ጀግንነት+ ሰብአዊነት + ፍርድ አዋቂነት + የስነልቦና ልዕና ከፍታ + አቃፊነት + ሆደሰፊነት +ርህሩህነት = ዐምሓራነት!!!
በምስራቅ ዐምሓራ ቀጠና በተደረገ ውጊያ ቆስለው የተማረኩ የአገዛዙ ወታደራዊ አመራሮች በፋኖ የሕክምና ቡድን ምድብተኞች ሕክምና ሲደረግላቸው የተቀረፀ ምስል።
@መረብ
በምስራቅ ዐምሓራ ቀጠና በተደረገ ውጊያ ቆስለው የተማረኩ የአገዛዙ ወታደራዊ አመራሮች በፋኖ የሕክምና ቡድን ምድብተኞች ሕክምና ሲደረግላቸው የተቀረፀ ምስል።
@መረብ
ከነበልባሉ ፎገራ ክፍለ ጦር የተሰጠ መግለጫ
አማራ የህልውና አደጋ ገጥሞት ትግል ተጀምሮ ከሁለት ዓመት በላይ እየተካሄደ እንደሆነ ይታወቃል። ይሁንና የደረሰው ግፍ በአለም ታይቶ የማይታወቅ ፍጹም አረመኒያዊነት የታየበት በመሆኑ የአብዮቱ አጀማመር የሽምቅ ውጊያ አነሳስን ያልጠበቀ ሁሉም በየሰፈሩ የየራሱን ድርጅት ወጥኖ በመሠለው የትግል ስልት ሲመራ ቆይቷል። ይህንን ሁኔታ የተረዱ አንዳንድ በሳል የአማራ ታጋዮች ትግሉ ውጤታማ ይሆን ዘንድ በየቀበሌው ያሉትን ጥቃቅን ድርጂቶች አንድ ላይ ሰብስበው በሻለቃ በክፍለጦር አዋቅረው ፣ ክፍለጦሮችን አጣምረው ኮር መሥርተው ፣ ኮሮችን ደምረው እዝ መስርተው ፣ እዞችን አንድ አድርገው አንድ የአማራ ጦር ገንብተው በተጨማሪም ይህንን የአማራ ጦር የሚመራ አንድ መሪ ድርጂት ገንብተው አማራ ብሎም እንደ ሀገር የገጠመነን ችግር ለመቅረፍ እንደ አለምም የሰው ልጅ የገጠመውን ውስብስብ ችግር ለመፍታት የመፍትሄ አካል ለመሆንና ምድር ተፈጥሯዊነቷን ጠብቃ ለሰው ልጅ ምቹ መኖሪያ ሁና ትቀጥል ዘንድ አስተዋጽኦ ለማበርከት እየተሰራ መሆኑ ይታወቃል።
ይሁንና ትግሉ በአለም ዘንድ ባልተለመደ መልኩ በየቀበሌው የተጀመረ በመሆኑ ጠላት ሰርጎ ገቦችን እንደልቡ በማስገባቱ አንድ ወጥ ድርጂት ሲመመሰረት ቀላል የማይባል ፈተና መኖሩ መራራ ዕውነታ ነው። በተለይ ልክ አሁን እንዳለንበት ጊዜ እነዚህን በራሳቸው አመራር ሲመሩ የነበሩ እና ጠላት እጁ ያለባቸውን አደረጃጀቶች ቀላቅሎ በአንድ ዕዝ ለማንቀሳቀስ በሚሰራበት ሂደት ላይ ብዙ አፈንጋጮችና ብዙ ፈርጣጮች መኖራቸው ይጠበቃል።
እነዚህ የቀበሌና የሰፈር መንግስቶች መንግስታቸው ሲፈርስ አኩርፈው ወደ ዘረፋና እገታ መግባታቸው ግልጽ ነው። በተጨማሪም ጠላት ብልጽግና የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ይህንን ሁኔታ እንደመልካም አጋጣሚ በመጠቀም የራሱን ዘራፊ ቡድኖች አቋቁሞ ዘረፋና እገታውን አጧጡፎታል።
በተለይ እንደ ነበልባሉ ፎገራ ክፍለጦር ቀጠና ከጉማራ እስከ አለምሳጋ ጠላት በየኪሎ ሜትሩ ሀይሉን አስቀምጦ ለአጋቾችና ለዘራፊዎች እንዳናጸዳቸው ሽፋን በመስጠት ህዝቡን ቁሞ እያዘረፈው ፣ እያስገደለው እንደሆነ ይታወቃል።
በመሆኑም ህዝቡ ይህንን ተረድቶ በጠላቱ ብልጽግና ላይ መነሳት እንዳለበት እናሳስባለን። እኛም እንደክፍለጦር ችግሩን ለመቅረፍ ቅድሚያ ለሌቦች ሽፋን የሚሰጠውን የብልጽግና ወታደር ላይ እርምጃ በመውሰድ ህዝባችን ከዘራፊዎችና ከአጋቾች ለመከላከል እየሰራን እንደሆነ በያ ሰሞን ያደረግነው ሌባ የማጽዳት ዘመቻ ማሳያ ነው።
እነዚህ ብልጽግና እርካሽ የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ያደራጃቸው ዘራፊ ቡድኖች በቀጠናው አባታቸው ብልጽግና ከሌለ ህልውናቸው ያከትማል። አካባቢውን ከብልጽግና ዘራፊዎችና አጋቾች ነጻ ለማድረግ የህዝቡ ተሳትፎ ከፍተኛ ሚና ስላለው ህዝባችን ቀጣይ ፋኖ በሚሰጠው አቅጣጫ መሠረት የሌቦችን አባት ብልጽግናን ለማጥፋት እንድትተባበሩ እያሳሰብን ቀጣይ ለምናካሂደው ሌባ ብልጽግናን የማጥፋት ዘመቻ መረጃ በመስጠት በመዝመትም ጭምር እንድትሳተፉ እናሳስባለን።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን✊
