አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ የ24ስዓት የተጋድሎ ውሎ
ታህሳስ 13/2018 ዓ.ም
______፩
የበረሃው ቋያ 66ኛ ክ/ጦር ከጃሂማላ ቅርብ ርቀት ሰሌን ውሃ ላይ ድል ተቀዳጀ።
የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 66ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሻለቃ በቀን 13/04/2018 ዓ.ም በሰሩት አስደናቂ ኦፕሬሽን የአብይ አህመድ ወንበር ጠባቂ ሎሌዎችን ድባቅ በመምታት ተደጋጋሚ ጀብድ ፈፅመዋል።
የበሰበሰው አገዛዝ ሰራዊቱን በየጊዜዉ እየገበረ ስልጣኑን ለማራዘም እየተፍጨረጨረ ቢገኝም ከሽንፈት ግን አልዳነም። ይሁንና በዛሬዉ አዉደ ዉጊያ ጠላት ወደ ጃሂማላ ቀጠና ለሁለተኛ ጊዜ ለመግባት ሲሞክር ሰሌን ዉሃ ከተባ ቦታ ላይ በደረሰበት ከባድ ምት ከ34 በላይ ሰራዊቱ ተደምስሶበታል። እንዲሁም ከ20
በላይ ከባድ እና ቀላል ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል።
አንድ #ኦራል መኪና እስከ ጫነዉ ሬሽንና ተተኳሽ በዲሽቃ ተመትቶ ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ዉጭ ማድረግ ተችሏል።
ሌላዉ ከጥቅም ዉጭ የሆነዉን ኦራል ለመዉሰድ ከጃዊ ወደ ጦርነት ወደ ተካሄደበት ቀጠና የመጣዉ ክሬን መኪና በነበልባሎቹ 1ኛ ሻለቃ ተቃጥሎ ከጥቅም ዉጭ ሆኗል።
የክሬኑ ሾፌርም ተማርኳል!!!
በክ/ጦሩ ወታደራዊ አስተዳደር አርበኛ ዳዊት አይችሌ እና የሻለቃ 1 ወታደራዊ አዛዥ አርበኛ በላይ ይታየዉ የተመራዉ ኦፕሬሽን በድንቅ ድል ታጅቦ ዉሏል።
________፪
64ኛ ክፍለጦር በሸበል በረንታ ወረዳ በደፈጣ በርካታ
የጠላት ሀይልን ደመሰሰ።
የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክ/ጦር በሸበል በረንታ ወረዳ ማህበረሰቡን በመልሶ ማደራጀት የሰለጠነ ጠንካራ ወታደራዊ ኃይል በማደራጀት እና በመገንባት በረካታ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል።
64ኛ ክፍለ ጦር በሸበል በረንታ ወረዳ እያደራጀ ባለው ግዙፍ ኃይል ስጋት ውስጥ የገባው የአገዛዙ ተቅበዝባዥ ኃይል በቀጠናው የሚገኘው የፋኖ አባላትን ለማጥቃት በየዕዱኃ ከተማ መሽጎ ከሚገኘውን የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት ጨለማን ተገን በማድረግ በቁጥቋጥ ቀበሌ የፋኖ አባላትን ለማጥቃት ምክሮ ሳይሳካለት ቀረቷል።
በቁጥቋጥ ቀበሌ የገባውን የአገዛዙ አረመኔ ሰራዊትን ድጋፉ ለማድረግ ከየዕዱውኃ ከተማ ታህሳስ 13/2018 ዓ.ም ከጥዋቱ 2:30 ተጨማሪ ኃይል በመያዝ በጉዞ ላይ የነበሩ በአንድ ፖትሮል እና በአንድ ላንድ ክሎዘር አመራር እና አባላት የጫነ ተሽከረካሪ በጉዞ ላይ እንዳሉ በወረጓ እና አካባቢው ቀበሌ ልዩ ቦታው ደረቅ_ወንዝ በተባለ ቦታ 64ኛ_ክፍለ_ጦር_5ኛ_ሬጅመንት በወሰደው የደፈጣ ጥቃት በፖትሮል ላይ የነበሩ የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት አመራር እና አባላት ሙት እና ቁስለኛ አድርጓል።
በሸበል በረንታ የዕዱውኃ ከተማ ወደ ቁጥቋጥ ሲንቀሳቀስ በነበረው የጠላት ኃይል ላይ በተሰራው የደፈጣ ጥቃት ከተደመሰሱት የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት አባላት ውስጥ:-
➤ሻምበል ሰለሞን የሻለቃ (ሬጅመንት )አዛዡ እና አንድ ጋንታ መሪ ፓትሮል ላይ እንዳሉ ተመተው የሞቱ
➤1ሚሊሻ እና 4 የመከላከያ አባላት ከባድ ቁስለኛ ሆነው ሆስፒታል ገብተዋል።
➤ሆሲፒታል ከገቡት አምስቱ ቁስለኞች ውስጥ ሚሊሻውን ጨምሮ 2ቱ መሞታቸውን አረጋግጠናል። የቀሩትም የመትረፍ እድል እንደሌላቸው ከውስጥ የመረጃ ምንጮቻችን ተሰምቷል።
➤አንድ ፖትሮል እና አንድ ላንድ ክሎዘር ተሽከረካሪ በደፈጣ ጥቃቱ ከጥቅም ውጭ ሆነዋል።
_____፫
ከንጋቱ 11:00 ሰዓት እስከ ምሽቱ 1:00 የተደረገው እልህ አስጨራሽ ትንቅንቅ:-
============
በትናንትናው ዕለትም ታህሳስ 12/ 2018 ዓ/ም የአፋብኃ ምዕ/አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር 99ኛ ክፍለጦር እና የማቻከል ወረዳ አባት አርበኞች ጥምር ሀይል ከአማኑኤል ከተማ በሁለት አቅጣጫ ወደ ደብረቀለሞ /ደጋ ቀጠና/ የተንቀሳቀሰውን ጡት ቆራጭና #ወራሪ ሰራዊት ላይ ከፍተኛ የሆነ የማጥቃት ውጊያ በማድረግ አስከሬኑን ሳያነሳ ወደ መጣበት አማኑኤል ከተማ እንዲፈረጥጥ አድርገውታል።
