በምኒልክ ዕዝ እና በላይ ዕዝ ጥምረት 197 የአገዛዙ ሰራዊት የተደመሰሰበትና ከ85 በላይ የቆሰለበት እንዲሁም ሁለት ብሬን እና 43 ክላሽ የተማረከበት ድል ተጎናፀፉ::
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ ጄኔራል አሳምነዉ ፅጌ ኮር በአርበኛ አምሳ አለቃ ጌታየ ተፈሪ የሚመራው ጄኔራል ተፈራ ማሞ ክፍለ ጦርና ዋግሹም ብርጌድ እንዲሁም አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ሜጀር ጄኔራል ውባንተ አባተ ኮር የተውጣጡ የፋኖ ኃይሎች በጥምረት ባደረጉት አውደ ውጊያ አብዛሀኛው የጠላት ኃይል የተደመሰሰበትና ይዞት የመጣው የጦር መሳሪያ ምርኮ የሆነበት ፋኖዎች ታላቅ ድል ያስመዘገቡበት አውደ ውጊያ ተካሂዷል።
ታህሳስ 19/2018 ዓ/ም ከንጋቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ የብልፅግና ወንበር አስጠባቂ ኃይል በሻምበል ጫላ የሚመራው 61ኛ ክፍለ ጦር መነሻውን ከቡግና ወረዳ አይና ከተማ ሀሙሲት አድርጎ ብርኮ ገብርኤል አመታዊ ንግስ በዓል በሚከበርበት በአራት አቅጣጫ ማለትም በብርኮ ገብርኤል አቅጣጫ፣በጤና ጣቢያው አቅጣጫ፣በጭቃው አቅጣጫ እና በብርኮ ኪዳነ ምህረት አቅጣጫ ለማጥቃት አስቦ ተኩስ የጀመረው የአገዛዙ ኃይል ለወሬ ነጋሪ ሳይቀር በመጣበት ላይመለስ ተደምስሷል።
በዚህ አውደ ውጊያ ጠላት በሜካናይዝድ የታገዘ አንድ ዙ-23፣ሁለት ሞርታር፣ሦስት ዲሽቃና ብዛት ያለው ብሬንና ስናይፐር ታግዞ የገጠመ ሲሆን የጦር ጠበብቶቹ ጠላትን በመጣበት ቋንቋ አናግረው ጄኔራል አስታጥቄ የላከውን ተረካክበው ከንፍሮ ጥሬ እንዲሉ የተረፈው ወደ መጣበት እየተዝረከረከ ተመልሷል።
ጠላት በተወሰደበት እርምጃ ከፍተኛ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ ያስተናገደ ሲሆን 197 ጠላት የ61ኛ ክፍለ ጦር የሰው ኃይልን ጨምሮ ሲደመሰስ፣85 ቁስለኛ እና ሰባት ተማርኳል፤ በተጨማሪም ሁለት ብሬን፣43 ክላሽ፣84 ወታደራዊ ሻንጣ፣2850 የብሬን ተተኳሽ፣2200 የክላሽ ተተኳሽ ተማርኳል።
ለአማራ ህዝብና ለንፁሃን የማይጨነቀውና የጦር ወንጀል እየሰራ የሚገኘው የብልፅግና ወንበር አስጠባቂ ሰራዊት በየ ዓመቱ ታህሳስ 29 የሚከበረውን የቅዱስ ላሊበላ የልደት ቀንና የገና በዓል ንግስን ለማክበር እየተጓዙ የነበሩ 12 ንፁሃንን፣በሞርታር ቅንቡላ ሁለት ንፁሃንን፣ቤት ለቤት በመዞር የፋኖ መረጃ ናችሁ በሚል ሁለት እናቶችን ሲረሽን፣ ዘጠኝ ንፁሃንን አቁስሏል፤ ብርኮ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን በመድፍ ቅምቡላ አፍርሷል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የላስታ ጀኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ህዝብ ግንኙነት ክፍል መረጃውን አድርሷል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ ጄኔራል አሳምነዉ ፅጌ ኮር በአርበኛ አምሳ አለቃ ጌታየ ተፈሪ የሚመራው ጄኔራል ተፈራ ማሞ ክፍለ ጦርና ዋግሹም ብርጌድ እንዲሁም አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ሜጀር ጄኔራል ውባንተ አባተ ኮር የተውጣጡ የፋኖ ኃይሎች በጥምረት ባደረጉት አውደ ውጊያ አብዛሀኛው የጠላት ኃይል የተደመሰሰበትና ይዞት የመጣው የጦር መሳሪያ ምርኮ የሆነበት ፋኖዎች ታላቅ ድል ያስመዘገቡበት አውደ ውጊያ ተካሂዷል።
ታህሳስ 19/2018 ዓ/ም ከንጋቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ የብልፅግና ወንበር አስጠባቂ ኃይል በሻምበል ጫላ የሚመራው 61ኛ ክፍለ ጦር መነሻውን ከቡግና ወረዳ አይና ከተማ ሀሙሲት አድርጎ ብርኮ ገብርኤል አመታዊ ንግስ በዓል በሚከበርበት በአራት አቅጣጫ ማለትም በብርኮ ገብርኤል አቅጣጫ፣በጤና ጣቢያው አቅጣጫ፣በጭቃው አቅጣጫ እና በብርኮ ኪዳነ ምህረት አቅጣጫ ለማጥቃት አስቦ ተኩስ የጀመረው የአገዛዙ ኃይል ለወሬ ነጋሪ ሳይቀር በመጣበት ላይመለስ ተደምስሷል።
በዚህ አውደ ውጊያ ጠላት በሜካናይዝድ የታገዘ አንድ ዙ-23፣ሁለት ሞርታር፣ሦስት ዲሽቃና ብዛት ያለው ብሬንና ስናይፐር ታግዞ የገጠመ ሲሆን የጦር ጠበብቶቹ ጠላትን በመጣበት ቋንቋ አናግረው ጄኔራል አስታጥቄ የላከውን ተረካክበው ከንፍሮ ጥሬ እንዲሉ የተረፈው ወደ መጣበት እየተዝረከረከ ተመልሷል።
ጠላት በተወሰደበት እርምጃ ከፍተኛ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ ያስተናገደ ሲሆን 197 ጠላት የ61ኛ ክፍለ ጦር የሰው ኃይልን ጨምሮ ሲደመሰስ፣85 ቁስለኛ እና ሰባት ተማርኳል፤ በተጨማሪም ሁለት ብሬን፣43 ክላሽ፣84 ወታደራዊ ሻንጣ፣2850 የብሬን ተተኳሽ፣2200 የክላሽ ተተኳሽ ተማርኳል።
ለአማራ ህዝብና ለንፁሃን የማይጨነቀውና የጦር ወንጀል እየሰራ የሚገኘው የብልፅግና ወንበር አስጠባቂ ሰራዊት በየ ዓመቱ ታህሳስ 29 የሚከበረውን የቅዱስ ላሊበላ የልደት ቀንና የገና በዓል ንግስን ለማክበር እየተጓዙ የነበሩ 12 ንፁሃንን፣በሞርታር ቅንቡላ ሁለት ንፁሃንን፣ቤት ለቤት በመዞር የፋኖ መረጃ ናችሁ በሚል ሁለት እናቶችን ሲረሽን፣ ዘጠኝ ንፁሃንን አቁስሏል፤ ብርኮ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን በመድፍ ቅምቡላ አፍርሷል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የላስታ ጀኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ህዝብ ግንኙነት ክፍል መረጃውን አድርሷል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
🙏1
አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ የ24ስዓት የተጋድሎ ውሎ
ታህሳስ 20/2018 ዓ.ም
_______፩
የአገዛዙ ሰራዊት ፋኖን እየተቀላቀለ ነው።
1ኛ.እሸት ይመር ይበላል 6ኛ ዕዝ 601ኛ ኮር 52 ኛ ክ/ጦር ሸበል በረንታ መርገጭ ከተማ ከመከላከያ ተቋም ሙሉ ትጥቅ በመያዝ 64ኛ ክፍለ ጦርን ተቀላቅሏል።
2ኛ.ይሁን ብሬ ከሚሊሻ ተቋም 74ኛ ክ/ጦርን ተቀላቅሏል
3ኛ.በለጠ አለማየሁ ከሚሊሻ ተቋም 74ኛ ክ/ጦር የተቀላቀሉ ሲሆን አመራሮችም አቀባበል አድርገውላቸዋል።
