አፋብኃ ሰ/አ/ቀ በላይ ዕዝ
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር በበርካታ ግንባሮች ድል በማድረግ መካነየሱስ ከተማን ተቆጣጠረ::
በኮሩ የጉና ክፍለ ጦር እሥቴ ዴንሳ ብርጌድ
ዛሬ ታህሳስ 09/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12:00 ጀምሮ የአማራ ጠሉ ፋሽስት ብልጽግና አገዛዝ ታጣቂዎች በጥምር ከቅዳሜ ገበያ እሥከ ጥናፋ፣ ከሾለክት እሥከ ደንጎልት ቆሪጥን ይዞ በእሥቴ ዴንሳ ብርጌድ አካል በሆነችው አንዷ ሻለቃ ላይ ጥቃት ለመፈጸም ሞክረው ጀግናው ሰራዊታችን ፈጣን የወታደራዊ ዕቅድ በመንደፍ ሁለቱ ሻለቆች መሃሉን ሰንጥቀው በማጥቃት ያገኙትን ጠላት እያጨዱ የእስቴ ወረዳ መቀመጫ መካነእየሱስን መቆጣጠር ችለዋል።
በከተማውም አራዊት ሰራዊቱ በአንዷ ሻለቃ ላይ ዘመቻ ለማድረግ ሲንቀሳቀስ ሁለቱ ሻለቆች ደግሞ ጠላትን እያጨዱ መሐል መካነኢዬሡሥ ከተማ በመግባት ማቢ አቦ፣ 03፣ 01፣ ደንጎልት፣ መሐል አደባባይ እና ሌሎች የከተማዋ ክፍሎች ላይ ውጊያ በማድረግ ጠላትን ደምስሰዋል። መካነ ኢዬሡሥ ከተማንም ተቆጣጥረዋል።
ውጊያ የተደረገባቸው ቦታዎችም፦ ቅዳሜ ገበያ፣ ደስኳ፣ አጭቃን፣ ደንጎልት፣ ሾለክት፣ ማቢ አቦ፣ 03፣ 01፣ መሐል መካነኢየሱስ አደባባይ፣ አሥተዳደር፣ ጥናፋ እና ሌሎች የከተማው እና ዙሪያ ገባው መዳረሻዎች ናቸው።
በተደረገው የማጥቃት እንቅስቃሴ በእስር ላይ የነበሩ የግፍ እስረኞችን ነፃ ማውጣት ችለዋል።
በዚህ አውደ ውጊያ የተሳተፉ ተጨማሪ የጉና ክፍለ ጦር አካላትም፦ የጉና ክፍለ ጦር ሥራ አሥፈጻሚና የክፍለ ጦሩ ቃኝና መሐንዲሥ : ሐገረ ቢዘን ብርጌድ
መቅደላ አምባ ብርጌድ/ናደው ሻለቃ ሲሆኑ በተጨማሪም የሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለ ጦር የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት ከደብረ ታቦርና ከደራ ወደ እሥቴ እንዳይገባ ''ግንዳ ጠመም'' ከተማ ላይ ዘግተው ጠላት እንዳይንቀሳቀስ አድርገውታል።
አይበገሬዎቹ የሜ/ጀ/ ውባንተ አባተ 1ኛ ኮር በሰነዘሩት ማጥቃት የተመዘገበ ድል
*ተደመሰሰ 17
*ቁሥለኛ 33
*የተማረከ ክላሽ 8
*ተተኳሽ 1500
*ነፃ የወጡ የፖለቲካ እሥረኞች 56 ናቸው።
በኮሩ የጣና ገላውዴዎስክፍለ ጦር
የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት ከአርብ ገበያ ተነሥቶ ማክሰኝ ወደተባለች ከተማ በመሄድ 2 ሞተሮችን እና 6 የአርሶ አደር ክላሽ ዘርፎ ወሥዷል። ጠላት የዘረፈውን ዘርፎ ያወደመውን አውድሞ ወደ አርብ ገበያ እየተመለሰ እያለ በተሰራ የደፈጣ ጥቃት ቁጥራቸው ያልታወቁ የመከላከያ አባላት እሥከወድያኛው ሲሸኙ በርካታ ቁሥለኞች መኖራቸውም ተረጋግጧል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
ታህሳስ 09/2018 ዓ.ም
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር በበርካታ ግንባሮች ድል በማድረግ መካነየሱስ ከተማን ተቆጣጠረ::
በኮሩ የጉና ክፍለ ጦር እሥቴ ዴንሳ ብርጌድ
ዛሬ ታህሳስ 09/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12:00 ጀምሮ የአማራ ጠሉ ፋሽስት ብልጽግና አገዛዝ ታጣቂዎች በጥምር ከቅዳሜ ገበያ እሥከ ጥናፋ፣ ከሾለክት እሥከ ደንጎልት ቆሪጥን ይዞ በእሥቴ ዴንሳ ብርጌድ አካል በሆነችው አንዷ ሻለቃ ላይ ጥቃት ለመፈጸም ሞክረው ጀግናው ሰራዊታችን ፈጣን የወታደራዊ ዕቅድ በመንደፍ ሁለቱ ሻለቆች መሃሉን ሰንጥቀው በማጥቃት ያገኙትን ጠላት እያጨዱ የእስቴ ወረዳ መቀመጫ መካነእየሱስን መቆጣጠር ችለዋል።
በከተማውም አራዊት ሰራዊቱ በአንዷ ሻለቃ ላይ ዘመቻ ለማድረግ ሲንቀሳቀስ ሁለቱ ሻለቆች ደግሞ ጠላትን እያጨዱ መሐል መካነኢዬሡሥ ከተማ በመግባት ማቢ አቦ፣ 03፣ 01፣ ደንጎልት፣ መሐል አደባባይ እና ሌሎች የከተማዋ ክፍሎች ላይ ውጊያ በማድረግ ጠላትን ደምስሰዋል። መካነ ኢዬሡሥ ከተማንም ተቆጣጥረዋል።
