ከአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ የአደረጃጀት ማሻሻያ መጠናቀቅ በማስመልከት የተሰጠ መግለጫ
የአማራ ሕዝብ እንዲሁም ሀገራችን ኢትዮጵያ ረጅም እና ግርማዊ የትናንት ታሪክ ባለቤት መሆናችንን በሙሉ ባለቤትነት የምናምንበት ጉዳይ ነው። ለረጅም ዘመናት በፈተናዎች መካከል ሁሉ የረጋ ስርዓት መገንባትም ተችሎ ነበር። ሆኖም ከሺህ ለሚበልጡ ዓመታት በተለይም ከመካከለኛው ዘመን ጀምሮ የስልጣኔ ግጭት በወለደው የትውልዶች ጦርነት በዘመናዊው ታሪካችን በቀጥታ አማራን ጠላት በማድረግ ባደረገው ዘመቻ በውስጣዊ ድክመቶች ታግዞ የሀገረ መንግስት ግንባታውን በማቋረጡ ሀገራችንን ላልተረጋጋና ለሚለዋወጥ ስርዓት ህዝባችንንም ለከፋ የመጥፋት (ህልውና) አደጋ አጋልጦታል። ይህንን በራሳችን ወገኖች ኢትዮጵያዊያን ባለቤትነትና ቅጥረኝነት የሚመራ ውስብስብ ሀገራዊ እና ህዝባዊ አደጋ ለመረዳትና ለመግባባት ብሎም መፍትሔ ለማበጀት ብዙ ማገዶ ፈጅቷል።
የአማራ ሕዝብ ራሱን በመዘንጋትና ሀገሩን በማስቀደም እየኖረ በራሱም ሆነ በሀገሩ ላይ የተፈጠረውን ታላቅ ተቃርኖ በጊዜው ባለመረዳቱ ራሱን ያገኘው ሀገሩን ተነጥቆ ሀገር አልባ ሆኖ እንዲሁም መንግስት መር በሆነ የዘር ማጥፋት በከፋ የመጥፋት አደጋ ውስጥ ሆኖ ነው። በእርግጥ አማራው በመጥፋት ላይ ያለ ህዝብ ነው። ይህንን ህዝባዊ አደጋ ለመቀልበስ ብሎም ሁለንተናዊ ህዝባዊ ጥቅሞቹን ለማስከበርና የተቋረጠ የሀገር ግንባታውን ዘመኑን በሚመጥን መልኩ ለማደስ፣ የቀጠለና አዲስ ስልጣኔ ለመገንባት አዲስ አማራዊ አብዮት በማካሄድ ላይ እንገኛለን። የዚህ ህዝባዊ ቁጣ መነሻ ምክንያት የህልውና አደጋው ቢሆንም አደጋውን ከመቀልበስ ባሻገር ግዙፍ ራዕይ የቀነበበ ህዝባዊና ሀገራዊ እንዲሁም ቀጠናዊና ዓለም አቀፋዊ መሻቶችን ቀርጿል።
የህልውና ትግሉ ባለፉት ከ30 በላይ ወራት ራሱን በማጠናከርና ጠላትን በማዳከም እንዲሁም በዲፕሎማሲው መስክ የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ተደራሽ ለማድረግ ትኩረቱን አድርጎ ቆይቷል። በዚህም ሂደት ትግሉ የሚጠይቀውን መስዋዕትነት ስልታዊ በሆነ መልኩ በመቀነስ አያሌ ግቦችን አሳክቷል። የጠላትንም ወረራ በመመከትና ሊያደርስ ያቀደውን የዘር ማጥፋት መጠን ከመቀነስ ባሻገር በወታደራዊ፣ በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ፣ በመረጃና በዲፕሎማሲ ግንባሮች ሁሉ ማዳከም ተችሏል። በውጤቱም ጠላት አንዲት የእረፍት ቀን እንዳይኖረውና በአዲስ አበባም ድንጉጥ ሆኖ መጨረሻውን እንዲጠባበቅ ማድረግ ተችሏል፤ በዓለማችን ኃያላን መንግስታት ዘንድም የተናቀና የተጠላ እንዲሁም በሌላ ኃይል መቀየሩ አስፈላጊ መሆኑን የታመነበት ማድረግ ተችሏል።
ይህንን ሁኔታ ለብዙ ወራት የገመገመውና በተግባርም በጥናትም ያረጋገጠው ቴዎድሮስ ዕዝ ስትራቴጅክ ሰነዶችን አዘጋጅቶ በ2017 ዓ.ም የክረምት ወራት ከአባልና አመራሩ እንዲሁም ከህዝቡና ደጋፊዎቹ ጋር የሁኔታ ትንተና እና ቀጣይ አቅጣጫ ላይ መግባባት በመፍጠር ህዝባዊ ትግሉን ወደላቀ ድርጅታዊ ቁመና የሚያሸጋግርና ለህዝቡ ሁነኛ ዋስትና፣ ለሀገራችንም ተዓማኒ የቀጣዩ ስርዓት ኃይል መሆናችንን የሚያረጋግጥ መዋቅራዊ ማሻሻያ ተቋማዊና ስልታዊ በሆነ መልኩ ታቅዶ ተከናውኗል።
የቴዎድሮስ ዕዝ ኃይል ከአካል እስከ ዕዝ እንደገና በመዋቅራዊ ማሻሻያ በ 05ኮር፣ በ15 እግረኛ ክፍለ ጦር፤ በ01 ኮማንዶ ክፍለ ጦር እና ሻለቆች የተደራጀ ሲሆን ግዙፍ ኮሮች፣ ደምሳሽ ክፍለጦሮችና ሰባሪ ሻለቃዎች ተደራጅተው ለቀጣይ ህዝባዊና ድርጅታዊ ግዳጅ ዝግጁ ከመሆናቸውም ባሻገር የጠላትን የቡድን፣ የነፍስ ወከፍና ሜካናይዝድ መሳሪያዎች መማረክ ጀምረዋል። በሂደቱም የህዝብ አስተዳድርን እና የኃይላችንን ኃላፊነትና ግንኙነት በግልፅ በመለየት የጊዜያዊ መንግስት አስተዳድር (ጊዜአኮ) ማደራጀት ተችሏል። ዕዙ መዋቅራዊ ማሻሻያውን በጥናቱ መሰረት በዓብይ ኮሚቴ የተመራው ሲሆን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው የውሳኔ ሰጭነት ሚናውን በየሰዓቱ ያረጋገጠበት ውጤታማ ድርጅታዊ ስምሪት ሆኖ ተመዝግቧል። በዚህም በየኮር የስምሪት ቀጠናው መልሶ ማደራጀቱን የመራችሁ ልዑካንና መላው የድርጅታችን በየደረጃው ያላችሁ አመራሮችና አባላት ላሳያችሁት ቁርጠኛ ርብርብ የአደረጃጀት ማሻሻያው መሪ ዓብይ ኮሚቴ ከፍተኛ አድናቆትና ምስጋና ያቀርባል።
ይህ ግዳጃችሁ በትግላችን ታሪክ ውስጥ በደማቅ የሚመዘገብና የሚዘከር ጭምር ነው። ምክንያቱም ግዳጁ ሁነኛ ድርጅታዊ የአባልና አመራር እንዲሁም የጊዜያዊ መንግስት ቁመና የፈጠረና ትግሉን ወደ አዲስ ምዕራፍ በማሻገር ወደሚፈለገው ህዝባዊ ድል መስፈንጠሪያ መሠረት ነውና። በሂደቱ የተፈጠሩ ከለውጥ ተቋቋሚነት ጋር የሚገናኙ ቀላል የማይባሉ ፈተናዎች በመላው የድርጅታችን አባላትና አመራሮች ቁርጠኛ አቋም መከላከል የተቻለ ሲሆን በተገኘው ልምድና መረጃ የድርጅታዊ የሰው ኃይል ጥራት መረጋገጥና የአቋም ፍተሻ ስራዎች ተጠናክረው የሚቀጥሉ መሆናቸውን እናረጋግጣለን። የበላይ መዋቅሩ ፍተሻና ማሻሻያም የሚቀጥልና የምዕራፉ ዋነኛና ተጨማሪ ተግባራችን ነው። የዚህ የቁመና ማሻሻያ መርሃ-ግብር በስኬት መጠናቀቅን ተከትሎ የዘመኑ ህዝባዊ ግዳጃችንን ለመወጣት እጅግ የተሻለ ቁመና ላይ እንደምንገኝ ስናሳውቅ በከፍተኛ መተማመን ሲሆን ይህም ለወገንና ለወዳጆች የምስራች ሲሆን ለጠላት ደግሞ ሌላ የራስ ምታት መሆኑን እየተገነዘብን በበዚህም መሠረት የሚከተለውን ጥሪ እናስተላልፋለን፦
1ኛ ለዕዛችን አባላትና አመራሮች
ውድ የአማራ ህዝብ የቁርጥ ቀን ልጆች የሆናችሁ የዕዙ አመራርና አባላት ጓዶቻችን፤
ይህ ትግል በታሪካችን ውስጥ ልዩ ቦታ ያለው ወሳኝ ጉዳይ ነው። ታላቁ ህዝብ በህልውና አደጋ ላይ ወድቆ መገኘቱ ውርደታችን ቢሆንም ይህንን አደጋ ለመቀልበስና ወደሌለኛው ህዝባዊ ግርማዊ ነገን ለማዋለድ በትናንቱ ክቡር ታሪካችን፣ በነባራዊው አደጋ ወለድ ውርደታችንና በመፃኢው ተስፋችን መካከል ህዝባዊና ሀገራዊ ጥፋትን ለማስቆም እንደሻማ እያበራንና እየቀለጥን ከራሳችን ይልቅ ህዝባችንንና ሀገራችንን ማስቀደማችን አኩሪ ዘላለማዊ ታሪካችን ነው። ይህ ታሪክ የአዲሱ አማራዊ ትውልድ የእያንዳንዱ ፋኖ የወል ታሪክ ነው።
ጓዶች ሆይ ከከፈልነው የእስከዛሬ መስዋዕትነት የከፋ ሊገጥመን አይችልምና የምንከፍለውን ክቡር መስዋዕትነት ከህዝባዊ አደጋውና ተስፋችን አንፃር በመመዘን ከነበረን የበለጠ መበርታትና መጽናት ይገባናል። ትግላችን የበለጠ ወደድል አነስተኛ መስዋዕትነትና ጊዜ መስፈንጠር እንዲችል ለማስቻል የተሰራው መዋቅራዊ ማሻሻያ የሁላችንም ርብርብ የወለደው ስኬት ነውና በያለንበት ለቀጣዩ ግዙፍ ህዝባዊና ሀገራዊ ግዳጅ ሁሌም ወትሮ ዝግጁነታችንን እንድናረጋግጥ እናሳስባለን።
2ኛ ለደጋፊዎቻችን
በቅርብም በሩቅም የምትገኙ ውድ ደጋፊዎቻችን
የእስከዛሬው ልዩ ልዩ ድጋፋችሁ መሬት ላይ ያለንን ቁመና በማጎልበት አፈፃፀማችንን አሻሽሏል፣ የጠላትን አቅም አዳክሟል፣ በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ዘንድ ተሰሚነትን በማሻሻል ላይ ይገኛል። ለዚህም ከፍተኛ አድናቆትና ምስጋና እናቀርባለን።
