ዙ-23ቱ ተመቷል : 3 የተጠኑ ቦታዎች ላይ ከባድ የደፈጣ ጥቃት ተፈፅሟል!
በላስታ ግምባር በሦስት የተጠኑ ቦታዎች ላይ በተፈፀመ ደፈጣ ጥቃት 32 የአገዛዙ ወታደሮች ሲገደሉ ከ50 በላይ የሚሆኑት ደግሞ መቁሰላቸው ታወቀ!
በደፈጣ ጥቃቱ አንድ የጠላት ዙ23 መሣሪያ በፋኖ ድሽቃ ተመቶ ከጥቅም ውጭ የተደረገ ሲሆን፡ የተመታው ዙ23 በፋኖ እጅ እንዳይገባ ሌላ ተጨማሪ ዙ23 ከወደ ላሊበላ ተልኮ ሽፋን በመስጠት ማውጣቱን መረብ ሚዲያ ከፋኖ አባላቱና ከአከባቢዎ ነዋሪዎች ለማረጋገጥ ችሏል።
ደፈጣ ጥቃቱ የተፈፀመው የላሊበላ ከተማ አስተዳደር፣የላስታ ወረዳና የቡግና ወረዳ የካቢኔ አባላትን ከጋሸና ወደ ላሊበላ ከተማ አጅቦ ለማሳለፍ ጥቁር አስፓልቱን ወጥሮ በዘረጋው የአገዛዙ ኃይል ላይ ነው።
ካድሬዎቹ ካሰቡበት ሳይደርሱ ወደ ኋላ የፈረጠጡ ሲሆን፡ ካድሬዎቹን አጅቦ ሊያሳልፍ የነበረ ከ30 በላይ መከላከያ የሚሉት ተላላኪ ወታደርም ሕይወቱ አልፏል።
በላስታ ግምባር በሦስት የተጠኑ ቦታዎች ላይ በተፈፀመ ደፈጣ ጥቃት 32 የአገዛዙ ወታደሮች ሲገደሉ ከ50 በላይ የሚሆኑት ደግሞ መቁሰላቸው ታወቀ!
በደፈጣ ጥቃቱ አንድ የጠላት ዙ23 መሣሪያ በፋኖ ድሽቃ ተመቶ ከጥቅም ውጭ የተደረገ ሲሆን፡ የተመታው ዙ23 በፋኖ እጅ እንዳይገባ ሌላ ተጨማሪ ዙ23 ከወደ ላሊበላ ተልኮ ሽፋን በመስጠት ማውጣቱን መረብ ሚዲያ ከፋኖ አባላቱና ከአከባቢዎ ነዋሪዎች ለማረጋገጥ ችሏል።
ደፈጣ ጥቃቱ የተፈፀመው የላሊበላ ከተማ አስተዳደር፣የላስታ ወረዳና የቡግና ወረዳ የካቢኔ አባላትን ከጋሸና ወደ ላሊበላ ከተማ አጅቦ ለማሳለፍ ጥቁር አስፓልቱን ወጥሮ በዘረጋው የአገዛዙ ኃይል ላይ ነው።
ካድሬዎቹ ካሰቡበት ሳይደርሱ ወደ ኋላ የፈረጠጡ ሲሆን፡ ካድሬዎቹን አጅቦ ሊያሳልፍ የነበረ ከ30 በላይ መከላከያ የሚሉት ተላላኪ ወታደርም ሕይወቱ አልፏል።
👍2
ሰበር ዜና!