በሌላ አውደ ውጊያ 99ኛ ክ/ጦር በላይ ዘለቀ ሻለቃ አማኑኤል ከተማ በመግባት በጠላት ላይ የስነልቦና ፣አካላዊ እና ቁሳዊ ጉዳት ማድረስ የተቻለ ሲሆን በርካታ የአረመኔው ሰራዊት ተደም*ስሷል።
የተረፈው አታንበሳ/ወተበት ሚካኤል ቤተክርስቲያን ገብቶ ለማምለጥ ቢሞክርም የበላይ ዘለቀ ልጆች ተስበው በመጠጋት በቆፈረው ጉድጓድ ቀብረውታል።
አዲስ ትውልድ፣አዲስአስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ታህሳስ 13/2018 ዓ.ም
ታህሳስ 13/2018 ዓ.ም
______፩
የበረሃው ቋያ 66ኛ ክ/ጦር ከጃሂማላ ቅርብ ርቀት ሰሌን ውሃ ላይ ድል ተቀዳጀ።
የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 66ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሻለቃ በቀን 13/04/2018 ዓ.ም በሰሩት አስደናቂ ኦፕሬሽን የአብይ አህመድ ወንበር ጠባቂ ሎሌዎችን ድባቅ በመምታት ተደጋጋሚ ጀብድ ፈፅመዋል።
የበሰበሰው አገዛዝ ሰራዊቱን በየጊዜዉ እየገበረ ስልጣኑን ለማራዘም እየተፍጨረጨረ ቢገኝም ከሽንፈት ግን አልዳነም። ይሁንና በዛሬዉ አዉደ ዉጊያ ጠላት ወደ ጃሂማላ ቀጠና ለሁለተኛ ጊዜ ለመግባት ሲሞክር ሰሌን ዉሃ ከተባ ቦታ ላይ በደረሰበት ከባድ ምት ከ34 በላይ ሰራዊቱ ተደምስሶበታል። እንዲሁም ከ20
በላይ ከባድ እና ቀላል ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል።
አንድ #ኦራል መኪና እስከ ጫነዉ ሬሽንና ተተኳሽ በዲሽቃ ተመትቶ ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ዉጭ ማድረግ ተችሏል።
ሌላዉ ከጥቅም ዉጭ የሆነዉን ኦራል ለመዉሰድ ከጃዊ ወደ ጦርነት ወደ ተካሄደበት ቀጠና የመጣዉ ክሬን መኪና በነበልባሎቹ 1ኛ ሻለቃ ተቃጥሎ ከጥቅም ዉጭ ሆኗል።
የክሬኑ ሾፌርም ተማርኳል!!!
በክ/ጦሩ ወታደራዊ አስተዳደር አርበኛ ዳዊት አይችሌ እና የሻለቃ 1 ወታደራዊ አዛዥ አርበኛ በላይ ይታየዉ የተመራዉ ኦፕሬሽን በድንቅ ድል ታጅቦ ዉሏል።
________፪
64ኛ ክፍለጦር በሸበል በረንታ ወረዳ በደፈጣ በርካታ
የጠላት ሀይልን ደመሰሰ።
የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክ/ጦር በሸበል በረንታ ወረዳ ማህበረሰቡን በመልሶ ማደራጀት የሰለጠነ ጠንካራ ወታደራዊ ኃይል በማደራጀት እና በመገንባት በረካታ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል።
64ኛ ክፍለ ጦር በሸበል በረንታ ወረዳ እያደራጀ ባለው ግዙፍ ኃይል ስጋት ውስጥ የገባው የአገዛዙ ተቅበዝባዥ ኃይል በቀጠናው የሚገኘው የፋኖ አባላትን ለማጥቃት በየዕዱኃ ከተማ መሽጎ ከሚገኘውን የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት ጨለማን ተገን በማድረግ በቁጥቋጥ ቀበሌ የፋኖ አባላትን ለማጥቃት ምክሮ ሳይሳካለት ቀረቷል።
በቁጥቋጥ ቀበሌ የገባውን የአገዛዙ አረመኔ ሰራዊትን ድጋፉ ለማድረግ ከየዕዱውኃ ከተማ ታህሳስ 13/2018 ዓ.ም ከጥዋቱ 2:30 ተጨማሪ ኃይል በመያዝ በጉዞ ላይ የነበሩ በአንድ ፖትሮል እና በአንድ ላንድ ክሎዘር አመራር እና አባላት የጫነ ተሽከረካሪ በጉዞ ላይ እንዳሉ በወረጓ እና አካባቢው ቀበሌ ልዩ ቦታው ደረቅ_ወንዝ በተባለ ቦታ 64ኛ_ክፍለ_ጦር_5ኛ_ሬጅመንት በወሰደው የደፈጣ ጥቃት በፖትሮል ላይ የነበሩ የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት አመራር እና አባላት ሙት እና ቁስለኛ አድርጓል።
በሸበል በረንታ የዕዱውኃ ከተማ ወደ ቁጥቋጥ ሲንቀሳቀስ በነበረው የጠላት ኃይል ላይ በተሰራው የደፈጣ ጥቃት ከተደመሰሱት የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት አባላት ውስጥ:-
➤ሻምበል ሰለሞን የሻለቃ (ሬጅመንት )አዛዡ እና አንድ ጋንታ መሪ ፓትሮል ላይ እንዳሉ ተመተው የሞቱ
➤1ሚሊሻ እና 4 የመከላከያ አባላት ከባድ ቁስለኛ ሆነው ሆስፒታል ገብተዋል።
➤ሆሲፒታል ከገቡት አምስቱ ቁስለኞች ውስጥ ሚሊሻውን ጨምሮ 2ቱ መሞታቸውን አረጋግጠናል። የቀሩትም የመትረፍ እድል እንደሌላቸው ከውስጥ የመረጃ ምንጮቻችን ተሰምቷል።
➤አንድ ፖትሮል እና አንድ ላንድ ክሎዘር ተሽከረካሪ በደፈጣ ጥቃቱ ከጥቅም ውጭ ሆነዋል።
_____፫
ከንጋቱ 11:00 ሰዓት እስከ ምሽቱ 1:00 የተደረገው እልህ አስጨራሽ ትንቅንቅ:-