እንደሚታወቀው ከትግሉ የዓላማ ክብደትና የጠላት አረመኔነት አንፃር ይህ አማራዊ ተጋድሎ ሰፊ ሰብዓዊ ርብርብ ይጠይቃል። በመሆኑም ከትናንቱ ይልቅ ዛሬ እና ነገ ህዝባችንን ያስቀደመ ታጋይ ሰራዊቱንና አታጋይ ድርጅታችንን የበለጠ ለማጠናከርና ለመደገፍ እረፍት አልባ ሆኖ በትጋትና በጽናት መስራትን ይጠይቃል። ህይወቱን ያለስስት ለህዝባችን መድኅንነት የሞት ከለላ ለሆነው አዳኝ አማራዊ ሠራዊታችን ሁሌም ከጎኑ ትቆሙ ዘንድ አደራ ማለት እንፈልጋለን። በብርቱ እየተፈተነ በጽናት ከሚዋደቀው
የአማራ ሕዝብ እንዲሁም ሀገራችን ኢትዮጵያ ረጅም እና ግርማዊ የትናንት ታሪክ ባለቤት መሆናችንን በሙሉ ባለቤትነት የምናምንበት ጉዳይ ነው። ለረጅም ዘመናት በፈተናዎች መካከል ሁሉ የረጋ ስርዓት መገንባትም ተችሎ ነበር። ሆኖም ከሺህ ለሚበልጡ ዓመታት በተለይም ከመካከለኛው ዘመን ጀምሮ የስልጣኔ ግጭት በወለደው የትውልዶች ጦርነት በዘመናዊው ታሪካችን በቀጥታ አማራን ጠላት በማድረግ ባደረገው ዘመቻ በውስጣዊ ድክመቶች ታግዞ የሀገረ መንግስት ግንባታውን በማቋረጡ ሀገራችንን ላልተረጋጋና ለሚለዋወጥ ስርዓት ህዝባችንንም ለከፋ የመጥፋት (ህልውና) አደጋ አጋልጦታል። ይህንን በራሳችን ወገኖች ኢትዮጵያዊያን ባለቤትነትና ቅጥረኝነት የሚመራ ውስብስብ ሀገራዊ እና ህዝባዊ አደጋ ለመረዳትና ለመግባባት ብሎም መፍትሔ ለማበጀት ብዙ ማገዶ ፈጅቷል።
የአማራ ሕዝብ ራሱን በመዘንጋትና ሀገሩን በማስቀደም እየኖረ በራሱም ሆነ በሀገሩ ላይ የተፈጠረውን ታላቅ ተቃርኖ በጊዜው ባለመረዳቱ ራሱን ያገኘው ሀገሩን ተነጥቆ ሀገር አልባ ሆኖ እንዲሁም መንግስት መር በሆነ የዘር ማጥፋት በከፋ የመጥፋት አደጋ ውስጥ ሆኖ ነው። በእርግጥ አማራው በመጥፋት ላይ ያለ ህዝብ ነው። ይህንን ህዝባዊ አደጋ ለመቀልበስ ብሎም ሁለንተናዊ ህዝባዊ ጥቅሞቹን ለማስከበርና የተቋረጠ የሀገር ግንባታውን ዘመኑን በሚመጥን መልኩ ለማደስ፣ የቀጠለና አዲስ ስልጣኔ ለመገንባት አዲስ አማራዊ አብዮት በማካሄድ ላይ እንገኛለን። የዚህ ህዝባዊ ቁጣ መነሻ ምክንያት የህልውና አደጋው ቢሆንም አደጋውን ከመቀልበስ ባሻገር ግዙፍ ራዕይ የቀነበበ ህዝባዊና ሀገራዊ እንዲሁም ቀጠናዊና ዓለም አቀፋዊ መሻቶችን ቀርጿል።
የህልውና ትግሉ ባለፉት ከ30 በላይ ወራት ራሱን በማጠናከርና ጠላትን በማዳከም እንዲሁም በዲፕሎማሲው መስክ የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ተደራሽ ለማድረግ ትኩረቱን አድርጎ ቆይቷል። በዚህም ሂደት ትግሉ የሚጠይቀውን መስዋዕትነት ስልታዊ በሆነ መልኩ በመቀነስ አያሌ ግቦችን አሳክቷል። የጠላትንም ወረራ በመመከትና ሊያደርስ ያቀደውን የዘር ማጥፋት መጠን ከመቀነስ ባሻገር በወታደራዊ፣ በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ፣ በመረጃና በዲፕሎማሲ ግንባሮች ሁሉ ማዳከም ተችሏል። በውጤቱም ጠላት አንዲት የእረፍት ቀን እንዳይኖረውና በአዲስ አበባም ድንጉጥ ሆኖ መጨረሻውን እንዲጠባበቅ ማድረግ ተችሏል፤ በዓለማችን ኃያላን መንግስታት ዘንድም የተናቀና የተጠላ እንዲሁም በሌላ ኃይል መቀየሩ አስፈላጊ መሆኑን የታመነበት ማድረግ ተችሏል።
ይህንን ሁኔታ ለብዙ ወራት የገመገመውና በተግባርም በጥናትም ያረጋገጠው ቴዎድሮስ ዕዝ ስትራቴጅክ ሰነዶችን አዘጋጅቶ በ2017 ዓ.ም የክረምት ወራት ከአባልና አመራሩ እንዲሁም ከህዝቡና ደጋፊዎቹ ጋር የሁኔታ ትንተና እና ቀጣይ አቅጣጫ ላይ መግባባት በመፍጠር ህዝባዊ ትግሉን ወደላቀ ድርጅታዊ ቁመና የሚያሸጋግርና ለህዝቡ ሁነኛ ዋስትና፣ ለሀገራችንም ተዓማኒ የቀጣዩ ስርዓት ኃይል መሆናችንን የሚያረጋግጥ መዋቅራዊ ማሻሻያ ተቋማዊና ስልታዊ በሆነ መልኩ ታቅዶ ተከናውኗል።
የቴዎድሮስ ዕዝ ኃይል ከአካል እስከ ዕዝ እንደገና በመዋቅራዊ ማሻሻያ በ 05ኮር፣ በ15 እግረኛ ክፍለ ጦር፤ በ01 ኮማንዶ ክፍለ ጦር እና ሻለቆች የተደራጀ ሲሆን ግዙፍ ኮሮች፣ ደምሳሽ ክፍለጦሮችና ሰባሪ ሻለቃዎች ተደራጅተው ለቀጣይ ህዝባዊና ድርጅታዊ ግዳጅ ዝግጁ ከመሆናቸውም ባሻገር የጠላትን የቡድን፣ የነፍስ ወከፍና ሜካናይዝድ መሳሪያዎች መማረክ ጀምረዋል። በሂደቱም የህዝብ አስተዳድርን እና የኃይላችንን ኃላፊነትና ግንኙነት በግልፅ በመለየት የጊዜያዊ መንግስት አስተዳድር (ጊዜአኮ) ማደራጀት ተችሏል። ዕዙ መዋቅራዊ ማሻሻያውን በጥናቱ መሰረት በዓብይ ኮሚቴ የተመራው ሲሆን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው የውሳኔ ሰጭነት ሚናውን በየሰዓቱ ያረጋገጠበት ውጤታማ ድርጅታዊ ስምሪት ሆኖ ተመዝግቧል። በዚህም በየኮር የስምሪት ቀጠናው መልሶ ማደራጀቱን የመራችሁ ልዑካንና መላው የድርጅታችን በየደረጃው ያላችሁ አመራሮችና አባላት ላሳያችሁት ቁርጠኛ ርብርብ የአደረጃጀት ማሻሻያው መሪ ዓብይ ኮሚቴ ከፍተኛ አድናቆትና ምስጋና ያቀርባል።
ይህ ግዳጃችሁ በትግላችን ታሪክ ውስጥ በደማቅ የሚመዘገብና የሚዘከር ጭምር ነው። ምክንያቱም ግዳጁ ሁነኛ ድርጅታዊ የአባልና አመራር እንዲሁም የጊዜያዊ መንግስት ቁመና የፈጠረና ትግሉን ወደ አዲስ ምዕራፍ በማሻገር ወደሚፈለገው ህዝባዊ ድል መስፈንጠሪያ መሠረት ነውና። በሂደቱ የተፈጠሩ ከለውጥ ተቋቋሚነት ጋር የሚገናኙ ቀላል የማይባሉ ፈተናዎች በመላው የድርጅታችን አባላትና አመራሮች ቁርጠኛ አቋም መከላከል የተቻለ ሲሆን በተገኘው ልምድና መረጃ የድርጅታዊ የሰው ኃይል ጥራት መረጋገጥና የአቋም ፍተሻ ስራዎች ተጠናክረው የሚቀጥሉ መሆናቸውን እናረጋግጣለን። የበላይ መዋቅሩ ፍተሻና ማሻሻያም የሚቀጥልና የምዕራፉ ዋነኛና ተጨማሪ ተግባራችን ነው። የዚህ የቁመና ማሻሻያ መርሃ-ግብር በስኬት መጠናቀቅን ተከትሎ የዘመኑ ህዝባዊ ግዳጃችንን ለመወጣት እጅግ የተሻለ ቁመና ላይ እንደምንገኝ ስናሳውቅ በከፍተኛ መተማመን ሲሆን ይህም ለወገንና ለወዳጆች የምስራች ሲሆን ለጠላት ደግሞ ሌላ የራስ ምታት መሆኑን እየተገነዘብን በበዚህም መሠረት የሚከተለውን ጥሪ እናስተላልፋለን፦
1ኛ ለዕዛችን አባላትና አመራሮች
ውድ የአማራ ህዝብ የቁርጥ ቀን ልጆች የሆናችሁ የዕዙ አመራርና አባላት ጓዶቻችን፤
ይህ ትግል በታሪካችን ውስጥ ልዩ ቦታ ያለው ወሳኝ ጉዳይ ነው። ታላቁ ህዝብ በህልውና አደጋ ላይ ወድቆ መገኘቱ ውርደታችን ቢሆንም ይህንን አደጋ ለመቀልበስና ወደሌለኛው ህዝባዊ ግርማዊ ነገን ለማዋለድ በትናንቱ ክቡር ታሪካችን፣ በነባራዊው አደጋ ወለድ ውርደታችንና በመፃኢው ተስፋችን መካከል ህዝባዊና ሀገራዊ ጥፋትን ለማስቆም እንደሻማ እያበራንና እየቀለጥን ከራሳችን ይልቅ ህዝባችንንና ሀገራችንን ማስቀደማችን አኩሪ ዘላለማዊ ታሪካችን ነው። ይህ ታሪክ የአዲሱ አማራዊ ትውልድ የእያንዳንዱ ፋኖ የወል ታሪክ ነው።
ጓዶች ሆይ ከከፈልነው የእስከዛሬ መስዋዕትነት የከፋ ሊገጥመን አይችልምና የምንከፍለውን ክቡር መስዋዕትነት ከህዝባዊ አደጋውና ተስፋችን አንፃር በመመዘን ከነበረን የበለጠ መበርታትና መጽናት ይገባናል። ትግላችን የበለጠ ወደድል አነስተኛ መስዋዕትነትና ጊዜ መስፈንጠር እንዲችል ለማስቻል የተሰራው መዋቅራዊ ማሻሻያ የሁላችንም ርብርብ የወለደው ስኬት ነውና በያለንበት ለቀጣዩ ግዙፍ ህዝባዊና ሀገራዊ ግዳጅ ሁሌም ወትሮ ዝግጁነታችንን እንድናረጋግጥ እናሳስባለን።
