ሰበር ዜና‼️
ኦራሉ ልክ እንደ ደመራ እንጨት በእሳት ነዷል!
መቅደላ ወረዳ ልዩ ስሙ ገናቲት በተባለ አከባቢ አንድ የአገዛዙ ወታደራዊ ኦራል ከነ ጫነው ሰራዊቱ ሙሉ በሙሉ በቦምብ ጋይቶ ወድሟል።
ዛሬ ታህሳስ 28/2018 ዓ/ም ከንጋት ጀምሮ በምስራቅ አማራ ቀጠና ምዕራብ ወረዳዎች ላይ ከባድ ተጋድሎ እየተደረገ ነው።
ተጨማሪ ዝርዝር መረጃውን ይዘን የምንመለስ ይሆናል....
@መረብ
ኦራሉ ልክ እንደ ደመራ እንጨት በእሳት ነዷል!
መቅደላ ወረዳ ልዩ ስሙ ገናቲት በተባለ አከባቢ አንድ የአገዛዙ ወታደራዊ ኦራል ከነ ጫነው ሰራዊቱ ሙሉ በሙሉ በቦምብ ጋይቶ ወድሟል።
ዛሬ ታህሳስ 28/2018 ዓ/ም ከንጋት ጀምሮ በምስራቅ አማራ ቀጠና ምዕራብ ወረዳዎች ላይ ከባድ ተጋድሎ እየተደረገ ነው።
ተጨማሪ ዝርዝር መረጃውን ይዘን የምንመለስ ይሆናል....
@መረብ
❤4
"ከህዝባችን ጋር ሁነን ትንኞች ሸልከዉ ሊያልፉበት የማይቻላቸዉ አስተማማኝ የደህንነት መረብ ዘርግተናል" የአፋብኃ ቴዎድሮስ እዝ 105ኛ ኮር 44ኛ ክ/ጦር ሰብሳቢ ፋኖ አንሙትጌታሁን
መገናኛ እና ጂፒኤስ ይዞ በስቢል አለባበስ ሲንቀሳቀስ የነበረ የፋሽቱ አብይ አህመድ መታደራዊ መረጃ ዛሬ ታህሳስ 28/2018 ዓ/ም በጀግኖቹ የ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ሻለቃ ልጆች ቁጥጥር ስር ዉሏል።
ይህ የ304ኛ ኮር 99ኛ ክ/ጦር 5ኛ ሻለቃ መገናኛ ባለሙያ እንደሆነ የተናገረዉ ደመቀ ታረቀኝ የተባለ የጠላት ደህንነት በምርመራ ወቅት እንዳስረዳዉ ከሆነ ወደ ፋግታ የገባዉ የጠላት ጦር በማህበረሰቡ ላይ ሊፈፅም ያሰበዉን ፀረ አማራነት ተግባር ጨምሮ ብዙ ጉዳዮችን አጋልጧል።
ከሰዉ እስከ ትንኝ ሁሉም ነገር በፋኖ የደህንነት እይታ ስር ነዉ!!
አዲስ ትዉልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ!!!
መገናኛ እና ጂፒኤስ ይዞ በስቢል አለባበስ ሲንቀሳቀስ የነበረ የፋሽቱ አብይ አህመድ መታደራዊ መረጃ ዛሬ ታህሳስ 28/2018 ዓ/ም በጀግኖቹ የ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ሻለቃ ልጆች ቁጥጥር ስር ዉሏል።
ይህ የ304ኛ ኮር 99ኛ ክ/ጦር 5ኛ ሻለቃ መገናኛ ባለሙያ እንደሆነ የተናገረዉ ደመቀ ታረቀኝ የተባለ የጠላት ደህንነት በምርመራ ወቅት እንዳስረዳዉ ከሆነ ወደ ፋግታ የገባዉ የጠላት ጦር በማህበረሰቡ ላይ ሊፈፅም ያሰበዉን ፀረ አማራነት ተግባር ጨምሮ ብዙ ጉዳዮችን አጋልጧል።
ከሰዉ እስከ ትንኝ ሁሉም ነገር በፋኖ የደህንነት እይታ ስር ነዉ!!
አዲስ ትዉልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ!!!
❤1
ሰበር ዜና!
የአፋብኃ ምኒልክ ዕዝ አሃዶች እና ከአፋህድ የተለያዩ አሃዶች በጥምረት የወረዳ ከተሞችን ጨምሮ የፋሽስቱ አገዛዝ የጦር ተሽከርካሪዎችን : በርካታ ተተኳሽ የቡድንና የነፍስ ወከፍ መሳሪያ እንዲሁም በርካታ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊቶችን በመማረክ ታላቅ ድል ተጎናፀፉ::
አፋብኃ ምኒልክ ዕዝ በሶስት ኮሮች ማለትም ንጉስ ሚካኤል አሊ ኮር፣ ልጅ እያሱ ኮር እና የደጋው መብረቅ ኮር፣ እንዲሁም የዕዙ ልዩ ዘመቻ አሃድ በሆነችው በላጎ ተወርዋሪ ሻለቃ እና ከአፋህድ የተለያዩ አሃዶች በጥምረት ደቡብና ምዕራብ ወሎ ቤተ-አማራ ቀጠናዎች ላይ ዛሬ ታህሳስ 28/2018 ዓ.ም ማለዳ ጀምሮ በተመሳሳይ ሰዓት በተጀመረው ማጥቃት በርካታ ወታደራዊ ፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ድሎችን ተጎናጽፏል::
በአፋብኃ ምኒልክ ዕዝ አሃዶች እና አፋህድ የተለያዩ አሃዶች ጥምረት ነፃ የወጡ የቤተ-አማራ የወረዳ እና ታዳጊ ከተሞች፦
•ጃማ ከለላና ልጓማ እንዲሁም ደብረዘይት ከተሞች በአፋህድ አሃዶች እና አፋብኃ ንጉስ ሚካኤል ኮር ጥምረት
•ለገሂዳ ገነቴ እና ሳይንት ደንሳ ከተማ ንጉስ ሚካኤል ኮር
•ተንታ አጅባር ልጅ እያሱ ኮር እና የደጋው መብረቅ ኮር እንዲሁም ልዩ ዘመቻ በላጎ ሻለቃ ነፃ ወተዋል::
በዚህም የምኒልክ ዕዝ አሃዶች በጥምረት ባደረጉት ከባድ ማጥቃት የወረዳ ከተሞችን ጨምሮ በርካታ የፋሽስቱ አገዛዝ ሰራዊት ተሽከርካሪዎች ከተተኳሽ ጋር እና የቡድንና የነፍስ ወከፍ መሳሪያዎች ተማርከዋል::
በተጋድሎው የተገኙ ድሎች፦
*ልጅ እያሱ ኮር : በ24ኛ ክፍለ ጦር የተገኙ ድሎች
