውንም ገልፀዋል::
ድል ለአማራ ፋኖ ሞት እና ውርደት ለከሰረው ብልፅግና ።
@አርበኛ አስቻለው አለባቸው
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ በላይ እዝ የመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የቋራ ኦሜድላ ክፍለ ጦር ህዝብ ግነኙነት ሀላፊ
በቋራ በሙር ቀጠና ወደ አባይ ዳር አቅጣጫ በጀግኖቻችን ታምር ተሰራ።
የብልፅግና ዙፋን አስጠባቂ የብራሀኑ ጁላ መከላከያ ተብየው እሱ በሚያምናቸው ሆዳሞች መንገድ መሪነት በአባይ ዳር የፋኖ አመራር ስላለ ማፈን አለብን በማለት እየተክለፈለፈ ከበሙር ወደ አባይ ዳር ሲያመራ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቂ ጎንደር ቀጠና የመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር አካል የሆኑትና በኮሩ ም/ል ወታደራዊ አዛዥ በአርበኛ አየልኝ ደግፋው እየተመራ
1/ ቋራ ኦሜድላ ክፍለ ጦር ከፍተኛ አመራሮች በአርበኛ አስፋው ባየ
2/ ካራ ማራ ክፍለ ጦር ከፍተኛ አመራሮች በአርበኛ ባበይ አንባየ
3/ ፊትአውራሪ ገበየሁ ክፍለ ጦር ከፈተኛ አመራሮች በአርበኛ አስናቀው የተመራው የጀግና ስብስብ ደፋጣ በመጣል በብልፅግና መራሹ ሰራዊት ከፍተኛ ኪሳራ አድርሰውበታል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ መነሻውን ገለጎ ያደረገው የብርሀኑ ጁላ ሰራዊት ጀግኖችን ለማፈን ወደ አባይ ዳር ቢያመራም የጠበቀው የጀግኖች ጥይት ነበር::
በዚህም:-
1/ የጠላት ቁሰለኛ ከ18 በላይ
2/ የተደመሰሰ ጠላት ከ 12 በላይ 3/ የተማረከ ከ600 በላይ የብሬን ጥይት እና በርካታ የእጅ ስልኮችን ጥሎ ፈርጥጧል::
ቀሪው ከጃርት ገደል ተቀርቅሮ ውጭ ነብስ ግቢ ነብስ ደረሱልኝ እያለ ይገኛል። በዚህም ሽንፈት የተናደደው የብልፅግና ዙፋን አሰጠባቂ መንገድ ሲመሩ የነበሩ የራሳቸው ሰውችን ቦታ መርታቹሁ ታሰበሉናላችሁ በማለት ዕርስ በዕርስ ከፈተኛ ንትርክ ውስጥ መግባታቸው እየተሰማ ነው።
በሌላ በኩል ይህን ወሮ በላይ የእናት ጡት ነካሽ በገባበት ለማሰቀረት ጀግኖቻችን ዝግጁ መሆናቸውንም ገልፀዋል::
ድል ለአማራ ፋኖ ሞት እና ውርደት ለከሰረው ብልፅግና ።
@አርበኛ አስቻለው አለባቸው
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ በላይ እዝ የመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የቋራ ኦሜድላ ክፍለ ጦር ህዝብ ግነኙነት ሀላፊ
❤3🙏1
መረጃ ጎንደር
የአፋብን ጎ/ጠ /ግ ዕዝ የአንበሳው ጋይት ክፍለ ጦር ክንዳለም ሻለቃ በጠላት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ አደረሰ።
ዛሬ ጥር 15/2018 ዓ.ም ከቀኑ 7:00 ጀምሮ እስከ 9:00 ሰዓት ከጥጥራ እስከ ዳሞት በእንቅስቃሴ ላይ ከነበረ የጠላት ኃይል ጋር ውጊያ ያደረገ ሲሆን 9 ሙት : 15 ከባድና ቀላል ቁስለኛ ሲያደርግ 6 የነብስ ወከፍ (ክላሽን ኮፕ) ከጠላት ማርኳል::
በሌላኛው አውደ ውጊያ ከክምር ድንጋይ ወደ አጃ ሬሽን ጭኖ በእንቅስቃሴ ላይ የነበረ የብልጽግናው ወንበር አስጠባቂ ሚሊሻ፣ መከላከያና ፖሊስ በተራራው ራስ ጉና ክፍለ ጦር አናብስቶች ውቅሮ መድሃኒያለም ላይ ከፍተኛ ሙትና ቁስል አስተናግዷል።
ጀግና እማያልቅበት ምድር በብዙ ፈተና ቢፈተንም አንገቱን ቀና የሚያደርጉ ልጆቹ እንዳሉ አስመስክሯል።
@የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ግንኙነት መምሪያ!