በተመሳሳይ በመከላከያ ሰራዊት የሪፐብሊካን ኃይል ሜንቴናስ መምሪያ ቡድን መሪ እና በመከላከያ ዩኒቨርሲቲ automotive engineering የድግሪ ምሩቅ፣ በወታደራዊ ክፍል የ25ኛ ክ/ጦር አባልና በውትድርና አለም ለ14 ዓመት በማገልገል የእረጅም አመት ልምድ ያለው ፻ አለቃ ደስ ይበለው ገድፍ የቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮርን ተቀላቅሏል።
የአረመኔው ስርዓት በአማራ ህዝብ ላይ ግልፅ የዘር ማጥፋት ዘመቻ አውጆ ከተንቀሳቀሰ ጊዜ ጀምሮ በመከላከያ ሰራዊት ውስጥ ከጀነራል እስከ ተራ እግረኛ ወታደር ድረስ በእየጊዜው እየከዱ ትግሉን የተቀላቀሉ ሲሆን ፻ አለቃ ደስ ይበለው ገድፍ ከሪፐብሊካን ኃይል ሜንቴናስ መምሪያ በመውጣት ለአማራ ህዝብ ነፃነት የሚዋደቀውን የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮርን ተቀላቅሏል።
የመከላከያ ሰራዊት ከተቋቋመለት ሀገራዊ ተልዕኮ በተቃራኒው በእራሱ ህዝብ ላይ ጦርነት በመክፈት ኢትዮጵያን ለመበታተን ቆርጦ ተነስቷል ያለው ፻ አለቃ ደስ ይበለው ገድፍ ሰራዊቱ የሀገርን ሉዓላዊነትና ዳር ድንበር ከማስጠበቅ ይልቅ በመላ ሀገሪቱ ሰፈር ለሰፈር እየዞረ ህዝብን መጨፍጨፍና መግደል ተቀዳሚ ተግባሩ አድርጎታል ሲል ተናግሯል። ከተራ አባል እስከ ከፍተኛ የጦር አመራሮች በአንድ ብሔር የበላይነት የተቋቋመው የመከላከያ ሰራዊት ለግለሰቦች ስልጣን እና የብልፅግና ዘብ ሁኖ ከመቆም ያለፈ አላማውን የዘነጋ የኢትዮጽያን ህዝብ ባገኘበት ሁሉ የሚገድል የሚያሳድና የሚዘርፍ ወንበዴ ቡድን እየሆነ መምጣቱን አክሎ ገልጿል።
ከ5 አመታት በፊት የነበረው የሰራዊቱ አሰላለፍ ተቀይሮ በየ ሰፈሩ ምሽግ ቆፍሮ ውሎ የሚያድረው የሰራዊት አባላቱ በግዳጅ እየታፈሰ ሰልጥኖ የተመረቀና የተሰለፈለትን አላማ ጠንቅቆ የማያውቅ በመሆኑ በህዝብ ላይ እያደረ ያለው እልቂት በኢትዮጽያ ታሪክ ተፈፅሞ የማያውቅ ነው ሲል ሰራዊቱ ህዝብ ጠል እንዲሆ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን አመላክቷል።
የአማራን ህዝብ በኃይል ለማንበርከክና መንግስታዊ የዘ ፍጅትን ተቀብሎ በሙሉ ኃይሉ ጭፍጨፋ እያደረገ የሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት ሙሉ ሰራዊቱን በክልሉ አስገብቶ ከድሮን እስከ እግረኛ ሰራዊት እያደረሰ ያለው የዘር ጭፍጨፋ በወገኔ ላይ ከፍተኛ እልቂት ተፈፅሟል ያለ ሲሆን ህዝቤን ለሚገድለው ሰራዊት አባል ሁኘ በህዝቡ ላይ እየደረሰ ያለው ሰቆቃ እረፍት ስለነሳኝ ከወንድሞቸ ጋር ለመታገል 206ኛ ኮርን ከአዲስ አበባ መጥቸ ተቀላቅያለሁ ብሏል።
"ከራስ በፊት ለህዝብ" የሚለው የተቋሙ እሴት ተንዶ ሰራዊቱ ህፃናትን፣ሴቶችንና እናቶችን በመድፈር፣ንፁሀንን በመግደል እና በመረሸን፣የወንድን ልጅ ብልት፣የሴትን ልጅ ጡት በመቁረጥ የራሱን ህዝብ በማዋረድ እጅግ አረመኒያዊ ተግባሩን ያለ እርህራሔ እየፈፀመ ይገኛል ብሏል። የአማራ ህዝብ በፋኖነት ተደራጅቶ ሊያጠፋው የመጣውን ኃይል መታገል ፍትሐዊ ነው የሚለው ፻ አለቃ ደስ ይበለው ገድፍ የመከላከያ ሰራዊት በሁሉም የኢትዮጽያ ህዝብ የተጠላ ህዝባዊ ድጋፍ የሌለው ከህዝብ የተነጠለ ኃይል መሆኑን በአይኔ ተመልክቻለው ያለ ሲሆን የአማራ ህዝብ ለመከላከያ አይደለም ድጋፍ ለመስጠት ይቅርና የሰራዊቱን ዩኒፎርም ማየት እንደሚጠየፍ ጠቁሟል።
በመጨረሻም ትግሉን ከተቀላቀለ ቀናትን ያሳለፈው ፻ አለቃ ደስ ይበለው ገድፍ የፋኖ ሰራዊት በአጭር ጊዚያት ያስመዘገበው ድል ፣ የአላማ ጥናት፣ የትጥቅ ሁኔታ ፣ ጠንካራ አደረጃጀትና የማይቋረጥ የህዝብ ድጋፍ ያለው መሆኑ እንዳስደነቀው ጠቁሞ የመከላከያ ሰራዊት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተመናመነ በሻለቃ ሊኖረው የሚገባ 480 ያላነሰ የሰው ኃይል በሚደርስበት ምት እና የሰራዊት ኩብለላ ወደ 180 የሰው ኃይል በማሽቆልቆል እየተበታተነ መምጣቱን አክሎ ገልጿል።
_______፪
በቢቸና ከተማ የሚገኘው የአገዛዙ ቅጥረኛ ሚሊሻ የእስልምና እምነት ተከታይ የነበር ንፁሃንን በአሰቃቂ ሁኔታ ገደለ።
ሲራጅ ኢብራሂም የትውልድ ቦታ ሸበል በረንታ ወረጎ ቀበሌ ተወላጅ ሲሆን በቢቸና ከተማ 04 ቀበሌ ኖሪ ነበር። በመሆኑም ሲራጅ ኢብራሂም ባላቤቱን ከአረብ ሀገር ስደት መልስ በመቀበል የእለት ከእለት ህይወታቸውን የሚመሩበት ገንዘብ በእጁ እንደያዘ ቢቸና ከተማ የሚገኘው ቅጥረኛ ሚሊሻ ገንዘቡን በመዝርፍ ታህሳስ 16/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 1:30 ቢቸና ከተማ በአሰቃቂ ሁኔታ ገድለው ጥለውታል።
በቢቸና ከተማ ተስፋ የቆረጠው የአገዛዙ ቅጥረኛ ሚሊሻ በቢቸና ከተማ በሁለቱ የእምነት ተቋማትን ለማጋጨት የእስልምና ተከታይ የሆኑ ወንድሞቻችንን በመግደል ፋኖ ገድሏል በማለት የሐሰት ፕሮፖጋንዳ እያሰራጨ ይገኛል።
በቢቸና ከተማ የምትገኙ የእስልምና ተከታይ አማራዎች በሙሉ የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት በሁለቱም እምነት ተቋማት እና የሁለቱ እምነት ተከታዩች ላይ እያደረሰባቹህ ያለውን ግፍ እና በደል በቃን በማለት አገዛዙ በቢቸና ከተማ ልታወግዙ ይገባል።
አዲስ ትውልድ፣አዲስአስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ታህሳስ 20/2018 ዓ.ም
_______፩
የአገዛዙ ሰራዊት ፋኖን እየተቀላቀለ ነው።
1ኛ.እሸት ይመር ይበላል 6ኛ ዕዝ 601ኛ ኮር 52 ኛ ክ/ጦር ሸበል በረንታ መርገጭ ከተማ ከመከላከያ ተቋም ሙሉ ትጥቅ በመያዝ 64ኛ ክፍለ ጦርን ተቀላቅሏል።
2ኛ.ይሁን ብሬ ከሚሊሻ ተቋም 74ኛ ክ/ጦርን ተቀላቅሏል
3ኛ.በለጠ አለማየሁ ከሚሊሻ ተቋም 74ኛ ክ/ጦር የተቀላቀሉ ሲሆን አመራሮችም አቀባበል አድርገውላቸዋል።
በተመሳሳይ በመከላከያ ሰራዊት የሪፐብሊካን ኃይል ሜንቴናስ መምሪያ ቡድን መሪ እና በመከላከያ ዩኒቨርሲቲ automotive engineering የድግሪ ምሩቅ፣ በወታደራዊ ክፍል የ25ኛ ክ/ጦር አባልና በውትድርና አለም ለ14 ዓመት በማገልገል የእረጅም አመት ልምድ ያለው ፻ አለቃ ደስ ይበለው ገድፍ የቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮርን ተቀላቅሏል።