- 1 ብሬን
- 30 ክላሽ
- 1000 የብሬን ተተኮሽ
- 1500 የክላሽ ተተኳሽ
- 10 ምርኮኛ
•በ23ኛ ክፍለ ጦር የተገኙ ድሎች
- 1 ብሬን
- 1 ስናይፐር
- 1ኦራል ወታደራዊ ቁሳቁስ የጫነ
- 1 ካሶኒ ስንቅ የጫነ
- 40 ክላሽ
- 2000 የክላሽ ተተኳሽ
- 1500 የብሬን ተተኳሽ
- 25 ምርኮኛ (መቶ አለቃ ማዕረግተኛን ጨምሮ)
•ልዩ ዘመቻ በላጎ ተወርዋሪ ሻለቃ ከልጅ እያሱ ኮር ክፍለጦሮች ጋር በጥምረት በመሰለፍ ድሎቹን ሰርታለች::
*ደጋው መብረቅ ኮር
- 2 ብሬን
- 75 ክላሽ
- 1 ኦራል ተተኳሽ : የእጅ ቦምብን ጨምሮ (ከሌሎች የምኒልክ ዕዝ አሃዶች ጋር)
- 51 መከላከያ 35 ሚሊሻ 20 ፖሊስ በአጠቃላይ 106 ምርኮኛ
•የንጉስ ሚካኤል አሊ ኮር የተገኙ ድሎችና ቁጥራዊ መረጃዎች ተሟልተው እንደደረሱን ይፋ የምናደርግ ይሆናል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
@አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
የአፋብኃ ምኒልክ ዕዝ አሃዶች እና ከአፋህድ የተለያዩ አሃዶች በጥምረት የወረዳ ከተሞችን ጨምሮ የፋሽስቱ አገዛዝ የጦር ተሽከርካሪዎችን : በርካታ ተተኳሽ የቡድንና የነፍስ ወከፍ መሳሪያ እንዲሁም በርካታ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊቶችን በመማረክ ታላቅ ድል ተጎናፀፉ::
አፋብኃ ምኒልክ ዕዝ በሶስት ኮሮች ማለትም ንጉስ ሚካኤል አሊ ኮር፣ ልጅ እያሱ ኮር እና የደጋው መብረቅ ኮር፣ እንዲሁም የዕዙ ልዩ ዘመቻ አሃድ በሆነችው በላጎ ተወርዋሪ ሻለቃ እና ከአፋህድ የተለያዩ አሃዶች በጥምረት ደቡብና ምዕራብ ወሎ ቤተ-አማራ ቀጠናዎች ላይ ዛሬ ታህሳስ 28/2018 ዓ.ም ማለዳ ጀምሮ በተመሳሳይ ሰዓት በተጀመረው ማጥቃት በርካታ ወታደራዊ ፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ድሎችን ተጎናጽፏል::
በአፋብኃ ምኒልክ ዕዝ አሃዶች እና አፋህድ የተለያዩ አሃዶች ጥምረት ነፃ የወጡ የቤተ-አማራ የወረዳ እና ታዳጊ ከተሞች፦
•ጃማ ከለላና ልጓማ እንዲሁም ደብረዘይት ከተሞች በአፋህድ አሃዶች እና አፋብኃ ንጉስ ሚካኤል ኮር ጥምረት
•ለገሂዳ ገነቴ እና ሳይንት ደንሳ ከተማ ንጉስ ሚካኤል ኮር
•ተንታ አጅባር ልጅ እያሱ ኮር እና የደጋው መብረቅ ኮር እንዲሁም ልዩ ዘመቻ በላጎ ሻለቃ ነፃ ወተዋል::
በዚህም የምኒልክ ዕዝ አሃዶች በጥምረት ባደረጉት ከባድ ማጥቃት የወረዳ ከተሞችን ጨምሮ በርካታ የፋሽስቱ አገዛዝ ሰራዊት ተሽከርካሪዎች ከተተኳሽ ጋር እና የቡድንና የነፍስ ወከፍ መሳሪያዎች ተማርከዋል::
በተጋድሎው የተገኙ ድሎች፦
*ልጅ እያሱ ኮር : በ24ኛ ክፍለ ጦር የተገኙ ድሎች
- 1 ብሬን
- 30 ክላሽ
- 1000 የብሬን ተተኮሽ
- 1500 የክላሽ ተተኳሽ
- 10 ምርኮኛ
•በ23ኛ ክፍለ ጦር የተገኙ ድሎች
- 1 ብሬን
- 1 ስናይፐር
- 1ኦራል ወታደራዊ ቁሳቁስ የጫነ
- 1 ካሶኒ ስንቅ የጫነ
- 40 ክላሽ
- 2000 የክላሽ ተተኳሽ
- 1500 የብሬን ተተኳሽ
- 25 ምርኮኛ (መቶ አለቃ ማዕረግተኛን ጨምሮ)
•ልዩ ዘመቻ በላጎ ተወርዋሪ ሻለቃ ከልጅ እያሱ ኮር ክፍለጦሮች ጋር በጥምረት በመሰለፍ ድሎቹን ሰርታለች::
*ደጋው መብረቅ ኮር
- 2 ብሬን
- 75 ክላሽ
- 1 ኦራል ተተኳሽ : የእጅ ቦምብን ጨምሮ (ከሌሎች የምኒልክ ዕዝ አሃዶች ጋር)
- 51 መከላከያ 35 ሚሊሻ 20 ፖሊስ በአጠቃላይ 106 ምርኮኛ
•የንጉስ ሚካኤል አሊ ኮር የተገኙ ድሎችና ቁጥራዊ መረጃዎች ተሟልተው እንደደረሱን ይፋ የምናደርግ ይሆናል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
@አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
❤7
"ሰሞኑን የምናበስረሰው የአንድነት እና የፍቅር የምስራች ይኖረናል። መላው የኢትዮጰያ ህዝብ ይጠብቀን።"
ከአፋህድ ሸዋ ጠቃይ ግዛት እዝ የተሰጠ መግለጫ
መልካም ገና!!! --- በገና ዋዜማ አፋህድ እና አፋብኃ በወሎ ቤተ አማራ በጋራ ታላቅ ድል ተቀዳጁ!!!
ከሁሉ አስቀድሞ---
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ሁሉ፣ እንኳን ለመድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ 2018ኛ የልደት በዓል መታሰቢያ በሰላም አደረሳችሁ !!!
