ግሎባል ፋኖ ሚዲያ/ዓፋሚ/Global Fano Media/GFM
1.34K subscribers
4.16K photos
331 videos
17 files
2.21K links
የፋኖ ድምፅ
Download Telegram
በላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር በተወሰደበት የማያዳግም እርምጃ የተበሳጨው የአገዛዙ ሰራዊት ንፁሃንን በከባድ መሳሪያ ጨፈጨፈ!

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ ጄኔራል አሳምነዉ ፅጌ ኮር በጄኔራል ተፈራ ማሞ ክፍለ ጦር፣በእሸት ክፍለ ጦርና በነብሮ ተወርዋሪ ኮማንዶ ብርጌድ በላስታና ቡግና ሰንሰለታማ ተራሮች ሲቀጠቀጥ የዋለው የብልፅግና ወንበር አስጠባቂ ጦር በደረሰበት ሽንፈት ምላሽ ንፁሃንን በከባድ መሳሪያ ጨፈጨፈ።

መነሻውን ከአይና ቡግና አድርጎ 05 ቀበሌ ቅዱስ ሐርቤ (ጣንቋ) ላይ ታህሳስ 26/2018 ዓ/ም ንጋት አጥቢያ 12:00 ሰዓት እስከ ቀትር 8:00 ሰዓት ውጊያ የከፈተው የአገዛዙ ሰራዊት በጄኔራል ተፈራ ማሞ ክፍለ ጦር ሜካናይዝድና ሦስተኛና አራተኛ ሻለቃዎች በአይቆፍር ጨረሆና ሆዛ ሜዳ አቅጣጫ የመጣውን አይቀጡ ቅጣት ቀጥተውታል፤በአውደ ውጊያው 35 የአገዛዙ ሰራዊት ሲደመሰስ ከ30 በላይ ቁስለኛውን በአምቡላንስና ፓትሮል እየለቀመ ተመልሷል እንዲሁም ሰባት አባላቱ የአማራን ህዝብ አንወጋም በማለት ከነሙሉ ትጥቃቸው ፋኖን ተቀላቅለዋል።

በዚህም የተበሳጨው የጁላ ሰራዊት ቡግና ወረዳ የ08 ቀበሌ ንብ ዋርካና የ05 ቀበሌ ቅዱስ ሐርቤ (ጣንቋ)ን ህዝብ በመድፍ፣በአየር መቃወሚያ(ዙ-23) እና በሞርታር-120 ሲጨፈጭፍ ውሏል፤በዚህ ጭፍጨፋ ሦስት ንፁሃን ወዲያውኑ ህይወታቸው ሲያልፍ፣ አራት የአርሶ አደር ቤቶች በዙ-23 ሲቃጠሉ ተጨማሪ ዘጠኝ ንፁሃን በከባድ ሁኔታ ቆስለው ህይወታቸው በህክምና እየተጠበቀ ይገኛል።

በጭፍጨፋው በከባድ መሳሪያ አንዲት የ60 ዓመት መነኩሴና የ15 ዓመት ልጃገረድ ለገና በዓልና ለንጉስ ላልይበላ ልደት ክብረ በዓል ወደ ላስታ ላሊበላ ይጓዙ የነበሩ እና ቅዱስ ሐርቤ ሚኒቃባ መንደር ከእናቷ ማዘል ላይ የነበረች እታቱ ሞላ ወዳይ የተባለች ህፃን ወዲያውኑ ህይወታቸው ሲያልፍ የህፃኗ እናትም ለህይወቷ አስጊ ደረጃ ላይ ትገኛለች።

በከባድ ሁኔታ የቆሰሉ:-
1ኛ. ደስታ ዋጋዬ የ28 ዓመት እናትና ልጆቿ መሰረት አበባው የ7 ዓመት ህፃን እንዲሁም ትዕግስት አበባው የ4 ዓመት ህፃን
2ኛ. ሐይማኖት ደማሙ የተባለች የ22 ዓመት ልጃገረድ
3ኛ. ወጋየሁ ባዬ የተባለች የ38 ዓመት እናት
4ኛ. እማሆይ አይቼሽ መልኬ የተባሉ የ75 ዓመት አዛውንት
5ኛ. መንበር አበባው የተባለ የ8 ዓመት ህፃን
6ኛ. ባየች ባዬ የተባለች የ28 ዓመት ወይዘሮ
7ኛ. ቄስ ካሳ ነጋሽ የተባሉ የ78 ዓመት የሐይማኖት አባት ቤተ-ክርስቲያን አገልግለው ሲወጡ እንዲሁም ህዝቡና አገልጋዩ በቅዱስ ሐርቤ ደብር ነዓኩቶልአብ ቤተ-ክርስቲያን እሁድ ሰንበትን እያከበረ በሚገኝበት በቤተ-ክርስቲያኑ ቅጥር ግቢ እንዳሉ በከባድ መሳሪያ ቆስለዋል ቤተ-ክርስቲያኑም ጉዳት አስተናግዷል።