ውጊያ የተደረገባቸው ቦታዎችም፦ ቅዳሜ ገበያ፣ ደስኳ፣ አጭቃን፣ ደንጎልት፣ ሾለክት፣ ማቢ አቦ፣ 03፣ 01፣ መሐል መካነኢየሱስ አደባባይ፣ አሥተዳደር፣ ጥናፋ እና ሌሎች የከተማው እና ዙሪያ ገባው መዳረሻዎች ናቸው።
በተደረገው የማጥቃት እንቅስቃሴ በእስር ላይ የነበሩ የግፍ እስረኞችን ነፃ ማውጣት ችለዋል።
በዚህ አውደ ውጊያ የተሳተፉ ተጨማሪ የጉና ክፍለ ጦር አካላትም፦ የጉና ክፍለ ጦር ሥራ አሥፈጻሚና የክፍለ ጦሩ ቃኝና መሐንዲሥ : ሐገረ ቢዘን ብርጌድ
መቅደላ አምባ ብርጌድ/ናደው ሻለቃ ሲሆኑ በተጨማሪም የሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለ ጦር የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት ከደብረ ታቦርና ከደራ ወደ እሥቴ እንዳይገባ ''ግንዳ ጠመም'' ከተማ ላይ ዘግተው ጠላት እንዳይንቀሳቀስ አድርገውታል።
አይበገሬዎቹ የሜ/ጀ/ ውባንተ አባተ 1ኛ ኮር በሰነዘሩት ማጥቃት የተመዘገበ ድል
*ተደመሰሰ 17
*ቁሥለኛ 33
*የተማረከ ክላሽ 8
*ተተኳሽ 1500
*ነፃ የወጡ የፖለቲካ እሥረኞች 56 ናቸው።
በኮሩ የጣና ገላውዴዎስክፍለ ጦር
የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት ከአርብ ገበያ ተነሥቶ ማክሰኝ ወደተባለች ከተማ በመሄድ 2 ሞተሮችን እና 6 የአርሶ አደር ክላሽ ዘርፎ ወሥዷል። ጠላት የዘረፈውን ዘርፎ ያወደመውን አውድሞ ወደ አርብ ገበያ እየተመለሰ እያለ በተሰራ የደፈጣ ጥቃት ቁጥራቸው ያልታወቁ የመከላከያ አባላት እሥከወድያኛው ሲሸኙ በርካታ ቁሥለኞች መኖራቸውም ተረጋግጧል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
ታህሳስ 09/2018 ዓ.ም
🙏3🔥1
ልጅ ዕያሱ ኮር የጎፍ ክፍለ ጦር ከአፄ ዘርዓ ያቆብ ኮር ብሩኬ ደምሴ ክፍለጦር አሃድ ጋር በጥምረት ለተከታታይ ሶስት ቀናቶች ባደረጉት ተጋድሎ በርካታ ድሎችን አስመዘገቡ::
ታህሳስ 6/2018 ዓ.ም አጥቢያ የአብይ ዙፋን አስጠባቂ ወራሪ ራሱን ጥምር ጦር ብሎ የሚጠራው ሰራዊት ሌሊት የጎፍ ክፍለጦር ወደሚንቀሳቀስበት ቀጠና አፍናለሁ በሚል በሶስት አቅጣጫ ማለትም በወይብላ ማርያም ፣በቁልቢና በፉርሴ ሙከራ ቢደርግም በውጊያ ጥበባቸው የሚለዩት ልበ ተራራዎቹ የጎፍ ክፍለ ጦሮች ቀድመው መረጃ ስለደረሳቸው ደፈጣ ይዘው በመጠበቅና ድንገት በመምታት ፍርስርሱን በማውጣት ብሎም አጠናክረው መልሶ ማጥቃት በማድረግ በሶስቱም ግንባሮች ታላቅ ድል አስመዝግበዋል::
በተለይ በፉርሴ ግንባር ለተከታታይ ሶስት ቀን መደበኛ ውጊያ በማድረግ ጠላት ላይ ከባድ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ በማድረስ ታላቅ ድል አስመዝግበዋል::ስርዓቱ ዙ23ን ጨምሮ በርካታ የቡድን መሳሪዎችን ቢሰልፍም እንደ አቦ ሸማኔ የሚምዘገዘጉት የጎፍ ክፍለ ጦሮች ከምንም ሳይቆጥሩት በመልሶ ማጥቃት ከ10 በላይ ጠላት የተደመሰሰ ሲሆን 15 ቁስለኛ እንዲሁም ሶስት ሙርኮ ሆኗል።
በውጊው ላይ የየጎፍ ክፍለ ጦር መብረቅ፣ስበር፣ መክት ሻለቃዎና የክፍለጦር ቃኝ የተሳተፉ ሲሆን አሳምነው ዕዝ አፄ ዘርዓ ያቆብ ኮር ብሩኬ ደምሴ ክፍለ ጦር አንድ ሻለቃ በሞርተር ጭምር የታገዘ ሽፋን በመስጠትና ተጋድሎ በማድረግ በአካድ ግንባር ድል አድርገዋል።
በዚህም በተጋድሎው 10 ክላሽ፣ አንድ ሱኪ፣ 1000 የብሬን ተተኳሽ፣ ሁለት ሸንሸል እና ከ10 በላይ ወታደራዊ ሻንጣ ማርከዋል::
የፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና ዙፋን ጠባቂ ሰራዊትም የፋኖን ብትር መቋቋም ሲያቅተው ፊቱን ወደ በቀል በማዞር አርሶ ደሮችን አርሰው ያመረቱትን ሰብል ዘርፎ እየጫነ ወደመጣበት ተመልሷል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምኒልክ ዕዝ ልጅ ዕያሱ ኮር የጎፍ ክፍለ ጦር
ታህሳስ 9/2018 ዓ.ም