የአፋብን ጎ/ጠ /ግ ዕዝ የአንበሳው ጋይት ክፍለ ጦር ክንዳለም ሻለቃ በጠላት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ አደረሰ።
ዛሬ ጥር 15/2018 ዓ.ም ከቀኑ 7:00 ጀምሮ እስከ 9:00 ሰዓት ከጥጥራ እስከ ዳሞት በእንቅስቃሴ ላይ ከነበረ የጠላት ኃይል ጋር ውጊያ ያደረገ ሲሆን 9 ሙት : 15 ከባድና ቀላል ቁስለኛ ሲያደርግ 6 የነብስ ወከፍ (ክላሽን ኮፕ) ከጠላት ማርኳል::
በሌላኛው አውደ ውጊያ ከክምር ድንጋይ ወደ አጃ ሬሽን ጭኖ በእንቅስቃሴ ላይ የነበረ የብልጽግናው ወንበር አስጠባቂ ሚሊሻ፣ መከላከያና ፖሊስ በተራራው ራስ ጉና ክፍለ ጦር አናብስቶች ውቅሮ መድሃኒያለም ላይ ከፍተኛ ሙትና ቁስል አስተናግዷል።
ጀግና እማያልቅበት ምድር በብዙ ፈተና ቢፈተንም አንገቱን ቀና የሚያደርጉ ልጆቹ እንዳሉ አስመስክሯል።
@የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ግንኙነት መምሪያ!
🙏1
በከሰም ግንባር በሦስት አቅጣጫ በተደረገ ውጊያ ፋኖ በወሰደው የፀረ መከላከልና የመልሶ ማጥቃት እርምጃ ጠላትን አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ድል ተቀዳጀ!
የአገዛዙ ኃይል መነሻውን ከቱለፋና ከሀገረ ማርያም አድርጎ በከባድ መሣሪያ ሽፋን በመታገዝ ውጊያ ከፍቶ የነበረ ቢሆንም፡ ነገር ግን ከወደ ፋኖ የተወሰደበትን የፀረ ማጥቃት እርምጃን መቋቋም ተስኖት በርካታ ወታደሮቹ ሙትና ቁስለኛ እንደተደረጉበት መረብ ሚዲያ ከጄነራል አሣምነው ዕዝ ከሰም ኮር ሕዝብ ግንኙነት ክፍል ለማረጋገጥ ችሏል።
ፋኖ በጠላት ወታደሮች ላይ እየወሰደ የሚገኘው የስቦ ማስገባትና 360° ከቦ የመምታት እርምጃን አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን፡ በዚህም አንፀባራቂ ድሎችን እየተቀዳጀ ይገኛል።
@መረብ
የአገዛዙ ኃይል መነሻውን ከቱለፋና ከሀገረ ማርያም አድርጎ በከባድ መሣሪያ ሽፋን በመታገዝ ውጊያ ከፍቶ የነበረ ቢሆንም፡ ነገር ግን ከወደ ፋኖ የተወሰደበትን የፀረ ማጥቃት እርምጃን መቋቋም ተስኖት በርካታ ወታደሮቹ ሙትና ቁስለኛ እንደተደረጉበት መረብ ሚዲያ ከጄነራል አሣምነው ዕዝ ከሰም ኮር ሕዝብ ግንኙነት ክፍል ለማረጋገጥ ችሏል።
ፋኖ በጠላት ወታደሮች ላይ እየወሰደ የሚገኘው የስቦ ማስገባትና 360° ከቦ የመምታት እርምጃን አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን፡ በዚህም አንፀባራቂ ድሎችን እየተቀዳጀ ይገኛል።
@መረብ
👍3🙏1
ልባዊ ጥምረት፣ ወንድማዊ አንድነት!...የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ!