በተያያዘም እሸት ክፍለ ጦርና ነብሮ ተወርዋሪ ኮማንዶ ብርጌድ ከላሊበላ ድብኮ ቀጠና በወሰዱበት የማያዳግም እርምጃ የአገዛዙ ሰራዊት በአፀፋው ንፁሃን ላይ መድፍ በመተኮስ ድብኮ ቀጠና ሁለት የአርሶ አደር ቤቶችን ያቃጠለ ሲሆን ስድስት ከብቶችም ወዲያውኑ ህይወታቸው አልፏል።

መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ መምህር ቢሆነኝ ቢያበይን መረጃውን አድርሷል!

ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 26/ 2018 ዓ.ም
https://t.me/gfmn21
ሰበር የድል ዜና

በወልድያ ዙሪያ በየደረገው ትንቅንቅ ከወደመው አየር መቃወሚያ በተጨማሪ ዋና አዛዡና በርካታ አመራሮች ተማረኩ::

ምስራቅ አማራ ኮር 1 አሳምነው ክፍለ ጦር ወልድያ ከተማ ዙሪያ ባደረጉት ተጋድሎ የጠላትን አየር መቃወሚያ (ዙ23) ከማቃጠልና ከማውደም በተጨማሪ በርካታ ድሎችን ማስመዝገባቸውን መግለፃችን የሚታወቅ ነው::

በዚህም አሳምነው ክፍለ ጦር አንድ ሻለቃ የጠላት ሰራዊት በሙት በቁስለኛና በምርኮ ከጥቅም ውጭ ያደረጉ ሲሆን አየር መቃወሚያ (ዙ23) አዛዡንና ሌሎች አመራሮችን ጨምሮ 15 የጠላት ሰራዊት ማርከዋል:: በተጨማሪም አንድ ብሬን፣ 25 የነፍስ ወከፍ ክላሽ፣ አንድ ሽጉጥ፣ ሶስት መገናኛ ሬዲዮ፣ 5250 የክላሽ ተተኳሽ፣ 2500 የብሬን ተተኳሽ፣ 47 ወታደራዊ ሻንጣ እና 33 የወገብ ትጥቅ ብሎም ሌሎች ወታደራዊ ቁሳቁሶችን ማርከዋል::

መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 26/2018 ዓ.ም
https://t.me/gfmn21
1
በላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር በተወሰደበት የማያዳግም እርምጃ የተበሳጨው የአገዛዙ ሰራዊት ንፁሃንን በከባድ መሳሪያ ጨፈጨፈ!

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ ጄኔራል አሳምነዉ ፅጌ ኮር በጄኔራል ተፈራ ማሞ ክፍለ ጦር፣በእሸት ክፍለ ጦርና በነብሮ ተወርዋሪ ኮማንዶ ብርጌድ በላስታና ቡግና ሰንሰለታማ ተራሮች ሲቀጠቀጥ የዋለው የብልፅግና ወንበር አስጠባቂ ጦር በደረሰበት ሽንፈት ምላሽ ንፁሃንን በከባድ መሳሪያ ጨፈጨፈ።

መነሻውን ከአይና ቡግና አድርጎ 05 ቀበሌ ቅዱስ ሐርቤ (ጣንቋ) ላይ ታህሳስ 26/2018 ዓ/ም ንጋት አጥቢያ 12:00 ሰዓት እስከ ቀትር 8:00 ሰዓት ውጊያ የከፈተው የአገዛዙ ሰራዊት በጄኔራል ተፈራ ማሞ ክፍለ ጦር ሜካናይዝድና ሦስተኛና አራተኛ ሻለቃዎች በአይቆፍር ጨረሆና ሆዛ ሜዳ አቅጣጫ የመጣውን አይቀጡ ቅጣት ቀጥተውታል፤በአውደ ውጊያው 35 የአገዛዙ ሰራዊት ሲደመሰስ ከ30 በላይ ቁስለኛውን በአምቡላንስና ፓትሮል እየለቀመ ተመልሷል እንዲሁም ሰባት አባላቱ የአማራን ህዝብ አንወጋም በማለት ከነሙሉ ትጥቃቸው ፋኖን ተቀላቅለዋል።

