አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ የ24 ስዓት ዘገባ
_፩
ስብሰባው በሞርተር ጥቃት ተበተነ።
በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 44ኛ ክፍለ ጦር ቲሊሊ ከተማ ላይ በተፈፀመው የሞርተር ድብደባ ሎሌው አረጋ ከበደና ግብረ አበሮቹ የጀመሩትን ስብሰባ አቋርጠው ለጥቂት በመትረፍ ወደ እንጅባራ ፈርጥጠዋል።
የብልፅግናው ሎሌ በዙፋን አስጠባቂ ሰራዊቱ ታጅቦ፤ በዙ23 እና በአረመኔ ሰራዊቱ ተከቦ፤ ቲሊሊ ከተማ ላይ ህዝባዊ የዲስኩር ስብሰባ ሊያደርግ በተቀመጠበት ጥቂት ደቂቃ ልዩነት ከወደ ፋኖ በተወሰደ የሞርተር ጥቃት አዳራሹ ላይ ሁከት በተፈጠረበት ቅፅበት በየት እንደ ወጣ ሳይታወቅ ስብሰባዉን በትኖት ፈርጦጥ እንጅባራ ከተማ እንዲገባ ተገዷል።
አረመነው ቡድን ባለፉት ቀናት በፉነተሰላምና ቡሬ ላይ የተፋውን ቅርሻት ዛሬም ቲሊሊ ለመድገም ቢያስብም አይደፈሬዎቹ 105ኛ ኮር 44ኛ ክፍለ ጦር ነበልባሎች አስተንፍሰውታል።
አረጋ ከበደና ግብረ አበሮቹ የጀመሩትን ስብሰባ በትነው ከቲሊሊ አዳራሽ በመውጣት በፓትሮል ተሳፋረው ፈጣም ወንዝ እንደተሻገሩ በተፈፀመው ተከታታይ ጥቃት አስፓልት ጫፍ በወደቀው የሞርታር ቅንቡላ ለትቂት ማምለጥ ችለዋል።
በአንድ አፍ ፋኖን አጥፍተነዋል፣በትነነዋል፤ በሌላ አፍ ደግሞ በጫካ ያሉ ወንድሞቻችንን "ኑ" በሏቸው እያለ ሲያለዝን የከረመው አረጋና ተላላኪ ሎሌዎቹ፤ ያሰማሩት ጡት ቆራጭ ቡድን ጫካ ውስጥ የቀበሮ ጉድጓድ ቆፍሮ እንዳይወጣ ሁኖ ባለበት በዚህ ሰሃት 44ኛ ክፍለ ጦር ቲሊሊ ከተማን ከቦ ሲያስጨንቀው፣ በሞርታር ሲደበድበው፣ ፋኖ ግዙፍ ሀይል መሆኑን ተረድቶ፤ ተጨንቆና ተጠቦ በዙ_23፣ በብረት ለበስ ፔምፔ ታጅቦ ለማድረግ ያሰበውን ስብሰባ ማካሄድ ሳይችል ለጥቂት ህይወቱን አትርፎ ፈርጥጧል።
የተሰበሰበው ካድሬም ከገቡበት አዳራሽ እኔ ልውጣ እኔ፤ ነፍስ ውጭ ነፍስ ግቢ ሩጫ በማድረግ ወደ የመጡበት ያሰቡትን ሳያሳኩ በጭንቀት ተውጠው አምልጠዋል።
የነበረውን ሁነትም በግድ በጉልበት የተሰበሰበው ህዝብ በትዝብት ሲከታተል ቆይቶ መሳቂ መሳለቂያ አድርጓቸዋል።
__፪
በሸበል በረንታ ወረዳ የሚገኘው የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት እየፈራረሰ ነው።
1ኛ.ዳኔል ዋለ
2ኛ.ጌትነት ፀጋው
3ኛ.ስጦታው መሌ የተባሉ የአገዛዙ ሻንበል አመራሮች ሲሆኑ በሸበል በረንታ ወረዳ የዕድውኃ ከተማ ከሚገኘው 6ኛ ዕዝ 601 ኮር 52ኛ ክፍለ ጦር 5ኛ እሬጅመንት የአገዛዙን ሰራዊት በመክዳት ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም 1ኮርያ ክላሽ ከ150 ጥይት ከወገብ ትጥቅ ጋር ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር 5ኛ ሬጅመንት ተቀላቅለዋ