ዛሬ ታህሳስ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ከንጋቱ 11:00 ጀምሮ በወሎ ቤተ አምሓራ በርካታ ወረዳዎች ታላቅ ተጋድሎ ሲደረግ ውሏል።
ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ እዝ እና ከአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት(አፋሕድ) ሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ፣ ወሎ ቤተ አምሐራ ጠቅላይ ግዛት እዝ እና ከአፋህድ ጎጃም ጠቅላይ ግዛት እዝ የተወጣጡ ውስን ሻለቆች፣ እንዲሁም፣ የክፍለጦር፣ የኮር እና የዕዝ ቃኝዎች ተቀናጅተው "ዘመቻ ስንታየሁ ማሞ(ራንቦ)" ብለው የሰየሙትን የአንድነት ማብሰሪያ የተጠና ኦፐሬሽን አድርገው በጠላት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዋል።
በከላላ ወረዳ፣ በጢርጢራ፣ በጃማ ደጎሎ፣ በተንታ አጅባር፣ በመቅደላ፣ በወግዲ፣ በልጓማ፣ በውጫሌ፣ በለገ ሂዳ፣ ለጋንቦ፣ በሀይቅ ዙሪያ እና በሌሎችም ተጨማሪ የወሎ ቤተ አማራ ቀጠናዎች በተደረጉ ውጊያዎች በርካታ ቁጥር ያለው የአገዛዙ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ እና ምርኮኛ የሆነ ሲሆን፣ የጠላት ካምፖችም ተደምስሰዋል። በተጨማሪም፣ መቅደላን ጨምሮ ሌሎች የወረዳ ከተሞችን በጥምር የፋኖ ኃይሉ ተይዘዋል።
ዝርዝር መረጃዎችን ከዓመት በዓሉ ማግስት ይዘን እንመለሳለን።
በመጨረሻም፣ ግን ከሁሉም በላይ፣ በመላ ዓለም ያላችኹ የክርስትና እምነት ተከታዮች ሁሉ፣ እንኳን ለገና በዓል በሰላም አደረሳችኹ እንላለን።
በክርስትና እምነት አስተምሮ፣ ዘመን የማይቆጠርለት አምላክ ሰውን ለማዳን ሰው ሆኖ ዘመን ተቆጥሮለት ከድንግል ማርያም በመወለዱ የማይታየው ታየ፣ የማይመረመረው ርቃቄ ተገልጦ ሰው እና መላእክት በአንድ ጋር በደስታ ዘመሩ፣ በድቅድቅ ጨለማ የነበረው ዓለም ወደሚደነቅ ብርሃን ወጣ።
በክርስትና አስተምሮ፣ ከአብ እና ከመንፈስ ቅዱስ ሳይለይ፣ ከሦስትነቱ ሳይጎድል፣ ከአምላክነት ክብሩ ሳይቀነስ፣ በፍፁም ትህትና በበረት መወለዱ እና መተኛቱ፣ ከዚያም በገዛ ፈቃዱ ለሰው ልጅ ፍቅር ብሎ የሞት ፅዋን መቅመሱ፣ በእኛ ዘመን ለሰው ልጆች ፍቅር ብለው መስዋዕትነት ከከፈሉት መካከል ለብዙዎቹ ዋነኛው ምሳሌ እና አርአያ ነው። ምሳሌነቱም ለሁሉም ፍጥረታት ዘላለማዊ ነው።
ስለዚህም፣ የትግላችን ሰማዕታት እያሰብን በዓሉ የፋኖ አንድነት እና የህዝብ ፍቅርን ለዓለም በተጨባጭ የምንገልጥበት ዋዜማ መሆኑን በዚህ አጋጣሚ መግለፅ እንወዳለን።
ሰሞኑን የምናበስረሰው የአንድነት እና የፍቅር የምስራች ይኖረናል። መላው የኢትዮጰያ ህዝብ ይጠብቀን። ይህን የምለው በተቀደሰው የገና ዕለት መሆኑን በታላቅ ታላቅ ደስታ ነው።
ክብር እና ሞገስ ለሰማዕታት!!!
ድል ለአፋህድ እና የአማራ ፋኖ ሁሉ!!!
ድል ለአማራ ህዝብ!!!
ድል ለኢትዮጰያ ህዝብ!!!
/
ታህሳስ 28፣ 2018 ዓ.ም።
ከአፋህድ ሸዋ ጠቃይ ግዛት እዝ የተሰጠ መግለጫ
መልካም ገና!!! --- በገና ዋዜማ አፋህድ እና አፋብኃ በወሎ ቤተ አማራ በጋራ ታላቅ ድል ተቀዳጁ!!!
ከሁሉ አስቀድሞ---
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ሁሉ፣ እንኳን ለመድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ 2018ኛ የልደት በዓል መታሰቢያ በሰላም አደረሳችሁ !!!
ዛሬ ታህሳስ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ከንጋቱ 11:00 ጀምሮ በወሎ ቤተ አምሓራ በርካታ ወረዳዎች ታላቅ ተጋድሎ ሲደረግ ውሏል።
ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ እዝ እና ከአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት(አፋሕድ) ሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ፣ ወሎ ቤተ አምሐራ ጠቅላይ ግዛት እዝ እና ከአፋህድ ጎጃም ጠቅላይ ግዛት እዝ የተወጣጡ ውስን ሻለቆች፣ እንዲሁም፣ የክፍለጦር፣ የኮር እና የዕዝ ቃኝዎች ተቀናጅተው "ዘመቻ ስንታየሁ ማሞ(ራንቦ)" ብለው የሰየሙትን የአንድነት ማብሰሪያ የተጠና ኦፐሬሽን አድርገው በጠላት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዋል።
በከላላ ወረዳ፣ በጢርጢራ፣ በጃማ ደጎሎ፣ በተንታ አጅባር፣ በመቅደላ፣ በወግዲ፣ በልጓማ፣ በውጫሌ፣ በለገ ሂዳ፣ ለጋንቦ፣ በሀይቅ ዙሪያ እና በሌሎችም ተጨማሪ የወሎ ቤተ አማራ ቀጠናዎች በተደረጉ ውጊያዎች በርካታ ቁጥር ያለው የአገዛዙ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ እና ምርኮኛ የሆነ ሲሆን፣ የጠላት ካምፖችም ተደምስሰዋል። በተጨማሪም፣ መቅደላን ጨምሮ ሌሎች የወረዳ ከተሞችን በጥምር የፋኖ ኃይሉ ተይዘዋል።
ዝርዝር መረጃዎችን ከዓመት በዓሉ ማግስት ይዘን እንመለሳለን።
በመጨረሻም፣ ግን ከሁሉም በላይ፣ በመላ ዓለም ያላችኹ የክርስትና እምነት ተከታዮች ሁሉ፣ እንኳን ለገና በዓል በሰላም አደረሳችኹ እንላለን።
በክርስትና እምነት አስተምሮ፣ ዘመን የማይቆጠርለት አምላክ ሰውን ለማዳን ሰው ሆኖ ዘመን ተቆጥሮለት ከድንግል ማርያም በመወለዱ የማይታየው ታየ፣ የማይመረመረው ርቃቄ ተገልጦ ሰው እና መላእክት በአንድ ጋር በደስታ ዘመሩ፣ በድቅድቅ ጨለማ የነበረው ዓለም ወደሚደነቅ ብርሃን ወጣ።
በክርስትና አስተምሮ፣ ከአብ እና ከመንፈስ ቅዱስ ሳይለይ፣ ከሦስትነቱ ሳይጎድል፣ ከአምላክነት ክብሩ ሳይቀነስ፣ በፍፁም ትህትና በበረት መወለዱ እና መተኛቱ፣ ከዚያም በገዛ ፈቃዱ ለሰው ልጅ ፍቅር ብሎ የሞት ፅዋን መቅመሱ፣ በእኛ ዘመን ለሰው ልጆች ፍቅር ብለው መስዋዕትነት ከከፈሉት መካከል ለብዙዎቹ ዋነኛው ምሳሌ እና አርአያ ነው። ምሳሌነቱም ለሁሉም ፍጥረታት ዘላለማዊ ነው።
ስለዚህም፣ የትግላችን ሰማዕታት እያሰብን በዓሉ የፋኖ አንድነት እና የህዝብ ፍቅርን ለዓለም በተጨባጭ የምንገልጥበት ዋዜማ መሆኑን በዚህ አጋጣሚ መግለፅ እንወዳለን።
ሰሞኑን የምናበስረሰው የአንድነት እና የፍቅር የምስራች ይኖረናል። መላው የኢትዮጰያ ህዝብ ይጠብቀን። ይህን የምለው በተቀደሰው የገና ዕለት መሆኑን በታላቅ ታላቅ ደስታ ነው።
ክብር እና ሞገስ ለሰማዕታት!!!