በዚህም የተበሳጨው የጁላ ሰራዊት ቡግና ወረዳ የ08 ቀበሌ ንብ ዋርካና የ05 ቀበሌ ቅዱስ ሐርቤ (ጣንቋ)ን ህዝብ በመድፍ፣በአየር መቃወሚያ(ዙ-23) እና በሞርታር-120 ሲጨፈጭፍ ውሏል፤በዚህ ጭፍጨፋ ሦስት ንፁሃን ወዲያውኑ ህይወታቸው ሲያልፍ፣ አራት የአርሶ አደር ቤቶች በዙ-23 ሲቃጠሉ ተጨማሪ ዘጠኝ ንፁሃን በከባድ ሁኔታ ቆስለው ህይወታቸው በህክምና እየተጠበቀ ይገኛል።

በጭፍጨፋው በከባድ መሳሪያ አንዲት የ60 ዓመት መነኩሴና የ15 ዓመት ልጃገረድ ለገና በዓልና ለንጉስ ላልይበላ ልደት ክብረ በዓል ወደ ላስታ ላሊበላ ይጓዙ የነበሩ እና ቅዱስ ሐርቤ ሚኒቃባ መንደር ከእናቷ ማዘል ላይ የነበረች እታቱ ሞላ ወዳይ የተባለች ህፃን ወዲያውኑ ህይወታቸው ሲያልፍ የህፃኗ እናትም ለህይወቷ አስጊ ደረጃ ላይ ትገኛለች።

በከባድ ሁኔታ የቆሰሉ:-
1ኛ. ደስታ ዋጋዬ የ28 ዓመት እናትና ልጆቿ መሰረት አበባው የ7 ዓመት ህፃን እንዲሁም ትዕግስት አበባው የ4 ዓመት ህፃን
2ኛ. ሐይማኖት ደማሙ የተባለች የ22 ዓመት ልጃገረድ
3ኛ. ወጋየሁ ባዬ የተባለች የ38 ዓመት እናት
4ኛ. እማሆይ አይቼሽ መልኬ የተባሉ የ75 ዓመት አዛውንት
5ኛ. መንበር አበባው የተባለ የ8 ዓመት ህፃን
6ኛ. ባየች ባዬ የተባለች የ28 ዓመት ወይዘሮ
7ኛ. ቄስ ካሳ ነጋሽ የተባሉ የ78 ዓመት የሐይማኖት አባት ቤተ-ክርስቲያን አገልግለው ሲወጡ እንዲሁም ህዝቡና አገልጋዩ በቅዱስ ሐርቤ ደብር ነዓኩቶልአብ ቤተ-ክርስቲያን እሁድ ሰንበትን እያከበረ በሚገኝበት በቤተ-ክርስቲያኑ ቅጥር ግቢ እንዳሉ በከባድ መሳሪያ ቆስለዋል ቤተ-ክርስቲያኑም ጉዳት አስተናግዷል።

በተያያዘም እሸት ክፍለ ጦርና ነብሮ ተወርዋሪ ኮማንዶ ብርጌድ ከላሊበላ ድብኮ ቀጠና በወሰዱበት የማያዳግም እርምጃ የአገዛዙ ሰራዊት በአፀፋው ንፁሃን ላይ መድፍ በመተኮስ ድብኮ ቀጠና ሁለት የአርሶ አደር ቤቶችን ያቃጠለ ሲሆን ስድስት ከብቶችም ወዲያውኑ ህይወታቸው አልፏል።

መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ መምህር ቢሆነኝ ቢያበይን መረጃውን አድርሷል!

ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 26/ 2018 ዓ.ም
https://t.me/gfmn21
1
አገዛዙ ፋኖ በፈፀመበት የላውንቸር ጥቃት የአየር መቃዎሚያው ከነ ኦራሉ መውደሙን ተከትሎ በሼይኽ መሐመድ ሁሴን አል አላሙዲን ስታዲየም ባጠመደው ጄነራል መድፍ የወልድያ ዙሪያ አከባቢዎች ላይ የዘፈቀደ ጥቃት ሲፈፅም አድሯል።