ታህሳስ 6/2018 ዓ.ም አጥቢያ የአብይ ዙፋን አስጠባቂ ወራሪ ራሱን ጥምር ጦር ብሎ የሚጠራው ሰራዊት ሌሊት የጎፍ ክፍለጦር ወደሚንቀሳቀስበት ቀጠና አፍናለሁ በሚል በሶስት አቅጣጫ ማለትም በወይብላ ማርያም ፣በቁልቢና በፉርሴ ሙከራ ቢደርግም በውጊያ ጥበባቸው የሚለዩት ልበ ተራራዎቹ የጎፍ ክፍለ ጦሮች ቀድመው መረጃ ስለደረሳቸው ደፈጣ ይዘው በመጠበቅና ድንገት በመምታት ፍርስርሱን በማውጣት ብሎም አጠናክረው መልሶ ማጥቃት በማድረግ በሶስቱም ግንባሮች ታላቅ ድል አስመዝግበዋል::
በተለይ በፉርሴ ግንባር ለተከታታይ ሶስት ቀን መደበኛ ውጊያ በማድረግ ጠላት ላይ ከባድ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ በማድረስ ታላቅ ድል አስመዝግበዋል::ስርዓቱ ዙ23ን ጨምሮ በርካታ የቡድን መሳሪዎችን ቢሰልፍም እንደ አቦ ሸማኔ የሚምዘገዘጉት የጎፍ ክፍለ ጦሮች ከምንም ሳይቆጥሩት በመልሶ ማጥቃት ከ10 በላይ ጠላት የተደመሰሰ ሲሆን 15 ቁስለኛ እንዲሁም ሶስት ሙርኮ ሆኗል።
በውጊው ላይ የየጎፍ ክፍለ ጦር መብረቅ፣ስበር፣ መክት ሻለቃዎና የክፍለጦር ቃኝ የተሳተፉ ሲሆን አሳምነው ዕዝ አፄ ዘርዓ ያቆብ ኮር ብሩኬ ደምሴ ክፍለ ጦር አንድ ሻለቃ በሞርተር ጭምር የታገዘ ሽፋን በመስጠትና ተጋድሎ በማድረግ በአካድ ግንባር ድል አድርገዋል።
በዚህም በተጋድሎው 10 ክላሽ፣ አንድ ሱኪ፣ 1000 የብሬን ተተኳሽ፣ ሁለት ሸንሸል እና ከ10 በላይ ወታደራዊ ሻንጣ ማርከዋል::
የፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና ዙፋን ጠባቂ ሰራዊትም የፋኖን ብትር መቋቋም ሲያቅተው ፊቱን ወደ በቀል በማዞር አርሶ ደሮችን አርሰው ያመረቱትን ሰብል ዘርፎ እየጫነ ወደመጣበት ተመልሷል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምኒልክ ዕዝ ልጅ ዕያሱ ኮር የጎፍ ክፍለ ጦር
ታህሳስ 9/2018 ዓ.ም
❤2🙏2
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር
በትናንትናው እለት ታህሳስ 09/2018 የአገዛዙ ጥምር ሀይል መነሻውን ከጎንደር ከተማ፣ከገንዳውሀ,ከነጋዴ ባህር እና ከድኩል አርባ ከተማ በማድረግ በየአቅጣጫው ወደ አዳኝ አገር ጫቆ ደንገል(ሀሙስ ገበያ) እንቅስቃሴ ሲያደርግ በዋናነት የአዳኝ አገር ጫቆ የወረዳው ምስለኔ የብልፅግና ሆድ አደር አገልጋዮች ማለትም የወረዳው ፓለቲካ ዘርፍ ኃላፊ እሸቴ የሞላው ፣ የወረዳው ገቢዎች ኃላፊ ታየ ፣ የወረዳው ፀጥታ ኃላፊ ደረጀ እና ሌሎችን ጨምሮ ወደ ቀጠናው የአርሶአደሩን ሀብትና ንብረት ለመዝረፍና ለማውደም ኢላማ በማድረግ እና ኔትወርክ በማጥፋት የአገዛዙን ዘራፊና አራጅ ቡድን መርተው የገቡ ሲሆን ነበልባሎቹ የመይሳው ካሳ ልጆች የፊውታራሪ ገበየሁ ክ/ጦ አናብስቶች ቀድመው መረጃ በማጥናት ጠላት የሚመጣበትን ቀጠና በመሸፈን ሙሉ ቀኑን ሲፋለሙት ውለዋል በዚህም አውደ ውጊያ የአገዛዙ አገልጋይ ሰራዊት ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሙትና ቁስለኛ ሊሆን ችሏል።
የክ/ጦ የህዝብ ግንኙገት አርበኛ ጌታቸው ነጋ እንዳደረሰን ከሆነ የደንገል(ሀሙሲት) ከተማ ይህንኑ የአገዛዙ አገልጋይ ጥምር ሰራዊት በትናንት እለት ብቻ ከ8 ግለሰቦች በላይ ቤት ንብረታቸው የተዘረፈና የወደመ ሲሆን የ5 ግለሰቦችን ሀብትና ንብረት እስከነ ቤቱ ለእሳት እራት ተዳርጓል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተውል አምሳሉ
ታህሳስ 10/2018
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር
በትናንትናው እለት ታህሳስ 09/2018 የአገዛዙ ጥምር ሀይል መነሻውን ከጎንደር ከተማ፣ከገንዳውሀ,ከነጋዴ ባህር እና ከድኩል አርባ ከተማ በማድረግ በየአቅጣጫው ወደ አዳኝ አገር ጫቆ ደንገል(ሀሙስ ገበያ) እንቅስቃሴ ሲያደርግ በዋናነት የአዳኝ አገር ጫቆ የወረዳው ምስለኔ የብልፅግና ሆድ አደር አገልጋዮች ማለትም የወረዳው ፓለቲካ ዘርፍ ኃላፊ እሸቴ የሞላው ፣ የወረዳው ገቢዎች ኃላፊ ታየ ፣ የወረዳው ፀጥታ ኃላፊ ደረጀ እና ሌሎችን ጨምሮ ወደ ቀጠናው የአርሶአደሩን ሀብትና ንብረት ለመዝረፍና ለማውደም ኢላማ በማድረግ እና ኔትወርክ በማጥፋት የአገዛዙን ዘራፊና አራጅ ቡድን መርተው የገቡ ሲሆን ነበልባሎቹ የመይሳው ካሳ ልጆች የፊውታራሪ ገበየሁ ክ/ጦ አናብስቶች ቀድመው መረጃ በማጥናት ጠላት የሚመጣበትን ቀጠና በመሸፈን ሙሉ ቀኑን ሲፋለሙት ውለዋል በዚህም አውደ ውጊያ የአገዛዙ አገልጋይ ሰራዊት ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሙትና ቁስለኛ ሊሆን ችሏል።