በአፋብኃ ሰ/አ/ቀ በላይ ዕዝ የሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር : ነበልባሉ ፎገራ ክፍለ ጦር ሕዝብ ግንኙነት ዘርፍ ሃላፊ ፋኖ መምሕር አብዩ መልኬ
ታሕሣሥ 30/2018ዓ.ም
አማራ የህልውና አደጋ ገጥሞት ትግል ተጀምሮ ከሁለት ዓመት በላይ እየተካሄደ እንደሆነ ይታወቃል። ይሁንና የደረሰው ግፍ በአለም ታይቶ የማይታወቅ ፍጹም አረመኒያዊነት የታየበት በመሆኑ የአብዮቱ አጀማመር የሽምቅ ውጊያ አነሳስን ያልጠበቀ ሁሉም በየሰፈሩ የየራሱን ድርጅት ወጥኖ በመሠለው የትግል ስልት ሲመራ ቆይቷል። ይህንን ሁኔታ የተረዱ አንዳንድ በሳል የአማራ ታጋዮች ትግሉ ውጤታማ ይሆን ዘንድ በየቀበሌው ያሉትን ጥቃቅን ድርጂቶች አንድ ላይ ሰብስበው በሻለቃ በክፍለጦር አዋቅረው ፣ ክፍለጦሮችን አጣምረው ኮር መሥርተው ፣ ኮሮችን ደምረው እዝ መስርተው ፣ እዞችን አንድ አድርገው አንድ የአማራ ጦር ገንብተው በተጨማሪም ይህንን የአማራ ጦር የሚመራ አንድ መሪ ድርጂት ገንብተው አማራ ብሎም እንደ ሀገር የገጠመነን ችግር ለመቅረፍ እንደ አለምም የሰው ልጅ የገጠመውን ውስብስብ ችግር ለመፍታት የመፍትሄ አካል ለመሆንና ምድር ተፈጥሯዊነቷን ጠብቃ ለሰው ልጅ ምቹ መኖሪያ ሁና ትቀጥል ዘንድ አስተዋጽኦ ለማበርከት እየተሰራ መሆኑ ይታወቃል።
ይሁንና ትግሉ በአለም ዘንድ ባልተለመደ መልኩ በየቀበሌው የተጀመረ በመሆኑ ጠላት ሰርጎ ገቦችን እንደልቡ በማስገባቱ አንድ ወጥ ድርጂት ሲመመሰረት ቀላል የማይባል ፈተና መኖሩ መራራ ዕውነታ ነው። በተለይ ልክ አሁን እንዳለንበት ጊዜ እነዚህን በራሳቸው አመራር ሲመሩ የነበሩ እና ጠላት እጁ ያለባቸውን አደረጃጀቶች ቀላቅሎ በአንድ ዕዝ ለማንቀሳቀስ በሚሰራበት ሂደት ላይ ብዙ አፈንጋጮችና ብዙ ፈርጣጮች መኖራቸው ይጠበቃል።
እነዚህ የቀበሌና የሰፈር መንግስቶች መንግስታቸው ሲፈርስ አኩርፈው ወደ ዘረፋና እገታ መግባታቸው ግልጽ ነው። በተጨማሪም ጠላት ብልጽግና የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ይህንን ሁኔታ እንደመልካም አጋጣሚ በመጠቀም የራሱን ዘራፊ ቡድኖች አቋቁሞ ዘረፋና እገታውን አጧጡፎታል።
በተለይ እንደ ነበልባሉ ፎገራ ክፍለጦር ቀጠና ከጉማራ እስከ አለምሳጋ ጠላት በየኪሎ ሜትሩ ሀይሉን አስቀምጦ ለአጋቾችና ለዘራፊዎች እንዳናጸዳቸው ሽፋን በመስጠት ህዝቡን ቁሞ እያዘረፈው ፣ እያስገደለው እንደሆነ ይታወቃል።
በመሆኑም ህዝቡ ይህንን ተረድቶ በጠላቱ ብልጽግና ላይ መነሳት እንዳለበት እናሳስባለን። እኛም እንደክፍለጦር ችግሩን ለመቅረፍ ቅድሚያ ለሌቦች ሽፋን የሚሰጠውን የብልጽግና ወታደር ላይ እርምጃ በመውሰድ ህዝባችን ከዘራፊዎችና ከአጋቾች ለመከላከል እየሰራን እንደሆነ በያ ሰሞን ያደረግነው ሌባ የማጽዳት ዘመቻ ማሳያ ነው።
እነዚህ ብልጽግና እርካሽ የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ያደራጃቸው ዘራፊ ቡድኖች በቀጠናው አባታቸው ብልጽግና ከሌለ ህልውናቸው ያከትማል። አካባቢውን ከብልጽግና ዘራፊዎችና አጋቾች ነጻ ለማድረግ የህዝቡ ተሳትፎ ከፍተኛ ሚና ስላለው ህዝባችን ቀጣይ ፋኖ በሚሰጠው አቅጣጫ መሠረት የሌቦችን አባት ብልጽግናን ለማጥፋት እንድትተባበሩ እያሳሰብን ቀጣይ ለምናካሂደው ሌባ ብልጽግናን የማጥፋት ዘመቻ መረጃ በመስጠት በመዝመትም ጭምር እንድትሳተፉ እናሳስባለን።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን✊
በአፋብኃ ሰ/አ/ቀ በላይ ዕዝ የሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር : ነበልባሉ ፎገራ ክፍለ ጦር ሕዝብ ግንኙነት ዘርፍ ሃላፊ ፋኖ መምሕር አብዩ መልኬ
ታሕሣሥ 30/2018ዓ.ም
❤1🥰1
የብርሀኑ ጁላ የብልፅግና ሰራዊት መረጃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ!
ምኒልክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር ታህሳስ 29/2018 ዓ/ም የብርሀኑ ጁላን መረጃዎች በቁጥጥር ስር አውሏል።
ከአማራ ማህበረሰብ የአለባበስና የእንቅስቃሴ ባህል ተመሳስለው የገናን የብዓል ስነ-ስርዓት ምክንያት በማድረግ ወደ እስታይሽ ከተማ ሰርገው በመግባት የአማራን ህዝብ በድሮን ለማስመታት እንቅስቃሴ ላይ እዳሉ በደጋው መብረቅ ኮር ደጀን ክፍለጦር ፋኖዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ሶስት የመከላከያ ሰራዊት መረጃዎች ወደ ፋኖ ቀጠና ገብተው የጥፋት አላማቸውን ሊፈፅሙ ሲሉ በግስላ ፋኖዎች እጅ ከፍንጅ የዋሉ ሲሆን ከዚህ ቀደምም በተለያዩ ቦታዎች በኮሩ አሀድ ፋኖዎች መሰል እኩያኖች በቁጥጥር ስር ውለው የአማራን ህዝብ መታደግ ተችሏል።
በቁጥጥር ስር የዋሉት የብርሀኑ ጁላ መረጃዎች ለምን ተግባር ከፋኖ ቀጠና እንደገቡ ሲጠየቁ"የአማራ ህዝብ ተሰብስቦ የሚገኝበትን ቦታ ለላኳቸው አለቆቻቸው ለማሳወቅና ከዛም በድሮን ማህበረሰቡን ጭምርም ቢሆን መመታት እዳለበት ነው" ሲሉ ተናግረዋል። የአማራን ህዝብ እንደ ህዝብ ሊያጠፋ ፎክሮና ፎግሮ የገባው የብልፅግናው ጋንግስተር በአማራ ፋኖ በየወቅቱ በመጣበት የሀይል ምላሽ እየተደመሰሰ ይገኛል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
@የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
የደጋው መብረቅ ኮር ሚድያ ክፍል
ምኒልክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር ታህሳስ 29/2018 ዓ/ም የብርሀኑ ጁላን መረጃዎች በቁጥጥር ስር አውሏል።
ከአማራ ማህበረሰብ የአለባበስና የእንቅስቃሴ ባህል ተመሳስለው የገናን የብዓል ስነ-ስርዓት ምክንያት በማድረግ ወደ እስታይሽ ከተማ ሰርገው በመግባት የአማራን ህዝብ በድሮን ለማስመታት እንቅስቃሴ ላይ እዳሉ በደጋው መብረቅ ኮር ደጀን ክፍለጦር ፋኖዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል። ሶስት የመከላከያ ሰራዊት መረጃዎች ወደ ፋኖ ቀጠና ገብተው የጥፋት አላማቸውን ሊፈፅሙ ሲሉ በግስላ ፋኖዎች እጅ ከፍንጅ የዋሉ ሲሆን ከዚህ ቀደምም በተለያዩ ቦታዎች በኮሩ አሀድ ፋኖዎች መሰል እኩያኖች በቁጥጥር ስር ውለው የአማራን ህዝብ መታደግ ተችሏል።
በቁጥጥር ስር የዋሉት የብርሀኑ ጁላ መረጃዎች ለምን ተግባር ከፋኖ ቀጠና እንደገቡ ሲጠየቁ"የአማራ ህዝብ ተሰብስቦ የሚገኝበትን ቦታ ለላኳቸው አለቆቻቸው ለማሳወቅና ከዛም በድሮን ማህበረሰቡን ጭምርም ቢሆን መመታት እዳለበት ነው" ሲሉ ተናግረዋል። የአማራን ህዝብ እንደ ህዝብ ሊያጠፋ ፎክሮና ፎግሮ የገባው የብልፅግናው ጋንግስተር በአማራ ፋኖ በየወቅቱ በመጣበት የሀይል ምላሽ እየተደመሰሰ ይገኛል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
@የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
የደጋው መብረቅ ኮር ሚድያ ክፍል
አራት የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ መከላከያ ሰራዊት አባላቶች ባለ ሽርጡ ክፍለ ጦርን ተቀላቀሉ::
የብልፅግና አገዛዝ መከላከያ ሰራዊት 11ኛ ዕዝ 104ኛ ኮር 35ኛ ክፍለ ጦር 4ኛ ሻለቃ አሃድ የሆኑ አራት አባሎች ምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለ ሽርጡ ክፍለ ጦርን ተቀላቅለዋል:: የክፍለ ጦሩ አመራሮችም አቀባበል አድርገውላቸዋል::
ፋሽስቱን አገዛዝ ብልፅግና አውደ ውጊያን ጨምሮ በብዙ የጦር ግንባሮች የማፈራረሱ ሁለንተናዊ ተጋድሎ ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ሰራዊቱን የማፍረሱ ተግባር ደግሞ አመርቂ ውጤት እየተመዘገበበት ይገኛል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 30/2018 ዓ.ም
የብልፅግና አገዛዝ መከላከያ ሰራዊት 11ኛ ዕዝ 104ኛ ኮር 35ኛ ክፍለ ጦር 4ኛ ሻለቃ አሃድ የሆኑ አራት አባሎች ምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለ ሽርጡ ክፍለ ጦርን ተቀላቅለዋል:: የክፍለ ጦሩ አመራሮችም አቀባበል አድርገውላቸዋል::
ፋሽስቱን አገዛዝ ብልፅግና አውደ ውጊያን ጨምሮ በብዙ የጦር ግንባሮች የማፈራረሱ ሁለንተናዊ ተጋድሎ ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ሰራዊቱን የማፍረሱ ተግባር ደግሞ አመርቂ ውጤት እየተመዘገበበት ይገኛል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 30/2018 ዓ.ም
❤1🔥1
ከ10 በላይ የመከላከያ ሰራዊት ለ4ኛ ደጃዝማች ኮር ለአርበኞች ክፍለ ጦር ሻለቃ በሪሁን ገ/ብርጌድ እና ለዘርዓይ ብርጌድ እጅ ሰጥተዋል
ሰበር የድል ዜና
በአፋብኃ በላይ እዝ የዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር የቡድን መሳሪያዎችንና የመገናኛ ሬድዮችን ጨምሮ በርካታ የጠላትን ኃይል መማረኩ ታወቀ።