ከወልድያ ጥቁር ውሀ በቅርብ ርቀት ቃሊም መገንጠያ አከባቢ ልዩ ቦታው ዘንዶ ጅራት ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ላይ ትናንት ታህሳስ 25/2018 ዓ/ም ፋኖ በፈፀመው የላውንቸር ጥቃት አንድ የሰሜን ምስራቅ ዕዝ አየር መቃዎሚያ ተጠምዶ እስከነበረበት ወታደራዊ ኦራል ተመቶ ሙሉ በሙሉ በእሳት ጋይቶ መውደሙን መረብ ሚዲያ በምስል አስደግፎ በትናንት ምሽት ዜና እወጃው መዘገቡ ይታወቃል።

ከወደ ፋኖ በተከፈተበት መብረቃዊ ጥቃት የአየር መቃዎሚያው ከነ ኦራሉ የወደመበትና በርካታ ወታደሮቹ የተገደሉበት ብሎም የተማረኩበት አገዛዙ፡ በወልድያ ከተማ ሼይኽ መሐመድ ሁሴን አል አሙዲን ስታዲየም ባጠመደው ጄነራል መድፍ ከወልድያ እስከ ቃሊም የሚገኙ አከባቢዎች ላይ የበቀል እርምጃ እየወሰደ አምሽቶ አድሯል።

ከትናንት ታህሳስ 25/2018 ዓ/ም እኩለ ቀን ጀምሮ ከወልድያ በቅርብ ርቀት የሚገኙ አከባቢዎች ማለትም አፍሪኬር፣ አላ ገዶ፣ ሚጦ፣  ጃርሳ፣ ቃሊምና ቃሊም መገንጠያ እንዲሁም ዘንዶ ጅራት በተባሉ አከባቢዎች ላይ የዘፈቀደ የጄነራል መድፍ ድብደባ መፈፀሙን የመረብ ሚዲያ የቀጠናው ዘጋቢዎች ለማረጋገጥ ችለዋል።

በዚህም የማሽላ አዝመራ እየሰበሰቡ የነበሩ አርሶ አደሮች በከባድ መሣሪያ ተመተው ወደ ሕክምና የተወሰዱ ሲሆን፡ ከእነሱ መካከልም ሕይወታቸው ያለፈ መኖራቸው ታውቋል።

ከፋኖ ጋር ጠንከር ያለ ውጊያ አካሄዶ ድል ማድረግ የማይችለው አገዛዙ፡ በየአውደ ውጊያው ከባድ የሆነ የሰብአዊና ቁሣዊ ኪሳራ በገጠመው ቁጥር፡ አቅመ ደካሞችን ሰብስቦ በጅምላ በመረሸን፣ ህፃናትና ነፍሰጡር ሴቶችን በመግደል እንዲሁም የልጃገረዶችን ጡት በመቁረጥና የታዳጊዎችን ብልት በመስለብ የበቀል እርምጃ እንደሚወስድ በተደጋጋሚ አሳይቷል።

እነዚህ የነውረኛው ስርዓት ተላላኪ የመከላከያ ሰራዊት አባላቱ፡ ከዓመት በፊት ላሊበላ ዙሪያ በነበረ ውጊያ ከወደ ፋኖ የተሰነዘረባቸውን ጥቃት መቋቋም አቅቷቸው በመሸሽ ላይ ሳሉ አንድ ማሽላ የሚጠብቅ የ10 ዓመት ታዳጊ ልጅ አግኝተው፡ ታዳጊው ይዟት በነበረችው ትንሽየ ጥልቆ(ስለታማ መሳሪያ) ብልቱን ከትክተው እንደሰለቡት የአሁኑ የመረብ ዘጋቢዎች፡ የያኔው "የአማራ ድምፅ ሚዲያ" ባልደረቦች በወቅቱ ዘግበውት ነበር።

የመከላከያ ሰራዊት አዛዦቹ "የጠላት ቤተሰቦችን ብልት መስለብና ጡት መቁረጥን የገዳ ስርዓት ያዛል" ሲሉ ምላሽ ይሰጣሉ።

እነዚህ ኃይሎች ትናንት ወልድያ ዙሪያ ከባድ ጉዳት ሲደርስባቸው የዘፈቀደ የመድፍ ድብደባ በመፈፀም የበቀል ዱላቸውን በንፁኋኖች ላይ አሳርፈዋል።