የብልፅግና ሰራዊት 37 አስከሬኑን ጥሎ በሸሸበት ፍልሚያ የምኒልክ ዕዝ አሃዶች በጥምረት በመቶ የሚቆጠር ጠላት በመደምሰስ እና በማቁሰል እንዲሁም የቡድን እና በርካታ የነፍስ ወከፍ መሳሪያ በመማረክ ታላቅ ድል ተጎናፀፉ::
የምስራቅ አማራ ኮር አንዱ ባለ ሽርጡ ክፍለ ጦር እና የምስራቅ አማራ ኮር ሁለቱ ታጠቅ ክፍለ ጦር ዛሬ ታህሳስ 8/2018 ዓ.ም ንጋት ጀምሮ መርሳ ከተማ ዙሪያ በጥምረት ባደረጉት ከባድ ተጋድሎ በመቶ የሚቆጠር ጠላት በመደምሰስና በማቁሰል እንዲሁም የቡድን እና በርካታ የነፍስ ወከፍ መሳሪያ በመማረክ ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል::
ጠላት ከመርሳ ከተማ በምዕራብ በኩል ያሉ የፋኖ ቀጠናዎችን ለማጥቃትና ከቻለም ለመቆጣጠር አቅዶ በብዙ ግንባሮች ማለዳ በጀመረው ውጊያ የዋርካው ልጆች ባደረጉት ከባድ መከላከልና መልሶ ማጥቃት በመቶ የሚቆጠር ጠላት በመደምሰስና በማቁሰል ብሎም የቡድንና የነፍስ ወከፍ መሳሪያ በመማረክ ወደ መርሳ ከተማ የሸኙት ሲሆን 37 አስከሬኑንም ሳያነሳም እግሬ አውጭኝ ብሎ ለመሽሽ ተገዷል::
በተጋድሎው በምርኮ የተገኙ ድሎች፦
ምስራቅ አማራ ኮር 2 ታጠቅ ክፍለ ጦር
•1 ብሬን
•23 ክላሽ
•1393 የክላሽ ተተኳሽ
•700 የብሬን ተተኳሽ
•17 የደረት እና 8 የወገብ ትጥቅ
•12 ምርኮኛ (አራቱ የቆሰሉ)
ምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለሽርጡ ክፍለ ጦር
•11 ክላሽ
•1800 የብሬን ተተኳሽ
•1500 የክላሽ ተተኳሽ
•7 የደረት እና 4 የወገብ ትጥቅ
•7 F1 ቦምብ
• 950 ስቃጥላ የታሸገ ምግብ
በአጠቃላይ ምኒልክ ዕዝ በተጋድሎው በሁለቱ ክፍለጦሮች አማካኝነት አንድ ብሬን 34 ክላሽ እንዲሁም ከ5300 በላይ ተተኳሽና የእጅ ቦምቦችን ጨምሮ በርካታ ንብረቶችን ያገኘ ሲሆን ከ950 በላይ ስቃጥላ የታሸገ ምግብም አግኝቷል::
በቀጣይ በተጋድሎው በምርኮ የተገኙ ድሎችን የቪዲዮ እና የምስል ማስረጃዎችን የምናደርስ ይሆናል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ታህሳስ 8/2018 ዓ.ም
የብልፅግና ሰራዊት 37 አስከሬኑን ጥሎ በሸሸበት ፍልሚያ የምኒልክ ዕዝ አሃዶች በጥምረት በመቶ የሚቆጠር ጠላት በመደምሰስ እና በማቁሰል እንዲሁም የቡድን እና በርካታ የነፍስ ወከፍ መሳሪያ በመማረክ ታላቅ ድል ተጎናፀፉ::
የምስራቅ አማራ ኮር አንዱ ባለ ሽርጡ ክፍለ ጦር እና የምስራቅ አማራ ኮር ሁለቱ ታጠቅ ክፍለ ጦር ዛሬ ታህሳስ 8/2018 ዓ.ም ንጋት ጀምሮ መርሳ ከተማ ዙሪያ በጥምረት ባደረጉት ከባድ ተጋድሎ በመቶ የሚቆጠር ጠላት በመደምሰስና በማቁሰል እንዲሁም የቡድን እና በርካታ የነፍስ ወከፍ መሳሪያ በመማረክ ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል::
ጠላት ከመርሳ ከተማ በምዕራብ በኩል ያሉ የፋኖ ቀጠናዎችን ለማጥቃትና ከቻለም ለመቆጣጠር አቅዶ በብዙ ግንባሮች ማለዳ በጀመረው ውጊያ የዋርካው ልጆች ባደረጉት ከባድ መከላከልና መልሶ ማጥቃት በመቶ የሚቆጠር ጠላት በመደምሰስና በማቁሰል ብሎም የቡድንና የነፍስ ወከፍ መሳሪያ በመማረክ ወደ መርሳ ከተማ የሸኙት ሲሆን 37 አስከሬኑንም ሳያነሳም እግሬ አውጭኝ ብሎ ለመሽሽ ተገዷል::