ድል ለአፋህድ እና የአማራ ፋኖ ሁሉ!!!
ድል ለአማራ ህዝብ!!!
ድል ለኢትዮጰያ ህዝብ!!!
/
ታህሳስ 28፣ 2018 ዓ.ም።
❤2👎1
ከምኒልክ ዕዝ የድርጅት ፅ/ቤት ሃላፊ አርበኛ ደስታው መለሰ የተላለፈ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት!
"ሕዝቡም በጨለማ ሄደ፤ ታላቅ ብርሃንም አየ!"
እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል እንዲሁም ለዓለም ድንቅ ለሆነው ለቅዱስ ላሊበላ የገና በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
እኔ ወንድማችሁና ልጃችሁ፣ በዱር በገደሉ የሕዝቤን ህልውና ለማስከበር ቆርጨ የተነሳሁት ፋኖ፤ በዚህ ታላቅ ዕለት መላው ዓለም በዓሉን ሲያከብር እኔም ከጓዶቸ ጋር በጠመንጃዬ ታጅቤ፣ የሕዝቤን ሰላም እየተመኘሁ መልእክቴን እንደሚከተለው አስተላልፋለሁ፦
1. ለትግል ጓዶቼ ለአማራ ፋኖ በሙሉ
2. ለተገፋውና ኩሩው የአማራ ሕዝብ በሙሉ
3. ለክርስትና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ
የቁርጥ ቀን ልጆች፣ የነፃነት ዘቦችና የወገን አለኝታዎች! እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሰላም አደረሳችሁ። ዛሬ በዓሉን የምናከብረው በሞቀ ቤትና በደመቀ ግብዣ ሳይሆን፣ በበረሃው ቁርና በተራራው አድካሚ ጉዞ ውስጥ ሆኖ ሊሆን ይችላል። ነገር ግን ልባችን በድል ተስፋ የሞላ ነው። ጌታችን በበረት ተወልዶ ዓለምን እንዳዳነ፣ የእኛም የዛሬው መከራ የሕዝባችንን ነፃነት እንደሚወልድ ጥርጥር የለኝም። ጽናት ይሁንላችሁ! የጥንት አባቶቻችን የላሊበላን ድንቅ ጥበብ በአንድ ቋጥኝ ፍልፍል ድንጋይ ላይ እንደቀረጹት ሁሉ፣ እኛም ዛሬ አዲስ ታሪክና ነፃነትን በደማችን እየቀረጽን ነው። አምላክ ክንዳችንን ያበርታ፣ የጀመርነውን የድል ጉዞ በድል እንዲያጠናቅቅልን ምኞቴ ነው።
ውድና የተከበርክ ሕዝቤ ሆይ፤ በገዛ ሀገርህ ባይተዋር የተደረግክ፣ የተሳደድክና የተገደልክ ብትሆንም፤ ዛሬም እንደ ላሊበላ ቋጥኝ ፍልፍል ድንጋዮች ፀንተህ ለቆምከው ኩሩ ሕዝባችን እንኳን አደረሰህ። እኛ ዛሬ ከቤታችን ወጥተን በረሃ ለበረሃ የምንዞረው የእናንተን የቤት ሰላም ለመመለስ፣ የእናንተን ክብር ለማስጠበቅ ነው።
ይህ የገና በዓል የመከራህ ማብቂያና የድልህ መጀመሪያ ይሁንልህ። የቤዛ ኩሉ ዜማ በቅዱስ ላሊበላ መናገሻ በሮሃ ምድር ሲሰማ፣ የአንተም የነፃነት ዜማ በቅርቡ እንደሚሰማ አምናለሁ። ተስፋ አትቁረጥ፤ እኛ ልጆችህ እስከ መጨረሻው የደም ጠብታ ድረስ አብረንህ ነን!
በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የምትኖሩ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን፤ እንኳን ለሰላሙ ንጉሥ ለኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ። የፋኖ ትግል የጭቆና ቀንበርን ሰብሮ እውነተኛ ፍትሕና እኩልነትን ለማስፈን እንጂ ለአንድ ወገን ብቻ አይደለም። ሀገራችን ኢትዮጵያ ከገባችበት የደም አዙሪት ወጥታ፣ የሰው ልጅ ሕይወት ክብር የሚሰጠባትና ሰላም የሚሰፍንባት ሀገር እንድትሆን ምኞታችን ነው። የገና በዓል የፍቅርና የእርቅ በዓል እንደመሆኑ፣በጥላቻ የፈረሱ ድልድዮች በእውነትና በፍትሕ የሚገነቡበት ይሁንልን።
በዓለም ዙሪያ የምትኖሩ የቁርጥ ቀን ልጆች፤ እንኳን አደረሳችሁ። እናንተ በብርድና በፀሐይ አደባባይ ወጥታችሁ ለሕዝባችን ድምፅ ስትሆኑ፣ ለእኛ እዚህ በሜዳው ጉልበት ይሆነናል። የላሊበላን ጥበብ ለዓለም ያስተዋወቁት አባቶቻችን ዛሬ ደግሞ የሕዝባችንን ጥያቄ ለዓለም እንድታስተጋቡ አደራ ሰጥተናችኋል። በዚህ ታላቅ በዓል ደጀንነታችሁ እንዲቀጥልና ለነፃነት የምናደርገው ጉዞ በናንተ ትብብር እንዲፋጠን ጥሪያችንን እናቀርባለን።
"የነፃነት ብርሃን በቅርቡ ይወጣል!"
ድል ለአማራ ሕዝብ!
@አርበኛ ደስታው መለሰ
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ፅ/ቤት ኃላፊ
"ሕዝቡም በጨለማ ሄደ፤ ታላቅ ብርሃንም አየ!"
እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል እንዲሁም ለዓለም ድንቅ ለሆነው ለቅዱስ ላሊበላ የገና በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
እኔ ወንድማችሁና ልጃችሁ፣ በዱር በገደሉ የሕዝቤን ህልውና ለማስከበር ቆርጨ የተነሳሁት ፋኖ፤ በዚህ ታላቅ ዕለት መላው ዓለም በዓሉን ሲያከብር እኔም ከጓዶቸ ጋር በጠመንጃዬ ታጅቤ፣ የሕዝቤን ሰላም እየተመኘሁ መልእክቴን እንደሚከተለው አስተላልፋለሁ፦
1. ለትግል ጓዶቼ ለአማራ ፋኖ በሙሉ
2. ለተገፋውና ኩሩው የአማራ ሕዝብ በሙሉ
3. ለክርስትና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ
የቁርጥ ቀን ልጆች፣ የነፃነት ዘቦችና የወገን አለኝታዎች! እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሰላም አደረሳችሁ። ዛሬ በዓሉን የምናከብረው በሞቀ ቤትና በደመቀ ግብዣ ሳይሆን፣ በበረሃው ቁርና በተራራው አድካሚ ጉዞ ውስጥ ሆኖ ሊሆን ይችላል። ነገር ግን ልባችን በድል ተስፋ የሞላ ነው። ጌታችን በበረት ተወልዶ ዓለምን እንዳዳነ፣ የእኛም የዛሬው መከራ የሕዝባችንን ነፃነት እንደሚወልድ ጥርጥር የለኝም። ጽናት ይሁንላችሁ! የጥንት አባቶቻችን የላሊበላን ድንቅ ጥበብ በአንድ ቋጥኝ ፍልፍል ድንጋይ ላይ እንደቀረጹት ሁሉ፣ እኛም ዛሬ አዲስ ታሪክና ነፃነትን በደማችን እየቀረጽን ነው። አምላክ ክንዳችንን ያበርታ፣ የጀመርነውን የድል ጉዞ በድል እንዲያጠናቅቅልን ምኞቴ ነው።
ውድና የተከበርክ ሕዝቤ ሆይ፤ በገዛ ሀገርህ ባይተዋር የተደረግክ፣ የተሳደድክና የተገደልክ ብትሆንም፤ ዛሬም እንደ ላሊበላ ቋጥኝ ፍልፍል ድንጋዮች ፀንተህ ለቆምከው ኩሩ ሕዝባችን እንኳን አደረሰህ። እኛ ዛሬ ከቤታችን ወጥተን በረሃ ለበረሃ የምንዞረው የእናንተን የቤት ሰላም ለመመለስ፣ የእናንተን ክብር ለማስጠበቅ ነው።
ይህ የገና በዓል የመከራህ ማብቂያና የድልህ መጀመሪያ ይሁንልህ። የቤዛ ኩሉ ዜማ በቅዱስ ላሊበላ መናገሻ በሮሃ ምድር ሲሰማ፣ የአንተም የነፃነት ዜማ በቅርቡ እንደሚሰማ አምናለሁ። ተስፋ አትቁረጥ፤ እኛ ልጆችህ እስከ መጨረሻው የደም ጠብታ ድረስ አብረንህ ነን!
በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የምትኖሩ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን፤ እንኳን ለሰላሙ ንጉሥ ለኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ። የፋኖ ትግል የጭቆና ቀንበርን ሰብሮ እውነተኛ ፍትሕና እኩልነትን ለማስፈን እንጂ ለአንድ ወገን ብቻ አይደለም። ሀገራችን ኢትዮጵያ ከገባችበት የደም አዙሪት ወጥታ፣ የሰው ልጅ ሕይወት ክብር የሚሰጠባትና ሰላም የሚሰፍንባት ሀገር እንድትሆን ምኞታችን ነው። የገና በዓል የፍቅርና የእርቅ በዓል እንደመሆኑ፣በጥላቻ የፈረሱ ድልድዮች በእውነትና በፍትሕ የሚገነቡበት ይሁንልን።
በዓለም ዙሪያ የምትኖሩ የቁርጥ ቀን ልጆች፤ እንኳን አደረሳችሁ። እናንተ በብርድና በፀሐይ አደባባይ ወጥታችሁ ለሕዝባችን ድምፅ ስትሆኑ፣ ለእኛ እዚህ በሜዳው ጉልበት ይሆነናል። የላሊበላን ጥበብ ለዓለም ያስተዋወቁት አባቶቻችን ዛሬ ደግሞ የሕዝባችንን ጥያቄ ለዓለም እንድታስተጋቡ አደራ ሰጥተናችኋል። በዚህ ታላቅ በዓል ደጀንነታችሁ እንዲቀጥልና ለነፃነት የምናደርገው ጉዞ በናንተ ትብብር እንዲፋጠን ጥሪያችንን እናቀርባለን።
"የነፃነት ብርሃን በቅርቡ ይወጣል!"
ድል ለአማራ ሕዝብ!
@አርበኛ ደስታው መለሰ
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ፅ/ቤት ኃላፊ
❤1
የልደት በዓልን አስመልክቶ ከ አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ም/ወታደራዊ አዛዥ እና የላስታ አሳምነዉ ኮር ሰብሳቢ አርበኛ ወንድሙ ማሩ የተሰጠ የእንኳን አደረሳቹህ መልዕክት!!
በሀገራችን ኢትዮጵያ እና በመላው ዓለም ለምትገኙ የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችንና ለመድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እና ለፃዲቁ ንጉስ ቅዱስ ላሊበላ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ! አደረሰን!
የጌታችንና መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ተስፋ እውነት መሆን የጀመረበት፣ ቃለ መለኮት ሰው የሆነበት፣ጌታችንና መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ድህነት ይሆን ዘንድ ወደ ምድር የመጣበት የመጀመሪያዋ የምስራች (ወንጌል) ናት፡፡
ልደቱም ለነቢያት የትንቢታቸው እውነት፣ ለሰባሰገል የፍለጋቸው ግኝት፣ ለእረኞቹ የእምነታቸው ንፅህና፣ ለመላእክትና ለሰው ልጆች ህብረ ዝማሬ፣ ለዓለም ሁሉ ድህነት የሆነበት ታላቅ በዓል ነው፡፡ በመወለዱም የጥንት ጠላታችንን የዲያቢሎስን ቀንበር ከጫንቃችን አነሳልን፤ በሞት ጥላ ሥር ለነበርን ሁሉ ብርሃንን አሳየን።
አማኑኤል በልደቱና በሞቱ ከጨለማው ገዥ ባርነት አርነት ያወጣን በዋጋ የተገዛን ህዝቦች ብንሆንም የጨለማው ገዥ አምሳያዎች ዛሬም በምድራዊ ህይዎታችን የአፓርታይድ ቀንበር ጭነውብናል።
ከትውልዱ ሁሉ ፋኖ አስተዋለ፤በእሱና በወገኑ ላይ የተጫነብንን የሞት ቀንበር ለመሰባበር ተሰለፈ። የፋኖ ትግል ለአማራው ብሎም ለመላው የሃገራችን ህዝብ የተስፋ ብርሃን የፈነጠቀ፣ ከአፓርታይዱና ከሰልቃጩ አገዛዝ የፍዳ ቀንበር፣ ሰቆቃ፣ ግድያ፣ከስርዓት ሰራሽ ርሃብና ድህነት፣ ከአፈና፣ ከእገታ፣ ከአፈሳ እንዲሁም ከኢትዮጵያ ሀገረ መንግስት የመፍረስ አደጋ መትረፊያ መንገድ አድርገው የሚጠብቁት፣ እራሱን ለዚያ ያጨ እና የሚበቃት ትግል ነው፡፡
የጀመርነውን የህልውና ትግል በአጠረ ጊዜ በድል አድራጊነት ለማጠናቀቅ አቅደን እየሠራን ሲሆን በዚህም አመርቂ ርምጃዎችን እየተጓዝን እንገኛለን። ትግሉን በአጭር ጊዜ በመቋጨት አገዛዙ በተለይም በሴቶች፣ በህፃናትና በአረጋውያን ላይ እያደረሰ ያለውን ጭፍጨፋ፣ እንግልትና ጦርነት ወለድ መታወክን ታሪክ አድርጎ ወደ ሰላማዊ ህይዎት ለማሸጋገር የሁሉንም የህልውና ትግሉ ባለድርሻ አካላትን (የፋኖንና የሲቪል ማህበረሰባችንን) ተሳትፎንና ትኩረትን ይሻል።
በአራቱ ጠቅላይ ግዛቶች ለምትገኙ የፋኖ አደረጃጀቶች እንዲሁም ለአማራ ህዝብ እና ለህልውና ትግሉ ደጋፊ ኢትዮጵያውያን በሙሉ!!