በተጨማሪም ይሄው ነውረኛና አቅመቢስ አገዛዝ፡በወልድያ ከተማ ወደ ጥቁር ውሀ መውጫ ጉቦ ተብሎ በሚጠራው ሰፈር የሚገኙ ነዋሪዎችን "ማርፈጃውን ዙ23ና ሬሽን ጭኜ ስንቀሳቀስ አይታችሁ መረጃ ለፋኖ ሰታችሁ አስመትታችሁኛል" በሚል በየሰፈሩ ያገኛቸው ንፁኋኖችን መደብደቡንና አንዳንዶቹንም አፍኖ መውሰዱን የአይን እማኞች ለመረብ ሚዲያ ተናግረዋል።

በወልድያ ከተማ በተለይ ዳርቻማ አከባቢዎች የሚገኙ ነዋሪዎች፡ በከተማዋ ዙሪያ ውጊያ በተደረገ ቁጥር "እናንተ ናችሁ የምታስጠቁን" በሚል በመከላከያ ሰራዊት ከባድ ግፍ ይፈፀምባቸዋል።

በዚህ ምክኒያት በከተማዋ ማር ማቀነባበሪያ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ(ጎንደር በር ኬላ ዙሪያ) የሚገኙ ነዋሪዎች መኖሪያ ቤታቸውን እየለቀቁ ወደ መኃል ከተማዋ ቤት ተከራይተው ለመኖር ተገደዋል።

ከሼሁ ስታዲየም ቀጥሎ የሰሜን ምስራቅ ዕዝ ሁለተኛ ወታደራዊ ማዘዣ ጣቢያ ማር ማቀነባበሪያው ሰፈር ይገኛል።

@መረብ ሚዲያ
‎አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ከሰም ፪ኛ ኮር ነበልባል ክ/ጦር በጠላት ላይ የተጠና የሌሊት ኦፕሬሽን ሰራ
‎============
‎የጠላትን ቅስም በመስበር የሚታወቀው የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ሀይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ከሰም ፪ኛ ኮር በባልጪ ከተማ በመሸገው የአብይ አህመድ ሰራዊት ላይ አስደማሚ የሌሊት ኦፕሬሽን ሰርቷል:;

‎ኦፕሬሽኑ የተሰራው የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ከሰም ፪ኛ ኮር ነበልባል ክ/ጦር በሀይሉ እና መቶ አለቃ አበባው ብርጌድ ሸማቂ የፋኖ አባላቶችና አመራሮች ተናበው በወሰዱት የቅንጅት እርምጃ ነው::

‎በህዝብ ቅቡልነው ያጣው አራጁ የአብይ አህመድ ዙፋን አስጠባቂ ሰራዊት በየጊዜው የሚደርስበትን ከባድ የፋኖ ምት በሜድያ ፕሮፓጋንዳ ለመቀልበስ በማቀድ የፋኖ አባላቶች እና አመራሮች የሚገኙበትን ቦታ በሌሊት ለመክበብ ያሰላውን ዕቅድ ተከትሎ ነው ፋኖ የሌሊት ኦፕሬሽን የሰራበት::

‎ታህሳስ 26/2018 ዓ ም የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኅይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ከሰም ፪ኛ ኮር የነበልባል ክ/ጦር ለማፈን እየተንቀሳቀሰ በነበረው የአብይ አህመፍ ዙፋን አስጠባቂ ሰራዊት ከምሽቱ 4:35 ላይ ሁለቱ ብርገዶች ተናበው በወሰዱት የሌሊት ኦፕሬሽን በርካታ ምልምል ስራዊቱ ሙትና ቁስለኛ ሁኗል::

‎የፋኖን የቦንብ እና የጥይት ናዳ መቋቋም ያቃተው የብረሃኑ ጁላ ግትልትል ሰራዊት ሙትና ቁስለኛውን እንኳን መሰብሰብ ሳይችል እግሩ በመራው ተበታትኖ አድሯል::

‎በልዩ ጥበብ ኦፕሬሽናቸውን ያሳኩት የነበልባል ክ/ጦር የሀይሉ እና መቶ አለቃ አበባው ብርጌድ ሸማቂ የፋኖ አባላቶችና አመራሮች ስራቸውን እንደጨረሱ በሰላም ወደ ምሽጋቸው ተመልሰዋል::
የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ከሰም ፪ ኮር የህዝብ ግንኘነት ኃላፊ አርበኛ ይታገስ ጌታሁን መረጃውን አድርሶናል ።

- " ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
‎አፋብኃ ደቡብ  አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል።
‎ታህሳስ 27/2018 ዓ.ም
1
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር ፊውታራሪ ክ/ጦ