የክ/ጦ የህዝብ ግንኙገት አርበኛ ጌታቸው ነጋ እንዳደረሰን ከሆነ የደንገል(ሀሙሲት) ከተማ ይህንኑ የአገዛዙ አገልጋይ ጥምር ሰራዊት በትናንት እለት ብቻ ከ8 ግለሰቦች በላይ ቤት ንብረታቸው የተዘረፈና የወደመ ሲሆን የ5 ግለሰቦችን ሀብትና ንብረት እስከነ ቤቱ ለእሳት እራት ተዳርጓል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተውል አምሳሉ
ታህሳስ 10/2018
🙏2
ከነገ ታህሳስ 11/2018 ዓ.ም ጀምሮ ከጎንደር ከተማ አዲዘመን መንገድ ለመንገደኞች ክፍት ተደርጓል!!
ከማጥራትና ማብቃት ተልዕኮ ጋር በተያያዘ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) በላይ ዘለቀ ዕዝ ዳ/ቴዎድሮስ ፭ኛ ኮር ከታህሳስ 01/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም ከጎንደር ከተማ አዲዘመን ድረስ ዝግ እንዲሆን ተደርጎ የማጥራትና ማብቃት ስራ እየተከወነ ቆይቷል።
በተለያዩ ዕኩይ ፍላጎቶች በመስመሩ እየተገኙ መንገደኞችን ያንገላቱ የነበሩ ቅጥረኛ ወሮበሎች ላይ በተወሰደ ርምጃ አንፃራዊ ለውጥ የታየ ቢሆንም ቀሪ ስራዎችን እየሰራን እንገኛለን።
ስለሆነም የሚከተሉትን ማሻሻያዎች በጊዜያዊነት አስቀምጠናል።
1ኛ .መንገዱ ከነገ ታህሳስ 11/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለመንገደኞች ክፍት እንዲሆን፣
2ኛ.ላልተወሰነ ጊዜ በኮሩ ፈቃድ ተጥለው የነበሩ ኬላዎች እንዲነሱ፣
3.በኮሩ የበላይ አመራር ስምሪት ከተሰጠው አካል ውጭ ማንኛውም የታጠቀ አካል በመስመሩ 5 ኪ.ሜ ርቀት እንዳይገኝ፣ ትዕዛዙን ተላልፎ በተገኘ ማንኛውም የታጠቀ አካል ላይ የማያዳግም ርምጃ እንዲወሰድ፣
4ኛ.መንገደኞች እና ማህበረሰቡ የተለመደውን ቀና ትብብር እንዲያደርግልን ሲል አፋብኃ በላይ ዘለቀ ዕዝ
ዳ/ቴዎድሮስ ፭ኛ ኮር መልዕክቱን አስተላልፏል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!
ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም
ዳግማዊ ቴዎድሮስ 5ኛ ኮር
ጎንደር/አማራ /ኢትዮጵያ
ከማጥራትና ማብቃት ተልዕኮ ጋር በተያያዘ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) በላይ ዘለቀ ዕዝ ዳ/ቴዎድሮስ ፭ኛ ኮር ከታህሳስ 01/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም ከጎንደር ከተማ አዲዘመን ድረስ ዝግ እንዲሆን ተደርጎ የማጥራትና ማብቃት ስራ እየተከወነ ቆይቷል።
በተለያዩ ዕኩይ ፍላጎቶች በመስመሩ እየተገኙ መንገደኞችን ያንገላቱ የነበሩ ቅጥረኛ ወሮበሎች ላይ በተወሰደ ርምጃ አንፃራዊ ለውጥ የታየ ቢሆንም ቀሪ ስራዎችን እየሰራን እንገኛለን።
ስለሆነም የሚከተሉትን ማሻሻያዎች በጊዜያዊነት አስቀምጠናል።
1ኛ .መንገዱ ከነገ ታህሳስ 11/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለመንገደኞች ክፍት እንዲሆን፣
2ኛ.ላልተወሰነ ጊዜ በኮሩ ፈቃድ ተጥለው የነበሩ ኬላዎች እንዲነሱ፣
3.በኮሩ የበላይ አመራር ስምሪት ከተሰጠው አካል ውጭ ማንኛውም የታጠቀ አካል በመስመሩ 5 ኪ.ሜ ርቀት እንዳይገኝ፣ ትዕዛዙን ተላልፎ በተገኘ ማንኛውም የታጠቀ አካል ላይ የማያዳግም ርምጃ እንዲወሰድ፣
4ኛ.መንገደኞች እና ማህበረሰቡ የተለመደውን ቀና ትብብር እንዲያደርግልን ሲል አፋብኃ በላይ ዘለቀ ዕዝ
ዳ/ቴዎድሮስ ፭ኛ ኮር መልዕክቱን አስተላልፏል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!
ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም
ዳግማዊ ቴዎድሮስ 5ኛ ኮር
ጎንደር/አማራ /ኢትዮጵያ
🙏3❤1
የደጋው መብረቅ ኮር ከጋሸና ከተማ በቅርብ ርቀት የምትገኘው ሃሙሲት ከተማ ተጋድሎ በማድረግ ታላቅ ድል አስመዘገበ::
አፋብኃ ምስርቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ በደጋው መብረቅ ኮር ደጀን ክፍለ ጦር ሃሙሲት ከተማ በተደረገ ተጋድሎ በርካታ የጥላት ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ድል አስመዝግቧል::
ደጀን ክፍለ ጦር ታህሳስ 10/2018 ዓ/ም ከሌሊቱ 11:00 ሰዓት ላይ ከጋሸና በቅርብ ርቀት በምትገኘው ዋድላ ሀሙሲት ከተማ በተደረገው አውደ ውጊያ የብርሀኑ ጁላን ሰራዊት አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ወደመጣበት መልሰው ቀጠናቸውን አስከብረዋል::
በተጋድሎው 13 የብርሀኑ ጁላ ሰራዊት ሲደመሰሱ ቀሪዎቹ 23ቱ ከባድ ቁስለኛ ሆነዋል። ከጋሸና በሌሊቱ ተነስተው ከፋኖዎች የደፈጣ ቦታ እግር የጣላቸው የብልፅግናው አገዛዝ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ከባድ ሰብዓዊ ኪሳራ አስተናግደው ተመልሰዋል::
ሀሙሲት ምድር ላይ ከሌሊቱ 11:00 ሰዓት እስከ ቀኑ 10:00 ሰዓት የዘለቀው አውደ ውጊያ ሀሙሲት ላይ የተከበቡትን የጁላ ሰራዊቶች ከከበባ ለማውጣት ከወልድያና ከአሁንተገኝ በርካታ እግረኛ ሃይል በመካናይዝድ ታጅቦ ቢመጣም ኪሳራ አስተናግዶ ወደመጣበት ተመልሷል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምኒልክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር ህ/ግ ክፍል
ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም
አፋብኃ ምስርቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ በደጋው መብረቅ ኮር ደጀን ክፍለ ጦር ሃሙሲት ከተማ በተደረገ ተጋድሎ በርካታ የጥላት ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ድል አስመዝግቧል::
ደጀን ክፍለ ጦር ታህሳስ 10/2018 ዓ/ም ከሌሊቱ 11:00 ሰዓት ላይ ከጋሸና በቅርብ ርቀት በምትገኘው ዋድላ ሀሙሲት ከተማ በተደረገው አውደ ውጊያ የብርሀኑ ጁላን ሰራዊት አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ወደመጣበት መልሰው ቀጠናቸውን አስከብረዋል::
በተጋድሎው 13 የብርሀኑ ጁላ ሰራዊት ሲደመሰሱ ቀሪዎቹ 23ቱ ከባድ ቁስለኛ ሆነዋል። ከጋሸና በሌሊቱ ተነስተው ከፋኖዎች የደፈጣ ቦታ እግር የጣላቸው የብልፅግናው አገዛዝ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ከባድ ሰብዓዊ ኪሳራ አስተናግደው ተመልሰዋል::
ሀሙሲት ምድር ላይ ከሌሊቱ 11:00 ሰዓት እስከ ቀኑ 10:00 ሰዓት የዘለቀው አውደ ውጊያ ሀሙሲት ላይ የተከበቡትን የጁላ ሰራዊቶች ከከበባ ለማውጣት ከወልድያና ከአሁንተገኝ በርካታ እግረኛ ሃይል በመካናይዝድ ታጅቦ ቢመጣም ኪሳራ አስተናግዶ ወደመጣበት ተመልሷል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምኒልክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር ህ/ግ ክፍል
ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም
❤1🙏1
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ከሰም 2ኛ ኮር ነበልባል ክፍለ ጦር ድል ተቀዳጄ።