በተጋድሎው በምርኮ የተገኙ ድሎች፦
ምስራቅ አማራ ኮር 2 ታጠቅ ክፍለ ጦር
•1 ብሬን
•23 ክላሽ
•1393 የክላሽ ተተኳሽ
•700 የብሬን ተተኳሽ
•17 የደረት እና 8 የወገብ ትጥቅ
•12 ምርኮኛ (አራቱ የቆሰሉ)
ምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለሽርጡ ክፍለ ጦር
•11 ክላሽ
•1800 የብሬን ተተኳሽ
•1500 የክላሽ ተተኳሽ
•7 የደረት እና 4 የወገብ ትጥቅ
•7 F1 ቦምብ
• 950 ስቃጥላ የታሸገ ምግብ
በአጠቃላይ ምኒልክ ዕዝ በተጋድሎው በሁለቱ ክፍለጦሮች አማካኝነት አንድ ብሬን 34 ክላሽ እንዲሁም ከ5300 በላይ ተተኳሽና የእጅ ቦምቦችን ጨምሮ በርካታ ንብረቶችን ያገኘ ሲሆን ከ950 በላይ ስቃጥላ የታሸገ ምግብም አግኝቷል::
በቀጣይ በተጋድሎው በምርኮ የተገኙ ድሎችን የቪዲዮ እና የምስል ማስረጃዎችን የምናደርስ ይሆናል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ታህሳስ 8/2018 ዓ.ም
❤1🙏1
አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ የ24ስዓት ዘገባ
__፩
የበረሃዉ የሰደድ እሳት 66ኛ ክፍለጦር ከይላላ እሰከ ጃሂማላ ድረስ ባለ ቀጠና ከባድ ጥቃት አደረሰ።
በዛሬዉ እለት በቀን 08/04/2018 ዓ.ም የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 66ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሻለቃ ከይላላ እስከ ጃሂማላ ሰፊ ቀጠና በሸፈነዉ አዉደ ዉጊያ በጠላት ላይ ድልን መቀዳጀት ተችሏል።
በዚህም መሰረት ከ20 በላይ የጠላት ሀይል የአብይ አህመድ ቅጥረኛ ተላላኪዎችን መደምሰስ ሲቻል በርካቶችን ደግሞ ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል ሲል የ105ኛ ኮር 66ኛ ክ/ር ህዝብ ግንኙነት ገልጿል።
___፪
የአረመኔው ጡት ቆራጩ የአገዛዙ ዙፋን አሰጠባቂ ሰራዊት ጋንታን መሪ ጨምሮ በርካታ አባላት የፋኖ ኃይሎችን እየተቀላቀሉ ነው።
በአፋብኃ ምዕ/አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦር ጋንታ መሪውን ጨምሮ በየጊዜው በርካታ የአረመኔው የአገዛዙ መከላከያ ሰራዊት የነበሩ ተቋሙን በመተው የፋኖ ኃይሎችን እየተቀላቀሉ ነው።
በዛሬው ዕለት ማለትም ታህሳስ 08/2018 ዓ.ም በምስ/ጎጃም ዞን ደባይ ጥላት ግን ወረዳ ቁይ ከተማ መሽጎ ከሚገኘው ከአረመኔው ጨካኙ የምርኮኛው ብርሀኑ ጁላ የመከላከያ ተቋም ከ6ኛ ዕዝ 601ኛ ኮር 52ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሬጅመንት ጋንታ 3 መሪ የሆነው አስር አለቃ ካሳው አደባባይ ነጋ እና ግርማቸው ደሴ ተፈራ የተቋሙን አስከፊነትና አረመኔነት በመረዳት በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ የ24ኛ ከፍለጦር አባል የሆነችውን ደባይ ጮቄ ሻለቃን ከነሙሉ ትጥቃቸው በክብር ተቀላቅለዋል።
በዚህ ወር ጠላት መሽጎበት ከሚገኘው ከ52ኛ ክ/ጦር ብቻ16 አባላት ፋኖን መቀላቀላቸው ይታወሳል!!!