በትናንትናው እለት ታህሳስ 22/2018 የአገዛዙ ጥምር ሀይል መነሻውን ምዕራብ ጎንደር የአዳኝ አገር ጫቆ ወረዳ ከተማ ነጋዴ ባህር በማድረግ አርሶአደሩን ትጥቅ ለማስፈታትና የፋኖ ቤተሰብ፣የፋኖ ደጋፊ በሚል አጀንዳ በሰበባ ሰበቡ ለመዝረፍ እና ጀኖሳይድ ለመፈፀም ወደ ጃኖላ ማርያም እንቅስቃሴ ያደረገ ሲሆን ነበልባሎቹ የመይሳው ካሳ ልጆች የፊውታራሪ ክ/ጦ ታጠቅ ብርጌድ 2ኛ ሻለቃ በአርበኛ ባበይ በሬ እየተመራ ቀድሞ መረጃውን በመከታተል አስፈላጊውን ዝግጅት በማድረግ ፤ ጠላት ወደ ቀጠናው ከገባ በኃላ ሙት ወረዳ ላይ ከበባ በማድረግ አይቀጡ ቅጣት ተቀጦ የድረሱልኝ ጥሪ እየቀባጠረ ሙትና ቁስለኛ ሆኖ እየተዝረከረከ ያሰበውን ሰይጣናዊ ተግባር አንዳችም ነገር ማይደርግ ሳይችል አፍሮና ተቀጥቅጦ ወደ መጣበት ሊመለስ ችሏል።

በአውደ ውጊያው የተገኘ ድል:
ሙት = 22
ቁስለኛ = 13
የተማረከ 1 ሚኒሻ እስከ ሙሉ ትጥቁ እና 7 የነፍስ ወከፍ ክላሽ

ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!

አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተዉል አምሳሉ
ታህሳስ 23/2018
1
በቃሊቲና በቂሊንጦ ወህኒ ቤቶች ብቻ ከስር የተዘረዘሩትን ጨምሮ በመቶዎች የሚቆጠሩ የአማራ ምሁራን ፣ ጋዜጠኞች ፣ ፖለቲከኞች ፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ፣ በግፍ ታስረው ይገኛሉ!

እነዚህ ወንድም እህቶቻችንን በቡድንም በተናጠልም እየሆንን ቤተሰቦቻቸውንና ልጆቻቸውን በበዓሉ በቀጥታ በማግኘት ''አለንላችሁ'' ማለት ከእኛ ይጠበቃል። የምንችል ደግሞ የህሊና እስረኞቹን እስር ቤት ድረስ ሂደን የሞራልና የመንፈስ ስንቅ ልናቀብላቸው ይገባናል። ይህ ከእኛ የሚጠበቅ ትንሹ ኃላፊነት ነው!