በነበልባል ክፍለ ጦር የፋኖ አባላቶች ምሽግ ላይ ከበባ ለማድርግ አቅዶና አሥቦ ወደ ፋኖ ምሽግ ያቀናው ግትልትል ሰራዊት ቀድሞ መረጃ የደረሳቸው የፋኖ አባላት ልዩ ቦታው ሲቪለን ተብሎ ከሚጠራው ቦታ ቀድመው ምሽግ በመያዝ ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ላይ የመጣውን የብልፅግና ሰራዊት የመቶ አለቃ አበባው ብርጌድ አናብስቶች በደፈጣ ተኩሥ ያረገፉት ሲሆን ጠላትም ወደ ፊት መንቀሳቀስና ለማጥቃት ሲቸገር ወደኋዋላ በማፈግፈግ ሙትና ቁሥለኛውን በ3 አምቡላንሥ ሲያመላልስ ቆይቷል። በድጋሚ ያለ የሌለ ኃይሉን ከኬላ ከተቋም ጥበቃ እንዲሁም የኋላ ደጄን ያለውን ጦር በማሰባሰብ በር ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ በመንቀሳቀስ ላይ እያለ በጀነራል ተፈራ ማሞ ብርጌድ የፋኖ አባላቶች ባደረሱበት መብረቃዊ ጥቃት መቋቋም ያቃተውና ከፍተኛ የሰው ኃይሉን አጥቶ በነበረበት እንዲቆምና ሙትና ቁስለኛውን በተደጋጋሚ ሲያመላልስ እንደነበር ለማየት ችለናል።
ይህንንም አሥደሳች ዜና የሰማው ሌላኛው የነበልባል ክፍለ ጦር ቃኚዎች እና እራስ በሀይሉ ብርጌድ በመናበብ በተመሳሳይ ስዓት በአረርቲ ወሌሱ ኬላ ላይ የነበልባል ክፍለ ጦር ቃኚዎች የምድር ድሮኖቹ ነበሮ ሻለቃ ሲገቡ በሌላኛው ባልጪ ኬላ ላይ እራስ በሀይሉ ብርጌድ ሸማቂ ፋኖዎች በወሰዱበት ጥቃት ከፍተኛ ኪሳራና ጉዳት ያጋጠመው ሰራዊት አካባቢውን በድንጋጤ ሸሽቶ ቦታውን ለቆ ሙትና ቁሥለኛውን ጥሎ ፈርጥጧል።
ከዚህ በጨማሪ ባልጪ ኬላ ላይ በተደረገበት ጥቃት ከፍተኛ ጥቃትና ጉዳት ያሥተናገደው የብልፅግና ሰራዊት አመራር ጭምር የተመታበትና የሞተበት ሰራዊት በብሥጭትና በደመ ነፍሥ በሌላ አቅጣጫ ሸንኮራ ወንዝ ላይ ቢሞክርም የፋኖን መብረቃዊ ጥቃት መቋቋም ሲያቅተው ወደመጣበት መመለሱን ከሥፍራው የነበሩ እማኛኞች የነገሩን ሲሆን ይህን ተከትሎ
የብልፅግናው ወንበር አስጠባቂ አራዊት ሰራዊት ያሰበው ሳይሆን ባላሰበው አቅጣጫ የውጊያ ስልቱን በመቀየር በነበልባል ክፍለ ጦር ሲቀጠቀጥ ቆይቶ በተቃራኒው ከባቢው ሰራዊት ከበባ ውስጥ ገብቶ ከፍተኛ ኪሳራ በማስተናገድ እንዲመለስ ማድረግ ተችሏል።
መረጃውን ያደረሰን የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ከሰም ኮር የህዝብ ግንኙነት ክፍል ኃላፊ አርበኛ ይታገሱ ጌታሁን ነው።
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል።
ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም
በነበልባል ክፍለ ጦር የፋኖ አባላቶች ምሽግ ላይ ከበባ ለማድርግ አቅዶና አሥቦ ወደ ፋኖ ምሽግ ያቀናው ግትልትል ሰራዊት ቀድሞ መረጃ የደረሳቸው የፋኖ አባላት ልዩ ቦታው ሲቪለን ተብሎ ከሚጠራው ቦታ ቀድመው ምሽግ በመያዝ ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ላይ የመጣውን የብልፅግና ሰራዊት የመቶ አለቃ አበባው ብርጌድ አናብስቶች በደፈጣ ተኩሥ ያረገፉት ሲሆን ጠላትም ወደ ፊት መንቀሳቀስና ለማጥቃት ሲቸገር ወደኋዋላ በማፈግፈግ ሙትና ቁሥለኛውን በ3 አምቡላንሥ ሲያመላልስ ቆይቷል። በድጋሚ ያለ የሌለ ኃይሉን ከኬላ ከተቋም ጥበቃ እንዲሁም የኋላ ደጄን ያለውን ጦር በማሰባሰብ በር ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ በመንቀሳቀስ ላይ እያለ በጀነራል ተፈራ ማሞ ብርጌድ የፋኖ አባላቶች ባደረሱበት መብረቃዊ ጥቃት መቋቋም ያቃተውና ከፍተኛ የሰው ኃይሉን አጥቶ በነበረበት እንዲቆምና ሙትና ቁስለኛውን በተደጋጋሚ ሲያመላልስ እንደነበር ለማየት ችለናል።
ይህንንም አሥደሳች ዜና የሰማው ሌላኛው የነበልባል ክፍለ ጦር ቃኚዎች እና እራስ በሀይሉ ብርጌድ በመናበብ በተመሳሳይ ስዓት በአረርቲ ወሌሱ ኬላ ላይ የነበልባል ክፍለ ጦር ቃኚዎች የምድር ድሮኖቹ ነበሮ ሻለቃ ሲገቡ በሌላኛው ባልጪ ኬላ ላይ እራስ በሀይሉ ብርጌድ ሸማቂ ፋኖዎች በወሰዱበት ጥቃት ከፍተኛ ኪሳራና ጉዳት ያጋጠመው ሰራዊት አካባቢውን በድንጋጤ ሸሽቶ ቦታውን ለቆ ሙትና ቁሥለኛውን ጥሎ ፈርጥጧል።
ከዚህ በጨማሪ ባልጪ ኬላ ላይ በተደረገበት ጥቃት ከፍተኛ ጥቃትና ጉዳት ያሥተናገደው የብልፅግና ሰራዊት አመራር ጭምር የተመታበትና የሞተበት ሰራዊት በብሥጭትና በደመ ነፍሥ በሌላ አቅጣጫ ሸንኮራ ወንዝ ላይ ቢሞክርም የፋኖን መብረቃዊ ጥቃት መቋቋም ሲያቅተው ወደመጣበት መመለሱን ከሥፍራው የነበሩ እማኛኞች የነገሩን ሲሆን ይህን ተከትሎ
የብልፅግናው ወንበር አስጠባቂ አራዊት ሰራዊት ያሰበው ሳይሆን ባላሰበው አቅጣጫ የውጊያ ስልቱን በመቀየር በነበልባል ክፍለ ጦር ሲቀጠቀጥ ቆይቶ በተቃራኒው ከባቢው ሰራዊት ከበባ ውስጥ ገብቶ ከፍተኛ ኪሳራ በማስተናገድ እንዲመለስ ማድረግ ተችሏል።