በላይ ዘለቀ ዕዝ እና ሚኒልክ ዕዝ በጋራ በመሆን በአገዛዙ ሰራዊት ላይ የማያዳግም እርምጃ በመዉሰድ ድል ተጎናፀፉ።
አፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ላስታ አሳምነዉ ኮር ነብሮ ተወርዋሪ ኮማንዶ ብርጌድ እና በላይ ዘለቀ ዕዝ ሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ ኮር በጋራ በመሆን በአገዛዙ ሰራዊት ላይ የማያዳግም እርምጃ ወስደዉበታል።
ረሽን ለመቀበል መነሻዉን ከላሊበላ ጋሸና - ከጋሸና ላሊበላ አድርጎ እየተንቀሳቀሰ የነበረዉ የአገዛዙ ሰራዊት በዛሬዉ ዕለት ማለትም በ ቀን 15/2018 ዓ.ም ከንጋቱ 1:00 -10:00 ሲቀጠቀጥ የዋለ ሲሆን ከ ወደ ጋሻና የመጣዉን ግትልትል ሰራዊት በነብሮ ኮማንዶ ብርጌድ በተለምዶ እንኳይ በር ላይ ሲያረግፉት የዋሉ ሲሆን ከወደ ላሊበላ የመጣዉን የአገዛዙ ሰራዊትን ደግሞ የዉባንተ አባተ ግስላወች በተለምዶ ቆጋ ተብሎ ከሚጠራዉ ቦታ ላይ ጠቁር አስፖልቱን ግጥም አድርገዉ ዘግተዉ ሲወቁት ዉለዋል።
በዚህም ዉጊያ ላይ ብዛት ያለዉ የአብይ አህመድ ወንበር አስጠባቂ ሰራዊት ሙት እና ቁስለኛ የሆነ ሲሆን ብዛት ያላቸዉ መሳሪያዎች እና ተተኳሾችም ተማርከዋል።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ ሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አርበኛ ደረበ መኮንን!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥር 15/2018 ዓ.ም
በላይ ዘለቀ ዕዝ እና ሚኒልክ ዕዝ በጋራ በመሆን በአገዛዙ ሰራዊት ላይ የማያዳግም እርምጃ በመዉሰድ ድል ተጎናፀፉ።
አፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ላስታ አሳምነዉ ኮር ነብሮ ተወርዋሪ ኮማንዶ ብርጌድ እና በላይ ዘለቀ ዕዝ ሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ ኮር በጋራ በመሆን በአገዛዙ ሰራዊት ላይ የማያዳግም እርምጃ ወስደዉበታል።
ረሽን ለመቀበል መነሻዉን ከላሊበላ ጋሸና - ከጋሸና ላሊበላ አድርጎ እየተንቀሳቀሰ የነበረዉ የአገዛዙ ሰራዊት በዛሬዉ ዕለት ማለትም በ ቀን 15/2018 ዓ.ም ከንጋቱ 1:00 -10:00 ሲቀጠቀጥ የዋለ ሲሆን ከ ወደ ጋሻና የመጣዉን ግትልትል ሰራዊት በነብሮ ኮማንዶ ብርጌድ በተለምዶ እንኳይ በር ላይ ሲያረግፉት የዋሉ ሲሆን ከወደ ላሊበላ የመጣዉን የአገዛዙ ሰራዊትን ደግሞ የዉባንተ አባተ ግስላወች በተለምዶ ቆጋ ተብሎ ከሚጠራዉ ቦታ ላይ ጠቁር አስፖልቱን ግጥም አድርገዉ ዘግተዉ ሲወቁት ዉለዋል።
በዚህም ዉጊያ ላይ ብዛት ያለዉ የአብይ አህመድ ወንበር አስጠባቂ ሰራዊት ሙት እና ቁስለኛ የሆነ ሲሆን ብዛት ያላቸዉ መሳሪያዎች እና ተተኳሾችም ተማርከዋል።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ ሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አርበኛ ደረበ መኮንን!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥር 15/2018 ዓ.ም
🙏1
Forwarded from Bini The great
ልባዊ ጥምረት፣ ወንድማዊ አንድነት!...የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ!