ዛሬ ጥር 01/2018 ዓ.ም ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ የዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር አካሎች በምስራቅ በለሳዋ ጣይመን ከተማ ሰፍሮ የሚገኘውን የብልጽግና ወንበር አስጠባቂ ሰራዊት በ3 አቅጣጫ ወደ ካምፑ ዘልቆ በመግባት ሲያበራዩት አርፍደዋል።
በጨበጣ ዉጊያ የጠላትን 2 ምሽጎች በመደረማመስ የአብይን ግብስብስ ኃይል እያራወጡ ሻምበል መሪዎችን በመደምሰስ ቁሪዎቹን አባላት ሙት ቁስለኛና በመጨረሻም ምርኮኛ አድርገዋቸዋል።
በዚህ አውደ ዉጊያ ላይ የኮሩ ተወርዋሪ ኃይል ፣ አፄ እያሱ ክ/ጦር ፣ ዞዝ አምባ ክ/ጦርና የንስር በለሳ ክ/ጦር የተወሰኑ አካላት እንዲሁም የኮሩ የስራ አስፈፃሚ አካላት በውጊያው በመሳተፍ ጠላትን አንገት ያስደፋ ድል እንዲመዘገብና ጎንደሬ በጋሻው ክ/ጦር የቆረጣ ውጊያ ስልትን በመጠቀም የጠላትን ኃይል አንገት አስደፍቶ እንዲማረክ ትልቅ ሚና ተጫውተዋል።
በውጊያው ከተገኙ ድሎች መካከል
** 1000 የብሬን ተተኳሽ ተማርኳል
** 2000 የክላሽኮኘ ተተኳሽ ተማርኳል
** 100 የእጅ ቦንብ /f1 ማለት ነው /ተሟርኳል
** 2 የመገናኛ ሬድዮ
** 3 ብሬን /መትረየስ /
** ከ55 በላይ ክላሽኮኘ ጠመንጃዎች ተማርኳል።
ከወታደራዊ ቁሳቁሶች መካከል ገቢ የተደረጉ ሲሆን በሰው ኃይልም ከደረሰበት ኪሳራ መካከል
** 25 መከላከያ እስከ ሙሉ ትጥቁ ተማርኳል።
** 37 በላይ መከላከያ እስከ ወዲያኛው ተሸኝተዋል
** 35ቱ ደግሞ ቁስለኛ የተደረጉ ሲሆን በዚህ ምክንያትም የጓህላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልና አርባያ ሆስፒታል በቁስለኞች መጥለቅለቁም ታውቋል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን።
@አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ እዝ : ዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር ህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ፋኖ አብነት ሞላ
ጥር 01 /2018 ዓ.ም
በአፋብኃ በላይ እዝ የዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር የቡድን መሳሪያዎችንና የመገናኛ ሬድዮችን ጨምሮ በርካታ የጠላትን ኃይል መማረኩ ታወቀ።
ዛሬ ጥር 01/2018 ዓ.ም ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ የዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር አካሎች በምስራቅ በለሳዋ ጣይመን ከተማ ሰፍሮ የሚገኘውን የብልጽግና ወንበር አስጠባቂ ሰራዊት በ3 አቅጣጫ ወደ ካምፑ ዘልቆ በመግባት ሲያበራዩት አርፍደዋል።
በጨበጣ ዉጊያ የጠላትን 2 ምሽጎች በመደረማመስ የአብይን ግብስብስ ኃይል እያራወጡ ሻምበል መሪዎችን በመደምሰስ ቁሪዎቹን አባላት ሙት ቁስለኛና በመጨረሻም ምርኮኛ አድርገዋቸዋል።
በዚህ አውደ ዉጊያ ላይ የኮሩ ተወርዋሪ ኃይል ፣ አፄ እያሱ ክ/ጦር ፣ ዞዝ አምባ ክ/ጦርና የንስር በለሳ ክ/ጦር የተወሰኑ አካላት እንዲሁም የኮሩ የስራ አስፈፃሚ አካላት በውጊያው በመሳተፍ ጠላትን አንገት ያስደፋ ድል እንዲመዘገብና ጎንደሬ በጋሻው ክ/ጦር የቆረጣ ውጊያ ስልትን በመጠቀም የጠላትን ኃይል አንገት አስደፍቶ እንዲማረክ ትልቅ ሚና ተጫውተዋል።
በውጊያው ከተገኙ ድሎች መካከል
** 1000 የብሬን ተተኳሽ ተማርኳል
** 2000 የክላሽኮኘ ተተኳሽ ተማርኳል
** 100 የእጅ ቦንብ /f1 ማለት ነው /ተሟርኳል
** 2 የመገናኛ ሬድዮ
** 3 ብሬን /መትረየስ /
** ከ55 በላይ ክላሽኮኘ ጠመንጃዎች ተማርኳል።
ከወታደራዊ ቁሳቁሶች መካከል ገቢ የተደረጉ ሲሆን በሰው ኃይልም ከደረሰበት ኪሳራ መካከል
** 25 መከላከያ እስከ ሙሉ ትጥቁ ተማርኳል።
** 37 በላይ መከላከያ እስከ ወዲያኛው ተሸኝተዋል
** 35ቱ ደግሞ ቁስለኛ የተደረጉ ሲሆን በዚህ ምክንያትም የጓህላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልና አርባያ ሆስፒታል በቁስለኞች መጥለቅለቁም ታውቋል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን።
@አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ እዝ : ዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር ህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ፋኖ አብነት ሞላ
ጥር 01 /2018 ዓ.ም
❤7
ህፃናትን ኢላማ ያደረገ ጥቃት በምስራቅ ጎጃም ዞን በሰዴ ወረዳ ተፈፀመ ።
ከ9 ዓመት እስከ 12 ዓመት የሚሆኑ ህፃናት ተሰባስበው የገና በዓል በሚጫወቱበት# ወቅት በአብይ አህመድ ነፍሰገዳ ምሊሻዎች በተተኮሰ ጥይት 5ቱ ቆስለው ሆስፒታል ገቡ።
አታላይ ተሾመ = 11 ዓመት ፣ ኤርሚያስ ይርጋ= 12 ዓመት ፣ በቃሉ ሞላ= 10 ዓመት፣ ይኸነው ስማቸው= 9 ዓመት እና ይረፉ አስናቀ= 12 ዓመት ህፃናት በከባድ ሁኔታ ቆስለው ይገኛሉ።