መረጃውን ያደረሰን የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ከሰም ኮር የህዝብ ግንኙነት ክፍል ኃላፊ አርበኛ ይታገሱ ጌታሁን ነው።
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል።
ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም
❤1🙏1
አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ የ24 ስዓት ዘገባ
_፩
ስብሰባው በሞርተር ጥቃት ተበተነ።
በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 44ኛ ክፍለ ጦር ቲሊሊ ከተማ ላይ በተፈፀመው የሞርተር ድብደባ ሎሌው አረጋ ከበደና ግብረ አበሮቹ የጀመሩትን ስብሰባ አቋርጠው ለጥቂት በመትረፍ ወደ እንጅባራ ፈርጥጠዋል።
የብልፅግናው ሎሌ በዙፋን አስጠባቂ ሰራዊቱ ታጅቦ፤ በዙ23 እና በአረመኔ ሰራዊቱ ተከቦ፤ ቲሊሊ ከተማ ላይ ህዝባዊ የዲስኩር ስብሰባ ሊያደርግ በተቀመጠበት ጥቂት ደቂቃ ልዩነት ከወደ ፋኖ በተወሰደ የሞርተር ጥቃት አዳራሹ ላይ ሁከት በተፈጠረበት ቅፅበት በየት እንደ ወጣ ሳይታወቅ ስብሰባዉን በትኖት ፈርጦጥ እንጅባራ ከተማ እንዲገባ ተገዷል።
አረመነው ቡድን ባለፉት ቀናት በፉነተሰላምና ቡሬ ላይ የተፋውን ቅርሻት ዛሬም ቲሊሊ ለመድገም ቢያስብም አይደፈሬዎቹ 105ኛ ኮር 44ኛ ክፍለ ጦር ነበልባሎች አስተንፍሰውታል።
አረጋ ከበደና ግብረ አበሮቹ የጀመሩትን ስብሰባ በትነው ከቲሊሊ አዳራሽ በመውጣት በፓትሮል ተሳፋረው ፈጣም ወንዝ እንደተሻገሩ በተፈፀመው ተከታታይ ጥቃት አስፓልት ጫፍ በወደቀው የሞርታር ቅንቡላ ለትቂት ማምለጥ ችለዋል።
በአንድ አፍ ፋኖን አጥፍተነዋል፣በትነነዋል፤ በሌላ አፍ ደግሞ በጫካ ያሉ ወንድሞቻችንን "ኑ" በሏቸው እያለ ሲያለዝን የከረመው አረጋና ተላላኪ ሎሌዎቹ፤ ያሰማሩት ጡት ቆራጭ ቡድን ጫካ ውስጥ የቀበሮ ጉድጓድ ቆፍሮ እንዳይወጣ ሁኖ ባለበት በዚህ ሰሃት 44ኛ ክፍለ ጦር ቲሊሊ ከተማን ከቦ ሲያስጨንቀው፣ በሞርታር ሲደበድበው፣ ፋኖ ግዙፍ ሀይል መሆኑን ተረድቶ፤ ተጨንቆና ተጠቦ በዙ_23፣ በብረት ለበስ ፔምፔ ታጅቦ ለማድረግ ያሰበውን ስብሰባ ማካሄድ ሳይችል ለጥቂት ህይወቱን አትርፎ ፈርጥጧል።
የተሰበሰበው ካድሬም ከገቡበት አዳራሽ እኔ ልውጣ እኔ፤ ነፍስ ውጭ ነፍስ ግቢ ሩጫ በማድረግ ወደ የመጡበት ያሰቡትን ሳያሳኩ በጭንቀት ተውጠው አምልጠዋል።
የነበረውን ሁነትም በግድ በጉልበት የተሰበሰበው ህዝብ በትዝብት ሲከታተል ቆይቶ መሳቂ መሳለቂያ አድርጓቸዋል።
__፪
በሸበል በረንታ ወረዳ የሚገኘው የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት እየፈራረሰ ነው።
1ኛ.ዳኔል ዋለ
2ኛ.ጌትነት ፀጋው
3ኛ.ስጦታው መሌ የተባሉ የአገዛዙ ሻንበል አመራሮች ሲሆኑ በሸበል በረንታ ወረዳ የዕድውኃ ከተማ ከሚገኘው 6ኛ ዕዝ 601 ኮር 52ኛ ክፍለ ጦር 5ኛ እሬጅመንት የአገዛዙን ሰራዊት በመክዳት ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም 1ኮርያ ክላሽ ከ150 ጥይት ከወገብ ትጥቅ ጋር ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር 5ኛ ሬጅመንት ተቀላቅለዋ
አዲስ ትውልድ፣አዲስአስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
@አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
_፩
ስብሰባው በሞርተር ጥቃት ተበተነ።
በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 44ኛ ክፍለ ጦር ቲሊሊ ከተማ ላይ በተፈፀመው የሞርተር ድብደባ ሎሌው አረጋ ከበደና ግብረ አበሮቹ የጀመሩትን ስብሰባ አቋርጠው ለጥቂት በመትረፍ ወደ እንጅባራ ፈርጥጠዋል።
የብልፅግናው ሎሌ በዙፋን አስጠባቂ ሰራዊቱ ታጅቦ፤ በዙ23 እና በአረመኔ ሰራዊቱ ተከቦ፤ ቲሊሊ ከተማ ላይ ህዝባዊ የዲስኩር ስብሰባ ሊያደርግ በተቀመጠበት ጥቂት ደቂቃ ልዩነት ከወደ ፋኖ በተወሰደ የሞርተር ጥቃት አዳራሹ ላይ ሁከት በተፈጠረበት ቅፅበት በየት እንደ ወጣ ሳይታወቅ ስብሰባዉን በትኖት ፈርጦጥ እንጅባራ ከተማ እንዲገባ ተገዷል።