አዲስ ትውልድ፣አዲስአስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
@አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
_፩
ስብሰባው በሞርተር ጥቃት ተበተነ።
በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 44ኛ ክፍለ ጦር ቲሊሊ ከተማ ላይ በተፈፀመው የሞርተር ድብደባ ሎሌው አረጋ ከበደና ግብረ አበሮቹ የጀመሩትን ስብሰባ አቋርጠው ለጥቂት በመትረፍ ወደ እንጅባራ ፈርጥጠዋል።
የብልፅግናው ሎሌ በዙፋን አስጠባቂ ሰራዊቱ ታጅቦ፤ በዙ23 እና በአረመኔ ሰራዊቱ ተከቦ፤ ቲሊሊ ከተማ ላይ ህዝባዊ የዲስኩር ስብሰባ ሊያደርግ በተቀመጠበት ጥቂት ደቂቃ ልዩነት ከወደ ፋኖ በተወሰደ የሞርተር ጥቃት አዳራሹ ላይ ሁከት በተፈጠረበት ቅፅበት በየት እንደ ወጣ ሳይታወቅ ስብሰባዉን በትኖት ፈርጦጥ እንጅባራ ከተማ እንዲገባ ተገዷል።
አረመነው ቡድን ባለፉት ቀናት በፉነተሰላምና ቡሬ ላይ የተፋውን ቅርሻት ዛሬም ቲሊሊ ለመድገም ቢያስብም አይደፈሬዎቹ 105ኛ ኮር 44ኛ ክፍለ ጦር ነበልባሎች አስተንፍሰውታል።
አረጋ ከበደና ግብረ አበሮቹ የጀመሩትን ስብሰባ በትነው ከቲሊሊ አዳራሽ በመውጣት በፓትሮል ተሳፋረው ፈጣም ወንዝ እንደተሻገሩ በተፈፀመው ተከታታይ ጥቃት አስፓልት ጫፍ በወደቀው የሞርታር ቅንቡላ ለትቂት ማምለጥ ችለዋል።
በአንድ አፍ ፋኖን አጥፍተነዋል፣በትነነዋል፤ በሌላ አፍ ደግሞ በጫካ ያሉ ወንድሞቻችንን "ኑ" በሏቸው እያለ ሲያለዝን የከረመው አረጋና ተላላኪ ሎሌዎቹ፤ ያሰማሩት ጡት ቆራጭ ቡድን ጫካ ውስጥ የቀበሮ ጉድጓድ ቆፍሮ እንዳይወጣ ሁኖ ባለበት በዚህ ሰሃት 44ኛ ክፍለ ጦር ቲሊሊ ከተማን ከቦ ሲያስጨንቀው፣ በሞርታር ሲደበድበው፣ ፋኖ ግዙፍ ሀይል መሆኑን ተረድቶ፤ ተጨንቆና ተጠቦ በዙ_23፣ በብረት ለበስ ፔምፔ ታጅቦ ለማድረግ ያሰበውን ስብሰባ ማካሄድ ሳይችል ለጥቂት ህይወቱን አትርፎ ፈርጥጧል።
የተሰበሰበው ካድሬም ከገቡበት አዳራሽ እኔ ልውጣ እኔ፤ ነፍስ ውጭ ነፍስ ግቢ ሩጫ በማድረግ ወደ የመጡበት ያሰቡትን ሳያሳኩ በጭንቀት ተውጠው አምልጠዋል።
የነበረውን ሁነትም በግድ በጉልበት የተሰበሰበው ህዝብ በትዝብት ሲከታተል ቆይቶ መሳቂ መሳለቂያ አድርጓቸዋል።
__፪
በሸበል በረንታ ወረዳ የሚገኘው የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት እየፈራረሰ ነው።
1ኛ.ዳኔል ዋለ
2ኛ.ጌትነት ፀጋው