የአረመኔው ስርዓት በአማራ ህዝብ ላይ ግልፅ የዘር ማጥፋት ዘመቻ አውጆ ከተንቀሳቀሰ ጊዜ ጀምሮ በመከላከያ ሰራዊት ውስጥ ከጀነራል እስከ ተራ እግረኛ ወታደር ድረስ በእየጊዜው እየከዱ ትግሉን የተቀላቀሉ ሲሆን ፻ አለቃ ደስ ይበለው ገድፍ ከሪፐብሊካን ኃይል ሜንቴናስ መምሪያ በመውጣት ለአማራ ህዝብ ነፃነት የሚዋደቀውን የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮርን ተቀላቅሏል።
የመከላከያ ሰራዊት ከተቋቋመለት ሀገራዊ ተልዕኮ በተቃራኒው በእራሱ ህዝብ ላይ ጦርነት በመክፈት ኢትዮጵያን ለመበታተን ቆርጦ ተነስቷል ያለው ፻ አለቃ ደስ ይበለው ገድፍ ሰራዊቱ የሀገርን ሉዓላዊነትና ዳር ድንበር ከማስጠበቅ ይልቅ በመላ ሀገሪቱ ሰፈር ለሰፈር እየዞረ ህዝብን መጨፍጨፍና መግደል ተቀዳሚ ተግባሩ አድርጎታል ሲል ተናግሯል። ከተራ አባል እስከ ከፍተኛ የጦር አመራሮች በአንድ ብሔር የበላይነት የተቋቋመው የመከላከያ ሰራዊት ለግለሰቦች ስልጣን እና የብልፅግና ዘብ ሁኖ ከመቆም ያለፈ አላማውን የዘነጋ የኢትዮጽያን ህዝብ ባገኘበት ሁሉ የሚገድል የሚያሳድና የሚዘርፍ ወንበዴ ቡድን እየሆነ መምጣቱን አክሎ ገልጿል።
ከ5 አመታት በፊት የነበረው የሰራዊቱ አሰላለፍ ተቀይሮ በየ ሰፈሩ ምሽግ ቆፍሮ ውሎ የሚያድረው የሰራዊት አባላቱ በግዳጅ እየታፈሰ ሰልጥኖ የተመረቀና የተሰለፈለትን አላማ ጠንቅቆ የማያውቅ በመሆኑ በህዝብ ላይ እያደረ ያለው እልቂት በኢትዮጽያ ታሪክ ተፈፅሞ የማያውቅ ነው ሲል ሰራዊቱ ህዝብ ጠል እንዲሆ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን አመላክቷል።
የአማራን ህዝብ በኃይል ለማንበርከክና መንግስታዊ የዘ ፍጅትን ተቀብሎ በሙሉ ኃይሉ ጭፍጨፋ እያደረገ የሚገኘው የመከላከያ ሰራዊት ሙሉ ሰራዊቱን በክልሉ አስገብቶ ከድሮን እስከ እግረኛ ሰራዊት እያደረሰ ያለው የዘር ጭፍጨፋ በወገኔ ላይ ከፍተኛ እልቂት ተፈፅሟል ያለ ሲሆን ህዝቤን ለሚገድለው ሰራዊት አባል ሁኘ በህዝቡ ላይ እየደረሰ ያለው ሰቆቃ እረፍት ስለነሳኝ ከወንድሞቸ ጋር ለመታገል 206ኛ ኮርን ከአዲስ አበባ መጥቸ ተቀላቅያለሁ ብሏል።
"ከራስ በፊት ለህዝብ" የሚለው የተቋሙ እሴት ተንዶ ሰራዊቱ ህፃናትን፣ሴቶችንና እናቶችን በመድፈር፣ንፁሀንን በመግደል እና በመረሸን፣የወንድን ልጅ ብልት፣የሴትን ልጅ ጡት በመቁረጥ የራሱን ህዝብ በማዋረድ እጅግ አረመኒያዊ ተግባሩን ያለ እርህራሔ እየፈፀመ ይገኛል ብሏል። የአማራ ህዝብ በፋኖነት ተደራጅቶ ሊያጠፋው የመጣውን ኃይል መታገል ፍትሐዊ ነው የሚለው ፻ አለቃ ደስ ይበለው ገድፍ የመከላከያ ሰራዊት በሁሉም የኢትዮጽያ ህዝብ የተጠላ ህዝባዊ ድጋፍ የሌለው ከህዝብ የተነጠለ ኃይል መሆኑን በአይኔ ተመልክቻለው ያለ ሲሆን የአማራ ህዝብ ለመከላከያ አይደለም ድጋፍ ለመስጠት ይቅርና የሰራዊቱን ዩኒፎርም ማየት እንደሚጠየፍ ጠቁሟል።
በመጨረሻም ትግሉን ከተቀላቀለ ቀናትን ያሳለፈው ፻ አለቃ ደስ ይበለው ገድፍ የፋኖ ሰራዊት በአጭር ጊዚያት ያስመዘገበው ድል ፣ የአላማ ጥናት፣ የትጥቅ ሁኔታ ፣ ጠንካራ አደረጃጀትና የማይቋረጥ የህዝብ ድጋፍ ያለው መሆኑ እንዳስደነቀው ጠቁሞ የመከላከያ ሰራዊት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተመናመነ በሻለቃ ሊኖረው የሚገባ 480 ያላነሰ የሰው ኃይል በሚደርስበት ምት እና የሰራዊት ኩብለላ ወደ 180 የሰው ኃይል በማሽቆልቆል እየተበታተነ መምጣቱን አክሎ ገልጿል።
_______፪
በቢቸና ከተማ የሚገኘው የአገዛዙ ቅጥረኛ ሚሊሻ የእስልምና እምነት ተከታይ የነበር ንፁሃንን በአሰቃቂ ሁኔታ ገደለ።
ሲራጅ ኢብራሂም የትውልድ ቦታ ሸበል በረንታ ወረጎ ቀበሌ ተወላጅ ሲሆን በቢቸና ከተማ 04 ቀበሌ ኖሪ ነበር። በመሆኑም ሲራጅ ኢብራሂም ባላቤቱን ከአረብ ሀገር ስደት መልስ በመቀበል የእለት ከእለት ህይወታቸውን የሚመሩበት ገንዘብ በእጁ እንደያዘ ቢቸና ከተማ የሚገኘው ቅጥረኛ ሚሊሻ ገንዘቡን በመዝርፍ ታህሳስ 16/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 1:30 ቢቸና ከተማ በአሰቃቂ ሁኔታ ገድለው ጥለውታል።
በቢቸና ከተማ ተስፋ የቆረጠው የአገዛዙ ቅጥረኛ ሚሊሻ በቢቸና ከተማ በሁለቱ የእምነት ተቋማትን ለማጋጨት የእስልምና ተከታይ የሆኑ ወንድሞቻችንን በመግደል ፋኖ ገድሏል በማለት የሐሰት ፕሮፖጋንዳ እያሰራጨ ይገኛል።
በቢቸና ከተማ የምትገኙ የእስልምና ተከታይ አማራዎች በሙሉ የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት በሁለቱም እምነት ተቋማት እና የሁለቱ እምነት ተከታዩች ላይ እያደረሰባቹህ ያለውን ግፍ እና በደል በቃን በማለት አገዛዙ በቢቸና ከተማ ልታወግዙ ይገባል።
አዲስ ትውልድ፣አዲስአስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
💔2❤1
የልጅ እያሱ ኮር አሃዶች አምባሰል ዙሪያ ከውጫሌ እና ማርየ እስከ ጊሸን ድረስ በርካታ ግንባሮች ላይ ከአስር ቀን በላይ ተጋድሎ በማድረግ ጠላት ላይ ከባድ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ በማድረስ ብሎም ቀጠናውን በማስከበር ድል አስመዘገቡ::
ልጅ እያሱ ኮር 23ኛ እና 24ኛ ክፍለ ጦሮች ከደሴ በርካታ እግረኛ ሰራዊትና መካናይዝድ በማዝመት እንዲሁም ከውጫሌ ወርጌሳና መርሳ እንዲሁም በማርየና በጊሸን በኩል ግንባሮችን ፈጥሮ ወደ አምባሰል ድብል ደልባና ጅጎዶ አካባቢዎች ማጥቃት ያደረገ ጠላት ጋር ከአስር ተከታታይ ቀኖች በላይ ተጋድሎ በማድረግ በጠላት ላይ ከባድ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ በማድረስ ብሎም ቀጠናውን በማስከበር ወሳኝ ድል አስመዝግበዋል::
በዚህም ጠላት በደረሰበት ምት ምክንያት እርስ በርሱ እስከመታኮስ የደረሰ ሲሆን በዛሬው እለት ታህሳስ 20/2018 ዓ.ም የርስ በርሱን ተኩስ ለማስቆምና ለሌሎች ተግባሮች ከደሴ በዙ23 ታጅቦ የመጣ ኮሎኔል የሰሞኑ ቁስለኞችንም ይዞ ለመውጣት ጭምር በተሽከርካሪ እንቅስቃሴ ላይ ባለበት በ23ኛ ክፍለ ጦር የደፈጣ ጥቃት ተፈፅሞበት አጃቢዎቹ የሞቱ ሲሆን ኮሎኔሉ ባጋጣሚ ሊያመልጥ ችሏል::
በደፈጣ ጥቃቱ ኮሎኔሉን አጅቦ ይንቀሳቀስ የነበረው ዙ23 በተፈፀመበት ጥቃት እውክታ ያጋጠመው ሲሆን ወደ ቀጠናው ደልባ እና ጅጎዶ ገብቶ የነበረው ጠላት በደረሰበት ከፍተኛ የሚባል ጥቃት መቋቋምና ተረጋግቶ ምሽግ ሰርቶ መከላከል አቅቶት ቀጠናውን ለቆ ለመውጣት ተገዷል::