በቃሊቲና በቂሊንጦ እስር ቤቶች ብቻ ከሚገኙት ወንድም እህቶቻችን መካከል የሚከተሉት ጥቂቶቹ ናቸው ፦

1. Hon. Mr. Yohanes Boyalew
2. Hon. Mr. Christian Tadele
3. Hon. Dr. Kassa Teshager
4. Dr. Wondewosen Asefa
5. Dr. Tewodros H/mariam
6. Dr. Meseret Kelemework
7. Dr. Sisay Awgichew
8. Dr. Mearegu Biyabeyen
9. Dr. Chane Kebede
10. Dr. Zerihun Baheriw
11. Dr. Gibreab Alemu
12. Mr. Alelegn Mihretu
13. Mrs. Meskerem Abera (Journalist)
14. Mr. Gobeze Sisay (Journalist)
15. Mr. Dawit Begashaw (Journalist)
16. Miss. Genet Asemamaw (Journalist)
17. Mr. Abay Zewdu (Journalist)
18. Mr. Tesfay Mekuriaw
19. Mr. Tadesse Wodaynew
20. Artist. Yordanos Aleme
21. Mr. Menber Alemu
22. Mr. Sisay Melkamu
23. Mr. Biset Terefe
24. Mr. Dawit Ebabu
25. Mr. Masresha Eneyew
26. Mr. Tewodros Teshome
27. Mr. Andebet Teshager
28. Mr. Abreham Getnet
29. Mr. Molalegn Sisay
30. Mr. Habtamu Dagne
31. Mr. Chane Zeyede
32. Mr. Samuel Beze
33. Miss. Halima Mohamed
34. Mr. Ashagre Melese
35. Mr. Dagne Abebe
36. Mr. Tilaye Yitayew
37. Er. Firdu Tafere
38. Er. Tizazu Yitbarek
39. Saj. Gorefe Wotate
40. Mr. Belay Adamu
41. Mr. Mulugeta Agzew
42. Mr. Kefale Esubalew
43. Mr. Amare Melese
44. Mr. Tewodros Nibret
45. Mr. Tadele Asefa
46. Mr. Wotetu Desalegn
47. Mr. Desalegn Ejigu
48. Mr. Admasu Alemu
49. Mr. Shibeshi Mekonnen
50. Mr. Tewodros Tamiran
51. Mr. Birehanu Tewelegn
52. Mr. Tariku Tadesse
53. Mr. Desale Alemu
54. Mr. Habtamu Fekadu
55. Mr. Eyob Tamiru
56. Mr. Fetalew Ademasu
57. Mr. Mekonnen Desalegn
58. Mr. Getenet Amare
59. Mr. Dejen G/tsadik
60. Mr. Gizachew Tamiru
61. Mr. Fentahun Fikadu
62. Mr. Wondemu Berehe
63. Mr. Abdurehman Ahmedin
64. E/r. Yeshiwas Aletaseb
65. Saj. Altasb Dinku
66. Mr. Samson Mamo
67. Mr. Desalegn Wubu
68. Mr. Habtamu Teshager
69. Mr. Meleku Tesfe
70. Mr. Asemamaw Arega
71. Mr. Misganaw Abatneh
72. Mr. Hussien Seid
73. Mr. Micheal Melak (Human Right Defender & Journalist)
74. Mr. Brehanu Sileshi
75. Mr. Eskender Shiferaw
76. Miss. Hiwot Alemayehu
77. Mr. Aron Tirefe
78. Mr. Haile Tadesse
79. Mr. Bisrat Kassaye
80. Mr. Solomon Fikadu
81. Mr. Amanuel Yalew
82. Mr. Samuel Yalew
83. Mr. Brehanu Manave
84. Mr. Habtamu Andarege
85. Mr. Bantayehu Ayalew
86. Mr. Tesfaye Birku
87. Mr. Ashenafi Yihune
88. Mr. G/mariam Setegn
89. Mr. Meseret Worku
90. Mr. Melake Misale
91. Mr. Aweke Sineshaw
92. Mr. Gete Amenu
93. E/r. Dawit Yifru
94. Mr. Alembulutena H/micheal
95. Mr. Fekadu Mengiste
96. Mr. Manaye Ayele
97. Mr. Yilem Bezabih
98. Mr. Abreham Ayana
99. Mr. Zena Hailu
100. Mr. Andualem Ashagre
101. Mr. Wubet Akale
102. Mr. Ermiyas Mekuria
103. Mr. Zenebe Shita
104. Mr. Amanuel Haile
105. Mr. Hassen Mohamed
106. Mr. Abdulkader Mohammed
107. Mr. Wogene Sirak
108. Mr. Endashaw Mandefro
109. Mr. Muluneh Ayetenfesu
110. Mr. Melayekt Amare
111. Mr. Chernet. Zemene
112. Mr. Yilake Gedamu
113. Mr. Tamirat Misganaw
114. Mr. Abebaw Fekadu
115. Mr. Chilot Yismaw
116. Mr. Lakew Mose
117. Mr. Habtamu Fentaw
118. Mr.Tseghan H/mariam
119. Dr. Daniel Teshe
120. Mr. Sintayehu Nigatu
121. Mr. Asamenew Tadese
122. Mr. Marew Sileshi
123. Mr. Fasil Getachew
124. Mr. Mesele Cheru
125. Mr. Shegaw Muhabaw
126. Mr. Tadese Melese
127. Mr. G/micheal Abaye
128. Mr. Mekuanent Tesfu
129. Mr. Amanuel Belete
130. Mr. Endale Gize
131. Mr. Henok Wale
132. Mr. Muluken Tesfa
133. Mr. Kenaw Tsegaye
134. Mr. Endesew Getu
135. Mr. Yenalem Mekonen
136. Mr. Temesgen Tachebele
137. Mr. Wondwosen Assefa
138. Mr. Dinknew Mekuanenet
139. Mr. Temesgen Zena
140. Mr. Melkamu Tinfe
141. Mr. Eyasu Gelagel
142. Mr. Daniel Gulema
2
143. Mr. T/brehan Zewdu
144. Mr. Abreham Abeje
145. Mr. Chane Demeke
146. Mr. Cherent Eshetu
147. Mr. Setegn Beyeno
148. Mr. Tesema Melese
149. Mr. Asemamaw Melak
150. Mr. Dachew Getu
151. Mr. Bekure Mulate
152. Mr. Desalegn Jenbere
153. Mr. Nigusu Tilahun
154. Mr. Adisu Derebew
155. Mr. Mola Bazezew
156. Mr. Belay Sisay
157. Mr. Yonatan Girma
158. Mr. Yimer Mohamed
159. Mr. Niguse Yilekal
160. Mr. Habtamu Dagnew
161. Mr. Tadele Melkamu
162. Mr. Samuel Mengistu.
163. Mrs. Hiwot Alemayehu እና ሌሎችም...