2ኛ ለደጋፊዎቻችን
በቅርብም በሩቅም የምትገኙ ውድ ደጋፊዎቻችን
የእስከዛሬው ልዩ ልዩ ድጋፋችሁ መሬት ላይ ያለንን ቁመና በማጎልበት አፈፃፀማችንን አሻሽሏል፣ የጠላትን አቅም አዳክሟል፣ በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ዘንድ ተሰሚነትን በማሻሻል ላይ ይገኛል። ለዚህም ከፍተኛ አድናቆትና ምስጋና እናቀርባለን።
እንደሚታወቀው ከትግሉ የዓላማ ክብደትና የጠላት አረመኔነት አንፃር ይህ አማራዊ ተጋድሎ ሰፊ ሰብዓዊ ርብርብ ይጠይቃል። በመሆኑም ከትናንቱ ይልቅ ዛሬ እና ነገ ህዝባችንን ያስቀደመ ታጋይ ሰራዊቱንና አታጋይ ድርጅታችንን የበለጠ ለማጠናከርና ለመደገፍ እረፍት አልባ ሆኖ በትጋትና በጽናት መስራትን ይጠይቃል። ህይወቱን ያለስስት ለህዝባችን መድኅንነት የሞት ከለላ ለሆነው አዳኝ አማራዊ ሠራዊታችን ሁሌም ከጎኑ ትቆሙ ዘንድ አደራ ማለት እንፈልጋለን። በብርቱ እየተፈተነ በጽናት ከሚዋደቀው
Telegram
Mereb Media መረብ ሚዲያ
Welcome to our Channel, Mereb Media - መረብ ሚዲያ We provide daily reliable and trusted information. መረጃ ለማድረስ፦ @MerebMereb
❤5🙏1
ሠራዊታችን ይልቅ በማይረባ ሰበባሰበብ ድጋፋችሁን ማስተጓጎል እንደማይገባችሁና በጽናት ከጎናችን እንድትቆሙ ጥሪያችንን እናቀርብላችሗለን።
3ኛ ለፀረ-ብልጽግና ትግሉ ማህበረሰብ
ኢትዮጵያ ሀገራችን እና አጎራባቾቿ ሁሉ እየተተራመሱ ወደ ከፋ እልቂት እየገሰገሱ በሚገኙበት በዚህ አደገኛ ወቅት አተራማሹንና የእጅ አዙር ጦርነት ተላላኪውን አረመኔያዊ የብልጽግና አገዛዝ የሚታገለው ማህበረሰብ መበራከቱ ለሀገራችንም ሆነ ለቀጠናው ተስፋን አጭሯል። የነበረው ተናጠላዊ ጥረት ለጠላት ምቹ አጋጣሚ እንደሆነለት ሁሉ የተጀማመሩ መቀራረቦች ጠላትን ሲያስበረግጉት በአደባባይ ተመልክተናል። ኢትዮጵያዊያን የትግሉ ማህበረሰብ አካላት የጠላትን የጥፋት ፍጥነትና የመፍትሔውን አስቸኳይነት በመገንዘብ ከነበረው ቀርፋፋ አካሄድ የተላቀቀ ትብብር በማድረግ ከቀጠናው የፀረ-ብልጽግና ኃይሎች ጋር በመቀናጀት እንዲሁም የተሳለጠ የጋራ ዲፕሎማሲ በመስራት ድላችንን በአጭር ጊዜ እናደርግ ዘንድ ብርቱ ጥሪያችንን እናቀርባለን። በበኩላችን የህዝባችንንና የሀገራችንን ጥቅም ለሚያስከብር ትብብር ሁሌም ዝግጁነታችን እናረጋግጣለን።
4ኛ ለአማራ ሕዝብ
የተከበርህው ህዝባችን ሆይ
እኛ የገጠመንን ህዝባዊ አደጋ ለመቀልበስና መፃኢ ተስፋችንን በጎ ለማድረግ የአደጋው ባለቤት የሆነውን አረመኔያዊ አገዛዝ ጠላትን እየተናነቅን የምንገኝ መሆናችንን አቅፈህና ደግፈህ እያታገልህን ለምትገኘው ጀግና ህዝባችን ለማስረዳት የምንኳትን አይደለንም። ይልቁንስ የገጠመንን ውስብስብ አደጋ በቀላል መስዋእትነትና በአጠረ ጊዜ ለመቀልበስ ሠራዊታችንን ማጠናከር፣ በየዘርፉና በያለንበት ሁሉ የትግሉ አካል መሆንን ይጠይቃል። ራሳችንን ከጥፋት ለመከላከል ከጠላታችን የማጥፋት ርብርብ የላቀ ርብርብ ያስፈልጋል።
5ኛ ለኢትዮጵያዊያን ሁሉ
የተከበርህው የታላቋ ኢትዮጵያ ሕዝብ ሆይ የዘመናት ተጨባጭ ህዝባዊ ፍላጎትህና ተስፋህ በውስን ቡድናዊ ፍላጎትና አንባገነናዊ እንዲሁም ሗላቀር የፖለቲካ ከባቢ ምክንያት አርቲስቱ እንዳለው ከዓለም ፊት እንዳልነበርህ ወደሗላ ቀርተህ በማይመጥንህና አዋራጅ ሁኔታ ውስጥ ትገኛለህ። በፖለቲካ ወለድ የጋራ ራዕይ ማጣት፣ የእርስ በርስ መጠራጠርና መጠቃቃት፣ ርሀብ፣ መፈናቀልና መሰደድ፣ አፈናና ከባድ የእንቅስቃሴ ገደብ እንዲሁም ከቅርብና ሩቅ ዓለም አቀፍ መገለልና መናቅ ገጥሞሀል። በጥቅሉ ተጨባጭ ሀገራዊ የጋራ የህልውና አደጋ ውስጥ እንገኛለን።
በመሆኑም ለዚህ ሁሉ ችግር ባለቤት የሆነውን አረመኔያዊ አገዛዝ ለማስወገድና በሁላችን ድርሻና መዋጮ ላይ ቆማ ለሁላችን የምትሆን ታላቅ አፍሪካዊትና ዓለም አቀፋዊት ሀገር ለመገንባት የጋራ የመስዋዕትነት አሻራ ለማስቀመጥ እንድትንቀሳቀስና የሚደረጉ የቅርብም ሆነ የሩቅ የፀረ-ብልጽግና ትግል ትብብሮችን በቀናነት በመረዳትና በመደገፍ የመከራችንን ጊዜ በማሳጠር ተስፋችንን ቅርብ እንድናደርግ የከበረ ጥሪያችንን እናቀርብልሀለን።
6ኛ በጠላት አሰላለፍ ውስጥ ለምትገኙ አመራርና አባላት
እናንተ በቀጥታ የጠላት አሰላለፍ ውስጥም ሆነ በባንዳነት የተሰለፋችሁ ዘመኑን ያልዋጃችሁ "ወገኖቻችን" ያደረሳችሁት ህዝባዊና ሀገራዊ በደል ከበቂ በላይ ሆኖ ሞልቶ የፈሰሰ መሆኑን ተረድታችሁ ከግለሰባዊ ጊዜያዊ ጥቅምና ፍላጎታችሁ በመላቀቅ ለህዝባዊና ሀገራዊ ጥቅምና ፍላጎቶቻችን ትገዙ ዘንድ ጥሪያችንን እናቀርብላችሗለን። ትግል ነውና በጠላት አሰላለፍ እስካላችሁ ድረስ መራራ እርምጃዎችን ወስደናል፤ ይህ ተጠናቅሮ የሚቀጥል ይሆናል። ሆኖም አሰላለፋችሁን ብታስተካክሉና ባሉን አማራጮች ሁሉ ብትቀላቀሉ የምህረት በራችን ሁሌም ክፍት መሆኑን እያሳወቅን ለራሳችሁም ሆነ ለቤተሰቦቻችሁ ብሎም ለህዝብና ሀገር የሚያኮራ ታሪክ ብቻም ሳይሆን የዘመን ግዳጅም ነውና ተጨማሪ ጊዜ እንደማታጠፉ ተስፋ እናደርጋለን።
7ኛ ለዓለም አቀፍ ሰብዓዊ መብት ተቋማትና ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ
የአማራ ህዝብ ሁኔታ፤ የኢትዮጵያ ሁኔታ ለውስጣዊ ሰብዓዊ ቀውስ ብቻም ሳይሆን ለአፍሪካ ቀንድና ለመካከለኛው ምስራቅ ሁሉ የትርምስ ምንጭና አካል እየሆነ በመሆኑ የትርምሱ ምንጭ የአረመኔው አብይ አህመድ አገዛዝ እንዲያበቃና በኢትዮጵያ፣ በአፍሪካ ቀንድና በመካከለኛው ምስራቅ የዴሞክራሲ አየር ነፍሶ ነፃነት፣ ሰላም፣ ፍትህና እኩልነት እንዲረጋገጥ በሰብዓዊነት ላይ በሚፈፀሙ ወንጀሎች፣ በጦር ወንጀል፣ በዘር ማጥፋት ወንጀል የተጨማለቀውን አረመኔያዊ አገዛዝ ባለመደገፍና በማውገዝ፣ ልዩ ልዩ አስገዳጅ የለውጥ ማዕቀቦችን በመጣልና የትግሉን ማህበረሰብ በመደገፍ ዓለም አቀፋዊ ግዴታችሁን እንድትወጡ እያሳሰብን ለመሰል ትብብር ቀናኢ መሆናችንን እናሳውቃለን።
በተጨማሪም በየአውደ ውጊያው የሚማረኩ እና ወዶገብ የጠላት ሠራዊት አባላትና አመራሮችን ዓለምአቀፍ የጦር ህግን ተከትለን ለመያዝ እየተጋን ያለን መሆኑ ታውቆ ያደረ ጉዳይ ነው። በአሁኑ ወቅት ለረጅም ወራት የቆዩ እና አዳዲስ ምርኮኛና ወዶ ገቦች በስፋት በጊዜያዊ ማቆያ ካምፖቻችን የሚገኙ ሲሆን እንደ ቀይ መስቀል ያሉ የሰብዓዊ መብት ተቋማትና ረጅዎች ፈጣን ሰብዓዊ ድጋፍ በማቅረብ ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ እና በተለይም ዓለምአቀፉ የቀይ መስቀል ማህበር ምርኮኞችን እንደተለመደው ለአገዛዙ የአየር ጥቃትና መሰል የከፋ አደጋ ከመጋለጣቸው በፊት በፍጥነት እንዲረከበን ጥሪያችንን እናቀርባለን።በመጨረሻም በጉጉት የምትጠብቁት አማራዊ አንድነታችን የመጨረሻው ከፍታ ላይ የደረሰ ሲሆን ሳምንት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ትልቁን ብስራት ይዘን እንወጣለን ።
አፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ!