3ኛ.ስጦታው መሌ የተባሉ የአገዛዙ ሻንበል አመራሮች ሲሆኑ በሸበል በረንታ ወረዳ የዕድውኃ ከተማ ከሚገኘው 6ኛ ዕዝ 601 ኮር 52ኛ ክፍለ ጦር 5ኛ እሬጅመንት የአገዛዙን ሰራዊት በመክዳት ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም 1ኮርያ ክላሽ ከ150 ጥይት ከወገብ ትጥቅ ጋር ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር 5ኛ ሬጅመንት ተቀላቅለዋ
አዲስ ትውልድ፣አዲስአስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
@አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
❤2🙏1
ካላኮርማ ክፍለ ጦር 5ኛ ሻለቃ ቃኝ ራያ ቆቦ ሮቢት ከተማ በመግባት የደፈጣ ጥቃት ፈፅመው ድል አስመዘገቡ::
ምስራቅ አማራ ኮር 2 ካላኮርማ ክፍለ ጦር 5ኛ ሻለቃ ቃኞች ራያ ቆቦ ወረዳ ሮቢት ከተማ ቀን 10:00 አካባቢ በመግባት ወደ ቆቦ ከተማ መውጫ ወይለት ድልድይ ላይ ኬላ ወጥረው ከነበሩ ዙፋን ጠባቂዎች ላይ የደፈጣ ጥቃት በመፈፀም እስከ አስር የሚደርሱትን ሙትና ቁስለኛ አድርገው ድል አስመዝግበዋል::
በተጨማሪም ራያ ቆቦ አቧሬ አካባቢ ይንቀሳቀሱ የነበሩ ስድስት ዙፋን ጠባቂ ሰራዊቶች ላይ አካባቢው ላይ የነበሩ ፋኖዎች በፈፀሙባቸው የደፈጣ ጥቃት ወደማይቀረው ተሸኝተዋል::
በዚህም በሁሉም የቤተ-አማራ አካባቢዎች የተጠናከረ የደፈጣ ጥቃት በመፈፀም ጠላትን ረፍት የመንሳት የማዋከብና አማራጭ አጥቶ እንዲኮበልል የማድረጉ ተጋድሎ ተጠናክሮ ቀጥሏል!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም
ምስራቅ አማራ ኮር 2 ካላኮርማ ክፍለ ጦር 5ኛ ሻለቃ ቃኞች ራያ ቆቦ ወረዳ ሮቢት ከተማ ቀን 10:00 አካባቢ በመግባት ወደ ቆቦ ከተማ መውጫ ወይለት ድልድይ ላይ ኬላ ወጥረው ከነበሩ ዙፋን ጠባቂዎች ላይ የደፈጣ ጥቃት በመፈፀም እስከ አስር የሚደርሱትን ሙትና ቁስለኛ አድርገው ድል አስመዝግበዋል::
በተጨማሪም ራያ ቆቦ አቧሬ አካባቢ ይንቀሳቀሱ የነበሩ ስድስት ዙፋን ጠባቂ ሰራዊቶች ላይ አካባቢው ላይ የነበሩ ፋኖዎች በፈፀሙባቸው የደፈጣ ጥቃት ወደማይቀረው ተሸኝተዋል::
በዚህም በሁሉም የቤተ-አማራ አካባቢዎች የተጠናከረ የደፈጣ ጥቃት በመፈፀም ጠላትን ረፍት የመንሳት የማዋከብና አማራጭ አጥቶ እንዲኮበልል የማድረጉ ተጋድሎ ተጠናክሮ ቀጥሏል!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም
❤3🙏1
ምስራቅ አማራ ኮር 2 ታጠቅ ክፍለ ጦር መርሳ ግንባር ታህሳስ 8/2018 ዓ.ም የማረኩት አንድ ብሬን እና 23 ክላሽ ከበርካታ ተተኳሽ እና ሌሎች ወታደራዊ ቁሳቁሶች ጋር በምስል ማስረጃ!