በዚህ በሰሞኑ አመርቂ ድል ላይ የምስራቅ አማራ ኮር አንዱ ባለሽርጡ ክፍለ ጦር እና የምስራቅ አማራ ኮር ሁለቱ ታጠቅ ክፍለ ጦር መርሳ ወርጌሳና ውጫሌ አካባቢዎች ላይ ተጋድሎ በማድረግና ድል በማስመዝገብ ጉልህ ሚና ተጫውተዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 20/2018 ዓ.ም
ልጅ እያሱ ኮር 23ኛ እና 24ኛ ክፍለ ጦሮች ከደሴ በርካታ እግረኛ ሰራዊትና መካናይዝድ በማዝመት እንዲሁም ከውጫሌ ወርጌሳና መርሳ እንዲሁም በማርየና በጊሸን በኩል ግንባሮችን ፈጥሮ ወደ አምባሰል ድብል ደልባና ጅጎዶ አካባቢዎች ማጥቃት ያደረገ ጠላት ጋር ከአስር ተከታታይ ቀኖች በላይ ተጋድሎ በማድረግ በጠላት ላይ ከባድ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ በማድረስ ብሎም ቀጠናውን በማስከበር ወሳኝ ድል አስመዝግበዋል::
በዚህም ጠላት በደረሰበት ምት ምክንያት እርስ በርሱ እስከመታኮስ የደረሰ ሲሆን በዛሬው እለት ታህሳስ 20/2018 ዓ.ም የርስ በርሱን ተኩስ ለማስቆምና ለሌሎች ተግባሮች ከደሴ በዙ23 ታጅቦ የመጣ ኮሎኔል የሰሞኑ ቁስለኞችንም ይዞ ለመውጣት ጭምር በተሽከርካሪ እንቅስቃሴ ላይ ባለበት በ23ኛ ክፍለ ጦር የደፈጣ ጥቃት ተፈፅሞበት አጃቢዎቹ የሞቱ ሲሆን ኮሎኔሉ ባጋጣሚ ሊያመልጥ ችሏል::
በደፈጣ ጥቃቱ ኮሎኔሉን አጅቦ ይንቀሳቀስ የነበረው ዙ23 በተፈፀመበት ጥቃት እውክታ ያጋጠመው ሲሆን ወደ ቀጠናው ደልባ እና ጅጎዶ ገብቶ የነበረው ጠላት በደረሰበት ከፍተኛ የሚባል ጥቃት መቋቋምና ተረጋግቶ ምሽግ ሰርቶ መከላከል አቅቶት ቀጠናውን ለቆ ለመውጣት ተገዷል::
በዚህ በሰሞኑ አመርቂ ድል ላይ የምስራቅ አማራ ኮር አንዱ ባለሽርጡ ክፍለ ጦር እና የምስራቅ አማራ ኮር ሁለቱ ታጠቅ ክፍለ ጦር መርሳ ወርጌሳና ውጫሌ አካባቢዎች ላይ ተጋድሎ በማድረግና ድል በማስመዝገብ ጉልህ ሚና ተጫውተዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 20/2018 ዓ.ም
❤1🙏1
የድል ዜና
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነዉ ዕዝ ከሰም 2ኛ ኮር ቡልጋ ክፍለጦር በአገዛዙ ጥምር ጦር ላይ ድል ተቀዳጀ።
መነሻዉን ከመተሀራ ከተማ ያደረገዉ የብልፅግና ዙፋን አስጠባቂ ሰራዊት ወደ መተህብላ ከተማ ለመግባት ያደረገዉ ሙከራ ሳይሳካ ቀርቷል።
ካሁን በፊት ከሞጆ ከተማ ተነስቶ አረርቲ ከተማ አድርጎ መተህብላ ከተማ ለመድረስ ከፍተኛ ዋጋ ሲከፍል የነበረዉ የጠላት ሀይል አሁን ደግሞ መነሻዬ ከሞጆ ይልቅ መተሀራ ይሻለኛል ብሎ ቢመጣም ያልጠበቀዉ ሰብአዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ በማስተናገድ ወደ መጣበት ለመመለስ ተገዷል።
በዚህ አዉደ ዉጊያ የአብይ አህመድ የግል ሰራዊቶች ከመተሀራ ከተማ እሬሽን እና መተህብላ ከተማ ያለዉን ሰራዊት የሚቀይር ሌላ ተጨማሪ ሰራዊት ይዞ ቢመጣም በቡልጋ ክፍለጦር አናብስቶች አርበኛ ቸርነት አማረ ሻለቃ ከደመቆ እና ዋንሴ ቀበሌ አባት አርበኞች ጋር በመሆን አይቀጡ ቅጣት ተቀጥቶ ወደ መጣበት እንዲመለስ ሆኗል።
ያሰበዉን ማሳካት አቅቶት ወደ ኋላ የተመለሰዉ የጠላት ኃይል ከፍተኛ የሆነ ሰብአዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ የደረሰበት ሲሆን በዚህ አዉደ ዉጊያ የጠላት ተሽከርካሪዎች የተመቱበት እና ከፍተኛ የሆነ ሰራዊት ሙት እና ቁስለኛ የሆነበት ዉጊያ እንደመሆኑ መጠን ጠላት ከፍተኛ የሆነ መደናገጥ ዉስጥ ገብቶ የተመታበትን መኪኖች በሌላ ተሽከርካሪዎች እየጎተተ የወጣበት እና መተህብላ ከተማ የነበረዉ ተቀያሪ ሰራዊት ወደ ኋላ በመመለስ የጫነዉን ፍራሽ እና ሌሎች ቁሳቁሶችን ለማራገፍ ተገዷል።
በሥተመጫረሻም የአገዛዙ ሰራዊት ክንደ ብርቱወን የቡልጋ ክፍለ ጦር የፋኖ አናብስቶችን ክንድ መቋቋም ሲያቅተው የያዘውን ይዞ ቀሪውን ጓዙን አንጠባጥቦ ወደኋላ ተመልሷል።
መረጃውን ያደረሰን የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ከሰም 2ኛ ኮር የህዝብ ግንኙነት ክፍል ኃላፊ አርበኛ ይታገስ ጌታሁን ነው።
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነዉ ዕዝ ከሰም 2ኛ ኮር ቡልጋ ክፍለጦር በአገዛዙ ጥምር ጦር ላይ ድል ተቀዳጀ።
መነሻዉን ከመተሀራ ከተማ ያደረገዉ የብልፅግና ዙፋን አስጠባቂ ሰራዊት ወደ መተህብላ ከተማ ለመግባት ያደረገዉ ሙከራ ሳይሳካ ቀርቷል።
ካሁን በፊት ከሞጆ ከተማ ተነስቶ አረርቲ ከተማ አድርጎ መተህብላ ከተማ ለመድረስ ከፍተኛ ዋጋ ሲከፍል የነበረዉ የጠላት ሀይል አሁን ደግሞ መነሻዬ ከሞጆ ይልቅ መተሀራ ይሻለኛል ብሎ ቢመጣም ያልጠበቀዉ ሰብአዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ በማስተናገድ ወደ መጣበት ለመመለስ ተገዷል።
በዚህ አዉደ ዉጊያ የአብይ አህመድ የግል ሰራዊቶች ከመተሀራ ከተማ እሬሽን እና መተህብላ ከተማ ያለዉን ሰራዊት የሚቀይር ሌላ ተጨማሪ ሰራዊት ይዞ ቢመጣም በቡልጋ ክፍለጦር አናብስቶች አርበኛ ቸርነት አማረ ሻለቃ ከደመቆ እና ዋንሴ ቀበሌ አባት አርበኞች ጋር በመሆን አይቀጡ ቅጣት ተቀጥቶ ወደ መጣበት እንዲመለስ ሆኗል።
ያሰበዉን ማሳካት አቅቶት ወደ ኋላ የተመለሰዉ የጠላት ኃይል ከፍተኛ የሆነ ሰብአዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ የደረሰበት ሲሆን በዚህ አዉደ ዉጊያ የጠላት ተሽከርካሪዎች የተመቱበት እና ከፍተኛ የሆነ ሰራዊት ሙት እና ቁስለኛ የሆነበት ዉጊያ እንደመሆኑ መጠን ጠላት ከፍተኛ የሆነ መደናገጥ ዉስጥ ገብቶ የተመታበትን መኪኖች በሌላ ተሽከርካሪዎች እየጎተተ የወጣበት እና መተህብላ ከተማ የነበረዉ ተቀያሪ ሰራዊት ወደ ኋላ በመመለስ የጫነዉን ፍራሽ እና ሌሎች ቁሳቁሶችን ለማራገፍ ተገዷል።
በሥተመጫረሻም የአገዛዙ ሰራዊት ክንደ ብርቱወን የቡልጋ ክፍለ ጦር የፋኖ አናብስቶችን ክንድ መቋቋም ሲያቅተው የያዘውን ይዞ ቀሪውን ጓዙን አንጠባጥቦ ወደኋላ ተመልሷል።
መረጃውን ያደረሰን የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ከሰም 2ኛ ኮር የህዝብ ግንኙነት ክፍል ኃላፊ አርበኛ ይታገስ ጌታሁን ነው።
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል።
🙏2
ነውረኛው በል*ግና
በሸዋ ጠቅላይ ግዛት በይፋትና ጥሙጋ አውራጃ በራሳ ቀጠና ኩሬበረት/እንቧይ ባድ - ቀበሌ የብልፅግና አገዛዝ የፈፀመው አሰቃቂ የድሮን ጥቃት !!