የሚከተሉትን ሁለት ጥሪዎች ላቀርብ እወዳለሁ!
1ኛ/ በአራቱም ጠቅላይ ግዛት ለምትገኙ የፋኖ አደረጃጀት ከፍተኛ አመራሮች በሙሉ ፡-
ከልደት በዓል እንደምንረዳው ጌታችንና መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዘመነ ፍዳን ለማሳለፍ ወደዚች ምድር መምጣትና ዝቅ ብሎ ክብሩን አውርዶ በአጭር ቁመት በጠባብ ደረት ተወስኖ መለኮትን እና ሥጋን አንድ እንዳደረገ ቅዱሱ መጽሐፍ ይነግረናል፡፡ በመወለዱም የምድራችን የመከራ ዘመን ማብቂያ መጀመሪያ ያሳየን ተስፋ ነበር፡፡ እኛም በሁሉም ጠቅላይ ግዛቶች የምንገኝ ከፍተኛ የፋኖ አመራር የህዝባችን የፍዳ ዘመን ማብቂያ
ማብሰሪያና በዘላቂነት ዋስትና የሚሰጠውን አንድ አማራዊ ድርጅት መውለድ ዐብይ ተግባር መሆኑን አውቀን በፍጥነት አንድነቱን እንውለድ ስል ጥሪዬን አስተላልፋለሁ፡፡
አንድነት ማንም ሰርቶ የሚሰጠን ስጦታ
አይደለም፤ አንድነት ጥረትን ይጠይቃል፤ የእውነት የህዝብ ፍቅርን ይጠይቃል፤ የእውነት ለህዝብ መቆምን ይጠይቃል፤ የእውነት እንደ ኢየሱስ ዝቅ ማለትን ይጠይቃል፤ የእውነት መስዋዕት መሆንን ይጠይቃል፤
አንድነት የዓላማ ፅናት ይጠይቃል፤ አንድነት የዓላማ ጥራት ይጠይቃል፤ በመሆኑም የህዝባችንን የፍዳ ዘመን ለማሳጠር፣ የመከራ ቀንበሩን በፍጥነት ለመስበር ሁላችንም ለአንድነት ቅን እንሁን፤ እራሳችንን ዝቅ እናድርግ፤እንተማመን፤ እንተባበር፤ የጋራ ግባችንን እናስቀምጥ፤ ችግራችንን የቱ ጋር እንዳለ አብረን እንፈልግ፤ በጋራም ፈትተን አንድ ሆነን ይህንን ተስፋ የተጣለበትን ትግል እና ለድል ተጠባቂ የሆነውን ትግላችንን የምናሳካበት የድላችንን የመጨረሻውን መጀመሪያ ተስፋው አድርጎ ለሚጠብቀን ህዝብ እንድናበስር ስል ጥሪ አቀርባለሁ።
2ኛ/ ለመላው የአማራ ህዝብ እና ለመላው የፋኖ አደረጃጀት ደጋፊዎች፦
ሁላችንም ልናውቀው የሚገባን ለውጥ የሁላችንም ተሳትፎና ሥራ ውጤት መሆኑን ነው፡፡ ፋኖ የትግሉ ፊትአውራሪ ቢሆንም ብቸኛ የትግሉ ባለቤት አይደለም፤ በየትኛም ቦታ የሚገኝ የዚህ ትግል ደጋፊ አማራ የትግሉ ባለቤት ነው፤ ለፋኖ ትግል እውቅና የምትሰጡ እና ድጋፍ የምታደርጉ በሀገር ውስጥና በመላው ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን የትግሉ ባለቤት ናችሁ ብለን እናምናለን።
በትግል ባለቤትነት ከተማመንን አንድ አማራዊ ድርጅት ለመፍጠር ለሚደረገው ትግል ሁሉም የትግሉ ባለቤት የድርሻውን መወጣት አለበትም ብለን እናምናለን፡፡ ይህም ማለት አንድ መሆን አይችሉም ከሚል ተስፋ አስቆራጭ ንግግር ጀምሮ እስከ ተባበሩ ወይ ተሰባበሩ ከሚል በሃገራችን የተቃዋሚ ጎራው ታሪክ ትልቅ ኪሳራ ሲያደርስ ከነበረው አስተሳሰብ እንደ ህዝብ መላቀቅ አለብን፡፡ አድነት የተወሰኑ አካላት ሰርተው የሚያለብሱን ሳይሆን አብረን የምንገነባው አንድ አማራዊ ቤት ነው፡፡ በመሆኑም የህልውና ትግላችን ባለድርሻ ሁሉ እንደ ትግል ባለቤት ግድፈቶችን የሚያመላከት፣ አጥፊዎችን የሚገስጽ፣ ተራማጆችንና ሃቀኞችን የሚተባበር እና አብሮ
የሚሰራ የትግሉ ጠባቂ መሆን መጀመር አለበት ስንል ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡
የአገዛዙን እድሜ የሚወስነው የእኛ ጥንካሬ ነው። የጥንካሬያችን መሰረቱ አንድነታችን ነው። ወሎ ብቻውን ምን ያደርጋል? ጎጃም ሲጨመር ይጠነክራል፤ ሸዋ ሲታከል ላይበጠስ ይገመዳል፤ ጎንደር ሲጨመር አንድነታችን አንበሳ ያስራል፡፡ አንድነት የድላችን ቁልፍ ነው፤ ለዚህ ነው የመላው አማራ አባት ብ/ጀኔራል አሳምነው ጽጌ አንድ ሁኑ ብሎ የድላችንን ቁልፍ የነገረን፤ አንድ ሁኑ እንደተባልን አንድ እንሁን እያልኩ አማራዊ ጥሪየን እያቀርብኩ በዓሉን ለምታከብሩ የሰው ልጆች ሁሉ በዓሉ የፍቅር፣ የአንድነት፣ የመተሳሰብ እንዲሆን መልካም ምኞቴን እገልፃለሁ፡፡
መልካም የገና (የልደት) በዓል!!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ም/ወታደራዊ አዛዥ እና የላስታ አሳምነዉ ኮር ሰብሳቢ አርበኛ ወንድሙ ማሩ!!
በሀገራችን ኢትዮጵያ እና በመላው ዓለም ለምትገኙ የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችንና ለመድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እና ለፃዲቁ ንጉስ ቅዱስ ላሊበላ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ! አደረሰን!