የቴሌግራም ገፃችን👉https://t.me/MerebMedia24
3ኛ ለፀረ-ብልጽግና ትግሉ ማህበረሰብ
ኢትዮጵያ ሀገራችን እና አጎራባቾቿ ሁሉ እየተተራመሱ ወደ ከፋ እልቂት እየገሰገሱ በሚገኙበት በዚህ አደገኛ ወቅት አተራማሹንና የእጅ አዙር ጦርነት ተላላኪውን አረመኔያዊ የብልጽግና አገዛዝ የሚታገለው ማህበረሰብ መበራከቱ ለሀገራችንም ሆነ ለቀጠናው ተስፋን አጭሯል። የነበረው ተናጠላዊ ጥረት ለጠላት ምቹ አጋጣሚ እንደሆነለት ሁሉ የተጀማመሩ መቀራረቦች ጠላትን ሲያስበረግጉት በአደባባይ ተመልክተናል። ኢትዮጵያዊያን የትግሉ ማህበረሰብ አካላት የጠላትን የጥፋት ፍጥነትና የመፍትሔውን አስቸኳይነት በመገንዘብ ከነበረው ቀርፋፋ አካሄድ የተላቀቀ ትብብር በማድረግ ከቀጠናው የፀረ-ብልጽግና ኃይሎች ጋር በመቀናጀት እንዲሁም የተሳለጠ የጋራ ዲፕሎማሲ በመስራት ድላችንን በአጭር ጊዜ እናደርግ ዘንድ ብርቱ ጥሪያችንን እናቀርባለን። በበኩላችን የህዝባችንንና የሀገራችንን ጥቅም ለሚያስከብር ትብብር ሁሌም ዝግጁነታችን እናረጋግጣለን።
4ኛ ለአማራ ሕዝብ
የተከበርህው ህዝባችን ሆይ
እኛ የገጠመንን ህዝባዊ አደጋ ለመቀልበስና መፃኢ ተስፋችንን በጎ ለማድረግ የአደጋው ባለቤት የሆነውን አረመኔያዊ አገዛዝ ጠላትን እየተናነቅን የምንገኝ መሆናችንን አቅፈህና ደግፈህ እያታገልህን ለምትገኘው ጀግና ህዝባችን ለማስረዳት የምንኳትን አይደለንም። ይልቁንስ የገጠመንን ውስብስብ አደጋ በቀላል መስዋእትነትና በአጠረ ጊዜ ለመቀልበስ ሠራዊታችንን ማጠናከር፣ በየዘርፉና በያለንበት ሁሉ የትግሉ አካል መሆንን ይጠይቃል። ራሳችንን ከጥፋት ለመከላከል ከጠላታችን የማጥፋት ርብርብ የላቀ ርብርብ ያስፈልጋል።
5ኛ ለኢትዮጵያዊያን ሁሉ
የተከበርህው የታላቋ ኢትዮጵያ ሕዝብ ሆይ የዘመናት ተጨባጭ ህዝባዊ ፍላጎትህና ተስፋህ በውስን ቡድናዊ ፍላጎትና አንባገነናዊ እንዲሁም ሗላቀር የፖለቲካ ከባቢ ምክንያት አርቲስቱ እንዳለው ከዓለም ፊት እንዳልነበርህ ወደሗላ ቀርተህ በማይመጥንህና አዋራጅ ሁኔታ ውስጥ ትገኛለህ። በፖለቲካ ወለድ የጋራ ራዕይ ማጣት፣ የእርስ በርስ መጠራጠርና መጠቃቃት፣ ርሀብ፣ መፈናቀልና መሰደድ፣ አፈናና ከባድ የእንቅስቃሴ ገደብ እንዲሁም ከቅርብና ሩቅ ዓለም አቀፍ መገለልና መናቅ ገጥሞሀል። በጥቅሉ ተጨባጭ ሀገራዊ የጋራ የህልውና አደጋ ውስጥ እንገኛለን።
በመሆኑም ለዚህ ሁሉ ችግር ባለቤት የሆነውን አረመኔያዊ አገዛዝ ለማስወገድና በሁላችን ድርሻና መዋጮ ላይ ቆማ ለሁላችን የምትሆን ታላቅ አፍሪካዊትና ዓለም አቀፋዊት ሀገር ለመገንባት የጋራ የመስዋዕትነት አሻራ ለማስቀመጥ እንድትንቀሳቀስና የሚደረጉ የቅርብም ሆነ የሩቅ የፀረ-ብልጽግና ትግል ትብብሮችን በቀናነት በመረዳትና በመደገፍ የመከራችንን ጊዜ በማሳጠር ተስፋችንን ቅርብ እንድናደርግ የከበረ ጥሪያችንን እናቀርብልሀለን።
6ኛ በጠላት አሰላለፍ ውስጥ ለምትገኙ አመራርና አባላት
እናንተ በቀጥታ የጠላት አሰላለፍ ውስጥም ሆነ በባንዳነት የተሰለፋችሁ ዘመኑን ያልዋጃችሁ "ወገኖቻችን" ያደረሳችሁት ህዝባዊና ሀገራዊ በደል ከበቂ በላይ ሆኖ ሞልቶ የፈሰሰ መሆኑን ተረድታችሁ ከግለሰባዊ ጊዜያዊ ጥቅምና ፍላጎታችሁ በመላቀቅ ለህዝባዊና ሀገራዊ ጥቅምና ፍላጎቶቻችን ትገዙ ዘንድ ጥሪያችንን እናቀርብላችሗለን። ትግል ነውና በጠላት አሰላለፍ እስካላችሁ ድረስ መራራ እርምጃዎችን ወስደናል፤ ይህ ተጠናቅሮ የሚቀጥል ይሆናል። ሆኖም አሰላለፋችሁን ብታስተካክሉና ባሉን አማራጮች ሁሉ ብትቀላቀሉ የምህረት በራችን ሁሌም ክፍት መሆኑን እያሳወቅን ለራሳችሁም ሆነ ለቤተሰቦቻችሁ ብሎም ለህዝብና ሀገር የሚያኮራ ታሪክ ብቻም ሳይሆን የዘመን ግዳጅም ነውና ተጨማሪ ጊዜ እንደማታጠፉ ተስፋ እናደርጋለን።
7ኛ ለዓለም አቀፍ ሰብዓዊ መብት ተቋማትና ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ
የአማራ ህዝብ ሁኔታ፤ የኢትዮጵያ ሁኔታ ለውስጣዊ ሰብዓዊ ቀውስ ብቻም ሳይሆን ለአፍሪካ ቀንድና ለመካከለኛው ምስራቅ ሁሉ የትርምስ ምንጭና አካል እየሆነ በመሆኑ የትርምሱ ምንጭ የአረመኔው አብይ አህመድ አገዛዝ እንዲያበቃና በኢትዮጵያ፣ በአፍሪካ ቀንድና በመካከለኛው ምስራቅ የዴሞክራሲ አየር ነፍሶ ነፃነት፣ ሰላም፣ ፍትህና እኩልነት እንዲረጋገጥ በሰብዓዊነት ላይ በሚፈፀሙ ወንጀሎች፣ በጦር ወንጀል፣ በዘር ማጥፋት ወንጀል የተጨማለቀውን አረመኔያዊ አገዛዝ ባለመደገፍና በማውገዝ፣ ልዩ ልዩ አስገዳጅ የለውጥ ማዕቀቦችን በመጣልና የትግሉን ማህበረሰብ በመደገፍ ዓለም አቀፋዊ ግዴታችሁን እንድትወጡ እያሳሰብን ለመሰል ትብብር ቀናኢ መሆናችንን እናሳውቃለን።
በተጨማሪም በየአውደ ውጊያው የሚማረኩ እና ወዶገብ የጠላት ሠራዊት አባላትና አመራሮችን ዓለምአቀፍ የጦር ህግን ተከትለን ለመያዝ እየተጋን ያለን መሆኑ ታውቆ ያደረ ጉዳይ ነው። በአሁኑ ወቅት ለረጅም ወራት የቆዩ እና አዳዲስ ምርኮኛና ወዶ ገቦች በስፋት በጊዜያዊ ማቆያ ካምፖቻችን የሚገኙ ሲሆን እንደ ቀይ መስቀል ያሉ የሰብዓዊ መብት ተቋማትና ረጅዎች ፈጣን ሰብዓዊ ድጋፍ በማቅረብ ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ እና በተለይም ዓለምአቀፉ የቀይ መስቀል ማህበር ምርኮኞችን እንደተለመደው ለአገዛዙ የአየር ጥቃትና መሰል የከፋ አደጋ ከመጋለጣቸው በፊት በፍጥነት እንዲረከበን ጥሪያችንን እናቀርባለን።በመጨረሻም በጉጉት የምትጠብቁት አማራዊ አንድነታችን የመጨረሻው ከፍታ ላይ የደረሰ ሲሆን ሳምንት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ትልቁን ብስራት ይዘን እንወጣለን ።
አፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ!
የቴሌግራም ገፃችን👉https://t.me/MerebMedia24
Telegram
Mereb Media መረብ ሚዲያ
Welcome to our Channel, Mereb Media - መረብ ሚዲያ We provide daily reliable and trusted information. መረጃ ለማድረስ፦ @MerebMereb
❤1🙏1
ነጻ በወጡ ቀጠናዎች ሕዝባዊ ውይይቶች እንደቀጠሉ ነዉ።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ ላስታ አሳምነዉ ኮር ነፃ ባወጣቸው ቀጠናዎች በሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ ከሚገኙ ቀበሌዎች መካከል ከድብኮ ቀበሌ ነዋሪዎች ጋር ህዝባዊ ውይይት ተደርጓል።
ዛሬ በዕለተ ቅዳሜ በቀን 2/05/2018 ዓ.ም በሰሜን ወሎ ዞን በላስታ ወረዳ ከድብኮ ቀበሌ ነዋሪዎች ጋር ህዝባዊ ውይይት በማድረግ እና ማህበረሰባዊ የቀጣይ አቅጣጫ በማስቀመጥ ውይይቱ ባማረ መልኩ ተጠናቋል፡፡
በውይይቱ የተነሱ ሃሳቦችም
1) የትግሉ መነሻ ምክኒያቶች ምን ነበሩ?
* ትግሉ አሁን ያለበት ጠቅላላ ሁኔታ
* ትግሉ ያመጣው መልካም አጋጣሚ
* የትግሉ ተግዳሮቶች
* የትግሉ የቀጣይ አቅጣጫ
*የግል ታጣቂዎችን በማደራጀት አካባቢያቸውን ከፋሽቱና ወራሪው የአብይ አህመድ ሰራዊት እንድጠብቁ ግንዛቤ ተስጥቷል።
2) መንግሥት አሁን ያለበት ወቅታዊ ሁኔታ
* በወታደራዊ ቁመና
* በፖለቲካ ተቀባይነት
* የዲፕሎማሲ አቅም እና ሌሎችም
3) በራስ አስተዳደር እና በፀጥታ ጉዳይ
* የሃገር ሽማግሌዎች የሰላም ኮሚቴዎች የቅሬ እና የእድር እንዲሁም የእምነት አባቶች ሚና እንዲሁም የወጣቱ ሃላፊነት
* የህዝብ እና የኛ ግኑኝነት ምን መሆን አለበት
4) ይህን ትግል እንዴት የራሳችሁ እንደሆነ አምናችሁ ኮትኩታችሁ ታሳድጉታለችሁ?