ከፊል ከልዩ ዞን የተሰበሰቡ ጨካኝ ታጣቂዎችን ያሰማራው የአብይ አህመድ አገዛዝ ብዙ ንፁሃኖችን ሲረሸኑ በራሳ አባያጥር ፣ ሂዲ፣ ግልጥበረት፣ ጠድቻ ፣ አሻል፣ ሰፊበረትና በርበሬ በሚባሉ ቀበሌዎች በየማሳቸው የታህሳስ አዝመራን የሚያዘምሩ ንፁህ ገበሬዎችን ጨፍጭፏል !!
ከንፁሃኑ በተጨማሪም ከራሱ የመከላከያ ሃይል በፋኖ የተማረኩና እንክብካቤ ሲደረግላቸው የነበሩም የጥቃቱ አካል ናቸው::
ነፍስ ይማር !!
በሸዋ ጠቅላይ ግዛት በይፋትና ጥሙጋ አውራጃ በራሳ ቀጠና ኩሬበረት/እንቧይ ባድ - ቀበሌ የብልፅግና አገዛዝ የፈፀመው አሰቃቂ የድሮን ጥቃት !!
ከፊል ከልዩ ዞን የተሰበሰቡ ጨካኝ ታጣቂዎችን ያሰማራው የአብይ አህመድ አገዛዝ ብዙ ንፁሃኖችን ሲረሸኑ በራሳ አባያጥር ፣ ሂዲ፣ ግልጥበረት፣ ጠድቻ ፣ አሻል፣ ሰፊበረትና በርበሬ በሚባሉ ቀበሌዎች በየማሳቸው የታህሳስ አዝመራን የሚያዘምሩ ንፁህ ገበሬዎችን ጨፍጭፏል !!
ከንፁሃኑ በተጨማሪም ከራሱ የመከላከያ ሃይል በፋኖ የተማረኩና እንክብካቤ ሲደረግላቸው የነበሩም የጥቃቱ አካል ናቸው::
ነፍስ ይማር !!
የነ አሰፋ ቸኮለ ሰሜን ምስራቅ ዕዝ ዛሬም በድጋሚ አከርካሪው ተሰብሯል!
በዕዙ ስር በዘመቻ አባናደው ከባድ ጉዳት ደርሶባት ዳግም የተደራጀችው 61ኛ ክ/ጦር ትናንት በስቲያ በተደረገ ውጊያ የሰው ኃይሏን ጨምሮ 197 ወታደሮቿ ሲገደሉ ከ85 በላይ የሚሆኑት ቁስለኛ ተደርገውባታል።
ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ ጄኔራል አሳምነዉ ፅጌ ኮር በአርበኛ አምሳ አለቃ ጌታየ ተፈሪ የሚመራው ጄኔራል ተፈራ ማሞ ክፍለ ጦርና ዋግሹም ብርጌድ እንዲሁም ከአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ሜጀር ጄኔራል ውባንተ አባተ ኮር የተውጣጡ የፋኖ ኃይሎች በጥምረት ባደረጉት አውደ ውጊያ የጠላት አከርካሪን በመስበር ታላቅ ድል መቀዳጀታቸውን ምኒልክ ዕዝ ለመረብ ሚዲያ በላከው መረጃ አስታውቋል።
ታህሳስ 19/2018 ዓ/ም ከንጋቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በሰሜን ምስራቅ ዕዝ 803ኛ ኮር ስር በሻምበል ጫላ የሚመራው 61ኛ ክ/ጦር ከዕዙ ሜካናይዝድ ጋር በመሆን መነሻውን ከአይና ቡግና ከተማ አድርጎ ወደ ብርኮ በአራት አቅጣጫ ማለትም በብርኮ ገብርኤል አቅጣጫ፣ በጤና ጣቢያው አቅጣጫ፣ በጭቃው አቅጣጫ እና በብርኮ ኪዳነ ምህረት አቅጣጫ ለማጥቃት አስቦ ተኩስ የጀመረ ቢሆንም፡ ነገር ግን ከወደ ፋኖ የተሰነዘረበትን የፀረ ማጥቃት እርምጃን መከላከል ሳይችል ቀርቶ ከባድ የሆነ የሰብአዊ፣ ቁሣዊና ሞራላዊ ኪሳራን ተከናንቧል።
በዙ-23፣ በሁለት ሞርታር በበርካታ ዲሽቃና በሌሎች የቡድንና ከባባድ ሜካናይዝድ ታግዞ ተሰልፎ የነበረው የጠላት ኃይል፡ ልብ እና እውነት ከሌለው መሣሪያ ብቻውን ዋጋቢስ መሆኑን አስመስክሮበታል ተብሏል።
የ61ኛ ክፍለ ጦር የሰው ኃይል ኃላፊና ሌሎች የክፍለጦሩ አመራሮችን ጨምሮ 197 የአገዛዙ ወታደሮች ሲገደሉ፡ ከ85 በላይ የሚሆኑት ደግሞ ቁስለኛ ተደርገዋል፣ ሰባት ወታደሮች እጅ ከፈንጅ ተማርከዋል ብሏል ምኒልክ ዕዝ ለመረብ ሚዲያ በላከው መረጃ።
በተጨማሪም ሁለት ብሬን፣ 43 ክላሽንኮቭ መሣሪያ፣ 84 ወታደራዊ ሻንጣ፣ 2ሺ 850 የብሬን ተተኳሽ፣ 2ሺ 200 የክላሽ ተተኳሽ ፋኖ ማርኮ ታጥቋል።
ምስል፦ የጄነራል ተፈራ ማሞ ክፍለ ጦር አዛዥ ሃምሳ አለቃ ጌታየ ተፈሪና ጓዶቻቸው
በዕዙ ስር በዘመቻ አባናደው ከባድ ጉዳት ደርሶባት ዳግም የተደራጀችው 61ኛ ክ/ጦር ትናንት በስቲያ በተደረገ ውጊያ የሰው ኃይሏን ጨምሮ 197 ወታደሮቿ ሲገደሉ ከ85 በላይ የሚሆኑት ቁስለኛ ተደርገውባታል።
ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ ጄኔራል አሳምነዉ ፅጌ ኮር በአርበኛ አምሳ አለቃ ጌታየ ተፈሪ የሚመራው ጄኔራል ተፈራ ማሞ ክፍለ ጦርና ዋግሹም ብርጌድ እንዲሁም ከአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ሜጀር ጄኔራል ውባንተ አባተ ኮር የተውጣጡ የፋኖ ኃይሎች በጥምረት ባደረጉት አውደ ውጊያ የጠላት አከርካሪን በመስበር ታላቅ ድል መቀዳጀታቸውን ምኒልክ ዕዝ ለመረብ ሚዲያ በላከው መረጃ አስታውቋል።
ታህሳስ 19/2018 ዓ/ም ከንጋቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በሰሜን ምስራቅ ዕዝ 803ኛ ኮር ስር በሻምበል ጫላ የሚመራው 61ኛ ክ/ጦር ከዕዙ ሜካናይዝድ ጋር በመሆን መነሻውን ከአይና ቡግና ከተማ አድርጎ ወደ ብርኮ በአራት አቅጣጫ ማለትም በብርኮ ገብርኤል አቅጣጫ፣ በጤና ጣቢያው አቅጣጫ፣ በጭቃው አቅጣጫ እና በብርኮ ኪዳነ ምህረት አቅጣጫ ለማጥቃት አስቦ ተኩስ የጀመረ ቢሆንም፡ ነገር ግን ከወደ ፋኖ የተሰነዘረበትን የፀረ ማጥቃት እርምጃን መከላከል ሳይችል ቀርቶ ከባድ የሆነ የሰብአዊ፣ ቁሣዊና ሞራላዊ ኪሳራን ተከናንቧል።
በዙ-23፣ በሁለት ሞርታር በበርካታ ዲሽቃና በሌሎች የቡድንና ከባባድ ሜካናይዝድ ታግዞ ተሰልፎ የነበረው የጠላት ኃይል፡ ልብ እና እውነት ከሌለው መሣሪያ ብቻውን ዋጋቢስ መሆኑን አስመስክሮበታል ተብሏል።
የ61ኛ ክፍለ ጦር የሰው ኃይል ኃላፊና ሌሎች የክፍለጦሩ አመራሮችን ጨምሮ 197 የአገዛዙ ወታደሮች ሲገደሉ፡ ከ85 በላይ የሚሆኑት ደግሞ ቁስለኛ ተደርገዋል፣ ሰባት ወታደሮች እጅ ከፈንጅ ተማርከዋል ብሏል ምኒልክ ዕዝ ለመረብ ሚዲያ በላከው መረጃ።
በተጨማሪም ሁለት ብሬን፣ 43 ክላሽንኮቭ መሣሪያ፣ 84 ወታደራዊ ሻንጣ፣ 2ሺ 850 የብሬን ተተኳሽ፣ 2ሺ 200 የክላሽ ተተኳሽ ፋኖ ማርኮ ታጥቋል።
ምስል፦ የጄነራል ተፈራ ማሞ ክፍለ ጦር አዛዥ ሃምሳ አለቃ ጌታየ ተፈሪና ጓዶቻቸው