የጌታችንና መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ተስፋ እውነት መሆን የጀመረበት፣ ቃለ መለኮት ሰው የሆነበት፣ጌታችንና መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለዓለም ሁሉ ድህነት ይሆን ዘንድ ወደ ምድር የመጣበት የመጀመሪያዋ የምስራች (ወንጌል) ናት፡፡
ልደቱም ለነቢያት የትንቢታቸው እውነት፣ ለሰባሰገል የፍለጋቸው ግኝት፣ ለእረኞቹ የእምነታቸው ንፅህና፣ ለመላእክትና ለሰው ልጆች ህብረ ዝማሬ፣ ለዓለም ሁሉ ድህነት የሆነበት ታላቅ በዓል ነው፡፡ በመወለዱም የጥንት ጠላታችንን የዲያቢሎስን ቀንበር ከጫንቃችን አነሳልን፤ በሞት ጥላ ሥር ለነበርን ሁሉ ብርሃንን አሳየን።
አማኑኤል በልደቱና በሞቱ ከጨለማው ገዥ ባርነት አርነት ያወጣን በዋጋ የተገዛን ህዝቦች ብንሆንም የጨለማው ገዥ አምሳያዎች ዛሬም በምድራዊ ህይዎታችን የአፓርታይድ ቀንበር ጭነውብናል።
ከትውልዱ ሁሉ ፋኖ አስተዋለ፤በእሱና በወገኑ ላይ የተጫነብንን የሞት ቀንበር ለመሰባበር ተሰለፈ። የፋኖ ትግል ለአማራው ብሎም ለመላው የሃገራችን ህዝብ የተስፋ ብርሃን የፈነጠቀ፣ ከአፓርታይዱና ከሰልቃጩ አገዛዝ የፍዳ ቀንበር፣ ሰቆቃ፣ ግድያ፣ከስርዓት ሰራሽ ርሃብና ድህነት፣ ከአፈና፣ ከእገታ፣ ከአፈሳ እንዲሁም ከኢትዮጵያ ሀገረ መንግስት የመፍረስ አደጋ መትረፊያ መንገድ አድርገው የሚጠብቁት፣ እራሱን ለዚያ ያጨ እና የሚበቃት ትግል ነው፡፡
የጀመርነውን የህልውና ትግል በአጠረ ጊዜ በድል አድራጊነት ለማጠናቀቅ አቅደን እየሠራን ሲሆን በዚህም አመርቂ ርምጃዎችን እየተጓዝን እንገኛለን። ትግሉን በአጭር ጊዜ በመቋጨት አገዛዙ በተለይም በሴቶች፣ በህፃናትና በአረጋውያን ላይ እያደረሰ ያለውን ጭፍጨፋ፣ እንግልትና ጦርነት ወለድ መታወክን ታሪክ አድርጎ ወደ ሰላማዊ ህይዎት ለማሸጋገር የሁሉንም የህልውና ትግሉ ባለድርሻ አካላትን (የፋኖንና የሲቪል ማህበረሰባችንን) ተሳትፎንና ትኩረትን ይሻል።
በአራቱ ጠቅላይ ግዛቶች ለምትገኙ የፋኖ አደረጃጀቶች እንዲሁም ለአማራ ህዝብ እና ለህልውና ትግሉ ደጋፊ ኢትዮጵያውያን በሙሉ!!
የሚከተሉትን ሁለት ጥሪዎች ላቀርብ እወዳለሁ!
1ኛ/ በአራቱም ጠቅላይ ግዛት ለምትገኙ የፋኖ አደረጃጀት ከፍተኛ አመራሮች በሙሉ ፡-
ከልደት በዓል እንደምንረዳው ጌታችንና መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዘመነ ፍዳን ለማሳለፍ ወደዚች ምድር መምጣትና ዝቅ ብሎ ክብሩን አውርዶ በአጭር ቁመት በጠባብ ደረት ተወስኖ መለኮትን እና ሥጋን አንድ እንዳደረገ ቅዱሱ መጽሐፍ ይነግረናል፡፡ በመወለዱም የምድራችን የመከራ ዘመን ማብቂያ መጀመሪያ ያሳየን ተስፋ ነበር፡፡ እኛም በሁሉም ጠቅላይ ግዛቶች የምንገኝ ከፍተኛ የፋኖ አመራር የህዝባችን የፍዳ ዘመን ማብቂያ
ማብሰሪያና በዘላቂነት ዋስትና የሚሰጠውን አንድ አማራዊ ድርጅት መውለድ ዐብይ ተግባር መሆኑን አውቀን በፍጥነት አንድነቱን እንውለድ ስል ጥሪዬን አስተላልፋለሁ፡፡
አንድነት ማንም ሰርቶ የሚሰጠን ስጦታ
አይደለም፤ አንድነት ጥረትን ይጠይቃል፤ የእውነት የህዝብ ፍቅርን ይጠይቃል፤ የእውነት ለህዝብ መቆምን ይጠይቃል፤ የእውነት እንደ ኢየሱስ ዝቅ ማለትን ይጠይቃል፤ የእውነት መስዋዕት መሆንን ይጠይቃል፤
አንድነት የዓላማ ፅናት ይጠይቃል፤ አንድነት የዓላማ ጥራት ይጠይቃል፤ በመሆኑም የህዝባችንን የፍዳ ዘመን ለማሳጠር፣ የመከራ ቀንበሩን በፍጥነት ለመስበር ሁላችንም ለአንድነት ቅን እንሁን፤ እራሳችንን ዝቅ እናድርግ፤እንተማመን፤ እንተባበር፤ የጋራ ግባችንን እናስቀምጥ፤ ችግራችንን የቱ ጋር እንዳለ አብረን እንፈልግ፤ በጋራም ፈትተን አንድ ሆነን ይህንን ተስፋ የተጣለበትን ትግል እና ለድል ተጠባቂ የሆነውን ትግላችንን የምናሳካበት የድላችንን የመጨረሻውን መጀመሪያ ተስፋው አድርጎ ለሚጠብቀን ህዝብ እንድናበስር ስል ጥሪ አቀርባለሁ።
2ኛ/ ለመላው የአማራ ህዝብ እና ለመላው የፋኖ አደረጃጀት ደጋፊዎች፦
ሁላችንም ልናውቀው የሚገባን ለውጥ የሁላችንም ተሳትፎና ሥራ ውጤት መሆኑን ነው፡፡ ፋኖ የትግሉ ፊትአውራሪ ቢሆንም ብቸኛ የትግሉ ባለቤት አይደለም፤ በየትኛም ቦታ የሚገኝ የዚህ ትግል ደጋፊ አማራ የትግሉ ባለቤት ነው፤ ለፋኖ ትግል እውቅና የምትሰጡ እና ድጋፍ የምታደርጉ በሀገር ውስጥና በመላው ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን የትግሉ ባለቤት ናችሁ ብለን እናምናለን።
በትግል ባለቤትነት ከተማመንን አንድ አማራዊ ድርጅት ለመፍጠር ለሚደረገው ትግል ሁሉም የትግሉ ባለቤት የድርሻውን መወጣት አለበትም ብለን እናምናለን፡፡ ይህም ማለት አንድ መሆን አይችሉም ከሚል ተስፋ አስቆራጭ ንግግር ጀምሮ እስከ ተባበሩ ወይ ተሰባበሩ ከሚል በሃገራችን የተቃዋሚ ጎራው ታሪክ ትልቅ ኪሳራ ሲያደርስ ከነበረው አስተሳሰብ እንደ ህዝብ መላቀቅ አለብን፡፡ አድነት የተወሰኑ አካላት ሰርተው የሚያለብሱን ሳይሆን አብረን የምንገነባው አንድ አማራዊ ቤት ነው፡፡ በመሆኑም የህልውና ትግላችን ባለድርሻ ሁሉ እንደ ትግል ባለቤት ግድፈቶችን የሚያመላከት፣ አጥፊዎችን የሚገስጽ፣ ተራማጆችንና ሃቀኞችን የሚተባበር እና አብሮ