በላይ ዘለቀ ዕዝ እና ሚኒልክ ዕዝ በጋራ በመሆን በአገዛዙ ሰራዊት ላይ የማያዳግም እርምጃ በመዉሰድ ድል ተጎናፀፉ።
አፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ላስታ አሳምነዉ ኮር ነብሮ ተወርዋሪ ኮማንዶ ብርጌድ እና በላይ ዘለቀ ዕዝ ሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ ኮር በጋራ በመሆን በአገዛዙ ሰራዊት ላይ የማያዳግም እርምጃ ወስደዉበታል።
ረሽን ለመቀበል መነሻዉን ከላሊበላ ጋሸና - ከጋሸና ላሊበላ አድርጎ እየተንቀሳቀሰ የነበረዉ የአገዛዙ ሰራዊት በዛሬዉ ዕለት ማለትም በ ቀን 15/2018 ዓ.ም ከንጋቱ 1:00 -10:00 ሲቀጠቀጥ የዋለ ሲሆን ከ ወደ ጋሻና የመጣዉን ግትልትል ሰራዊት በነብሮ ኮማንዶ ብርጌድ በተለምዶ እንኳይ በር ላይ ሲያረግፉት የዋሉ ሲሆን ከወደ ላሊበላ የመጣዉን የአገዛዙ ሰራዊትን ደግሞ የዉባንተ አባተ ግስላወች በተለምዶ ቆጋ ተብሎ ከሚጠራዉ ቦታ ላይ ጠቁር አስፖልቱን ግጥም አድርገዉ ዘግተዉ ሲወቁት ዉለዋል።
በዚህም ዉጊያ ላይ ብዛት ያለዉ የአብይ አህመድ ወንበር አስጠባቂ ሰራዊት ሙት እና ቁስለኛ የሆነ ሲሆን ብዛት ያላቸዉ መሳሪያዎች እና ተተኳሾችም ተማርከዋል።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ ሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አርበኛ ደረበ መኮንን!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥር 15/2018 ዓ.ም
በላይ ዘለቀ ዕዝ እና ሚኒልክ ዕዝ በጋራ በመሆን በአገዛዙ ሰራዊት ላይ የማያዳግም እርምጃ በመዉሰድ ድል ተጎናፀፉ።
አፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ላስታ አሳምነዉ ኮር ነብሮ ተወርዋሪ ኮማንዶ ብርጌድ እና በላይ ዘለቀ ዕዝ ሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ ኮር በጋራ በመሆን በአገዛዙ ሰራዊት ላይ የማያዳግም እርምጃ ወስደዉበታል።
ረሽን ለመቀበል መነሻዉን ከላሊበላ ጋሸና - ከጋሸና ላሊበላ አድርጎ እየተንቀሳቀሰ የነበረዉ የአገዛዙ ሰራዊት በዛሬዉ ዕለት ማለትም በ ቀን 15/2018 ዓ.ም ከንጋቱ 1:00 -10:00 ሲቀጠቀጥ የዋለ ሲሆን ከ ወደ ጋሻና የመጣዉን ግትልትል ሰራዊት በነብሮ ኮማንዶ ብርጌድ በተለምዶ እንኳይ በር ላይ ሲያረግፉት የዋሉ ሲሆን ከወደ ላሊበላ የመጣዉን የአገዛዙ ሰራዊትን ደግሞ የዉባንተ አባተ ግስላወች በተለምዶ ቆጋ ተብሎ ከሚጠራዉ ቦታ ላይ ጠቁር አስፖልቱን ግጥም አድርገዉ ዘግተዉ ሲወቁት ዉለዋል።
በዚህም ዉጊያ ላይ ብዛት ያለዉ የአብይ አህመድ ወንበር አስጠባቂ ሰራዊት ሙት እና ቁስለኛ የሆነ ሲሆን ብዛት ያላቸዉ መሳሪያዎች እና ተተኳሾችም ተማርከዋል።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ ሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አርበኛ ደረበ መኮንን!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥር 15/2018 ዓ.ም
🙏1
ቀጥታ ከግንባር - የድል ዜና | የአገዛዙ ጦር ከፋኖ አንድነት ማግስት እየተበተነ ነው | ከባድ ትንቅንQ በጎንደር ቋራ እና በሸዋ ኮረማሽ
❤1🙏1
የአርበኛ ከፊያለው ደሴ አስገዳይ ወገን መሳይ ባንዳው እጁን ለጠላት ሲሰጥ፡ በምትኩ ወታደራዊ መኮንኖችን ጨምሮ 100 የሚደርሱ የአገዛዙ ወታደሮች ፋኖን ተቀላቀሉ!