============
በትናንትናው ዕለትም ታህሳስ 12/ 2018 ዓ/ም የአፋብኃ ምዕ/አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር 99ኛ ክፍለጦር እና የማቻከል ወረዳ አባት አርበኞች ጥምር ሀይል ከአማኑኤል ከተማ በሁለት አቅጣጫ ወደ ደብረቀለሞ /ደጋ ቀጠና/ የተንቀሳቀሰውን ጡት ቆራጭና #ወራሪ ሰራዊት ላይ ከፍተኛ የሆነ የማጥቃት ውጊያ በማድረግ አስከሬኑን ሳያነሳ ወደ መጣበት አማኑኤል ከተማ እንዲፈረጥጥ አድርገውታል።
በሌላ አውደ ውጊያ 99ኛ ክ/ጦር በላይ ዘለቀ ሻለቃ አማኑኤል ከተማ በመግባት በጠላት ላይ የስነልቦና ፣አካላዊ እና ቁሳዊ ጉዳት ማድረስ የተቻለ ሲሆን በርካታ የአረመኔው ሰራዊት ተደም*ስሷል።
የተረፈው አታንበሳ/ወተበት ሚካኤል ቤተክርስቲያን ገብቶ ለማምለጥ ቢሞክርም የበላይ ዘለቀ ልጆች ተስበው በመጠጋት በቆፈረው ጉድጓድ ቀብረውታል።
አዲስ ትውልድ፣አዲስአስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ታህሳስ 13/2018 ዓ.ም
❤2👍1🙏1
ታላቁ እና ታሪካዊው ድብር ጨጨሆ መድኃኔዓለም በመከላከያ ሰራዊት ተዘረፈ!
በደቡብ ጎንደር ሀገረ ስብከት በላይ ጋይንት ወረዳ የፈለገ ፀሐይ በቅሎ አግት ጨጨሆ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዝግ ሙዳየ ምፅዋት በመከላከያ ሰራዊት ዘረፋ እንደተፈፀመባቸው ተሰምቷል።
ነፍሰጡር እናቶችንና ህፃናትን በአሰቃቂ ሁኔታ መግደል፣ የስምንትና የዘጠኝ ዓመት ታዳጊ ልጆችን ሳይቀር ሴቶችን በደቦ መድፈር፣ አዝመራ ማውደም ልዩ መገለጫው የሆነው መከላከያ ሰራዊቱ ከደቡብ ጎንደር ዞን ካቢኔዎች ጋር በጋራ በመሆን በታላቁ እና በታሪካዊው ድብር ጨጨሆ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ላይ ፍተሻ በሚል ሰበብ፡ ተጓዥ መንገደኞች ለደብሩ የሚሰጡትን ምፅዋትን ጨምሮ በዝግ ሙዳይ ምፅዋት የተቀመጠን ገንዘብና ሌሎች የቤተክርስቲያኗን ሀብት መዝረፉን የአይን እማኞች ገልፀዋል።
ወታደሮቹ ከሙዳየ ምፅዋቱ በተጨማሪ የቤተክርስቲያኗ ታሪካዊ ቅርሶችንም ዘርፈው መውሰዳቸው ነው የታወቀው።
በ5ኛው ክፍለዘመን እንደተመሠረተች የሚነገርላት ቤተክርስቲያኗ ከሁለት ዓመታት በፊት አገዛዙ ከሕወሓት ጋር ባደረገው ጦርነት የመድፍ ጥቃት ተፈፅሞባት የነበረ ሲሆን፡ አሁን ደግሞ በመከላከያ ሰራዊቱ እና በዞኑ ካድሬዎች የተቀናጀ የዘረፋ ጥቃት ተፈፅሞባታል።
የቀድሞ ነገስታቶች በስጦታና በእጅ መንሻነት ለቤተክርስቲያናት የሰጡትን የወርቅና ሌሎች ውድ ስጦታዎችን ቤተክርስቲያኗ እስከ ዛሬ ጠብቃ ያቆየች ሲሆን፡ እነዚህ ውድ ስጦታዎች በአገዛዙ ወታደራዊ አዛዦች እየተመዘበሩ በአለም አቀፍ ገበያዎች ላይ መቅረባቸው ሲዘገብ መቆየቱ ይታወቃል።
@መረብ ሚዲያ
በደቡብ ጎንደር ሀገረ ስብከት በላይ ጋይንት ወረዳ የፈለገ ፀሐይ በቅሎ አግት ጨጨሆ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዝግ ሙዳየ ምፅዋት በመከላከያ ሰራዊት ዘረፋ እንደተፈፀመባቸው ተሰምቷል።
ነፍሰጡር እናቶችንና ህፃናትን በአሰቃቂ ሁኔታ መግደል፣ የስምንትና የዘጠኝ ዓመት ታዳጊ ልጆችን ሳይቀር ሴቶችን በደቦ መድፈር፣ አዝመራ ማውደም ልዩ መገለጫው የሆነው መከላከያ ሰራዊቱ ከደቡብ ጎንደር ዞን ካቢኔዎች ጋር በጋራ በመሆን በታላቁ እና በታሪካዊው ድብር ጨጨሆ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ላይ ፍተሻ በሚል ሰበብ፡ ተጓዥ መንገደኞች ለደብሩ የሚሰጡትን ምፅዋትን ጨምሮ በዝግ ሙዳይ ምፅዋት የተቀመጠን ገንዘብና ሌሎች የቤተክርስቲያኗን ሀብት መዝረፉን የአይን እማኞች ገልፀዋል።
ወታደሮቹ ከሙዳየ ምፅዋቱ በተጨማሪ የቤተክርስቲያኗ ታሪካዊ ቅርሶችንም ዘርፈው መውሰዳቸው ነው የታወቀው።
በ5ኛው ክፍለዘመን እንደተመሠረተች የሚነገርላት ቤተክርስቲያኗ ከሁለት ዓመታት በፊት አገዛዙ ከሕወሓት ጋር ባደረገው ጦርነት የመድፍ ጥቃት ተፈፅሞባት የነበረ ሲሆን፡ አሁን ደግሞ በመከላከያ ሰራዊቱ እና በዞኑ ካድሬዎች የተቀናጀ የዘረፋ ጥቃት ተፈፅሞባታል።
የቀድሞ ነገስታቶች በስጦታና በእጅ መንሻነት ለቤተክርስቲያናት የሰጡትን የወርቅና ሌሎች ውድ ስጦታዎችን ቤተክርስቲያኗ እስከ ዛሬ ጠብቃ ያቆየች ሲሆን፡ እነዚህ ውድ ስጦታዎች በአገዛዙ ወታደራዊ አዛዦች እየተመዘበሩ በአለም አቀፍ ገበያዎች ላይ መቅረባቸው ሲዘገብ መቆየቱ ይታወቃል።
@መረብ ሚዲያ
💔1
ቆቦ ከተማ መሬት ወረራ ላይ የተሰማሩት የብልፅግና ካድሬዎች ዘረፋቸው በተጨባጭ ማስረጃ ተጋለጠ!