👍2🙏1
ፅናት ክፍለ ጦር የጠላት ዙ23 የወደመበትና ተኳሾቹ ሙሉ ለሙሉ በተደመሰሱበት ተጋድሎ ድል ተጎናፀፉ::
በድል ታጅቦ ተጠናክሮ በቀጠለው የደጋው መብረቅ ኮር ተጋድሎ ፅናት ክፍለ ጦር ዙ23ቱን በዲሽቃ በማውደምና እውክታ እንዲገጥመው ብሎም ከውጊያ ሜዳ እንዲወጣ በማድረግ በተጨማሪም ተኳሾቹን ሙሉ ለሙሉ በመደምሰስ እንዲሁም በርካታ እግረኛ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ታላቅ ድል አስመዝግበዋል::
ታህሳስ 10/2018 ዓ/ም ከዚሃ መልስ እስከ ግሸን፤ከደላንታን ወረዳ እስከ ተሪ ጥላት አድማሱን አስፍቶ ከፅናት ክፍለ ጦር አናብስቶች ጋር ግጥሚያ አድርጎ የዋለ ሲሆን፤ የአማራ ህዝብ የቁርጥ ቀን ልጆች የሆኑት ፋኖዎች የፋሽስቱን ዙ23 በድሽቃ በመምታት እውክታ እንዲገጥመው ያደረጉት ሲሆን ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ የፋሽስቱ ሰራዊቶች ሙትና ቁስለኛ ሆነዋል::
ከፅናት ክፍለ ጦር ያልጠበቀው ድብደባ የደረሰበት የጥቁሩ ፋሽስት ሰራዊቶች እግሬ አውጭኝ በማለት በሶስት አቅጣጫ ፈርጥጦ ወደመጣበት የተመለሰ ሲሆን በተጋድሎው ተተኳሽና የተለያዩ ሬሽኖች ሲማረክ፤ ሬሽኖቹን የተመረዙ ሊሆኑ ስለሚችሉ በማለት ወዳውኑ ጥቅም ላይ እዳይውል ተደርጓል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
የደጋው መብረቅ ኮር ህ/ግ ክፍል
ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም
በድል ታጅቦ ተጠናክሮ በቀጠለው የደጋው መብረቅ ኮር ተጋድሎ ፅናት ክፍለ ጦር ዙ23ቱን በዲሽቃ በማውደምና እውክታ እንዲገጥመው ብሎም ከውጊያ ሜዳ እንዲወጣ በማድረግ በተጨማሪም ተኳሾቹን ሙሉ ለሙሉ በመደምሰስ እንዲሁም በርካታ እግረኛ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ታላቅ ድል አስመዝግበዋል::
ታህሳስ 10/2018 ዓ/ም ከዚሃ መልስ እስከ ግሸን፤ከደላንታን ወረዳ እስከ ተሪ ጥላት አድማሱን አስፍቶ ከፅናት ክፍለ ጦር አናብስቶች ጋር ግጥሚያ አድርጎ የዋለ ሲሆን፤ የአማራ ህዝብ የቁርጥ ቀን ልጆች የሆኑት ፋኖዎች የፋሽስቱን ዙ23 በድሽቃ በመምታት እውክታ እንዲገጥመው ያደረጉት ሲሆን ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ የፋሽስቱ ሰራዊቶች ሙትና ቁስለኛ ሆነዋል::
ከፅናት ክፍለ ጦር ያልጠበቀው ድብደባ የደረሰበት የጥቁሩ ፋሽስት ሰራዊቶች እግሬ አውጭኝ በማለት በሶስት አቅጣጫ ፈርጥጦ ወደመጣበት የተመለሰ ሲሆን በተጋድሎው ተተኳሽና የተለያዩ ሬሽኖች ሲማረክ፤ ሬሽኖቹን የተመረዙ ሊሆኑ ስለሚችሉ በማለት ወዳውኑ ጥቅም ላይ እዳይውል ተደርጓል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
የደጋው መብረቅ ኮር ህ/ግ ክፍል
ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም
❤1🙏1
🔸ታህሳስ 11/2018 ዓ.ም በምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ ቶርካ ቀበሌ አርበኞች ክፍለ ጦር ደፋጩ ሞላ አጃዉ ብርጌድ እና ዘርዓይ ክፍለ ጦር ሐይሌ ማሞ ብርጌድ በደፈጣ በጠላት ላይ በወሰዱት እርምጃ ከ10 በላይ ሲደመሰስ 3 ቆስሏል።
🔸በቀን 10/4/2018 ዓ.ም ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ ሟት ፋትያ የሚባል ቦታ በጠላት በተወሰደ እርምጃ ከ3 በላይ ሙቷል።
🔸እንፍራንዝ አካባቢ ፈረንጅ ውኃ የተባለ ቦታ የደፈጣ ጥቃት በመሰንዘር ሰብዓዊ ኪሳራ በጠላት ላይ የደረሰ ሲሆን በዳ/ቴዎድሮስ 5ኛ ኮር ጥቁር አንበሳ ክ/ጦር ንስር ብርጌድ የተሰነዘረ ጥቃት ነው።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!