በሚሉ አንኳር ጉዳዮች ተነስተው ሰፊ ውይይት በማድረግ ህዝብ ላይ የነበረን የተዛባ አረዳድ እና ስሁት እሳቤ ለማጥራት ተሞክሯል፡፡
በዚህም ዉይይት ላይ ከዚህ ቀደም በላስታ ወረዳ ጊዜአዊ አስተዳደር ለቀበሌዉ አስተዳዳሪ የሆናሉ ተብለዉ የነበሩ የቀበሌዉ እና የጎጥ የሲቪል መዋቅር አመራሮችን ሹምሺር በማድረግ እንደ አዲስ ለአማራ ህዝብ እና ለአማራ ፋኖ ይጠቅማሉ ያላቸዉን አመራሮችን መድቧል። ማህበረሰቡም አዲስ በተሾሙት የቀበሌ እና የጎጥ አመራሮች ደስተኞች እንደሆኑ ተናግረዋል።
በዚህ ህዝባዊ ዉይይት ላይም የአፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ም/ወታደራዊ አዛዥ እና የላስታ አሳምነዉ ኮር ሰብሳቢ አርበኛ ወንድሙ ማሩ ፣ የሚኒልክ ዕዝ ሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አርበኛ ደረበ መኮንን ፣ የላስታ ወረዳ ጊዜአዊ አስተዳደር ዋና አስተዳዳሪ 10 አለቃ ነጋ ፈንቴ ፣ የላስታ ወረዳ ጊዚአዊ አስተዳደር አመራሮች እና የእሸት ክ/ጦር አመራሮች ተገኝተዉ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ ሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አርበኛ ደረበ መኮንን!!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ ላስታ አሳምነዉ ኮር ነፃ ባወጣቸው ቀጠናዎች በሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ ከሚገኙ ቀበሌዎች መካከል ከድብኮ ቀበሌ ነዋሪዎች ጋር ህዝባዊ ውይይት ተደርጓል።
ዛሬ በዕለተ ቅዳሜ በቀን 2/05/2018 ዓ.ም በሰሜን ወሎ ዞን በላስታ ወረዳ ከድብኮ ቀበሌ ነዋሪዎች ጋር ህዝባዊ ውይይት በማድረግ እና ማህበረሰባዊ የቀጣይ አቅጣጫ በማስቀመጥ ውይይቱ ባማረ መልኩ ተጠናቋል፡፡
በውይይቱ የተነሱ ሃሳቦችም
1) የትግሉ መነሻ ምክኒያቶች ምን ነበሩ?
* ትግሉ አሁን ያለበት ጠቅላላ ሁኔታ
* ትግሉ ያመጣው መልካም አጋጣሚ
* የትግሉ ተግዳሮቶች
* የትግሉ የቀጣይ አቅጣጫ
*የግል ታጣቂዎችን በማደራጀት አካባቢያቸውን ከፋሽቱና ወራሪው የአብይ አህመድ ሰራዊት እንድጠብቁ ግንዛቤ ተስጥቷል።
2) መንግሥት አሁን ያለበት ወቅታዊ ሁኔታ
* በወታደራዊ ቁመና
* በፖለቲካ ተቀባይነት
* የዲፕሎማሲ አቅም እና ሌሎችም
3) በራስ አስተዳደር እና በፀጥታ ጉዳይ
* የሃገር ሽማግሌዎች የሰላም ኮሚቴዎች የቅሬ እና የእድር እንዲሁም የእምነት አባቶች ሚና እንዲሁም የወጣቱ ሃላፊነት
* የህዝብ እና የኛ ግኑኝነት ምን መሆን አለበት
4) ይህን ትግል እንዴት የራሳችሁ እንደሆነ አምናችሁ ኮትኩታችሁ ታሳድጉታለችሁ?
በሚሉ አንኳር ጉዳዮች ተነስተው ሰፊ ውይይት በማድረግ ህዝብ ላይ የነበረን የተዛባ አረዳድ እና ስሁት እሳቤ ለማጥራት ተሞክሯል፡፡
በዚህም ዉይይት ላይ ከዚህ ቀደም በላስታ ወረዳ ጊዜአዊ አስተዳደር ለቀበሌዉ አስተዳዳሪ የሆናሉ ተብለዉ የነበሩ የቀበሌዉ እና የጎጥ የሲቪል መዋቅር አመራሮችን ሹምሺር በማድረግ እንደ አዲስ ለአማራ ህዝብ እና ለአማራ ፋኖ ይጠቅማሉ ያላቸዉን አመራሮችን መድቧል። ማህበረሰቡም አዲስ በተሾሙት የቀበሌ እና የጎጥ አመራሮች ደስተኞች እንደሆኑ ተናግረዋል።
በዚህ ህዝባዊ ዉይይት ላይም የአፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ም/ወታደራዊ አዛዥ እና የላስታ አሳምነዉ ኮር ሰብሳቢ አርበኛ ወንድሙ ማሩ ፣ የሚኒልክ ዕዝ ሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አርበኛ ደረበ መኮንን ፣ የላስታ ወረዳ ጊዜአዊ አስተዳደር ዋና አስተዳዳሪ 10 አለቃ ነጋ ፈንቴ ፣ የላስታ ወረዳ ጊዚአዊ አስተዳደር አመራሮች እና የእሸት ክ/ጦር አመራሮች ተገኝተዉ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ ሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አርበኛ ደረበ መኮንን!!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ!!
❤2🙏1
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ዓፄ ዘርዓያዕቆብ ፩ኛ ኮር በፍቃዱ በላይ ክፍለ ጦር ድልን እየተቀናጀ ይገኛል!!
የአብይ አህመድ አረመኔያዊ ሰራዊት ኃይል በየትኛውም የአማራ ግዛቶች በመግባት እንደ ቄራ ከብት እያርደንና እያሳደደን የቆየ መሆኑ የሚታወቅ የምድር ሀቅ ነው ሁኖም በሸዋ ደራ የበፍቃዱ በላይ ክፍለጦር ከሰው በላው አብይ አህመድ ሰራዊት ጋር ከፍተኛ ተጋድሎ እያደረገ ይገኛል። በዚሁም በትናትናው ዕለት ማለትም በቀን 01/05/2018 ዓ.ም ከጀማ ወንዝ እስከ ሰለልኩላ በሻለቃ አባዬ አብዬ የሚመራው የጀማ ዘቦቾ ባደረጉት ትንቅንቅ ጠላት ሙትና ቁስለኛ የሆነ ሲሆን እግረኛ ኃይሉም በኦራል ሲንቀሳቀስ የነበረ ተጨማሪ ኃይል ተደምስሷል።
በዚህ አውደ ውጊያ ያለምንም የወገን መሰዋትነት የመጣው ድልም የዓፄ ዘርዓያዕቆብ ፩ኛ ኮር የበፍቃዱ በላይ ክፍለጦርን የሽምቅ ውጊያ ብቃትና አይን ከቅንድብ ለይቶ የመምታት ብቃት በጠላት ዘንድ ከፍተኛ ድንጋጤ እንዲፈጥር በማድርግ እየሰሩ ይገኛል። በተመሳሳይ ማሞ መሳለሚያ አገዛዙ ለመረጃ በሞተር የላከው ሚኒሻ በአሳምነው ተርቦች እስከወዲኛው የተሸኘ ሲሆን የደራ አማራን ህዝብ ሳልጨርስ እንቅልፍ አልተኛም ያለው ብልፅግና የጫካው ሸኔን ተጠጉልኝ በማለት ጩኸቱን እያሰማ ይገኛል።
ስለሆነም ማህበረሰቡ ከመሰል ጥቃቶች ራሱን እንዲጠብቅ፤እንዲሁም ጥር በተለይም በክርስቶስ እምነት ዘንድ የአስተርዮ ባዓል በሰላም እንዲከበር ማህበረሰቡና አባት አርበኛው ሳይዘናጋ አከባቢውን እንዲጠብቅ በዚሁ አጋጣሚ መልዕክቴን ማቅረብ እወዳለሁ።
መረጃው የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ ፩ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አርበኛ አማርረ ታዘዘ ነው
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
@አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል
የአብይ አህመድ አረመኔያዊ ሰራዊት ኃይል በየትኛውም የአማራ ግዛቶች በመግባት እንደ ቄራ ከብት እያርደንና እያሳደደን የቆየ መሆኑ የሚታወቅ የምድር ሀቅ ነው ሁኖም በሸዋ ደራ የበፍቃዱ በላይ ክፍለጦር ከሰው በላው አብይ አህመድ ሰራዊት ጋር ከፍተኛ ተጋድሎ እያደረገ ይገኛል። በዚሁም በትናትናው ዕለት ማለትም በቀን 01/05/2018 ዓ.ም ከጀማ ወንዝ እስከ ሰለልኩላ በሻለቃ አባዬ አብዬ የሚመራው የጀማ ዘቦቾ ባደረጉት ትንቅንቅ ጠላት ሙትና ቁስለኛ የሆነ ሲሆን እግረኛ ኃይሉም በኦራል ሲንቀሳቀስ የነበረ ተጨማሪ ኃይል ተደምስሷል።
በዚህ አውደ ውጊያ ያለምንም የወገን መሰዋትነት የመጣው ድልም የዓፄ ዘርዓያዕቆብ ፩ኛ ኮር የበፍቃዱ በላይ ክፍለጦርን የሽምቅ ውጊያ ብቃትና አይን ከቅንድብ ለይቶ የመምታት ብቃት በጠላት ዘንድ ከፍተኛ ድንጋጤ እንዲፈጥር በማድርግ እየሰሩ ይገኛል። በተመሳሳይ ማሞ መሳለሚያ አገዛዙ ለመረጃ በሞተር የላከው ሚኒሻ በአሳምነው ተርቦች እስከወዲኛው የተሸኘ ሲሆን የደራ አማራን ህዝብ ሳልጨርስ እንቅልፍ አልተኛም ያለው ብልፅግና የጫካው ሸኔን ተጠጉልኝ በማለት ጩኸቱን እያሰማ ይገኛል።
ስለሆነም ማህበረሰቡ ከመሰል ጥቃቶች ራሱን እንዲጠብቅ፤እንዲሁም ጥር በተለይም በክርስቶስ እምነት ዘንድ የአስተርዮ ባዓል በሰላም እንዲከበር ማህበረሰቡና አባት አርበኛው ሳይዘናጋ አከባቢውን እንዲጠብቅ በዚሁ አጋጣሚ መልዕክቴን ማቅረብ እወዳለሁ።
መረጃው የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ ፩ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አርበኛ አማርረ ታዘዘ ነው
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
@አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል
🔥1🙏1
ሰበር ዜና!