የፋኖ አንድ ወጥ የሆነ ድርጅት መመስረት ምርቱን ከገለባው ይለየው ጀምሯል።
የአማራ ሕዝብ፡ ለሕዝብ ጥቅም ብቻ የቆመ አንድ የጋራ ተቋም እንዳይኖረው ለዘመናት የተተበተበበትን የሴራ ድር በጣጥሶ አንድ አታጋይ ድርጅት መመስረቱ ከወገን በላይ በተለይ ከጠላት ወገን ለተሰለፉ ወታደሮች ትልቅ እፎይታን ሰጥቷል።ወታደሮቹ አገዛዙን ጥለው በመውጣት ወደ ፋኖ እየጎረፉ ነው።
በምትኩ ደግሞ የትግሉ ስንጥቃት ላይ ቆመው መርዝ ሲረጩ የነበሩ ባንዳዎች ጀምበራቸው ስለጠለቀችባቸው "ፋኖ ከሻቢያ ጋር ይሰራል" የሚል ተልካሻ ምክኒያት እየመዘዙ ለአማራ ሕዝብ የሞትና የመከራ ምንጭ ወደሆነው ብልፅግናን ተቀላቅለዋል።
ክንደነበልባሎቹ የከፌ ልጆች ለባንዳው አዲሱ ደባልቄ እገዛ ሊያደርግ ከገባው የጠላት ኃይል ጋር አንገት ላንገት ተናንቀው ደም ገብረው የማረኩትን ድሽቃና ሌሎች ወታደራዊ ንብረቶችን ያላንዳች መስዋዕትነት የታገደጉ ሲሆን፡ በዚህ የተበሳጩት የዞኑ ካድሬዎች ከግምጃቤት የተከዘነ መሣሪያ በማውጣትና ድሽቃን ጨምሮ በመደርደር ብቻውን እሩጦ የገባውን አዲሱ ደባልቄን ከሚኒሾቻቸው ጋር በማሰለፍ ከነ ሙሉ ጦሩ የገባ አስመስለው የሀሰተኛ መረጃ ስርጭታቸውን ተያይዘውታል።
@መረብ
የፋኖ አንድ ወጥ የሆነ ድርጅት መመስረት ምርቱን ከገለባው ይለየው ጀምሯል።
የአማራ ሕዝብ፡ ለሕዝብ ጥቅም ብቻ የቆመ አንድ የጋራ ተቋም እንዳይኖረው ለዘመናት የተተበተበበትን የሴራ ድር በጣጥሶ አንድ አታጋይ ድርጅት መመስረቱ ከወገን በላይ በተለይ ከጠላት ወገን ለተሰለፉ ወታደሮች ትልቅ እፎይታን ሰጥቷል።ወታደሮቹ አገዛዙን ጥለው በመውጣት ወደ ፋኖ እየጎረፉ ነው።
በምትኩ ደግሞ የትግሉ ስንጥቃት ላይ ቆመው መርዝ ሲረጩ የነበሩ ባንዳዎች ጀምበራቸው ስለጠለቀችባቸው "ፋኖ ከሻቢያ ጋር ይሰራል" የሚል ተልካሻ ምክኒያት እየመዘዙ ለአማራ ሕዝብ የሞትና የመከራ ምንጭ ወደሆነው ብልፅግናን ተቀላቅለዋል።
ክንደነበልባሎቹ የከፌ ልጆች ለባንዳው አዲሱ ደባልቄ እገዛ ሊያደርግ ከገባው የጠላት ኃይል ጋር አንገት ላንገት ተናንቀው ደም ገብረው የማረኩትን ድሽቃና ሌሎች ወታደራዊ ንብረቶችን ያላንዳች መስዋዕትነት የታገደጉ ሲሆን፡ በዚህ የተበሳጩት የዞኑ ካድሬዎች ከግምጃቤት የተከዘነ መሣሪያ በማውጣትና ድሽቃን ጨምሮ በመደርደር ብቻውን እሩጦ የገባውን አዲሱ ደባልቄን ከሚኒሾቻቸው ጋር በማሰለፍ ከነ ሙሉ ጦሩ የገባ አስመስለው የሀሰተኛ መረጃ ስርጭታቸውን ተያይዘውታል።
@መረብ
❤3💔1