አፋብኃ በላይ ዘለቀ ዕዝ
🔸በቀን 10/4/2018 ዓ.ም ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ ሟት ፋትያ የሚባል ቦታ በጠላት በተወሰደ እርምጃ ከ3 በላይ ሙቷል።
🔸እንፍራንዝ አካባቢ ፈረንጅ ውኃ የተባለ ቦታ የደፈጣ ጥቃት በመሰንዘር ሰብዓዊ ኪሳራ በጠላት ላይ የደረሰ ሲሆን በዳ/ቴዎድሮስ 5ኛ ኮር ጥቁር አንበሳ ክ/ጦር ንስር ብርጌድ የተሰነዘረ ጥቃት ነው።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!
አፋብኃ በላይ ዘለቀ ዕዝ
👍3
ሰባት የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ወታደሮች ሐውጃኖ ክፍለ ጦርን ተቀላቀሉ!
የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት 83ኛ ክፍለ ጦር አራት አባላትና ሶስት የሪፐብሊካን ጋርድ አባላት በአጠቃላይ ሰባት ሰራዊት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ምስራቅ አማራ ኮር 1 ሐውጃኖ ክፍለ ጦርን የተቀላቀሉ ሲሆን አመራሮችም አቀባበል አድርገውላቸዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 11/2018 ዓ.ም
የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት 83ኛ ክፍለ ጦር አራት አባላትና ሶስት የሪፐብሊካን ጋርድ አባላት በአጠቃላይ ሰባት ሰራዊት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ምስራቅ አማራ ኮር 1 ሐውጃኖ ክፍለ ጦርን የተቀላቀሉ ሲሆን አመራሮችም አቀባበል አድርገውላቸዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 11/2018 ዓ.ም
ሰበር የድል ዜና
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።፡።።።።።።።
በዛሬው ዕለት ማለትም ታህሳስ 11/2018 ዓ/ም የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ የ102ኛ ኮር 22ኛ ክ/ጦር አካል የሆኑት መንትዮቹ 3ኛ እና 5ኛ ሻለቃ ከመራዊ ከተማ በመንቀሳቀስ ቁርጥ ባህር ቀጠና ላይ ሰፍሮ የነበረውን የስርዓቱ ዙፋን ጠባቂ አድማ ብተና እና ሚሊሻ ላይ ታላቅ ድል ተቀዳጀ።
የራሱን ህዝብ በመዝረፍና በማዋከብ የሚታወቀው ራሱን የክልሉ አድማ ብተና እና ሚሊሻ ብሎ የሚጠራው ኃይል በነበልባሎቹ ማምሻውን ሲገረፍ አምሽቶ ሙትና ቁስለኛው እያዝረከረከ ወደ መርዓዊ ቀጠና ፈርጥጧል።
በዚህ ታላቅ አውደ ውጊያ ላይ በጠላት በኩል ከባድ ኪሳራ የተስተናገደ ሲሆን ወደ ላይኛው ከተሸኙት የተረፉ በተጨባጭ የአድማ ብተና ከባድ ቁስለኛ ከ21 በላይ በመራዊ ሆስፒታል እንደሚገኙ ለማረጋገጥ ችለናል!!!