የደጋው መብረቅ ኮር አሃዶች በዳውንት ወረዳ በድሮን ታግዞ የተዋጋቸውን የፋሽስቱ ሰራዊት በርካታውን ሙትና ቁስለኛ በማድረግና ከአንድ ጓድ በላይ በመማረክ ታላቅ ድል ተጎናፀፉ::
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር አሃዶች በጥላት ሰራዊት ላይ በተወሰደ ጠንካራ እርምጃ ከአካል እስከ ቁስ በብርሀኑ ጁላ መከላከያ ሰራዊት ላይ ጉዳት ማድረስ ተችሏል!!
ጥር 1/2018 ዓ/ም አመሻሽ 12:00ሰዓት በተጀመረው አውደ ውጊያ ዳውንት ወረዳ ኩርባ ከተማ ድረስ ዘልቆ በመግባት የፋሽስቱን ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ በማድረግ የአገዛዙ ስርዓት ያገፈገፋቸውን የቀድሞ የጥምር ሰራዊት አባሎችን ከአሃዳቸው አፍርሶ በማውጣት ወደ ፋኖ እድቀላቀሉ ተደርጓል። በፋሽስቱ ሰራዊት ምሽግ ውስጥ ቦብ በመመጨቅ በጉሪያቸው ለምስጥ ሲሳይ ሲደረጉ ቀሪዎቹ እግራቸውን ሰውተዋል።ፍየል ወድህ ቅዝምዝም የዳ ይሉ ዘንድ የፋሽስቱ ስርዓት ምሽቱን በድሮን ጥቃት ንፁሀኖችን ታርጌት በማድረግ የአለምን የጦርነት ህግ በማን አለብኝ በጣሰ አረመኒያዊ ተግባር ሲደበድብ ያደረ ሲሆን በሆዳቸው ለአብይ አህመድ ያደሩ የአማራ ተዎላጆች በበኩላቸው ምሽት ላይ ያለ ኦፔ የሞርተር ቅቡላ በማስወርወር በርካታ ንፁሀኖችንና ቤቶችን አውድመዋል።
በርካታ የመከላከያ ሰራዊት፤ ፖሊሶችና ሚኒሾችን ከአሃዳቸው አፍርሶ የማምጣቱ ኦፕሬሽን ሙሉ በሙሉ የተሳካ ሲሆን በኩርባ ከተማ ፖሊስ ጣቢያን፣ ሞቃትን፣ ኪዳነ ምህረት፣ መነሀሪያ ድረስ ዘልቆ በመግባት በነዙህ በከተማው አካላቶች ላይ የነበረን የፋሽስቱን ሰራዊት በማፅዳት ወደ ገብርኤል ተራራና ወደ አዳራሹ ተኮድኩዶ ነፍስ ግቢ ነፍስ ውጭ መራዎጥ ውስጥ በማስገባት የብርሀኑ ጁላ መከላከያ ሰራዊትን ማኮታኮት ተችሏል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
@አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
የደጋው መብረቅ ኮር አሃዶች በዳውንት ወረዳ በድሮን ታግዞ የተዋጋቸውን የፋሽስቱ ሰራዊት በርካታውን ሙትና ቁስለኛ በማድረግና ከአንድ ጓድ በላይ በመማረክ ታላቅ ድል ተጎናፀፉ::
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር አሃዶች በጥላት ሰራዊት ላይ በተወሰደ ጠንካራ እርምጃ ከአካል እስከ ቁስ በብርሀኑ ጁላ መከላከያ ሰራዊት ላይ ጉዳት ማድረስ ተችሏል!!
ጥር 1/2018 ዓ/ም አመሻሽ 12:00ሰዓት በተጀመረው አውደ ውጊያ ዳውንት ወረዳ ኩርባ ከተማ ድረስ ዘልቆ በመግባት የፋሽስቱን ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ በማድረግ የአገዛዙ ስርዓት ያገፈገፋቸውን የቀድሞ የጥምር ሰራዊት አባሎችን ከአሃዳቸው አፍርሶ በማውጣት ወደ ፋኖ እድቀላቀሉ ተደርጓል። በፋሽስቱ ሰራዊት ምሽግ ውስጥ ቦብ በመመጨቅ በጉሪያቸው ለምስጥ ሲሳይ ሲደረጉ ቀሪዎቹ እግራቸውን ሰውተዋል።ፍየል ወድህ ቅዝምዝም የዳ ይሉ ዘንድ የፋሽስቱ ስርዓት ምሽቱን በድሮን ጥቃት ንፁሀኖችን ታርጌት በማድረግ የአለምን የጦርነት ህግ በማን አለብኝ በጣሰ አረመኒያዊ ተግባር ሲደበድብ ያደረ ሲሆን በሆዳቸው ለአብይ አህመድ ያደሩ የአማራ ተዎላጆች በበኩላቸው ምሽት ላይ ያለ ኦፔ የሞርተር ቅቡላ በማስወርወር በርካታ ንፁሀኖችንና ቤቶችን አውድመዋል።
በርካታ የመከላከያ ሰራዊት፤ ፖሊሶችና ሚኒሾችን ከአሃዳቸው አፍርሶ የማምጣቱ ኦፕሬሽን ሙሉ በሙሉ የተሳካ ሲሆን በኩርባ ከተማ ፖሊስ ጣቢያን፣ ሞቃትን፣ ኪዳነ ምህረት፣ መነሀሪያ ድረስ ዘልቆ በመግባት በነዙህ በከተማው አካላቶች ላይ የነበረን የፋሽስቱን ሰራዊት በማፅዳት ወደ ገብርኤል ተራራና ወደ አዳራሹ ተኮድኩዶ ነፍስ ግቢ ነፍስ ውጭ መራዎጥ ውስጥ በማስገባት የብርሀኑ ጁላ መከላከያ ሰራዊትን ማኮታኮት ተችሏል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
@አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
🥰1🙏1
የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጣና አሳምነው ዕዝ ከሰም ፪ኮር ኃይለማሪያም ማሞ ክፍለ ጦር የአውደ ውጊያ ውሎ።
የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ከሰም ፪ኛ ኮር ኃይለማርያም ማሞ ክ/ጦር ሰላም ሰው ሻለቃ ላይ ጥቃት ለማድረስ የመጣው ኃይል ላይ ጥቃት ሰነዘረ።
ከኮረማሽ ንዑሥ ወረዳ በሆነውበሶስት አምባ ቀበሌ ከበባ ውስት አሥገብቶ ለማጥቃት ቢሞክርም ቀደመው የጠላትን እንቅስቃሴ የሰሙትና የተረዱት የፍኖ አባለትና አመራሮች ምሸግ በመያዝ ፊት ለፊት ገጥመውት በብሬናና በስናይፐር ጥምር ተኩሥ ያናወጡትና ሲቀጠቀጡት አርፍደው በጠላት ላይ 3 ሙትና 5 ቁሥለኛ ተሸክሞ ተመልሷል።
ጠላትም ያሰበውና ያቀደው የውጊያ ሥልት ቀድሞ በወጣው መረጃ የከሸፈበትና የከሰረው የብልፅግና ሎሌ ሰራዊት ያካክሥልኛል ያለውን የህዝብ ንብረት የሆነው የትምህርት ቤት ንብረት የቤተ መፅሐፍት ቁልፍ በመገንጠል ሶላር ምጣድየሶላር ፤ ድንጋይ፤ የመማር ማሥተማሪያ ሬዲዎ፤ የተለያዩ የሥልክና የሶላር ቻርጀርና አዳፖተሮች በአጠቃላይ የኤሌክትሮኒክሥ እቃዎችን በመዝረፍ የዘውትር ተግባሩ የሆነውን መንገድ ላይ የተገኜ ንፁህ አረሶ አደሮችን በማሰርና አግቶ በመውሰድና በመደብደብ የውጊያ መሳሪያ በግዳጂ በማሸከም የግፍና የበደል ሥራውን አካሂዷል።
መረጃው የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የከሰም 2ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አርበኛ ይታገስ ነው
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
@አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል
ጥር 03/2018 ዓ.ም
የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ከሰም ፪ኛ ኮር ኃይለማርያም ማሞ ክ/ጦር ሰላም ሰው ሻለቃ ላይ ጥቃት ለማድረስ የመጣው ኃይል ላይ ጥቃት ሰነዘረ።
ከኮረማሽ ንዑሥ ወረዳ በሆነውበሶስት አምባ ቀበሌ ከበባ ውስት አሥገብቶ ለማጥቃት ቢሞክርም ቀደመው የጠላትን እንቅስቃሴ የሰሙትና የተረዱት የፍኖ አባለትና አመራሮች ምሸግ በመያዝ ፊት ለፊት ገጥመውት በብሬናና በስናይፐር ጥምር ተኩሥ ያናወጡትና ሲቀጠቀጡት አርፍደው በጠላት ላይ 3 ሙትና 5 ቁሥለኛ ተሸክሞ ተመልሷል።
ጠላትም ያሰበውና ያቀደው የውጊያ ሥልት ቀድሞ በወጣው መረጃ የከሸፈበትና የከሰረው የብልፅግና ሎሌ ሰራዊት ያካክሥልኛል ያለውን የህዝብ ንብረት የሆነው የትምህርት ቤት ንብረት የቤተ መፅሐፍት ቁልፍ በመገንጠል ሶላር ምጣድየሶላር ፤ ድንጋይ፤ የመማር ማሥተማሪያ ሬዲዎ፤ የተለያዩ የሥልክና የሶላር ቻርጀርና አዳፖተሮች በአጠቃላይ የኤሌክትሮኒክሥ እቃዎችን በመዝረፍ የዘውትር ተግባሩ የሆነውን መንገድ ላይ የተገኜ ንፁህ አረሶ አደሮችን በማሰርና አግቶ በመውሰድና በመደብደብ የውጊያ መሳሪያ በግዳጂ በማሸከም የግፍና የበደል ሥራውን አካሂዷል።
መረጃው የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የከሰም 2ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አርበኛ ይታገስ ነው
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
@አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል
ጥር 03/2018 ዓ.ም
❤1🙏1
206ኛ ኮር በደብረ ማርቆስ ከተማ በፈፀመው የቦንብ ጥቃት 8 የጠላት ሰራዊት ተገደሉ።
የ206ኛ ኮር አዳኝ ቡድን በደብረ ማርቆስ ከተማ ከሌሊቱ 7:45 በሶሰት አቅጣጫ በፈፀመው አስደናቂ የቦንብ ጥቃት ከመሐል አደባባይ ወደ ውኃ ጋን ስትከንፍ የነበረችውን ፓትሮል በማጋየት 4(አራት) አድማ ብተና አባላት ሲገደሉ ሁለቱ ከባድ ቁስለኛ ሁነዋል።
በተመሳሳይ ስዓት በጎዛምን ጤና/ፅ/ቤት በመሸጉ ሚኒሻዎች ላይ በደረሰ ተጨማሪ የቦንብ ጥቃት አንድ የፖሊስ ጠርናፊን ጨምሮ 3 ሚኒሻዎች ህይወታቸው ሲያልፍ ሶስት ፖሊሶች ከባድ ቁስለኛ ሁነው ደብረ ማርቆስ ሆስፒታል ገብተዋል።
ሶስተኛው ጥቃት በመርማሪ ፖሊሱ ታረቀኝ ስንሻው ቤት ላይ ያነጣጠረ ሲሆን ንፁሐንን እያደነ ሲያሰቃይ የነበረው ታረቀኝ ስንሻው በደረሰበት የቦንብ ጥቃት ከባድ ቁስለኛ ሁኖ እያጣጣረ ይገኛል።
ለአራት ተከታታይ ጊዜ በደብረ ማርቆስ ከተማ አስደናቂ ኦፕሬሽን እየሰራ የሚገኘው የ206ኛ ኮር አዳኝ ቡድን 23 የጠላት ኃይል በቦንብ አጋይቶ 20 የሚሆኑትን ከባድ ቁስለኛ አድርጓል።
በዛሬው ከባድ ጥቃት የተደናገጠው የአረመኔው ሰራዊት የከተማዋን ህዝብ በገፍ እያፈሰ ማጎሪያ እየወረወረ ሲሆን ማርቆስ ከተማ በታላቅ ጭንቅ ውስጥ ትገኛለች።
አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ!
የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት
የ206ኛ ኮር አዳኝ ቡድን በደብረ ማርቆስ ከተማ ከሌሊቱ 7:45 በሶሰት አቅጣጫ በፈፀመው አስደናቂ የቦንብ ጥቃት ከመሐል አደባባይ ወደ ውኃ ጋን ስትከንፍ የነበረችውን ፓትሮል በማጋየት 4(አራት) አድማ ብተና አባላት ሲገደሉ ሁለቱ ከባድ ቁስለኛ ሁነዋል።
በተመሳሳይ ስዓት በጎዛምን ጤና/ፅ/ቤት በመሸጉ ሚኒሻዎች ላይ በደረሰ ተጨማሪ የቦንብ ጥቃት አንድ የፖሊስ ጠርናፊን ጨምሮ 3 ሚኒሻዎች ህይወታቸው ሲያልፍ ሶስት ፖሊሶች ከባድ ቁስለኛ ሁነው ደብረ ማርቆስ ሆስፒታል ገብተዋል።
ሶስተኛው ጥቃት በመርማሪ ፖሊሱ ታረቀኝ ስንሻው ቤት ላይ ያነጣጠረ ሲሆን ንፁሐንን እያደነ ሲያሰቃይ የነበረው ታረቀኝ ስንሻው በደረሰበት የቦንብ ጥቃት ከባድ ቁስለኛ ሁኖ እያጣጣረ ይገኛል።
ለአራት ተከታታይ ጊዜ በደብረ ማርቆስ ከተማ አስደናቂ ኦፕሬሽን እየሰራ የሚገኘው የ206ኛ ኮር አዳኝ ቡድን 23 የጠላት ኃይል በቦንብ አጋይቶ 20 የሚሆኑትን ከባድ ቁስለኛ አድርጓል።
በዛሬው ከባድ ጥቃት የተደናገጠው የአረመኔው ሰራዊት የከተማዋን ህዝብ በገፍ እያፈሰ ማጎሪያ እየወረወረ ሲሆን ማርቆስ ከተማ በታላቅ ጭንቅ ውስጥ ትገኛለች።
አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ!
የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት
🙏1
በበላይ እዝ የሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለ ጦር አሣምነው ብርጌዴ ድል ቀናው::
የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት ሠራሁ ባለው መረጃ መሰረት ለተልዕኮ ወደ ዕብናት በለሳና ሊቦ ከምከም የተላኩ የሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለ ጦር ሕዋሶች አሣምነው ብርጌድን ለማጥመድ አስቦ ከደብረ ታብር ከተማ ተነሥቶ መቁረጫ ቦታዎች ላይ ደፈጣ ለማድረግ ቅዠት የሆነ ከባድ ሒሳብ ሰርቶ ነበር። ነገር ግን ፈጣኖቹ የውባንተ አባተ የግብር ልጆች መረጃቸውን በሁሉም አቅጣጫ አሥፍተው መረጃን በመረጃ አጣፍተው ጠላት ሊይዘው የነበረውን የደፈጣ ቦታ ቀድመው 10:00 ይዘውታል።
ጨካኙና አውሬው የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት አገር አማን ብሎ ነፍጠኞቹን በደፈጣ ሊበላ ቋምጦ ደፈጣ እይዛለሁ ያለበትን ወሳኝ ቦታ የሜ/ጀ ውባንተ አባተ ልጆች በመያዝ ጠላትን የሚፈልጉበት ቦታ አሥገብተውታል።
ጠላት ደፈጣ የተጣለበት ቦታ ሰተት ብሎ ገብቷል። በዚህን ጊዜ ትንታጎቹ ነፍጠኛ ዓምሐሮች ከጠዋቱ 12:00 ጀምረው ጠላትን በቦምብና በክላሽ በጨበጣ አደባይተውታል። መብረቅ የወረደባቸው የአቢይ ዙፋን ጠባቂዎች በጭንቀት የሚይዙ የሚጨብጡትን አጥተው እግራቸው ወደመራቸው እግሬ አውጭኝ ሲሉ ሌሎቹም ደግሞ የነፍጠኞቹ የሣትራት ሆነዋል።
ከደብረ ታቦር ከተማ በ06 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ባለችው ''ሎል አፋፍ'' ላይ በተደረገ የደፈጣ ምት የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት በቁጥር 16 ሲደመሰስበት፣ ከ10+ ከባድ ቁሥለኛ ሲሆንበት ፣ ቁሳዊና አካላዊ ኪሳራ ሲደርስበት የተደምሳሾች ቁጥር ሊያሻቅብ ይችላል። ደብረ ታቦር ሆሥፒታልና ጤና ጣቢያዎች በአቢይ አሕመድ ጠባቂ ቁሥለኞች ተጨናንቆ ይገኛል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን
@በ አፋብኃ ሰ/አ/ቀ በላይ ዕዝ : ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ሕ/ግ ክፍል ሃላፊ ፋኖ ኃቅአለው ፀጋ አለባቸው
የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት ሠራሁ ባለው መረጃ መሰረት ለተልዕኮ ወደ ዕብናት በለሳና ሊቦ ከምከም የተላኩ የሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለ ጦር ሕዋሶች አሣምነው ብርጌድን ለማጥመድ አስቦ ከደብረ ታብር ከተማ ተነሥቶ መቁረጫ ቦታዎች ላይ ደፈጣ ለማድረግ ቅዠት የሆነ ከባድ ሒሳብ ሰርቶ ነበር። ነገር ግን ፈጣኖቹ የውባንተ አባተ የግብር ልጆች መረጃቸውን በሁሉም አቅጣጫ አሥፍተው መረጃን በመረጃ አጣፍተው ጠላት ሊይዘው የነበረውን የደፈጣ ቦታ ቀድመው 10:00 ይዘውታል።
ጨካኙና አውሬው የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት አገር አማን ብሎ ነፍጠኞቹን በደፈጣ ሊበላ ቋምጦ ደፈጣ እይዛለሁ ያለበትን ወሳኝ ቦታ የሜ/ጀ ውባንተ አባተ ልጆች በመያዝ ጠላትን የሚፈልጉበት ቦታ አሥገብተውታል።
ጠላት ደፈጣ የተጣለበት ቦታ ሰተት ብሎ ገብቷል። በዚህን ጊዜ ትንታጎቹ ነፍጠኛ ዓምሐሮች ከጠዋቱ 12:00 ጀምረው ጠላትን በቦምብና በክላሽ በጨበጣ አደባይተውታል። መብረቅ የወረደባቸው የአቢይ ዙፋን ጠባቂዎች በጭንቀት የሚይዙ የሚጨብጡትን አጥተው እግራቸው ወደመራቸው እግሬ አውጭኝ ሲሉ ሌሎቹም ደግሞ የነፍጠኞቹ የሣትራት ሆነዋል።
ከደብረ ታቦር ከተማ በ06 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ባለችው ''ሎል አፋፍ'' ላይ በተደረገ የደፈጣ ምት የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት በቁጥር 16 ሲደመሰስበት፣ ከ10+ ከባድ ቁሥለኛ ሲሆንበት ፣ ቁሳዊና አካላዊ ኪሳራ ሲደርስበት የተደምሳሾች ቁጥር ሊያሻቅብ ይችላል። ደብረ ታቦር ሆሥፒታልና ጤና ጣቢያዎች በአቢይ አሕመድ ጠባቂ ቁሥለኞች ተጨናንቆ ይገኛል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን
@በ አፋብኃ ሰ/አ/ቀ በላይ ዕዝ : ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ሕ/ግ ክፍል ሃላፊ ፋኖ ኃቅአለው ፀጋ አለባቸው
❤1🙏1
ምኒልክ ዕዝ ልዩ ዘመቻ መምሪያ ለወራቶች የሰለጠኑ ልዩ ኮማንዶ ፋኖዎችን አስመረቀ::
ምኒልክ ዕዝ የልዩ ዘመቻ መምሪያ አሃድ ከሆኑት መካከል ለወራት የሰለጠኑ ልዩ ኮማንዶ ፋኖዎች የዕዝ የኮርና የክፍለጦሩ አመራሮች በተገኙበትና መልክት ባስተላለፉበት ሁኔታ ተመርቀዋል::
ከፍተኛ የዕዙ አመራሮችም የተጀመረውን የፖለቲካ ትጥቅ ትግል ከግብ ለማድረስና የአማራን ህዝብ ህልውና ለማረጋገጥ ብሎም ቀጣይነት ያለው ነፃነት ለመጎናፀፍና የሃገራችን ባለቤት ለመሆን በፅናትና ቁርጠኝነት መታገል ብቻኛ አማራጭ መሆኑን ለተመራቂዎች አስገንዝበዋል::
ልዩ ኮማንዶ ፋኖዎችን ያስመረቁት በልዩ ዘመቻ መምሪያው ስር የሆነው አሃድ ወታደራዊ አዛዥና ምክትል ወታደራዊ አዛዥ የሆኑት አርበኞችም ለተመራቂዎች መልክታቸውን አስተላልፈዋል::
የልዩ ዘመቻ ሰልጣኝ ተመራቂዎች ዛሬ የተመረቃችሁ ምኒልክ ዕዝ የልዩ ዘመቻ እንደስማችሁ ልዩ ሰልጣኝ ተመራቂዎች ለበርካታ ወራት ፀሀዩን: ብርዱን: ቁሩን በርካታ ውጣውረዱ ሳይበግራችሁ ባልተመቻቸ ሁኔታ ተቋቁማችሁ ለዚህች ልዩ ቀን በመብቃታችሁ እንኳን ደስ አላችሁ እያልኩ የናንተ ስልጠና ለየት የሚያደርገው ያኔ በጣት በምንቆጠረበት ጊዜ ሳይሆን አሁን በሺዎች ብሎም በሚልዮኖች በትጥቅም ይሁን በሰው ኃይል አቅማችን እንዲሁም የማድረግ አቅማችን ትልቅ የስኬት ጫፍ ላይ ባለንበት ጊዜ መቀላቀላችሁ በተጨማሪም የዚህን አንባገነን ስርዓት ግፍ በደል እና ሰቆቃ አድራሽነት ማንም ሳይጎተጉታችሁ እያንዳንዳችሁ ቤት አንኳኩቶ የገባ በመሆኑ ያለማንም ቀስቃሽ በቃኝ አሻፈረኝ ብላችሁ ይህን ትልቅ የትጥቅ ትግል የተቀላቀላችሁ መሆኑ ከምንጊዜውም በላቀ ሁኔታ ለየት ያደርገዋል።
እንሰባሰባለን : እንደራጃለን : እንሰለጥናለን: እንታጠቃለን : ተዋግተን ይህን አንባገነን ፀረ_አማራ ስርዓት ከትክሻችን ላይ አሽቀንጥረን እንጥላለን።
የአማራ ተጋድሎ አካሄድ እና መስመር⚡:-
👉 የተጋድሏችን
መነሻ:-የአማራ ህልውና አደጋ ነው።
መዳረሻው:- አደጋውን ቀልብሶ ህዝቡን ከባርነት አውጥቶ ከሁሉም ኢትዮጵያዊያን ጋር በመተባበር የሃገሪቱን በትረ ስልጣን መልሶ መቆጣጠር ነው::
👉የተጋድሎው ርዮት አማራ ብሔርተኝነት ነው!