❤2🙏1
የአገዛዙ ቅጥረኛ ሚሊሻን ሰብል ሊሰበስብ የመጣው አረመኔዊ ዘራፊ ሰራዊት ሙት እና ቁስለኛ ሆኗል።
አፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር በእነማይ ወረዳ አንስላል/ማንቆርቆሪያ ቀበሌ የአገዛዙ ቅጥረኛ ሚሊሻን ሰብል ለመሰብሰብ በመጣው የጠላት ኃይል ላይ ጀግኖቹ የኮስትር እና የሽፈራው ገረባው ልጆች ሲለበልቡት ውለዋል።
የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት ከእነማይ ወረዳ ቢቸና ከተማ እና ሸበል በረንታ የዕዱውኃ ከተማ ሀይል በርካታ ሀይል በመያዝ ወደ አንስላል/ማንቆረቆሪያ ቀበሌ የሚሊሻን ሰብል አርሶ አደሩን በማስገደድ ለማሰብሰብ ቢሞክርም በአንስላል/ማንቆርቆሪያ ቀበሌ ከጥዋቱ 3:00 ሰዓት የጀመረው ውጊያ የውጊያ አድማሱን አስፍቶ በእነማይ ወረዳ ባንጃ ሸረር እና ደንሳ እነቆራ ቀበሌዎች ላይ እስከ 8:30 በ64ኛ ክፍለ ጦር ወታደራዊ አመራሮች፣ አባላት እንዲሁም የወረዳው ጊ/መንግስት አመራር በታገዘው ውጊያ በርካታ የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት ሙት እና ቁስለኛ ሆኗል።
የደጅ አዝማች በላይ ዘለቀ እና የሽፈራው ገረባው ልጆች 64ኛ ክፍለ ጦር ታህሳስ 20/2018 ዓ.ም ከአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት ጋር ባአደረገው አመረቂ ውጊያ ከደመሰሱት እና ከአቆሰሉት መካከል:-
➣በፖትሮል ላይ #በሸራ ተጠቅልሎ የነበረ ቁጥሩን ማወቅ ያልቻልነው በረካታ የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት ተደምስሶ በስውር ተቀብረዋል።
➣ ሚሊሻ አስረሳሀኝ ጎሌ ጎተራ ቀበሌ ጨምሮ ከአምስት በላይ የሚሊሻ አባላት እስከ ወዳኘው ተወግደዋል።
➣ በቢቸና የመጀመረያ ደረጃ ሆሲፒታል እና ጤና ጣብያ ዘጠኝ የሚሊሻ አባላት ቀላል እና ከባድ ቁስለኛ የገባ ቢሆንም ከእነዚህም ውስጥ:-
1ኛ. ሌላ ተጨማሪ አንድ ሚሊሻ በህክምና ላይ እናዳለ አሸልቧል።
2ኛ. ሚሊሻ ታደለ አበበ … ቁስለኛ
3ኛ. ሚሊሻ አለህኝ ጌቴ … ቁስለኛ
4ኛ. ሚሊሻ ስመኝ ደባስ … ቁስለኛ
5ኛ. ሁለቱ ሚሊሻዎች ከፍተኛ የአጥንት መሰበር ችግር ስለገጠማቸው #ሪፈር በመባል ደ/ማርቆስ ሆሲፒታል መላካቸው ተረጋግጧል።
ክብር ለአማራ ህዝብ የህልውና ትግል ብለው በጀግንነት እና በክብር ለተዋደቁ ፋኖዎች
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!!
@ፋኖ ይበልጣል ጌቴ ምትኩ
አፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ
አፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር በእነማይ ወረዳ አንስላል/ማንቆርቆሪያ ቀበሌ የአገዛዙ ቅጥረኛ ሚሊሻን ሰብል ለመሰብሰብ በመጣው የጠላት ኃይል ላይ ጀግኖቹ የኮስትር እና የሽፈራው ገረባው ልጆች ሲለበልቡት ውለዋል።
የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት ከእነማይ ወረዳ ቢቸና ከተማ እና ሸበል በረንታ የዕዱውኃ ከተማ ሀይል በርካታ ሀይል በመያዝ ወደ አንስላል/ማንቆረቆሪያ ቀበሌ የሚሊሻን ሰብል አርሶ አደሩን በማስገደድ ለማሰብሰብ ቢሞክርም በአንስላል/ማንቆርቆሪያ ቀበሌ ከጥዋቱ 3:00 ሰዓት የጀመረው ውጊያ የውጊያ አድማሱን አስፍቶ በእነማይ ወረዳ ባንጃ ሸረር እና ደንሳ እነቆራ ቀበሌዎች ላይ እስከ 8:30 በ64ኛ ክፍለ ጦር ወታደራዊ አመራሮች፣ አባላት እንዲሁም የወረዳው ጊ/መንግስት አመራር በታገዘው ውጊያ በርካታ የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት ሙት እና ቁስለኛ ሆኗል።
የደጅ አዝማች በላይ ዘለቀ እና የሽፈራው ገረባው ልጆች 64ኛ ክፍለ ጦር ታህሳስ 20/2018 ዓ.ም ከአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት ጋር ባአደረገው አመረቂ ውጊያ ከደመሰሱት እና ከአቆሰሉት መካከል:-
➣በፖትሮል ላይ #በሸራ ተጠቅልሎ የነበረ ቁጥሩን ማወቅ ያልቻልነው በረካታ የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት ተደምስሶ በስውር ተቀብረዋል።
➣ ሚሊሻ አስረሳሀኝ ጎሌ ጎተራ ቀበሌ ጨምሮ ከአምስት በላይ የሚሊሻ አባላት እስከ ወዳኘው ተወግደዋል።
➣ በቢቸና የመጀመረያ ደረጃ ሆሲፒታል እና ጤና ጣብያ ዘጠኝ የሚሊሻ አባላት ቀላል እና ከባድ ቁስለኛ የገባ ቢሆንም ከእነዚህም ውስጥ:-
1ኛ. ሌላ ተጨማሪ አንድ ሚሊሻ በህክምና ላይ እናዳለ አሸልቧል።
2ኛ. ሚሊሻ ታደለ አበበ … ቁስለኛ
3ኛ. ሚሊሻ አለህኝ ጌቴ … ቁስለኛ
4ኛ. ሚሊሻ ስመኝ ደባስ … ቁስለኛ
5ኛ. ሁለቱ ሚሊሻዎች ከፍተኛ የአጥንት መሰበር ችግር ስለገጠማቸው #ሪፈር በመባል ደ/ማርቆስ ሆሲፒታል መላካቸው ተረጋግጧል።
ክብር ለአማራ ህዝብ የህልውና ትግል ብለው በጀግንነት እና በክብር ለተዋደቁ ፋኖዎች
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!!
@ፋኖ ይበልጣል ጌቴ ምትኩ
አፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ
🙏1
ሰበር ዜና
የደጋው መብረቅ ኮር ፅናት ክፍለ ጦር የዙፋን ጠባቂውን ከፍተኛ አመራር ከነ አጃቢዎቹ ፓትሮል ላይ ባለበት ጥቃት በመፈፀምና ያጀበውን ዙ23 በማቃጠል ታላቅ ጀብድ ፈፅመው ታላቅ ድል ተጎናፀፉ::
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር ፅናት ክፍለ ጦር ታላቅ ድልን ተጎናፅፏል!