በዚህም ታላቅ ኪሳራ ያጋጠመው ወራሪው ኃይል የፋኖን ክንድ መቋቋም ሲያቅተው እና የራሱን ቁስለኞች መንገድ ለመንገድ በግፍ እየረሸነ መፈርጠጡን ለማረጋገጥ ችለናል!!!
መረጃው የአፋብኃ ምዕ/አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 102ኛ ኮር 22ኛ ክ/ጦር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ ቴዎድሮስ የደሜ ነው
በሌላ በኩል
በቆንጆዎቹ ሲለበለብ የዋለው ብልፅግና ምሽት 4:00 ሰዓት አጉት ዙሪያ ድሮን ጥሏል።
አምበስጋማ እና ፈንድቃ ድልድልይ አገዛዙ ድሮን አከታትሎ ቢጥልም በሰው ላይ ግን ምንም ጉዳት አልደረሰም።
የአገዛዙ ወንበር አስጠባቂዎች ደደና እና መንታ ደብር ተራራ የኮንክሪት ምሽግ ቢሰራም ባለበት በቆንጆዎች ክንድ አፈር ሆኗል። በዚህ የተበሳጨው የብልፅግናው አገዛዝ ድሮን በተከታታይ ጥሏል።
@አሻራ ሚዲያ
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።፡።።።።።።።
በዛሬው ዕለት ማለትም ታህሳስ 11/2018 ዓ/ም የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ የ102ኛ ኮር 22ኛ ክ/ጦር አካል የሆኑት መንትዮቹ 3ኛ እና 5ኛ ሻለቃ ከመራዊ ከተማ በመንቀሳቀስ ቁርጥ ባህር ቀጠና ላይ ሰፍሮ የነበረውን የስርዓቱ ዙፋን ጠባቂ አድማ ብተና እና ሚሊሻ ላይ ታላቅ ድል ተቀዳጀ።
የራሱን ህዝብ በመዝረፍና በማዋከብ የሚታወቀው ራሱን የክልሉ አድማ ብተና እና ሚሊሻ ብሎ የሚጠራው ኃይል በነበልባሎቹ ማምሻውን ሲገረፍ አምሽቶ ሙትና ቁስለኛው እያዝረከረከ ወደ መርዓዊ ቀጠና ፈርጥጧል።
በዚህ ታላቅ አውደ ውጊያ ላይ በጠላት በኩል ከባድ ኪሳራ የተስተናገደ ሲሆን ወደ ላይኛው ከተሸኙት የተረፉ በተጨባጭ የአድማ ብተና ከባድ ቁስለኛ ከ21 በላይ በመራዊ ሆስፒታል እንደሚገኙ ለማረጋገጥ ችለናል!!!
በዚህም ታላቅ ኪሳራ ያጋጠመው ወራሪው ኃይል የፋኖን ክንድ መቋቋም ሲያቅተው እና የራሱን ቁስለኞች መንገድ ለመንገድ በግፍ እየረሸነ መፈርጠጡን ለማረጋገጥ ችለናል!!!
መረጃው የአፋብኃ ምዕ/አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 102ኛ ኮር 22ኛ ክ/ጦር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ ቴዎድሮስ የደሜ ነው
በሌላ በኩል
በቆንጆዎቹ ሲለበለብ የዋለው ብልፅግና ምሽት 4:00 ሰዓት አጉት ዙሪያ ድሮን ጥሏል።
አምበስጋማ እና ፈንድቃ ድልድልይ አገዛዙ ድሮን አከታትሎ ቢጥልም በሰው ላይ ግን ምንም ጉዳት አልደረሰም።
የአገዛዙ ወንበር አስጠባቂዎች ደደና እና መንታ ደብር ተራራ የኮንክሪት ምሽግ ቢሰራም ባለበት በቆንጆዎች ክንድ አፈር ሆኗል። በዚህ የተበሳጨው የብልፅግናው አገዛዝ ድሮን በተከታታይ ጥሏል።
@አሻራ ሚዲያ
❤4🙏1
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር
አሳዛኝ ዜና!!!
የአገዛዙ ሰራዊት ንፁሀንን ያነፃፀረ ጥቃት ፈፀመ!!!