አረመነው ቡድን ባለፉት ቀናት በፉነተሰላምና ቡሬ ላይ የተፋውን ቅርሻት ዛሬም ቲሊሊ ለመድገም ቢያስብም አይደፈሬዎቹ 105ኛ ኮር 44ኛ ክፍለ ጦር ነበልባሎች አስተንፍሰውታል።
አረጋ ከበደና ግብረ አበሮቹ የጀመሩትን ስብሰባ በትነው ከቲሊሊ አዳራሽ በመውጣት በፓትሮል ተሳፋረው ፈጣም ወንዝ እንደተሻገሩ በተፈፀመው ተከታታይ ጥቃት አስፓልት ጫፍ በወደቀው የሞርታር ቅንቡላ ለትቂት ማምለጥ ችለዋል።
በአንድ አፍ ፋኖን አጥፍተነዋል፣በትነነዋል፤ በሌላ አፍ ደግሞ በጫካ ያሉ ወንድሞቻችንን "ኑ" በሏቸው እያለ ሲያለዝን የከረመው አረጋና ተላላኪ ሎሌዎቹ፤ ያሰማሩት ጡት ቆራጭ ቡድን ጫካ ውስጥ የቀበሮ ጉድጓድ ቆፍሮ እንዳይወጣ ሁኖ ባለበት በዚህ ሰሃት 44ኛ ክፍለ ጦር ቲሊሊ ከተማን ከቦ ሲያስጨንቀው፣ በሞርታር ሲደበድበው፣ ፋኖ ግዙፍ ሀይል መሆኑን ተረድቶ፤ ተጨንቆና ተጠቦ በዙ_23፣ በብረት ለበስ ፔምፔ ታጅቦ ለማድረግ ያሰበውን ስብሰባ ማካሄድ ሳይችል ለጥቂት ህይወቱን አትርፎ ፈርጥጧል።
የተሰበሰበው ካድሬም ከገቡበት አዳራሽ እኔ ልውጣ እኔ፤ ነፍስ ውጭ ነፍስ ግቢ ሩጫ በማድረግ ወደ የመጡበት ያሰቡትን ሳያሳኩ በጭንቀት ተውጠው አምልጠዋል።
የነበረውን ሁነትም በግድ በጉልበት የተሰበሰበው ህዝብ በትዝብት ሲከታተል ቆይቶ መሳቂ መሳለቂያ አድርጓቸዋል።
__፪
በሸበል በረንታ ወረዳ የሚገኘው የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት እየፈራረሰ ነው።
1ኛ.ዳኔል ዋለ
2ኛ.ጌትነት ፀጋው
3ኛ.ስጦታው መሌ የተባሉ የአገዛዙ ሻንበል አመራሮች ሲሆኑ በሸበል በረንታ ወረዳ የዕድውኃ ከተማ ከሚገኘው 6ኛ ዕዝ 601 ኮር 52ኛ ክፍለ ጦር 5ኛ እሬጅመንት የአገዛዙን ሰራዊት በመክዳት ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም 1ኮርያ ክላሽ ከ150 ጥይት ከወገብ ትጥቅ ጋር ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር 5ኛ ሬጅመንት ተቀላቅለዋ
አዲስ ትውልድ፣አዲስአስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
@አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
❤2🙏1
ካላኮርማ ክፍለ ጦር 5ኛ ሻለቃ ቃኝ ራያ ቆቦ ሮቢት ከተማ በመግባት የደፈጣ ጥቃት ፈፅመው ድል አስመዘገቡ::
ምስራቅ አማራ ኮር 2 ካላኮርማ ክፍለ ጦር 5ኛ ሻለቃ ቃኞች ራያ ቆቦ ወረዳ ሮቢት ከተማ ቀን 10:00 አካባቢ በመግባት ወደ ቆቦ ከተማ መውጫ ወይለት ድልድይ ላይ ኬላ ወጥረው ከነበሩ ዙፋን ጠባቂዎች ላይ የደፈጣ ጥቃት በመፈፀም እስከ አስር የሚደርሱትን ሙትና ቁስለኛ አድርገው ድል አስመዝግበዋል::
በተጨማሪም ራያ ቆቦ አቧሬ አካባቢ ይንቀሳቀሱ የነበሩ ስድስት ዙፋን ጠባቂ ሰራዊቶች ላይ አካባቢው ላይ የነበሩ ፋኖዎች በፈፀሙባቸው የደፈጣ ጥቃት ወደማይቀረው ተሸኝተዋል::
በዚህም በሁሉም የቤተ-አማራ አካባቢዎች የተጠናከረ የደፈጣ ጥቃት በመፈፀም ጠላትን ረፍት የመንሳት የማዋከብና አማራጭ አጥቶ እንዲኮበልል የማድረጉ ተጋድሎ ተጠናክሮ ቀጥሏል!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም
ምስራቅ አማራ ኮር 2 ካላኮርማ ክፍለ ጦር 5ኛ ሻለቃ ቃኞች ራያ ቆቦ ወረዳ ሮቢት ከተማ ቀን 10:00 አካባቢ በመግባት ወደ ቆቦ ከተማ መውጫ ወይለት ድልድይ ላይ ኬላ ወጥረው ከነበሩ ዙፋን ጠባቂዎች ላይ የደፈጣ ጥቃት በመፈፀም እስከ አስር የሚደርሱትን ሙትና ቁስለኛ አድርገው ድል አስመዝግበዋል::
በተጨማሪም ራያ ቆቦ አቧሬ አካባቢ ይንቀሳቀሱ የነበሩ ስድስት ዙፋን ጠባቂ ሰራዊቶች ላይ አካባቢው ላይ የነበሩ ፋኖዎች በፈፀሙባቸው የደፈጣ ጥቃት ወደማይቀረው ተሸኝተዋል::
በዚህም በሁሉም የቤተ-አማራ አካባቢዎች የተጠናከረ የደፈጣ ጥቃት በመፈፀም ጠላትን ረፍት የመንሳት የማዋከብና አማራጭ አጥቶ እንዲኮበልል የማድረጉ ተጋድሎ ተጠናክሮ ቀጥሏል!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ታህሳስ 10/2018 ዓ.ም
❤3🙏1