የሚሰራ የትግሉ ጠባቂ መሆን መጀመር አለበት ስንል ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡
የአገዛዙን እድሜ የሚወስነው የእኛ ጥንካሬ ነው። የጥንካሬያችን መሰረቱ አንድነታችን ነው። ወሎ ብቻውን ምን ያደርጋል? ጎጃም ሲጨመር ይጠነክራል፤ ሸዋ ሲታከል ላይበጠስ ይገመዳል፤ ጎንደር ሲጨመር አንድነታችን አንበሳ ያስራል፡፡ አንድነት የድላችን ቁልፍ ነው፤ ለዚህ ነው የመላው አማራ አባት ብ/ጀኔራል አሳምነው ጽጌ አንድ ሁኑ ብሎ የድላችንን ቁልፍ የነገረን፤ አንድ ሁኑ እንደተባልን አንድ እንሁን እያልኩ አማራዊ ጥሪየን እያቀርብኩ በዓሉን ለምታከብሩ የሰው ልጆች ሁሉ በዓሉ የፍቅር፣ የአንድነት፣ የመተሳሰብ እንዲሆን መልካም ምኞቴን እገልፃለሁ፡፡
መልካም የገና (የልደት) በዓል!!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ም/ወታደራዊ አዛዥ እና የላስታ አሳምነዉ ኮር ሰብሳቢ አርበኛ ወንድሙ ማሩ!!
❤2
የአማራ ህዝብ የህልውና ትግል ታጋይ (አባልና አመራር) ፣ የትግላችን ደጋፊዎቻችን ፣ በሀገራችን ኢትዮጵያ እና በመላው ዓለም ለምትገኙ የክርስትና ዕምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ ፣አደረሰን!
ልደት (የገና በዓል) ጌታችን መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ሶስትነቱ ሳይጎድልበት ፣አንድነቱ ሳይጨምርበት፣ የሰው ዘርን በሙሉ ሊያድን በድንቅ ምስጢሩና በማይመረመር ጥበቡ ከዙፋኑ ዝቅ ብሎ በበጎች ግርግም ከአንዲት ብላቴና የተወለደበትን ድንቅ ዕለት የምናስታውስበት ቀን ነው። ለመዳናችን ሲል ባሳለፋቸው መከራዎች ለሰው ልጅ ያለውን የመጨረሻውን የፍቅር ጥግ አሳይቶናል::
አምላካችን ጌታችን መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ እንዳሳየን ምሳሌ ለህዝባችሁና ለወገናችሁ ያላችሁ ፍቅር ገዷችሁ በዱር በገደሉ የአማራን ህልውና ለማረጋገጥና የሰው ልጆች መብት ሁሉ ይከበር ዘንድ ጠላትን እየተፋለማችሁ ላላችሁ የአማራ ፋኖ ሰራዊትና እና አመራሮች እንዲሁም ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ::
በመጨረሻም በዓሉን ስናከብር የፋኖ ሰራዊትና አመራር ጥንቃቄ በተሞላበት መልኩ እንዲሆን እያሳሰብሁ ህዝባችን ያለው ከሌለው ጋር በመጋራት ያከብር ዘንድ መልዕክቴን አስተላልፋለሁ!
በድጋሜ መልካም የልደት በዓል ይሁንላችሁ ይሁንልን።
አዲስ ትውልድ፣ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!
29/04/2018 ዓ/ም
©፻ አለቃ አበበ ሰውመሆን
የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ
ልደት (የገና በዓል) ጌታችን መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ሶስትነቱ ሳይጎድልበት ፣አንድነቱ ሳይጨምርበት፣ የሰው ዘርን በሙሉ ሊያድን በድንቅ ምስጢሩና በማይመረመር ጥበቡ ከዙፋኑ ዝቅ ብሎ በበጎች ግርግም ከአንዲት ብላቴና የተወለደበትን ድንቅ ዕለት የምናስታውስበት ቀን ነው። ለመዳናችን ሲል ባሳለፋቸው መከራዎች ለሰው ልጅ ያለውን የመጨረሻውን የፍቅር ጥግ አሳይቶናል::
አምላካችን ጌታችን መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ እንዳሳየን ምሳሌ ለህዝባችሁና ለወገናችሁ ያላችሁ ፍቅር ገዷችሁ በዱር በገደሉ የአማራን ህልውና ለማረጋገጥና የሰው ልጆች መብት ሁሉ ይከበር ዘንድ ጠላትን እየተፋለማችሁ ላላችሁ የአማራ ፋኖ ሰራዊትና እና አመራሮች እንዲሁም ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ::
በመጨረሻም በዓሉን ስናከብር የፋኖ ሰራዊትና አመራር ጥንቃቄ በተሞላበት መልኩ እንዲሆን እያሳሰብሁ ህዝባችን ያለው ከሌለው ጋር በመጋራት ያከብር ዘንድ መልዕክቴን አስተላልፋለሁ!
በድጋሜ መልካም የልደት በዓል ይሁንላችሁ ይሁንልን።
አዲስ ትውልድ፣ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!
29/04/2018 ዓ/ም
©፻ አለቃ አበበ ሰውመሆን
የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ
የፋኖ ድምፅ የሆነው አለማቀፍ ፋኖ ሚዲያ በመላው አለም ለምትገኙ ዉድ የክርስትና እምነት ተከታይ አድማጭ ተመልካቾች መልካም የልደት/ገና በዓል እንዲሆንላችሁ ይመኛል::
ያለፍርድ በየእስር ቤቱ የምትንገላቱ የህሊናና የፖለቲካ እስረኞች : ለነፃነት በዱር በገደሉ የምትዋደቁ የፋኖ አባላት እና በዚህ ሂደት የክብር መስዋእትነት ለተቀበሉ ቤተሰቦች መልካም በዓል ለማለት ይወዳል::
ያለፍርድ በየእስር ቤቱ የምትንገላቱ የህሊናና የፖለቲካ እስረኞች : ለነፃነት በዱር በገደሉ የምትዋደቁ የፋኖ አባላት እና በዚህ ሂደት የክብር መስዋእትነት ለተቀበሉ ቤተሰቦች መልካም በዓል ለማለት ይወዳል::