ማዕከላዊ ጎንደር አለፋ ወረደ ሻሁራ ከተማና አፀደማርያም ቀጠና የሰፈረው የአገዛዙ ጥምር ሀይል ከብልፅግና አገልጋዮች ጋር በልዩ ተልእኮ በንፁሀን ላይ ያልተደረገ ያልተፈፀመ ፀያፍ ተግባር የለም። በትናንትናው እለት ታህሳስ 11/2018 የፈፀሙት ደግሞ በቀጥታ የንፁሀንን ያነፃፀረ የሞርተርና የዲሽቃ ድብደባ ወደ ጋዝጌ ቀጠና ሳባ አባት አጥር ቀበሌ ላይ በማድረግ ንፁሀንን ለሽብር፣ ለሞትና ለሀብት ውድመት ሊዳርግ ችሏል።
በዚህ የንፁሀን ላይ ጥቃት ሰለባ የሆኑ:
1. በሞርተር ምስጋናው አቤ የተባለ የ15 አመት ወጣት የተቀጠረ ከብት እረኛ የተሰዋ ሲሆን
2. አንድ የ10 አመት ታዳጊም በዲሽቃ ተመቶ ተገድሏል
3. የአርሶአደር ሙሌ አስፈሬ የመኖሪያ ቤት በሞርተር ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጭ ሆኗል
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተዉል አምሳሉ
ታህሳስ 12/2018
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር
አሳዛኝ ዜና!!!
የአገዛዙ ሰራዊት ንፁሀንን ያነፃፀረ ጥቃት ፈፀመ!!!
ማዕከላዊ ጎንደር አለፋ ወረደ ሻሁራ ከተማና አፀደማርያም ቀጠና የሰፈረው የአገዛዙ ጥምር ሀይል ከብልፅግና አገልጋዮች ጋር በልዩ ተልእኮ በንፁሀን ላይ ያልተደረገ ያልተፈፀመ ፀያፍ ተግባር የለም። በትናንትናው እለት ታህሳስ 11/2018 የፈፀሙት ደግሞ በቀጥታ የንፁሀንን ያነፃፀረ የሞርተርና የዲሽቃ ድብደባ ወደ ጋዝጌ ቀጠና ሳባ አባት አጥር ቀበሌ ላይ በማድረግ ንፁሀንን ለሽብር፣ ለሞትና ለሀብት ውድመት ሊዳርግ ችሏል።
በዚህ የንፁሀን ላይ ጥቃት ሰለባ የሆኑ:
1. በሞርተር ምስጋናው አቤ የተባለ የ15 አመት ወጣት የተቀጠረ ከብት እረኛ የተሰዋ ሲሆን
2. አንድ የ10 አመት ታዳጊም በዲሽቃ ተመቶ ተገድሏል
3. የአርሶአደር ሙሌ አስፈሬ የመኖሪያ ቤት በሞርተር ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጭ ሆኗል
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተዉል አምሳሉ
ታህሳስ 12/2018
💔2
ፍፁም የሆነ#አርበኝነት ማለት በመጀመሪያ #ራስህን ክዶ መገኘት ነው!
#በተለይ አሁን ባለንበት ወቅት እና ዘመን በየትኛውም ዓይነት #የትምህርት መስክ/departme of social science or natural science ተከታትለህ/ሽ በስተመጨረሻም ለምርቃት በቅቶ ቀጥተኛ #ሞያው በሚፈቅደው የስራ መስክ ብቻ ተሰማርቶ መስራት መቻል ዓዋቂነት እና ህዝባዊነት መሆን ዓይደለም።
#አዋቂነት ማለት ለህዝብ መኖር እንጂ በራስ ጥላ ስር ሆኖ የግል ሂወትን መኖር ወይም መምራት አይደለም።ዓዋቂነት ማለት #ለሀገር ሉዓላዊነት እና ለህዝብ ሰላም እና ደህንነት ሲሉ እንደ #ሻማ እየቀለጡ መኖር እንጂ በጥቅም ተደልሎ ካልተማረው ህብረተሰብ ቀዳሞ #ባርነትን ተቀብሎ ሆድ አደር ሆኖ መቀመጥ አይደለም!