ምኒልክ ዕዝ ባለፉት ጊዜያቶች በመመሪያ የተደገፈ ማስጠንቀቂያ ሲሰጥበት የኖረውና አገዛዙ በሰፊው ተሰማርቶበት ያለው የመሬት ወረራና ዘረፋ አሁንም ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ሰሜን ወሎ ዞን ቆቦ ከተማ የህዝብ ሃብት የሆነው ሁለገብ አዳራሽ የፋኖን መመሪያ በመጣስ አቶ ደጀኔ መንገሻ የተባለ ግለሰብ አረብ አገር ለሚኖር ወንድሙ 100000000 (አንድ መቶ ሚሊየን) ብር እንደገዛው ለማወቅና ለማረጋገጥ ችለናል::
አዳራሹ የተሸጠበት የገንዘብ መጠን ከፍ ያለ መሆኑን ውስጥ አዋቂዎች የገለፁ ቢሆንም ይፋ ከሆነው ከዚህ 100000000 (አንድ መቶ ሚሊየን) ብር ገንዘብ ውስጥ 80000000 (ሰማኒያ ሚሊየን) ብሩን ገቢዎችና ሌሎች ቢሮዎች የሚያውቁት ሲሆን 20000000 (ሃያ ሚሊየን) ብሩ በየደረጃው ላሉ የብልፅግና ካድሬዎችና ለደላላ የተሰጠ ገንዘብ ነው:: መጠኑ ያልተገለፀ ገንዘብም በየደረጃው ላሉ የመከላከያ አመራሮች እንደተሰጠ ለማወቅ ችለናል::
ቆቦ ከተማን ጨምሮ በራያ ቆቦ ህዝብ ሃብት እንደተገነባና በደርግ ዘመን ውድቀት ተጀምሮ በኢህአዴግ ዘመን መባቻ 1984 ዓ.ም እንደተጠናቀቀና አገልግሎት እንደጀመረ የሚነገረው ቆቦ ከተማ ሁለገብ አዳራሽ ዛሬ ላይ የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ "የአማራን ህዝብ በአማራ ህዝብ ሃብት" በሚል መርህ መሰረት መሬት ሽጦ በሚገዛው ጦር መሳሪያና ተተኳሽ ዘር ማጥፋት እየፈፀመ ላለው ፋሽስታዊ አገዛዝ መጠቀሚያ ሆኗል::
በዚህም ፋሽስቱ የብልፅግና አገዛዝ በፋኖ ትግል ተንኮታኩቶ የገንዘብ አቅሙም ሊጠገን በማይችል ሁኔታ የወደቀ ሲሆን ይህንን የገንዘብ ችግሩን ለመፍታት በሁሉም የአማራ ክልል አካባቢዎች ላይ የመሬት ወረራና ዘረፋ እየፈፀመ በህገወጥ ጨረታና ሌሎች መንገዶች እየሸጠ ይገኛል::
ከዚህ ጋር ተያይዞም የህዝብ ሃብት የሆነውን ቆቦ ሁለገብ አዳራሽን ሸጠው ገንዘብ የተከፋፈሉና በሰውና በሰነድ ማስረጃ የተረጋገጠባቸው የቆቦ ከተማ እና የሰሜን ወሎ ዞን አመራሮች የሚከተሉት ናቸው፦
1.አቶ ከድር ሙስጠፋ ---- የሰሜን ወሎ ዞን ብልፅግና ሃላፊ 1000000 (አንድ ሚሊየን) ብር
-ሻምበል እንዳየነው በተባለ ግለሰብ 1 ሚሊየን ብር የተላለፈበት የባንክ ደረሰኝ ከስር በማስረጃነት ተያይዟል::
2.አቶ ሃይለአብ ወንድሙ ---- የቆቦ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ 6000000 (ስድስት ሚሊየን) ብር
-ንጉስ አያሌው ጌታሁን በተባለ ግለሰብ 2.5 ሚሊየን እና እስጢፋኖስ እምሩ ዘለቀ በተባለ ግለሰብ 2.5 ሚሊየን እና 1 ሚሊየን በድምሩ 3.5 ሚሊየን ብር የተላለፈበት የባንክ ደረሰኝ ከስር በማስረጃነት ተያይዟል::
3.አቶ ይርጋ ወዳጆ ---- የቆቦ ከተማ አስተዳደር አገልግሎት ፅ/ቤት ሃላፊ 6200000 (ስድስት ሚሊየን ሁለት መቶ ሽ) ብር
-ሙሉ ታከለ ገ/ስላሴ በተባለች ግለሰብ 5.3 ሚሊየን ብር እና መቅደስ መለሰ ይመር በተባች ግለሰብ 9 መቶ ሽ ብር የተላለፈበት የባንክ ደረሰኞች ከስር በማስረጃነት ተያይዘዋል::
4.ዶ/ር አዲሱ ወዳጆ ---- የቆቦ ከተማ አስተዳደር መሬት አስተዳደር ፅ/ቤት ሃላፊ 1000000 (አንድ ሚሊየን) ብር
-መሳይነሽ ደጀን ተገኘ በተባለች ግለሰብ 1 ሚሊየን ብር የተላለፈበት የባንክ ደረሰኝ ከስር በማስረጃነት ተያይዟል::
5.አቶ አበበ ይመር ---- የቆቦ ከተማ አስተዳደር ብልፅግና ፅ/ቤት ሃላፊ 200000 (ሁለት መቶ ሽ) ብር
-ሁለት መቶ ሽ ብር በግል አካውንቱ በስሙ የተላለፈበት የባንክ ደረሰኝ ከስር በማስረጃነት ተያይዟል::
6.አቶ ሙለታ መሃመድ ---- የቆቦ ከተማ አስተዳደር መሰረተ ልማት ጽ/ቤት የመሬት ልማት ባንክ ቡድን መሪ 150000 (አንድ መቶ ሃምሳ ሽ) ብር