ከህፃን እሰከ መነኩሴ ፣ እህልና እንስሳትትን ሳይቀር ያለ ርህራሄ እየጨፈጨፈ ያለን ስርዓት ለማስቆም ሁሉም የሚጠበቅበትን ማድረግ ይገበዋል።
የዓለም አቀፍ ማህበረሰብም እንዲህ አይነት ኢ-ሰባዊ ድርጊቶችን እና የጦር ወንጆሎችን ሊያወግዙ ይገባል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
@አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ከ9 ዓመት እስከ 12 ዓመት የሚሆኑ ህፃናት ተሰባስበው የገና በዓል በሚጫወቱበት# ወቅት በአብይ አህመድ ነፍሰገዳ ምሊሻዎች በተተኮሰ ጥይት 5ቱ ቆስለው ሆስፒታል ገቡ።
አታላይ ተሾመ = 11 ዓመት ፣ ኤርሚያስ ይርጋ= 12 ዓመት ፣ በቃሉ ሞላ= 10 ዓመት፣ ይኸነው ስማቸው= 9 ዓመት እና ይረፉ አስናቀ= 12 ዓመት ህፃናት በከባድ ሁኔታ ቆስለው ይገኛሉ።
ከህፃን እሰከ መነኩሴ ፣ እህልና እንስሳትትን ሳይቀር ያለ ርህራሄ እየጨፈጨፈ ያለን ስርዓት ለማስቆም ሁሉም የሚጠበቅበትን ማድረግ ይገበዋል።
የዓለም አቀፍ ማህበረሰብም እንዲህ አይነት ኢ-ሰባዊ ድርጊቶችን እና የጦር ወንጆሎችን ሊያወግዙ ይገባል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
@አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
🔥2
የምኒልክ ዕዝ 2ኛ ዙር የፓለቲካ መኮነን ሰልጣኞችን በደማቅ ሁኔታ ተመረቀ::
የአፋብኃ ምስራቅ አማራ ምኒልክ ዕዝ "ፀሀፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ" የፓለቲካ መኮነኖች ማሰልጠኛ ማዕከል በምዕራብ ወሎ ግንባር ሰሞኑን በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል::
ይህን አስመልክቶ የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ አርበኛ ቃለአብ ወርቅዬ መልዕክት አስተላልፏል::
በቅድሚያ ውድ የዛሬ ተመራቂዎች እንኳን ለዚች ቀን አደረሳችሁ አደረሰን::
ከምረቃው በተጨማሪ በምዕራብ ወሎ ግንባር ስምንት ወረዳዎችን ያካለለ የማጥቃት ቅንጅታዊ ዘመቻን ተከትሎ በኮራችን ሰራዊት በተፈፀመው የጦር ሜዳ ጀብዱ እንኳን ደስ አላችሁ እያልኩ፦ ለክርስትና እምነት ተከታይ አርበኞች እና ለመላው የእምነቱ ተከታዮች በሙሉ የመልካም የገና በዓል ምኞቴን የምገልፅላችሁ "የእዳ ደብዳቤያችን ይቀደዳል፣ አማራ ዳግም ይወለዳል!" በማለት የዕዛችን የፖለቲካ መምሪያ ያሰራጨውን የበዓል መልዕክት አርዕስት በማስታወስ ጭምር ነው::
የዕዛችን የፓለቲካ መምሪያ በመልዕክቱ የድርጅታችን እና በተዋረድ ያለዉ መላው የፖለቲካ አመራሩ ወታደራዊ ኃይሉ ያገኘውን ድል በፖለቲካውም መድገም ግድ ነው። ስለሆነም እንደ ትናንቱ ሁሉ ነፃ በወጡ ቀጠናዎች ህዝብን ማደራጀትና ንቅናቄ መፍጠር፣ አዲስ ኃይል መመልመል፣ የህዝብ ተቋማትን በመጠበቅ፣ የሲቪል አደረጃጀት ማዋቀር እና ሌሎች ፖለቲካዊ ተግባራት አበክራችሁ እንዲትሰሩ በጥብቅ እናሳስባለን ማለቱ ይታወሳል:: ይህን የአደራ መልዕክት እና የዕዛችንን የፓለቲካ መምሪያ ትዕዛዝ በማክበር ተቆጥረው የተሰጡ ስራዎችን በእውቀት እና በእውነት መስራት የሚችል ብቁ እና ንቁ ኃይል ለማፍራት በማሰብ የቅድመ ዝግጅት ስራ ሲሰራ እንደነበር ልብ ይሏል::
በዚህም መሰረት የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ የፓለቲካ መምሪያ ከዕዙ ትምህርትና ስልጠና መምሪያ ጋር በመተባበር ከንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር 5 ክፍለ ጦሮች ለተውጣጡ አርበኞች የፓለቲካ መኮነንነት ስልጠና ሲሰጥ መሰንበቱ ይታወቃል:: ብቃት ያላቸውና የመውጫ ፈተናውን ከግማሽ በላይ ውጤት በማምጣት ማለፍ የቻሉት ሰልጣኞች በትናንትናው እለት ለምረቃ ዝግጁ ሆነው ቀርበው ሊመረቁ ችለዋል::
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ትምህርት እና ስልጠና መምሪያ የመደባቸው ባለሙያዎች ስልጠናውን ሰጥተዋል::
ስልጠናው ፓለቲካዊ ብቻ ሳይሆን ወታደራዊ መልክ የነበረው ሲሆን ጄኔራል ተፈራ ማሞ ጭምር ለሰልጣኞች ልምዳቸውን አካፍለዋል:: የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ወታደራዊ ስልጠና መምሪያ ኃላፊ ኮማንዶ ዮሴፍ አስማረ እና ምክትሉ ኮማንዶ ጌታቸው ሲሳይ በአካል ተገኝተው ለፓለቲካ መኮንኖች የወታደራዊ ስልት ስልጠና ሰጥተዋል:: የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ወታደራዊ ባለሙያ እና አሰልጣኝ የሆነው የቀድሞው አማራ ልዩ ኃይል የአባይ ክፍለ ጦር ከፍተኛ አመራር ሻለቃ ክንዱ ሰውነት እንድሁም የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ሜካናይዝድ ሞርተር አሰልጣኝ መቶ አለቃ ታደሰ አስፋው ለፓለቲካ መኮንኖች ወታደራዊ ትምህርት እና ስልጠና ሰጥተዋል:: ሰልጣኞች በፓለቲካው ብቻ ሳይሆን በወታደራዊው ዘርፍ ብቁ እንድሆኑ የማድረግ ስራ ተሰርቷል::