የአውደ ውጊያ ሜዳውን ከግሸን መገጠያ እስከ ተሪ ተራራዎች በዘረጋው በረሀ ላይ ከፍተኛ አመራሩ፤ዙ-23ቱና የፓትሮሏ ሹፊር እድሁም በርካታ መከላከያ ተደመሰሱ::
ታህሳስ 20/2018 ዓ/ም ፓትሮል ላይ የነበረ ከፍተኛ አመራር ሲቆስል የፓትሮሏ ሹፌር ተደምስሷል።ሰባት የመከላከያ ሰራዊቶች እድሁ ሲሸኙ ዘጠኙ ከባድ ቁስለኛ ሆነው ሌሎች ሶስቱ መካከለኛ ቁስለኛ ተደርገዋል። አንድ ዙ-23 ሙሉ በሙሉ በድሽቃ ተመቶ ተቃጥሏል።
አመሻሽ ላይ በተደረገ አውደ ውጊያ የአካልና ቁስ እድሁም የሞራል ኪሳራን ያስተናገደው በህይወት የተረፈው የብርሀኑ ጁላ ቅጥረኛ ሰራዊት በረሀ ለበረሀ ፈርጥጦ በየ ጥሻው ተሸርኩቶ ነፍሱን አትርፎ ወደ ተንታ ወረዳ ሌቱ ሲነጋ የፈረጠጠ ሲሆን ሌሎቹ "ይዘገያል እንጅ አህያ የጅብ ናት" የሚለው ቢህል የገባው እጁን ለፋኖ እየሰጠም ይገኛል።
የምርኮ በረከት የሆኑት የጦር መኮነኖች ኮሎኔሉና ሻለቃ መሪው ባጋጠማቸው ሞትና ውድመት የተነሳ በከዘራ ሲዛለጡም አድረዋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
የደጋው መብረቅ ኮር ፅናት ክፍለ ጦር የዙፋን ጠባቂውን ከፍተኛ አመራር ከነ አጃቢዎቹ ፓትሮል ላይ ባለበት ጥቃት በመፈፀምና ያጀበውን ዙ23 በማቃጠል ታላቅ ጀብድ ፈፅመው ታላቅ ድል ተጎናፀፉ::
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር ፅናት ክፍለ ጦር ታላቅ ድልን ተጎናፅፏል!
የአውደ ውጊያ ሜዳውን ከግሸን መገጠያ እስከ ተሪ ተራራዎች በዘረጋው በረሀ ላይ ከፍተኛ አመራሩ፤ዙ-23ቱና የፓትሮሏ ሹፊር እድሁም በርካታ መከላከያ ተደመሰሱ::
ታህሳስ 20/2018 ዓ/ም ፓትሮል ላይ የነበረ ከፍተኛ አመራር ሲቆስል የፓትሮሏ ሹፌር ተደምስሷል።ሰባት የመከላከያ ሰራዊቶች እድሁ ሲሸኙ ዘጠኙ ከባድ ቁስለኛ ሆነው ሌሎች ሶስቱ መካከለኛ ቁስለኛ ተደርገዋል። አንድ ዙ-23 ሙሉ በሙሉ በድሽቃ ተመቶ ተቃጥሏል።
አመሻሽ ላይ በተደረገ አውደ ውጊያ የአካልና ቁስ እድሁም የሞራል ኪሳራን ያስተናገደው በህይወት የተረፈው የብርሀኑ ጁላ ቅጥረኛ ሰራዊት በረሀ ለበረሀ ፈርጥጦ በየ ጥሻው ተሸርኩቶ ነፍሱን አትርፎ ወደ ተንታ ወረዳ ሌቱ ሲነጋ የፈረጠጠ ሲሆን ሌሎቹ "ይዘገያል እንጅ አህያ የጅብ ናት" የሚለው ቢህል የገባው እጁን ለፋኖ እየሰጠም ይገኛል።
የምርኮ በረከት የሆኑት የጦር መኮነኖች ኮሎኔሉና ሻለቃ መሪው ባጋጠማቸው ሞትና ውድመት የተነሳ በከዘራ ሲዛለጡም አድረዋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
🙏2
206ኛ ኮር የጠላትን ተልዕኮ ተቀብለው ለ9 ወራት መረጃ ሲያቀብሉ በነበሩ ባንዳዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ።
ቃል ኪዳን እና ሙያነሽ ትውልዳቸው በደብረ ኤልያስ ወረዳ የቀጋት እና ጓይ ቀበሌዎች ሲሆን በጎዛምን ወረዳ የማይ አንገታም ቀበሌ ተወላጅ የሆነችው መልካም ጭምር በአረመኔው ሰራዊት ለመረጃ ደህንነት ተመልምለው በተለያዩ ቀጠናዎች መንቀሳቀስ የጀመሩት በመጋቢት 2017/ ዓ.ም መሆኑን ተናግረዋል።
በመከላከያ ሰራዊት የመረጃ እና ደህንነት ክፍል በ፲ አለቃ ሲሳይ፣ በሚኒሻ አስተባባሪዎች ዘውዱና ሀብቴ አማካኝነት የመረጃ ልውውጥ የሚያደርጉት ሶስቱ ሴቶች በደብረ ኤልያስ ወረዳ ጓይ፣ ማርዘነብ፣ የቀጋት፣ ገነት ከተማ እና ደጎልማ ከተማ የፋኖ ካምፕ አለበት በተባለበት ሁሉ እየተዘዋወሩ መረጃ ሲያቀብሉ እንደነበር ተረጋግጧል።
በደብረ ኤልያስ ወረዳ በረሀማ አካባቢ ጠሸት በረሀ፣ ሰይጣን መልካ በረሀ፣ አሱላ ገዳ በረሀ በመውረድ ባለሀብቶች ባዘጋጁት የሰራተኞች ካምፕ ሰርጎ በመግባት የሰሊጥ አጫድ እና የሰራተኞች ምግብ አብሳይ በመሆን በረሀውን በማሰስ መረጃዎችን ካሰባሰቡ በኋላ ደብረ ኤልያስ ከተማ በመመለስ ለጠላት ግብዓት ሲሰጡ እንደነበር ተጠርጣሪዎች በአንደበታቸው መስክረዋል።
ባለፉት የክረምት ወራት ጀምሮ በጓይ በረሀ የሚገኘውን የስላሴ አንድነት ገዳምን አስሰው መረጃ እንዲያመጡ ከዘውደ፣ ፲ አለቃ ሲሳይና ፣ ከሀብቴ የተሰጣቸውን ተልዕኮ ተቀብለው የፋኖን ወታደራዊ ማሰልጠኛ፣ ካምፕ እና ምሽግ በማፈላለግ ከወራት በላይ በገዳሙ አቅራቢያ ተደብቀው ሲሰልሉ እንደነበር አስታውቀዋል።
የመልመያ መስፈርቱን ፆታዊ ግንኙነት በማድረግ አስነዋሪ ተግባራትን በመፈፀም የመረጃ ሰዎችን የሚያሰማራው የአረመኔው የመረጃ ቡድን በተጠርጣሪዎች ላይ ተመሳሳይ ተግባር ይፈፅሙ እንደነበር በቁጥጥር ስር የዋሉት ሴት የደህንነት አባላት ገልጸዋል።
በደብረ ኤልያስ ወረዳ የምትንቀሳቀሰውን የቀስተ ደመና ሻለቃን ለማጥቃት ያመች ዘንድ የተሰማሩ እነዚ ሴቶች ከመጋቢት 2017 ዓ.ም እስከ ህዳር 2018/ ዓ.ም ባሉት ዘጠኝ ወራት በደብረ ኤልያስ፣ ደብረ ማርቆስ አማኑኤል ከተሞች ሰፊ እንቅስቃሴ ያደረጉ ሲሆን በጎዛምን ወረዳ የሚንቀሳቀሰውን የጅበላ ሙተራ ሻለቃ ለማስመታት በማይአንገታም፣ ደምባ፣ ቸርተከል፣ እና ሊባኖስ ቀበሌዎች በመንቀሳቀስ መረጃ ሲያቀብሉ እንደነበረም ተረጋግጧል።
-በሀብታሙ እሱባለው -----የደብረ ኤልያስ ወረዳ አስተዳዳሪ
-በደምስ አለህኝ ----በደብረ ኤልያስ ወረዳ መረጃና ደህንነት ኃላፊ
-መለሰ ኃይሉ-----የደብረ ኤልያስ ወረዳ ሚኒሻ ጽ/ቤት ኃላፊ
- የ32ኛ ክ/ጦር አዛዥ በኮረኔል አለምሰገድ አስተባባሪነት የሚመራውን የጠላት የመረጃና ደህንነት ሰንሰለት ተከትሎ ፣ ሴቶችን በልዩነት ከአድማ ብተና፣ከሚኒሻና ከአረመኔው ሰራዊት አባላት ጋር ፆታዊ ግንኙነት እንዲፈጥሩ በጀት በመመደብ ከተመለመሉት በርካታ ሴቶች መካከል የሚገኙት፣ ቃልኪዳን፣ መልካምና ሙያነሽ ከጠላት የሰራዊት አባላት ጋር የፈፀሙት አስነዋሪ ድርጊት ለጠላት አገልጋይ እንዲሆኑ እንዳደረጋቸው ተናግረዋል።
በደብረ ኤልያስ ከተማ እና ዙሪያ ቀበሌዎች በርካታ ሴቶች ፣የቤት ሰራተኛ፣ የቀን ሰራተኛ፣ አብሳይ፣ልብስ አጣቢ፣ሻይ ቤት የሚሰሩ በመምሰል የጠላትን ስምሪት ተቀብለው እንደሚንቀሳቀሱ የተናገሩ ሲሆን።
የአረመኔው ሰራዊት አሰማርቷቸው ለ9ወራት በተለያዩ አካባቢዎች ተንቀሳቅሰው በርካታ ስራዎችን ለጠላት ሲፈፅሙ የነበሩት እነዚህ ተጠርጣሪዎች በአለቆቻቸው ትዕዛዝ የቀስተ ዳመና ሻለቃ የምትሰጠውን የፋኖ ወታደራዊ ስልጠና የሚወስዱ ምልምሎችን በመመሳሰል በስልጠናው ተካተውለምዝገባ በቀረቡበት ወቅት በተደረገው ጥብቅ ክትትል በመጨረሻም በቁጥጥር ስር እንደዋሉ ተጠርጣሪዎች የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጠዋል።
ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል አስፈላጊውን ምርመራ ያደረገው 206ኛ ኮር ባገኘው የስልክ ማስረጃ፣ የሰው ምስክርነትና ተጠርጣሪዎች ወንጀሉን መፈፀማቸውን ማመናቸውን ተከትሎ የጠላትን ተልዕኮ ተቀብለው የወገንን ኃይል በመመረጅ ላደረሱት ክህደት፣ በሰራዊቱ እና በህዝቡ ለደረሰው የህይወት፣ የሀብት እና ንብረት ጉዳት ተጠያቂ በመሆናቸው ሌሎችን ያስተምራል በማለት በተጠርጣሪዎች ላይ አስፈላጊውን እርምጃ ወስዷል።
የትግሉን እና የሰራዊቱን ደህንነት ማስጠበቅ ተቀደሚ ተግባር አድርጎ የሚንቀሳቀሰው 206ኛ ኮር የጠላትን ተልዕኮ ተቀብሎ የሚንቀሳቀስ ማንኛውንም አካል ተካታትሎ እርምጃ መውሰዱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ !አዲስ ተስፋ!
@የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት
ድል ለተገፋውአማራ !
ድል ለጀግናው ፋኖ 💪!!
ቃል ኪዳን እና ሙያነሽ ትውልዳቸው በደብረ ኤልያስ ወረዳ የቀጋት እና ጓይ ቀበሌዎች ሲሆን በጎዛምን ወረዳ የማይ አንገታም ቀበሌ ተወላጅ የሆነችው መልካም ጭምር በአረመኔው ሰራዊት ለመረጃ ደህንነት ተመልምለው በተለያዩ ቀጠናዎች መንቀሳቀስ የጀመሩት በመጋቢት 2017/ ዓ.ም መሆኑን ተናግረዋል።
በመከላከያ ሰራዊት የመረጃ እና ደህንነት ክፍል በ፲ አለቃ ሲሳይ፣ በሚኒሻ አስተባባሪዎች ዘውዱና ሀብቴ አማካኝነት የመረጃ ልውውጥ የሚያደርጉት ሶስቱ ሴቶች በደብረ ኤልያስ ወረዳ ጓይ፣ ማርዘነብ፣ የቀጋት፣ ገነት ከተማ እና ደጎልማ ከተማ የፋኖ ካምፕ አለበት በተባለበት ሁሉ እየተዘዋወሩ መረጃ ሲያቀብሉ እንደነበር ተረጋግጧል።
በደብረ ኤልያስ ወረዳ በረሀማ አካባቢ ጠሸት በረሀ፣ ሰይጣን መልካ በረሀ፣ አሱላ ገዳ በረሀ በመውረድ ባለሀብቶች ባዘጋጁት የሰራተኞች ካምፕ ሰርጎ በመግባት የሰሊጥ አጫድ እና የሰራተኞች ምግብ አብሳይ በመሆን በረሀውን በማሰስ መረጃዎችን ካሰባሰቡ በኋላ ደብረ ኤልያስ ከተማ በመመለስ ለጠላት ግብዓት ሲሰጡ እንደነበር ተጠርጣሪዎች በአንደበታቸው መስክረዋል።
ባለፉት የክረምት ወራት ጀምሮ በጓይ በረሀ የሚገኘውን የስላሴ አንድነት ገዳምን አስሰው መረጃ እንዲያመጡ ከዘውደ፣ ፲ አለቃ ሲሳይና ፣ ከሀብቴ የተሰጣቸውን ተልዕኮ ተቀብለው የፋኖን ወታደራዊ ማሰልጠኛ፣ ካምፕ እና ምሽግ በማፈላለግ ከወራት በላይ በገዳሙ አቅራቢያ ተደብቀው ሲሰልሉ እንደነበር አስታውቀዋል።
የመልመያ መስፈርቱን ፆታዊ ግንኙነት በማድረግ አስነዋሪ ተግባራትን በመፈፀም የመረጃ ሰዎችን የሚያሰማራው የአረመኔው የመረጃ ቡድን በተጠርጣሪዎች ላይ ተመሳሳይ ተግባር ይፈፅሙ እንደነበር በቁጥጥር ስር የዋሉት ሴት የደህንነት አባላት ገልጸዋል።
በደብረ ኤልያስ ወረዳ የምትንቀሳቀሰውን የቀስተ ደመና ሻለቃን ለማጥቃት ያመች ዘንድ የተሰማሩ እነዚ ሴቶች ከመጋቢት 2017 ዓ.ም እስከ ህዳር 2018/ ዓ.ም ባሉት ዘጠኝ ወራት በደብረ ኤልያስ፣ ደብረ ማርቆስ አማኑኤል ከተሞች ሰፊ እንቅስቃሴ ያደረጉ ሲሆን በጎዛምን ወረዳ የሚንቀሳቀሰውን የጅበላ ሙተራ ሻለቃ ለማስመታት በማይአንገታም፣ ደምባ፣ ቸርተከል፣ እና ሊባኖስ ቀበሌዎች በመንቀሳቀስ መረጃ ሲያቀብሉ እንደነበረም ተረጋግጧል።
-በሀብታሙ እሱባለው -----የደብረ ኤልያስ ወረዳ አስተዳዳሪ
-በደምስ አለህኝ ----በደብረ ኤልያስ ወረዳ መረጃና ደህንነት ኃላፊ
-መለሰ ኃይሉ-----የደብረ ኤልያስ ወረዳ ሚኒሻ ጽ/ቤት ኃላፊ
- የ32ኛ ክ/ጦር አዛዥ በኮረኔል አለምሰገድ አስተባባሪነት የሚመራውን የጠላት የመረጃና ደህንነት ሰንሰለት ተከትሎ ፣ ሴቶችን በልዩነት ከአድማ ብተና፣ከሚኒሻና ከአረመኔው ሰራዊት አባላት ጋር ፆታዊ ግንኙነት እንዲፈጥሩ በጀት በመመደብ ከተመለመሉት በርካታ ሴቶች መካከል የሚገኙት፣ ቃልኪዳን፣ መልካምና ሙያነሽ ከጠላት የሰራዊት አባላት ጋር የፈፀሙት አስነዋሪ ድርጊት ለጠላት አገልጋይ እንዲሆኑ እንዳደረጋቸው ተናግረዋል።
በደብረ ኤልያስ ከተማ እና ዙሪያ ቀበሌዎች በርካታ ሴቶች ፣የቤት ሰራተኛ፣ የቀን ሰራተኛ፣ አብሳይ፣ልብስ አጣቢ፣ሻይ ቤት የሚሰሩ በመምሰል የጠላትን ስምሪት ተቀብለው እንደሚንቀሳቀሱ የተናገሩ ሲሆን።
የአረመኔው ሰራዊት አሰማርቷቸው ለ9ወራት በተለያዩ አካባቢዎች ተንቀሳቅሰው በርካታ ስራዎችን ለጠላት ሲፈፅሙ የነበሩት እነዚህ ተጠርጣሪዎች በአለቆቻቸው ትዕዛዝ የቀስተ ዳመና ሻለቃ የምትሰጠውን የፋኖ ወታደራዊ ስልጠና የሚወስዱ ምልምሎችን በመመሳሰል በስልጠናው ተካተውለምዝገባ በቀረቡበት ወቅት በተደረገው ጥብቅ ክትትል በመጨረሻም በቁጥጥር ስር እንደዋሉ ተጠርጣሪዎች የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጠዋል።
ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል አስፈላጊውን ምርመራ ያደረገው 206ኛ ኮር ባገኘው የስልክ ማስረጃ፣ የሰው ምስክርነትና ተጠርጣሪዎች ወንጀሉን መፈፀማቸውን ማመናቸውን ተከትሎ የጠላትን ተልዕኮ ተቀብለው የወገንን ኃይል በመመረጅ ላደረሱት ክህደት፣ በሰራዊቱ እና በህዝቡ ለደረሰው የህይወት፣ የሀብት እና ንብረት ጉዳት ተጠያቂ በመሆናቸው ሌሎችን ያስተምራል በማለት በተጠርጣሪዎች ላይ አስፈላጊውን እርምጃ ወስዷል።
የትግሉን እና የሰራዊቱን ደህንነት ማስጠበቅ ተቀደሚ ተግባር አድርጎ የሚንቀሳቀሰው 206ኛ ኮር የጠላትን ተልዕኮ ተቀብሎ የሚንቀሳቀስ ማንኛውንም አካል ተካታትሎ እርምጃ መውሰዱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ !አዲስ ተስፋ!
@የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት
ድል ለተገፋውአማራ !
ድል ለጀግናው ፋኖ 💪!!
❤2🙏2