👉የተጋድሎው አካሄድ የትጥቅ ትግል ነው!
👉የአማራ ብሔርተኝነት የህልውናችን ዘላለማዊ ዋስትናም ነው!
👉የአማራ ብሎም ኢትዮጵያ ህልውና በሀገር መስራቹ በታላቁ አማራና በተባባሪ ሌሎች ኢትዮጵያውያን ትብብር ዳግም ይፀናል።እናሸንፋለን!
በመቀጠልም የዚህ ስርዓት አካሄድና የህዝባችን ግፍና ሰቆቃ ለኛ ብቻ ሳይሆን እንደአማራ አማራን ለማጥፋት እየተሄደበት ያለው እርቀት መላው ዓለም እየተረዳው ያለ ሀቅ ነው ።እሄ ሆኖ ሳለ እስካሁኗ ሰዓት ድረስ ያልገባችሁ በተለያየ የፀጥታ ዘርፍ በመከላከያ :በፌደራል :ፖሊስ :በአድማ ብተናና ብሎም ሚኒሻ ውስጥ ሆናችሁ ስርዓቱን እያገለገላችሁ ያላችሁ ትውልደ አማራውያን በሙሉ በቃኝ በማለት የትጥቅ ትግሉን በመቀላቀል ህዝባችሁን ከባርነት ቀንበር ነፃ ታወጡት ዘንድ ታላቅ የተጋድሎ ጥሪየን አስተላልፋለሁ።
በመጨረሻም አማራ በወርቃማ ልጆቹ መስዋትነት አራሱን ነፃ ያወጣል እናሸንፋለን።መ/አለቃ ግርማው አብየ
የምኒልክ ዕዝ ልዩ ዘመቻ የክፍለ ጦር አዛዥ
ምኒልክ ዕዝ ልዩ ዘመቻ ተመራቂዎች እንኳን ለዚች ቀን በሰላም አደረሳችሁ
ከዚህ በመቀጠል ከብዙ ውጣ ውረድ በኋላ እንኳን ለዚች ቀን በሰላም አደረሳችሁ!
ተመራቂወች የአማራ ህዝብ የተቃጣበት የማንነት ተኮር ጥቃት ከመገደል ወደ መከላከል ከመከላከል ወደ ሺምቅ ከሺምቅ ወደ ማጥቃት ገብተናል።
ሰለዚህ የአማራ ህዝብ መዳኛው መሰልጠን መታጠቅ እንዲሁም በአድነት ቁመን የአማራን ህዝብ የታወጀበትን ዘር ማጥፋት በአድነት በመተባበር ወደፊት እንሄዳለን::
አንድነት ሃይል ነው በአንድነታችን የማንሻገረው ወንዝ የማንወጣው ተራራ የማንወርደው ቁልቁለት የለም:: እኛ አማራዎች ጀምረን ያልጨረስነው ትግል የለም:: ምክንያቱም የአባቶቻችን ልጆች ነን የአማራን ህዝብ ለማዳን እስካሁን መሰዋትነት እየከፈሉ የመጡ ጎዶቻችነን ትግል የማስቀጠል ግዴታችንን እደምንወጣ አልጠራጠርም:: አማራ ያሸንፋል! ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አርበኛ አሻግሬ ሙሉ /ቦምበኛው/
ሰልጥነን እንዋጋለን እየተዋጋን እንሰለጥናለን!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
@አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ምኒልክ ዕዝ የልዩ ዘመቻ መምሪያ አሃድ ከሆኑት መካከል ለወራት የሰለጠኑ ልዩ ኮማንዶ ፋኖዎች የዕዝ የኮርና የክፍለጦሩ አመራሮች በተገኙበትና መልክት ባስተላለፉበት ሁኔታ ተመርቀዋል::
ከፍተኛ የዕዙ አመራሮችም የተጀመረውን የፖለቲካ ትጥቅ ትግል ከግብ ለማድረስና የአማራን ህዝብ ህልውና ለማረጋገጥ ብሎም ቀጣይነት ያለው ነፃነት ለመጎናፀፍና የሃገራችን ባለቤት ለመሆን በፅናትና ቁርጠኝነት መታገል ብቻኛ አማራጭ መሆኑን ለተመራቂዎች አስገንዝበዋል::
ልዩ ኮማንዶ ፋኖዎችን ያስመረቁት በልዩ ዘመቻ መምሪያው ስር የሆነው አሃድ ወታደራዊ አዛዥና ምክትል ወታደራዊ አዛዥ የሆኑት አርበኞችም ለተመራቂዎች መልክታቸውን አስተላልፈዋል::
የልዩ ዘመቻ ሰልጣኝ ተመራቂዎች ዛሬ የተመረቃችሁ ምኒልክ ዕዝ የልዩ ዘመቻ እንደስማችሁ ልዩ ሰልጣኝ ተመራቂዎች ለበርካታ ወራት ፀሀዩን: ብርዱን: ቁሩን በርካታ ውጣውረዱ ሳይበግራችሁ ባልተመቻቸ ሁኔታ ተቋቁማችሁ ለዚህች ልዩ ቀን በመብቃታችሁ እንኳን ደስ አላችሁ እያልኩ የናንተ ስልጠና ለየት የሚያደርገው ያኔ በጣት በምንቆጠረበት ጊዜ ሳይሆን አሁን በሺዎች ብሎም በሚልዮኖች በትጥቅም ይሁን በሰው ኃይል አቅማችን እንዲሁም የማድረግ አቅማችን ትልቅ የስኬት ጫፍ ላይ ባለንበት ጊዜ መቀላቀላችሁ በተጨማሪም የዚህን አንባገነን ስርዓት ግፍ በደል እና ሰቆቃ አድራሽነት ማንም ሳይጎተጉታችሁ እያንዳንዳችሁ ቤት አንኳኩቶ የገባ በመሆኑ ያለማንም ቀስቃሽ በቃኝ አሻፈረኝ ብላችሁ ይህን ትልቅ የትጥቅ ትግል የተቀላቀላችሁ መሆኑ ከምንጊዜውም በላቀ ሁኔታ ለየት ያደርገዋል።
እንሰባሰባለን : እንደራጃለን : እንሰለጥናለን: እንታጠቃለን : ተዋግተን ይህን አንባገነን ፀረ_አማራ ስርዓት ከትክሻችን ላይ አሽቀንጥረን እንጥላለን።
የአማራ ተጋድሎ አካሄድ እና መስመር⚡:-
👉 የተጋድሏችን
መነሻ:-የአማራ ህልውና አደጋ ነው።
መዳረሻው:- አደጋውን ቀልብሶ ህዝቡን ከባርነት አውጥቶ ከሁሉም ኢትዮጵያዊያን ጋር በመተባበር የሃገሪቱን በትረ ስልጣን መልሶ መቆጣጠር ነው::
👉የተጋድሎው ርዮት አማራ ብሔርተኝነት ነው!
👉የተጋድሎው አካሄድ የትጥቅ ትግል ነው!
👉የአማራ ብሔርተኝነት የህልውናችን ዘላለማዊ ዋስትናም ነው!
👉የአማራ ብሎም ኢትዮጵያ ህልውና በሀገር መስራቹ በታላቁ አማራና በተባባሪ ሌሎች ኢትዮጵያውያን ትብብር ዳግም ይፀናል።እናሸንፋለን!
በመቀጠልም የዚህ ስርዓት አካሄድና የህዝባችን ግፍና ሰቆቃ ለኛ ብቻ ሳይሆን እንደአማራ አማራን ለማጥፋት እየተሄደበት ያለው እርቀት መላው ዓለም እየተረዳው ያለ ሀቅ ነው ።እሄ ሆኖ ሳለ እስካሁኗ ሰዓት ድረስ ያልገባችሁ በተለያየ የፀጥታ ዘርፍ በመከላከያ :በፌደራል :ፖሊስ :በአድማ ብተናና ብሎም ሚኒሻ ውስጥ ሆናችሁ ስርዓቱን እያገለገላችሁ ያላችሁ ትውልደ አማራውያን በሙሉ በቃኝ በማለት የትጥቅ ትግሉን በመቀላቀል ህዝባችሁን ከባርነት ቀንበር ነፃ ታወጡት ዘንድ ታላቅ የተጋድሎ ጥሪየን አስተላልፋለሁ።
በመጨረሻም አማራ በወርቃማ ልጆቹ መስዋትነት አራሱን ነፃ ያወጣል እናሸንፋለን።መ/አለቃ ግርማው አብየ
የምኒልክ ዕዝ ልዩ ዘመቻ የክፍለ ጦር አዛዥ
ምኒልክ ዕዝ ልዩ ዘመቻ ተመራቂዎች እንኳን ለዚች ቀን በሰላም አደረሳችሁ
ከዚህ በመቀጠል ከብዙ ውጣ ውረድ በኋላ እንኳን ለዚች ቀን በሰላም አደረሳችሁ!
ተመራቂወች የአማራ ህዝብ የተቃጣበት የማንነት ተኮር ጥቃት ከመገደል ወደ መከላከል ከመከላከል ወደ ሺምቅ ከሺምቅ ወደ ማጥቃት ገብተናል።
ሰለዚህ የአማራ ህዝብ መዳኛው መሰልጠን መታጠቅ እንዲሁም በአድነት ቁመን የአማራን ህዝብ የታወጀበትን ዘር ማጥፋት በአድነት በመተባበር ወደፊት እንሄዳለን::
አንድነት ሃይል ነው በአንድነታችን የማንሻገረው ወንዝ የማንወጣው ተራራ የማንወርደው ቁልቁለት የለም:: እኛ አማራዎች ጀምረን ያልጨረስነው ትግል የለም:: ምክንያቱም የአባቶቻችን ልጆች ነን የአማራን ህዝብ ለማዳን እስካሁን መሰዋትነት እየከፈሉ የመጡ ጎዶቻችነን ትግል የማስቀጠል ግዴታችንን እደምንወጣ አልጠራጠርም:: አማራ ያሸንፋል! ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አርበኛ አሻግሬ ሙሉ /ቦምበኛው/
ሰልጥነን እንዋጋለን እየተዋጋን እንሰለጥናለን!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
@አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
❤1🙏1