የጀመርነው የህልውና ትግል በትጥቅ የታገዘ የፓለቲካ ትግል እንደመሆኑ መጠን ፓለቲካው ጠብመንጃውን ማዘዝ እንዳለበት፣ እያንዳንዱ የምንተኩሰው ጥይት የፓለቲካ ውጤት ስሌት ውስጥ መግባት እንዳለበት፣ ጦርነቱ በፋኖ በኩል ፍትሐዊ ጦርነት ሊባል የሚችል ስለሆነ የፍትሐዊ ጦርነት መለኪያዎችን በሙሉ ከግምት ባስገባ መልኩ ትግሉ እንድቀጥል ማድረግ እንደሚገባ፣ ፋኖ የአማራ ህዝብ ተስፋ እና የደህንነት ዋስትና ሆኖ እንድቀጥል ሁሌም የህዝብን ፍላጎትና ክብር መጠበቅ እንደሚገባ፣ ትግሉ በእውቀት፣ እውነት እና በጠንካራ አመክንዮ መመራት እንዳለበት፣ ለፋኖ የሚያስፈልግ የገንዘብ እና ቁሳቁስ ድጋፍ አሰባሰብ ሂደት መቀየር እንዳለበት እንድሁም ግልፀኝነት እና ተጠያቂነት ያለው አሰራር እንድሰፍን፣ የአማራ ህዝብ ራሱን በራሱ እንድያስተዳድር፣ ፋኖ በሲቪል አስተዳደር መዋቅር ውስጥ ጣልቃ የማይገባበትና ህዝባችን ለአካባቢያዊ ችግር አካቢያዊ መፍትሔ የሚሰጥበት የፓለቲካ ምሕዳር እንዲፈጠር ወዘተ አይነት የትግሉ መፍትሔ የተባሉ ሀሳቦችን በተግባር መተርጎም ይችሉ ዘንድ የንድፈ ሀሳብ እና ፅንሰ ሀሳብ ስልጠና የተሰጣቸው የፓለቲካ መኮንኖች ከምረቃቸው ዕለት ቀደም ባሉት ተከታታይ 2 ሳምንታት ከ20 በላይ ህዝባዊ መድረኮችን እንድመሩ ተደርጓል።
ሰልጣኞች ፓለቲካ ማለት ምን ማለት እንደሆነ እና የመንግስት ኃላፊነት ከምን እስከ ምን እንደሆነ ጭምር ተረድተው ትግሉን በእውቀት ለማስኬድ የሚችሉበት ግንዛቤ እንዲኖራቸው ተደርጓል።
ሰልጣኞች የአማራ ህዝብ ኢትዮጵያን የሰራ እና ሉዓላዊነቷን ያስከበረ ባንዲራዋንም ያላስደፈረ ህዝብ መሆኑን በአግባቡ ይገነዘቡ ዘንድ የሚያስችል ትምህርት የተሰጣቸው ሲሆን ከዚህ በተጨማሪ ስለ ማህበረሰብ እና መንግስት ግንኙነት፣ ስለ ዜጎች መብት እና ነፃነት ስለ አማራ ብሔርተኝነት ውልደት እና እድገት፣ እድሎች እና ተግዳሮቶች፣ ስለ አማራነት እና ኢትዮጵያዊነት፣ ስለ ፀረ አማራ ትርክት፣ ስለ አማራ ዘር ፍጅት እና የህልውና ትግል፣ ስለ ፋኖነት ከትናንት እስከ ዛሬ፣ ስለ አማራ ፋኖ ትግል ስረ ምክንያት፣በትግሉ ሂደት ማለትም ከ2015-2018 ዓ.ም ስለተስተዋሉ ችግሮች መነሻ እና ውጤት እንድሁም የማስተካከያ እርምጃዎችን በተመለከተ በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ተደርጓል::
የእምዬ ምኒልክን የአመራር ጥበብ በማስታወስ በምኒልክ መንገድ ሀገር የማትረፍ እና የመስራት እንድሁም አማራን ከፈጽሞ ጥፋት የማዳን ኃላፊነት የተጣለባቸው የዛሬ ተመራቂዎች ከፀሀፌ ትእዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የፓለቲካ መኮንኖች ማሰልጠኛ ማዕከል ያገኙትን እውቀት ወደ መሬት አውርደው ችግር ፈቺ እንድሆኑና ፋኖን ከህዝብ ጋር ማቀራረብ እንድችሉ ይጠበቃል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥር 1 ቀን 2018 ዓ.ም
የአፋብኃ ምስራቅ አማራ ምኒልክ ዕዝ "ፀሀፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ" የፓለቲካ መኮነኖች ማሰልጠኛ ማዕከል በምዕራብ ወሎ ግንባር ሰሞኑን በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል::
ይህን አስመልክቶ የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ አርበኛ ቃለአብ ወርቅዬ መልዕክት አስተላልፏል::
በቅድሚያ ውድ የዛሬ ተመራቂዎች እንኳን ለዚች ቀን አደረሳችሁ አደረሰን::
ከምረቃው በተጨማሪ በምዕራብ ወሎ ግንባር ስምንት ወረዳዎችን ያካለለ የማጥቃት ቅንጅታዊ ዘመቻን ተከትሎ በኮራችን ሰራዊት በተፈፀመው የጦር ሜዳ ጀብዱ እንኳን ደስ አላችሁ እያልኩ፦ ለክርስትና እምነት ተከታይ አርበኞች እና ለመላው የእምነቱ ተከታዮች በሙሉ የመልካም የገና በዓል ምኞቴን የምገልፅላችሁ "የእዳ ደብዳቤያችን ይቀደዳል፣ አማራ ዳግም ይወለዳል!" በማለት የዕዛችን የፖለቲካ መምሪያ ያሰራጨውን የበዓል መልዕክት አርዕስት በማስታወስ ጭምር ነው::
የዕዛችን የፓለቲካ መምሪያ በመልዕክቱ የድርጅታችን እና በተዋረድ ያለዉ መላው የፖለቲካ አመራሩ ወታደራዊ ኃይሉ ያገኘውን ድል በፖለቲካውም መድገም ግድ ነው። ስለሆነም እንደ ትናንቱ ሁሉ ነፃ በወጡ ቀጠናዎች ህዝብን ማደራጀትና ንቅናቄ መፍጠር፣ አዲስ ኃይል መመልመል፣ የህዝብ ተቋማትን በመጠበቅ፣ የሲቪል አደረጃጀት ማዋቀር እና ሌሎች ፖለቲካዊ ተግባራት አበክራችሁ እንዲትሰሩ በጥብቅ እናሳስባለን ማለቱ ይታወሳል:: ይህን የአደራ መልዕክት እና የዕዛችንን የፓለቲካ መምሪያ ትዕዛዝ በማክበር ተቆጥረው የተሰጡ ስራዎችን በእውቀት እና በእውነት መስራት የሚችል ብቁ እና ንቁ ኃይል ለማፍራት በማሰብ የቅድመ ዝግጅት ስራ ሲሰራ እንደነበር ልብ ይሏል::
በዚህም መሰረት የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ የፓለቲካ መምሪያ ከዕዙ ትምህርትና ስልጠና መምሪያ ጋር በመተባበር ከንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር 5 ክፍለ ጦሮች ለተውጣጡ አርበኞች የፓለቲካ መኮነንነት ስልጠና ሲሰጥ መሰንበቱ ይታወቃል:: ብቃት ያላቸውና የመውጫ ፈተናውን ከግማሽ በላይ ውጤት በማምጣት ማለፍ የቻሉት ሰልጣኞች በትናንትናው እለት ለምረቃ ዝግጁ ሆነው ቀርበው ሊመረቁ ችለዋል::
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ትምህርት እና ስልጠና መምሪያ የመደባቸው ባለሙያዎች ስልጠናውን ሰጥተዋል::