-አንድ መቶ ሃምሳ ሽ ብር በግል አካውንቱ በስሙ የተላለፈበት የባንክ ደረሰኝ ከስር በማስረጃነት ተያይዟል::
7.አቶ ሃይለማርያም አትክልት ---- የቆቦ ከተማ አስተዳደር አገልግሎት ፅ/ቤት ም/ሃላፊ 100000 (አንድ መቶ ሽ) ብር
-ደሳለ ፈንታው መንገሻ በተባለ ግለሰብ መቶ ሽ ብር የተላለፈበት የባንክ ደረሰኝ ከስር በማስረጃነት ተያይዟል::
8.ቦታውን ያሻሻጠው ደላላ ወይም ግለሰብ 5350000 (አምስት ሚሊየን ሶስት መቶ ሃምሳ ሽ) ብር
በአጠቃላይ ለፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና ካድሬዎች 14650000 (አስራ አራት ሚሊየን ስድስት መቶ ሃምሳ ሽ) ብር የተሰጠ ሲሆን 5350000 (አምስት ሚሊየን ሶስት መቶ ሃምሳ ሽ) ብር የህዝብን ሃብት ደላላ ሆኖ ላሻሻጠው ግለሰብ የተሰጠ ገንዘብ ነው::
በመጨረሻም የአማራ ህዝብ ሆይ ጊዜ የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል ነውና ብሂሉ ግፈኞች ተመቸን ብለው በጉልበት ሃብትህን ተቀራምተው ታንክና መድፍ ጄትና ድሮን ታጥቀውበት ብሎም ለአራዊት ሰራዊታቸው ደመወዝ እየከፈሉበት መልሰው አንተው ላይ ዘር ማጥፋት እየፈፀሙበት እንደሆነ አለም ያወቀው ሐቅ ነውና በትግልህ ነፃነትህን በነፃነትህ ፍትህና ርትዕን ትጎናፀፍ ዘንድ ዛሬም መልክታችንን እናስተላልፋለን!
በመጨረሻም ግፈኞች መሬቱን ተሸክመውት የትም አይሄዱምና "የህዝብ ሃብት ጊዜውን ጠብቆ የህዝብ ነው!" የሚለው መመሪያችን እንደተጠበቀ መሆኑን እየገለፅን ህዝባችን ከግፈኞችና ይሄ ጊዜ የማያልፍና የማይነጋ ከመሰላቸው የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ሰዎች ህገወጥ መሬት ባለመግዛት ራሳችሁን ከክስረት ብሎም ከጥፋትና ተጠያቂነት እንድትታደጉ ስንል ለማሳሰብ እንወዳለን!
ማስታወሻ፦ በሌሎች የቤተ-አማራ አካባቢዎችም ላይ ያሉ የመሬት ወረራና ዘረፋዎች በጥብቅ ክትትላችን ማዕቀፍ ውስጥ ያሉ ሲሆን ማስረጃዎች እንደደረሱን ለህዝብ ይፋ የምናደርግ ይሆናል!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 14/2018 ዓ.ም
ምኒልክ ዕዝ ባለፉት ጊዜያቶች በመመሪያ የተደገፈ ማስጠንቀቂያ ሲሰጥበት የኖረውና አገዛዙ በሰፊው ተሰማርቶበት ያለው የመሬት ወረራና ዘረፋ አሁንም ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ሰሜን ወሎ ዞን ቆቦ ከተማ የህዝብ ሃብት የሆነው ሁለገብ አዳራሽ የፋኖን መመሪያ በመጣስ አቶ ደጀኔ መንገሻ የተባለ ግለሰብ አረብ አገር ለሚኖር ወንድሙ 100000000 (አንድ መቶ ሚሊየን) ብር እንደገዛው ለማወቅና ለማረጋገጥ ችለናል::
አዳራሹ የተሸጠበት የገንዘብ መጠን ከፍ ያለ መሆኑን ውስጥ አዋቂዎች የገለፁ ቢሆንም ይፋ ከሆነው ከዚህ 100000000 (አንድ መቶ ሚሊየን) ብር ገንዘብ ውስጥ 80000000 (ሰማኒያ ሚሊየን) ብሩን ገቢዎችና ሌሎች ቢሮዎች የሚያውቁት ሲሆን 20000000 (ሃያ ሚሊየን) ብሩ በየደረጃው ላሉ የብልፅግና ካድሬዎችና ለደላላ የተሰጠ ገንዘብ ነው:: መጠኑ ያልተገለፀ ገንዘብም በየደረጃው ላሉ የመከላከያ አመራሮች እንደተሰጠ ለማወቅ ችለናል::
ቆቦ ከተማን ጨምሮ በራያ ቆቦ ህዝብ ሃብት እንደተገነባና በደርግ ዘመን ውድቀት ተጀምሮ በኢህአዴግ ዘመን መባቻ 1984 ዓ.ም እንደተጠናቀቀና አገልግሎት እንደጀመረ የሚነገረው ቆቦ ከተማ ሁለገብ አዳራሽ ዛሬ ላይ የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ "የአማራን ህዝብ በአማራ ህዝብ ሃብት" በሚል መርህ መሰረት መሬት ሽጦ በሚገዛው ጦር መሳሪያና ተተኳሽ ዘር ማጥፋት እየፈፀመ ላለው ፋሽስታዊ አገዛዝ መጠቀሚያ ሆኗል::