ሁላችንም ኃላፊነታችንን እንወጣ! የህሊና እስረኞችን መደገፍ የአማራን ህዝብ የህልውና ትግል ማገዝ ብሎም ''ወገናችን ከጎናችን ነው'' ብለው በፅናት የሚታገሉ ጀግኖችን መፍጠር ጭምር ነው!
2
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሰራዊት በተለያዩ ግንባሮች ድል አስመዘገበ::

በአማራ ሣይንት ግንባር:- የአማራ ሣይንት መቅደላ ክፍለ ጦር ታቦር ተራራ ብርጌድ ትናንት ለዛሬ አጥቢያ ወደ ሳይንት አጅባር ከተማ በመግባት የጠላት ካምፕ ላይ ድንገተኛ ጥቃት በመፈፀም ድል ተጎናፀፈ።

በተለምዶ ነሆር ሜዳ ተብሎ የሚጠራው ስፍራ ላይ የሚገኘው የጠላት ካምፕን በመጠጋት በተከታታይ ቦንብ በመጣል ጠላትን በታትነው በጨበጣ ውጊያ ቀሪውን እየተከታተሉ መደምሰስ የቻሉት የታቦር ተራራ ብርጌድ አናብስት ሌሊቱን ታሪክ ሰርተዋል። በሌሊቱ ኦፕሬሽን የጠላት ካምፕ ወድሟል:: በርካታ አባላቶቹ ሙት እና ቁስለኛ ሆነዋል። ቁጥራቸው ቀላል የማይባል የጠላት ኃይል አባላት ወደ ሳይንት አጅባር የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል መግባታቸውም ተረጋግጧል።

በተያያዘ መረጃ በለጋምቦ ግንባር:- የሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር 3ተኛ አህመድ አቀስታ ሻለቃ ለጋምቦ ወረዳ ውስጥ ገነቴ ከተማ አቅራቢያ በጣለው ደፈጣ በጠላት ላይ ከፍተኛ ሰብአዊ ጉዳት ደርሷል:: በተሽከርካሪ ተጭኖ ሲጓጓዝ የነበረው ጠላት በተጣለበት ደፈጣ ክፉኛ የተመታ ሲሆን የሰሜን ምስራቅ ዕዝ 801ኛ ኮር 45ተኛ ክፍለ ጦር ሰራዊት፣ የአማራ አድማ ብተና፣ ፓሊስ እና የደቡብ ወሎ ዞን ፓራ ኮማንዶዎች በጋራ በመንቀሳቀስ ከ3 ቀበሌዎች ህዝብ የመሬት ግብር ለመሰብሰብ አስበው ለግዳጅ ሲንቀሳቀሱ በየፈፀመባቸው የደፈጣ ጥቃት 3 ሙት እና 5 ቁስለኛ ጥለው ሲፈረጥጡ የተወሰኑት ደግሞ ገደል መግባታቸው ተረጋግጧል። የሟቾች እና ቁስለኞች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል የውስጥ መረጃዎች ጠቁመዋል።

በሌላ የአውደ ውጊያ መረጃ ደግሞ በመሀል ሳይንት ግንባር የአማራ ሣይንት መቅደላ ክፍለ ጦር ክንፍ የሆነው አትሮንስ ብርጌድ ደንሳ ከተማ አቅራቢያ ድድቻ የተባለ ቦታ ላይ ድል አስመዝግቧል:: በ2 ፓትሮሎች ተጭኖ ሲጓዝ የነበረ ጠላት መብረቃዊ ጥቃት ተፈፅሞበት ክፉኛ ተጎድቷል። ከፓትሮሎች ውስጥ ከነበሩት የጠላት ኃይል አባላት የተረፈ እንደሌለ ነው የውስጥ ወታደራዊ ምንጮች የጠቆሙት።


መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!

@አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
2🙏2