ስልጠናው ፓለቲካዊ ብቻ ሳይሆን ወታደራዊ መልክ የነበረው ሲሆን ጄኔራል ተፈራ ማሞ ጭምር ለሰልጣኞች ልምዳቸውን አካፍለዋል:: የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ወታደራዊ ስልጠና መምሪያ ኃላፊ ኮማንዶ ዮሴፍ አስማረ እና ምክትሉ ኮማንዶ ጌታቸው ሲሳይ በአካል ተገኝተው ለፓለቲካ መኮንኖች የወታደራዊ ስልት ስልጠና ሰጥተዋል:: የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ወታደራዊ ባለሙያ እና አሰልጣኝ የሆነው የቀድሞው አማራ ልዩ ኃይል የአባይ ክፍለ ጦር ከፍተኛ አመራር ሻለቃ ክንዱ ሰውነት እንድሁም የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ሜካናይዝድ ሞርተር አሰልጣኝ መቶ አለቃ ታደሰ አስፋው ለፓለቲካ መኮንኖች ወታደራዊ ትምህርት እና ስልጠና ሰጥተዋል:: ሰልጣኞች በፓለቲካው ብቻ ሳይሆን በወታደራዊው ዘርፍ ብቁ እንድሆኑ የማድረግ ስራ ተሰርቷል::
የጀመርነው የህልውና ትግል በትጥቅ የታገዘ የፓለቲካ ትግል እንደመሆኑ መጠን ፓለቲካው ጠብመንጃውን ማዘዝ እንዳለበት፣ እያንዳንዱ የምንተኩሰው ጥይት የፓለቲካ ውጤት ስሌት ውስጥ መግባት እንዳለበት፣ ጦርነቱ በፋኖ በኩል ፍትሐዊ ጦርነት ሊባል የሚችል ስለሆነ የፍትሐዊ ጦርነት መለኪያዎችን በሙሉ ከግምት ባስገባ መልኩ ትግሉ እንድቀጥል ማድረግ እንደሚገባ፣ ፋኖ የአማራ ህዝብ ተስፋ እና የደህንነት ዋስትና ሆኖ እንድቀጥል ሁሌም የህዝብን ፍላጎትና ክብር መጠበቅ እንደሚገባ፣ ትግሉ በእውቀት፣ እውነት እና በጠንካራ አመክንዮ መመራት እንዳለበት፣ ለፋኖ የሚያስፈልግ የገንዘብ እና ቁሳቁስ ድጋፍ አሰባሰብ ሂደት መቀየር እንዳለበት እንድሁም ግልፀኝነት እና ተጠያቂነት ያለው አሰራር እንድሰፍን፣ የአማራ ህዝብ ራሱን በራሱ እንድያስተዳድር፣ ፋኖ በሲቪል አስተዳደር መዋቅር ውስጥ ጣልቃ የማይገባበትና ህዝባችን ለአካባቢያዊ ችግር አካቢያዊ መፍትሔ የሚሰጥበት የፓለቲካ ምሕዳር እንዲፈጠር ወዘተ አይነት የትግሉ መፍትሔ የተባሉ ሀሳቦችን በተግባር መተርጎም ይችሉ ዘንድ የንድፈ ሀሳብ እና ፅንሰ ሀሳብ ስልጠና የተሰጣቸው የፓለቲካ መኮንኖች ከምረቃቸው ዕለት ቀደም ባሉት ተከታታይ 2 ሳምንታት ከ20 በላይ ህዝባዊ መድረኮችን እንድመሩ ተደርጓል።
ሰልጣኞች ፓለቲካ ማለት ምን ማለት እንደሆነ እና የመንግስት ኃላፊነት ከምን እስከ ምን እንደሆነ ጭምር ተረድተው ትግሉን በእውቀት ለማስኬድ የሚችሉበት ግንዛቤ እንዲኖራቸው ተደርጓል።
ሰልጣኞች የአማራ ህዝብ ኢትዮጵያን የሰራ እና ሉዓላዊነቷን ያስከበረ ባንዲራዋንም ያላስደፈረ ህዝብ መሆኑን በአግባቡ ይገነዘቡ ዘንድ የሚያስችል ትምህርት የተሰጣቸው ሲሆን ከዚህ በተጨማሪ ስለ ማህበረሰብ እና መንግስት ግንኙነት፣ ስለ ዜጎች መብት እና ነፃነት ስለ አማራ ብሔርተኝነት ውልደት እና እድገት፣ እድሎች እና ተግዳሮቶች፣ ስለ አማራነት እና ኢትዮጵያዊነት፣ ስለ ፀረ አማራ ትርክት፣ ስለ አማራ ዘር ፍጅት እና የህልውና ትግል፣ ስለ ፋኖነት ከትናንት እስከ ዛሬ፣ ስለ አማራ ፋኖ ትግል ስረ ምክንያት፣በትግሉ ሂደት ማለትም ከ2015-2018 ዓ.ም ስለተስተዋሉ ችግሮች መነሻ እና ውጤት እንድሁም የማስተካከያ እርምጃዎችን በተመለከተ በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ተደርጓል::
የእምዬ ምኒልክን የአመራር ጥበብ በማስታወስ በምኒልክ መንገድ ሀገር የማትረፍ እና የመስራት እንድሁም አማራን ከፈጽሞ ጥፋት የማዳን ኃላፊነት የተጣለባቸው የዛሬ ተመራቂዎች ከፀሀፌ ትእዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የፓለቲካ መኮንኖች ማሰልጠኛ ማዕከል ያገኙትን እውቀት ወደ መሬት አውርደው ችግር ፈቺ እንድሆኑና ፋኖን ከህዝብ ጋር ማቀራረብ እንድችሉ ይጠበቃል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥር 1 ቀን 2018 ዓ.ም
🙏2❤1
አፋብኃ በላይ እዝ የ4ተኛ ደጅ አዝማች ኮር የጎቤ ክፍለ ጦር ሁለት ብርጌዶች(ጠራ እና ዋክሺም) በአንድነት ዛሬ ጥር 01/2018 ዓም በማእከላዊ ጎንደር ጠገዴ ወረዳ አዲስ አለም ቀበሌ ከጧቱ 2:05 ሰዓት ጀምሮ በተደረገ የደፈጣ ውጊያ ጠላት ተደመሰሰ።
የጠላት 92ኛ ክፍለ ጦር አካል የሆኑት ሁለት ሬጅመንቶችን የተወጣጣ ኃይል የተመታ ሲሆን 12 የተደመሰሰ እና 52 ቁስለኛ ሁኗል።
@ዮሐንስ ንጉሱ ሙጨ
የበላይ እዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ሃላፊ
የጠላት 92ኛ ክፍለ ጦር አካል የሆኑት ሁለት ሬጅመንቶችን የተወጣጣ ኃይል የተመታ ሲሆን 12 የተደመሰሰ እና 52 ቁስለኛ ሁኗል።
@ዮሐንስ ንጉሱ ሙጨ
የበላይ እዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ሃላፊ
🙏2❤1
የአብይ ሰራዊት ያለው ብቸኛ አማራጭ በየቀኑ መሳሪያውን ለፋኖ እያስረከበ በሰላም ቤተሰቦቹ ጋር መኖር ነው ።
ከታህሳስ 1 ቀን እስከ ታህሳስ 30/2018 ዓ.ም ድረስ ወደ በቴዎድሮስ እዝ የ201ኛ ኮር የፋኖ አባላትን የተቀላቀሉ የአገዛዙ ወታደሮች
➦በታህሳስ ወር!!