በዚህም ፋሽስቱ የብልፅግና አገዛዝ በፋኖ ትግል ተንኮታኩቶ የገንዘብ አቅሙም ሊጠገን በማይችል ሁኔታ የወደቀ ሲሆን ይህንን የገንዘብ ችግሩን ለመፍታት በሁሉም የአማራ ክልል አካባቢዎች ላይ የመሬት ወረራና ዘረፋ እየፈፀመ በህገወጥ ጨረታና ሌሎች መንገዶች እየሸጠ ይገኛል::
ከዚህ ጋር ተያይዞም የህዝብ ሃብት የሆነውን ቆቦ ሁለገብ አዳራሽን ሸጠው ገንዘብ የተከፋፈሉና በሰውና በሰነድ ማስረጃ የተረጋገጠባቸው የቆቦ ከተማ እና የሰሜን ወሎ ዞን አመራሮች የሚከተሉት ናቸው፦
1.አቶ ከድር ሙስጠፋ ---- የሰሜን ወሎ ዞን ብልፅግና ሃላፊ 1000000 (አንድ ሚሊየን) ብር
-ሻምበል እንዳየነው በተባለ ግለሰብ 1 ሚሊየን ብር የተላለፈበት የባንክ ደረሰኝ ከስር በማስረጃነት ተያይዟል::
2.አቶ ሃይለአብ ወንድሙ ---- የቆቦ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ 6000000 (ስድስት ሚሊየን) ብር
-ንጉስ አያሌው ጌታሁን በተባለ ግለሰብ 2.5 ሚሊየን እና እስጢፋኖስ እምሩ ዘለቀ በተባለ ግለሰብ 2.5 ሚሊየን እና 1 ሚሊየን በድምሩ 3.5 ሚሊየን ብር የተላለፈበት የባንክ ደረሰኝ ከስር በማስረጃነት ተያይዟል::
3.አቶ ይርጋ ወዳጆ ---- የቆቦ ከተማ አስተዳደር አገልግሎት ፅ/ቤት ሃላፊ 6200000 (ስድስት ሚሊየን ሁለት መቶ ሽ) ብር
-ሙሉ ታከለ ገ/ስላሴ በተባለች ግለሰብ 5.3 ሚሊየን ብር እና መቅደስ መለሰ ይመር በተባች ግለሰብ 9 መቶ ሽ ብር የተላለፈበት የባንክ ደረሰኞች ከስር በማስረጃነት ተያይዘዋል::
4.ዶ/ር አዲሱ ወዳጆ ---- የቆቦ ከተማ አስተዳደር መሬት አስተዳደር ፅ/ቤት ሃላፊ 1000000 (አንድ ሚሊየን) ብር
-መሳይነሽ ደጀን ተገኘ በተባለች ግለሰብ 1 ሚሊየን ብር የተላለፈበት የባንክ ደረሰኝ ከስር በማስረጃነት ተያይዟል::
5.አቶ አበበ ይመር ---- የቆቦ ከተማ አስተዳደር ብልፅግና ፅ/ቤት ሃላፊ 200000 (ሁለት መቶ ሽ) ብር
-ሁለት መቶ ሽ ብር በግል አካውንቱ በስሙ የተላለፈበት የባንክ ደረሰኝ ከስር በማስረጃነት ተያይዟል::
6.አቶ ሙለታ መሃመድ ---- የቆቦ ከተማ አስተዳደር መሰረተ ልማት ጽ/ቤት የመሬት ልማት ባንክ ቡድን መሪ 150000 (አንድ መቶ ሃምሳ ሽ) ብር
-አንድ መቶ ሃምሳ ሽ ብር በግል አካውንቱ በስሙ የተላለፈበት የባንክ ደረሰኝ ከስር በማስረጃነት ተያይዟል::
7.አቶ ሃይለማርያም አትክልት ---- የቆቦ ከተማ አስተዳደር አገልግሎት ፅ/ቤት ም/ሃላፊ 100000 (አንድ መቶ ሽ) ብር
-ደሳለ ፈንታው መንገሻ በተባለ ግለሰብ መቶ ሽ ብር የተላለፈበት የባንክ ደረሰኝ ከስር በማስረጃነት ተያይዟል::
8.ቦታውን ያሻሻጠው ደላላ ወይም ግለሰብ 5350000 (አምስት ሚሊየን ሶስት መቶ ሃምሳ ሽ) ብር
በአጠቃላይ ለፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና ካድሬዎች 14650000 (አስራ አራት ሚሊየን ስድስት መቶ ሃምሳ ሽ) ብር የተሰጠ ሲሆን 5350000 (አምስት ሚሊየን ሶስት መቶ ሃምሳ ሽ) ብር የህዝብን ሃብት ደላላ ሆኖ ላሻሻጠው ግለሰብ የተሰጠ ገንዘብ ነው::
በመጨረሻም የአማራ ህዝብ ሆይ ጊዜ የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል ነውና ብሂሉ ግፈኞች ተመቸን ብለው በጉልበት ሃብትህን ተቀራምተው ታንክና መድፍ ጄትና ድሮን ታጥቀውበት ብሎም ለአራዊት ሰራዊታቸው ደመወዝ እየከፈሉበት መልሰው አንተው ላይ ዘር ማጥፋት እየፈፀሙበት እንደሆነ አለም ያወቀው ሐቅ ነውና በትግልህ ነፃነትህን በነፃነትህ ፍትህና ርትዕን ትጎናፀፍ ዘንድ ዛሬም መልክታችንን እናስተላልፋለን!