#አማራ እየታገለ ያለውን የህልውና ትግል በተለያየ መንገድ መታገል ያለመቻል የአማራዊ ማንነት ተጠይቅ ውስጥ ሊከት ይችላል።ምክንያቱም ትግሉ እውነተኛ እና ፍታዊ እንደ መሆኑ መጠን የእውቀት ደረጃ ፣ፆታ፣ዕድሜ ወዘተ ሳይገድም ሊሳተፉበት የሚገባ የውዴታ ግዴታ ነው!!
#አረመኔው ፣ወራሪው፣ተስፋፊው፣ጨፍጫፊው ወዘተ ፋሽሽታዊ የአቢይ አህመድ ቡድን በአማራ ህዝብ ላይ እየፈፀመ ያለውን የጦር ወንጀል በመረዳት በሀገር እና በህዝቦቿ ላይ የሚደርሰውን መጠነ ሰፊ የሆነ ሁለተናዊ ጥቃት በመቀልበስ ስርነቀል የሆነ የስርዓት ለውጥ ለማምጣት ሲባል እያታገላችሁ እና እየታገላችሁ ላላችሁ አዋቂ አርበኞቻችን ከልብ እናመሰግናለን!!
አርበኛ በየነ አለማው(ኢ/ር)
አርበኛ አስቻለው በለጠ(ኢ/ር)
አርበኛ መምህር አንተነህ ድረስ
#ነፃነት በነፃ አይገኝማ
#ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን
አፋብኀ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ
#በተለይ አሁን ባለንበት ወቅት እና ዘመን በየትኛውም ዓይነት #የትምህርት መስክ/departme of social science or natural science ተከታትለህ/ሽ በስተመጨረሻም ለምርቃት በቅቶ ቀጥተኛ #ሞያው በሚፈቅደው የስራ መስክ ብቻ ተሰማርቶ መስራት መቻል ዓዋቂነት እና ህዝባዊነት መሆን ዓይደለም።
#አዋቂነት ማለት ለህዝብ መኖር እንጂ በራስ ጥላ ስር ሆኖ የግል ሂወትን መኖር ወይም መምራት አይደለም።ዓዋቂነት ማለት #ለሀገር ሉዓላዊነት እና ለህዝብ ሰላም እና ደህንነት ሲሉ እንደ #ሻማ እየቀለጡ መኖር እንጂ በጥቅም ተደልሎ ካልተማረው ህብረተሰብ ቀዳሞ #ባርነትን ተቀብሎ ሆድ አደር ሆኖ መቀመጥ አይደለም!
#አማራ እየታገለ ያለውን የህልውና ትግል በተለያየ መንገድ መታገል ያለመቻል የአማራዊ ማንነት ተጠይቅ ውስጥ ሊከት ይችላል።ምክንያቱም ትግሉ እውነተኛ እና ፍታዊ እንደ መሆኑ መጠን የእውቀት ደረጃ ፣ፆታ፣ዕድሜ ወዘተ ሳይገድም ሊሳተፉበት የሚገባ የውዴታ ግዴታ ነው!!
#አረመኔው ፣ወራሪው፣ተስፋፊው፣ጨፍጫፊው ወዘተ ፋሽሽታዊ የአቢይ አህመድ ቡድን በአማራ ህዝብ ላይ እየፈፀመ ያለውን የጦር ወንጀል በመረዳት በሀገር እና በህዝቦቿ ላይ የሚደርሰውን መጠነ ሰፊ የሆነ ሁለተናዊ ጥቃት በመቀልበስ ስርነቀል የሆነ የስርዓት ለውጥ ለማምጣት ሲባል እያታገላችሁ እና እየታገላችሁ ላላችሁ አዋቂ አርበኞቻችን ከልብ እናመሰግናለን!!
አርበኛ በየነ አለማው(ኢ/ር)
አርበኛ አስቻለው በለጠ(ኢ/ር)
አርበኛ መምህር አንተነህ ድረስ
#ነፃነት በነፃ አይገኝማ
#ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን
አፋብኀ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ
❤2🙏1