1) ፍቅሩ አበባው ............ መከላከያ
2) ፉአድ ሚፍታህ ........... መከላከያ
3) ሐሰን አብዲ .............. መከላከያ
4) ሙጭየ ገዛኸኝ ......... ሚሊሻ
5) ደርሶ ተሜ ................ ሚሊሻ
6) አየለ ጌቴ .................. ሚሊሻ
7) ሙሉ ድረስ ............... ሚሊሻ
8) መሌ ካሴ ................ ሚሊሻ
9) በለጠ አታለል ............ ፓሊስ
10) ሹመት ወለላው ......... ሚሊሻ
11) እሻለሁ ሱሌራ ........... መከላከያ
12) ይበልጣል አለኸኝ ....... ሚሊሻ
13) ፀሀው አለባቸው ......... ሚሊሻ
14) መስፍኔ መለሰ ......... መከላከያ
15) ዳንኤል ዋለ ............ መከላከያ
16) ጌትነት ፀጋው .......... መከላከያ
17) ስጦታው ሙሌ ........ መከላከያ
18) ፲ አለቃ ሰለሞን አለምነው ... መከላከያ
19) ፲አለቃ ደሳለኝ አባይ ...... መከላከያ
20) እሸት ይመር …...... መከላከያ
21) ይሁን ብሬ ...... ሚሊሻ
22) በለጠ አለማየሁ ......ሚሊሻ
23) ፲አለቃ ጊደታ እረታ ...... መከላከያ
24) ፲አለቃ አሰግድ አስጠራው.....መከላአያ
25) አክሊሉ ባይነስ ............ መከላአያ
26) ደረሸ ዋለ ............... ሚሊሻ
27) ክንዱ አበባው ......... ሚሊሻ
28) ጌትነት ሙሉ .......... ሚሊሻ
29) ሙጭየ በላቸው ....... ሚሊሻ
30) ታዴ ይደግ ........ ሚሊሻ ከእነ ሙሉ ትጥቃቸው ተቀላቅለዋል።
© ማርሸት ፀሐይ ደምሴ
የቴዎድሮስ እዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ሃላፊ
ከታህሳስ 1 ቀን እስከ ታህሳስ 30/2018 ዓ.ም ድረስ ወደ በቴዎድሮስ እዝ የ201ኛ ኮር የፋኖ አባላትን የተቀላቀሉ የአገዛዙ ወታደሮች
➦በታህሳስ ወር!!
1) ፍቅሩ አበባው ............ መከላከያ
2) ፉአድ ሚፍታህ ........... መከላከያ
3) ሐሰን አብዲ .............. መከላከያ
4) ሙጭየ ገዛኸኝ ......... ሚሊሻ
5) ደርሶ ተሜ ................ ሚሊሻ
6) አየለ ጌቴ .................. ሚሊሻ
7) ሙሉ ድረስ ............... ሚሊሻ
8) መሌ ካሴ ................ ሚሊሻ
9) በለጠ አታለል ............ ፓሊስ
10) ሹመት ወለላው ......... ሚሊሻ
11) እሻለሁ ሱሌራ ........... መከላከያ
12) ይበልጣል አለኸኝ ....... ሚሊሻ
13) ፀሀው አለባቸው ......... ሚሊሻ
14) መስፍኔ መለሰ ......... መከላከያ
15) ዳንኤል ዋለ ............ መከላከያ
16) ጌትነት ፀጋው .......... መከላከያ
17) ስጦታው ሙሌ ........ መከላከያ
18) ፲ አለቃ ሰለሞን አለምነው ... መከላከያ
19) ፲አለቃ ደሳለኝ አባይ ...... መከላከያ
20) እሸት ይመር …...... መከላከያ
21) ይሁን ብሬ ...... ሚሊሻ
22) በለጠ አለማየሁ ......ሚሊሻ
23) ፲አለቃ ጊደታ እረታ ...... መከላከያ
24) ፲አለቃ አሰግድ አስጠራው.....መከላአያ
25) አክሊሉ ባይነስ ............ መከላአያ
26) ደረሸ ዋለ ............... ሚሊሻ
27) ክንዱ አበባው ......... ሚሊሻ
28) ጌትነት ሙሉ .......... ሚሊሻ
29) ሙጭየ በላቸው ....... ሚሊሻ
30) ታዴ ይደግ ........ ሚሊሻ ከእነ ሙሉ ትጥቃቸው ተቀላቅለዋል።
© ማርሸት ፀሐይ ደምሴ
የቴዎድሮስ እዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ሃላፊ
❤1👍1🙏1