በመጨረሻም ግፈኞች መሬቱን ተሸክመውት የትም አይሄዱምና "የህዝብ ሃብት ጊዜውን ጠብቆ የህዝብ ነው!" የሚለው መመሪያችን እንደተጠበቀ መሆኑን እየገለፅን ህዝባችን ከግፈኞችና ይሄ ጊዜ የማያልፍና የማይነጋ ከመሰላቸው የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ሰዎች ህገወጥ መሬት ባለመግዛት ራሳችሁን ከክስረት ብሎም ከጥፋትና ተጠያቂነት እንድትታደጉ ስንል ለማሳሰብ እንወዳለን!
ማስታወሻ፦ በሌሎች የቤተ-አማራ አካባቢዎችም ላይ ያሉ የመሬት ወረራና ዘረፋዎች በጥብቅ ክትትላችን ማዕቀፍ ውስጥ ያሉ ሲሆን ማስረጃዎች እንደደረሱን ለህዝብ ይፋ የምናደርግ ይሆናል!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 14/2018 ዓ.ም
💔2
አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ የ24ስዓት የተጋድሎ ውሎ
የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር በተለያዩ ግንባሮች በዛሬው ዕለት ባደረገው ተጋድሎ 27 ክላሽ ማርኳል።
ከአምበር ከተማ በመነሳት ወደ ጃማ ከተማ በማቅናት ላይ በነበረ የጠላት ኃይል ላይ የ206ኛ ኮር 34ኛ ክ/ጦር ቃኝና መሐንዲስና ደጃች ተድላ ጓሉ ሻለቃ በፈፀሙት የማጥቃት ውጊያ ጠላትን ከምድር ደባልቀው 27 ክላሽ ፣በርካታ ካዘና፣የደረት ትጥቅና ልዩ ልዩ ወታደራዊ ቁሳቁስ ማርከዋል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት እስከ ቀትር 6:00 ስዓት በወሰደው ጠንካራ ውጊያ ጠላትን ያጋደሙት የ206ኛ ኮር አሃዶች 45 በላይ ጠላት የደመሰሱ ሲሆን ከ22 በላይ የጠላት ኃይል ከባድ ቁስለኛ ሁነዋል።
የአረመኔው ሰራዊት፣አድማ ብተና እና ሚኒሻ በታጨደበት ውጊያ ጠላትን ቅስም በመስበር አስደናቂ ጀብድ የፈፀመው 34ኛ ክ/ጦር ተደጋጋሚ ድል ያስመዘገበ ጠንካራ ክ/ጦር ሲሆን በዚህ ስዓት 15 የጠላት ከባድ ቁስለኞች በጫካ ወድቀው እንደሚገኙ ታውቋል።
በተያያዘ ውጊያ 206ኛ ኮር የ14 ኛ ክ/ጦር ቃኝና መሐንዲስ ከሻለቆች ጋር በመቀናጀት ከደብረ ኤልያስ ተነስቶ ወደ ማርዘነብ ከተማ ሲንቀሳቀስ በፈፀሙት ፈጣን ማጥቃት ጠላትላይ ከፍተኛ ኪሳራ በማድረስ እንዲመለስ ማድረግ ተችሏል።
አዲስ ትውልድ፣አዲስአስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር በተለያዩ ግንባሮች በዛሬው ዕለት ባደረገው ተጋድሎ 27 ክላሽ ማርኳል።
ከአምበር ከተማ በመነሳት ወደ ጃማ ከተማ በማቅናት ላይ በነበረ የጠላት ኃይል ላይ የ206ኛ ኮር 34ኛ ክ/ጦር ቃኝና መሐንዲስና ደጃች ተድላ ጓሉ ሻለቃ በፈፀሙት የማጥቃት ውጊያ ጠላትን ከምድር ደባልቀው 27 ክላሽ ፣በርካታ ካዘና፣የደረት ትጥቅና ልዩ ልዩ ወታደራዊ ቁሳቁስ ማርከዋል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት እስከ ቀትር 6:00 ስዓት በወሰደው ጠንካራ ውጊያ ጠላትን ያጋደሙት የ206ኛ ኮር አሃዶች 45 በላይ ጠላት የደመሰሱ ሲሆን ከ22 በላይ የጠላት ኃይል ከባድ ቁስለኛ ሁነዋል።
የአረመኔው ሰራዊት፣አድማ ብተና እና ሚኒሻ በታጨደበት ውጊያ ጠላትን ቅስም በመስበር አስደናቂ ጀብድ የፈፀመው 34ኛ ክ/ጦር ተደጋጋሚ ድል ያስመዘገበ ጠንካራ ክ/ጦር ሲሆን በዚህ ስዓት 15 የጠላት ከባድ ቁስለኞች በጫካ ወድቀው እንደሚገኙ ታውቋል።
በተያያዘ ውጊያ 206ኛ ኮር የ14 ኛ ክ/ጦር ቃኝና መሐንዲስ ከሻለቆች ጋር በመቀናጀት ከደብረ ኤልያስ ተነስቶ ወደ ማርዘነብ ከተማ ሲንቀሳቀስ በፈፀሙት ፈጣን ማጥቃት ጠላትላይ ከፍተኛ ኪሳራ በማድረስ እንዲመለስ ማድረግ ተችሏል።
አዲስ ትውልድ፣አዲስአስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
🙏2
YANGO PRO ETHIOPIA
መኪናዎን ለYango አጋሮች በማከራየት በወር እስከ 60000 ብር ያግኙ:: ከእርሶ የሚጠበቀው መኪናዎን ለኛ ማከራየት ነው እርሶም በየወሩ ቋሚ መግኘት ይጀምራሉ:: የገቢ አይነት ፡ 1. ለነዳጅ መኪና እስከ 50000 ብር 2. ኤሌክትሪክ መኪና እስከ 60000 ብር መስፈርቶቹም ፡ 1. መኪናዎ Code 3 ወይም Code 1 ከሆነ እና 2. ሙሉ ኢንሹራንስ ሊኖረው ይገባል ከላይ የተዘረዘረውን…
የሁለት ወረዳ አመራሮች ላይ ጥቃት ተፈፀመ! በጥቃቱ አጃቢዎቻቸው ሲገደሉ አመራሮች ክፉኛ ቆስለዋል::
በትናንት በስቲያው የገነቴ ከተማ አቅራቢያ የደፈጣ ጥቃት የብልጽግና ቁልፍ አመራሮች መመታታቸው ዛሬ ታህሳስ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጤና ተቋም ከተገኘ ምንጭ ማረጋገጥ ተችሏል::
ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር ወደ ወግዲ እና መካነሰላም አቅጣጫ ሲጓዙ በነበሩ የወረዳ አመራሮች ላይ ከትናንት በስቲያ ማለትም ታህሳስ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ጥቃት መፈፀሙን ተከትሎ በርካታ ጠላት ተመቷል:: የቦረና ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ገበያው በቀለ ጭንቅላቱ ላይ ክፉኛ መቁሰሉ የታወቀ ሲሆን የቦረና ወረዳ ሰላም እና ፀጥታ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ አለምነው ስዩም ጭምር ወገቡ ላይ ከባድ ጉዳት እንዳስተናገደ ተረጋግጧል:: የወረዳው ብልጽግና ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ አብዱሮህማን ደረሰ ደግሞ የግለሰብ ቤት ውስጥ ገብቶ ተደብቆ ሊተርፍ ችሏል::
ከዚህ በተጨማሪ የወግድ ወረዳ የብልጽግና ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙሀመድ ግዛውም መቁሰሉ ታውቋል ሲል የክፍለ ጦሩ ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ ይመር ሁሴን ለምኒልክ ዕዝ በላከው ሪፓርት ገልጿል:: በኮሎኔል ጠጁ ሙላቴ የሚመራው የሰሜን ምስራቅ ዕዝ 801ኛ ኮር 45ተኛ ክፍለ ጦር እና አድማ ብተና ከሰላም አስከባሪዎች ጋር በመሆን የእጀባ ስራ እሰራለሁ ብሎ ዙሪያውን ቢያንዣብብም እንኳን የወረዳ አመራሮችን ሊያተርፍ ራሱ የጥይት እራት ሆኗል::
የሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር 1ኛ (ሸዋንግዛው ካሣ) ሻለቃ ፋኖዎች በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ 33 የጠላት ኃይል ያቆሰሉ ሲሆን 13 ጠላት ደምስሰዋል:: በሰሞኑ ውጊያ ተተኳሽ እና የነፍስ ወከፍ መሳሪያ ወደ ፋኖ ገቢ ሆኗል::
የሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር አዛዥ አርበኛ አለልኝ ተሰማ የወረዳ አመራር መምታት ኮሎኔል ከመደምሰስ ጋር እኩል ነው ምክንያቱም ዋና አስገዳዮቻችን የወረዳ አመራሮች ናቸው ያለ ሲሆን በአመራሮች ላይ የምንወስደው እርምጃ ወደፊትም የሚቀጥል ይሆናል ብሏል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 15 ቀን 2018 ዓ.ም
በትናንት በስቲያው የገነቴ ከተማ አቅራቢያ የደፈጣ ጥቃት የብልጽግና ቁልፍ አመራሮች መመታታቸው ዛሬ ታህሳስ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጤና ተቋም ከተገኘ ምንጭ ማረጋገጥ ተችሏል::
ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር ወደ ወግዲ እና መካነሰላም አቅጣጫ ሲጓዙ በነበሩ የወረዳ አመራሮች ላይ ከትናንት በስቲያ ማለትም ታህሳስ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ጥቃት መፈፀሙን ተከትሎ በርካታ ጠላት ተመቷል:: የቦረና ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ገበያው በቀለ ጭንቅላቱ ላይ ክፉኛ መቁሰሉ የታወቀ ሲሆን የቦረና ወረዳ ሰላም እና ፀጥታ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ አለምነው ስዩም ጭምር ወገቡ ላይ ከባድ ጉዳት እንዳስተናገደ ተረጋግጧል:: የወረዳው ብልጽግና ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ አብዱሮህማን ደረሰ ደግሞ የግለሰብ ቤት ውስጥ ገብቶ ተደብቆ ሊተርፍ ችሏል::
ከዚህ በተጨማሪ የወግድ ወረዳ የብልጽግና ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙሀመድ ግዛውም መቁሰሉ ታውቋል ሲል የክፍለ ጦሩ ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ ይመር ሁሴን ለምኒልክ ዕዝ በላከው ሪፓርት ገልጿል:: በኮሎኔል ጠጁ ሙላቴ የሚመራው የሰሜን ምስራቅ ዕዝ 801ኛ ኮር 45ተኛ ክፍለ ጦር እና አድማ ብተና ከሰላም አስከባሪዎች ጋር በመሆን የእጀባ ስራ እሰራለሁ ብሎ ዙሪያውን ቢያንዣብብም እንኳን የወረዳ አመራሮችን ሊያተርፍ ራሱ የጥይት እራት ሆኗል::
የሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር 1ኛ (ሸዋንግዛው ካሣ) ሻለቃ ፋኖዎች በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ 33 የጠላት ኃይል ያቆሰሉ ሲሆን 13 ጠላት ደምስሰዋል:: በሰሞኑ ውጊያ ተተኳሽ እና የነፍስ ወከፍ መሳሪያ ወደ ፋኖ ገቢ ሆኗል::
የሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር አዛዥ አርበኛ አለልኝ ተሰማ የወረዳ አመራር መምታት ኮሎኔል ከመደምሰስ ጋር እኩል ነው ምክንያቱም ዋና አስገዳዮቻችን የወረዳ አመራሮች ናቸው ያለ ሲሆን በአመራሮች ላይ የምንወስደው እርምጃ ወደፊትም የሚቀጥል ይሆናል ብሏል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 15 ቀን 2018 ዓ.ም
🙏1