___፫
በዳንግላ ከተማ የሚሊሻ ፋይናንስ ክፍል ኃላፊውን በ*ገ*ጀ*ራ ክላሽ ማርከው ፋኖን በይፋ ተቀላቀሉ!!
አገዛዙ በአማራ ህዝብ ላይ የሚያደርሰውን ግፍና መከራ የተረዱ ሁለት የዳንግላ ወጣቶች የሚሊሻ ፋይናንስ ክፍል ኃላፊውን በገ*ጀ*ራ ክላሽ በመማረክ የአፋብኃ ምዕ/አማራ ቀጠና ቴወድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 55ኛ ክፍለ ጦርን በይፋ ተቀላቅለዋል።
ወጣቶቹ ጀጃው ደሳለኝ እና ዳዊት ጌቱ ይባላሉ። ወጣት ጀጃው ደሳለኝ ከአሁን በፊት በሀገር መከላከያ ሰራዊት ለሁለት ዓመታት በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል አካባቢዎች በግዳጅ መቆየቱን ገልጿል።
በመከላከያ ቆይታውም በአማራ ተወላጆች ላይ ይደርስ የነበረውን ግፍና እና መከራ እንዳንገበገበው የገለፀ ሲሆን አጋጣሚዎችን በመጠቀም የመከላከያን ተቋም ለቆ እንደወጣ ተናግሯል።
ሌላኛው ወጣት ዳዊት ጌጡ ይባላል። በዳንግላ ከተማ የመንግስት ገቢ ግብር ሰብሳቢ እንደነበር ተናግሯል። አገዛዙ የከተማዋን ነዋሪዎች ለሚሊሻ ብር አውጡ በማለት ማህቀረሰቡን ሲያማርር ስራውን ለመልቀቅ እንደተገደደ እና የከተማ ውስጥ ቀኜ በመሆን ሲሰራ መቆየቱን ተናግሯል።
ሁለቱ የዳንግላ ወጣቶች በደንብ ከተመካከሩ በኋላ ጠ*ላ*ትን በገ*ጀ*ራ በመምታት ክላሽ በመማረክ ፋኖን ለመቀላቀል በቅተዋል።
የአፋብኃ ምዕ/አማራ ቀጠና ቴወድሮስ ዕዝ ሰብሳቢና የአፋብኃ ሴንትራል ኮማንድ አባል አርበኛ ዘመነ ካሴ ለጀግኖቹ ትጥቅ እና ክላሽኮብ ሽልማት አበርክቷል ።
አርበኛውም "በፈፀማችሁት ጀብድ በጣም ኮርተናል ይህ ልብ የሚጠይቅ ድርጊት ነው " በማለት ለጀግኖቹ የማበረታቻ መልክት አስተላልፏል ። ጀግኖቹም በዚህ ታላቅ አርበኛ እውቅና እና ሽልማት መቀበላቸው ደስታ እንደፈጠረባቸው ተናግረው ወጣቱ የነእርሱን አርያ እንዲከተል መልክት አስተላልፈዋል ።
የአርበኛውን ጥሪ ተከትሎ በዳንግላ ከተማ በዚህ ሳምንት ብቻ ከ10 በላይ የሚሆኑ የጠላት ካምፕን ከድተው ፋኖን ተቀላቅለዋል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስአስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ታህሳስ 08/2018 ዓ.ም
__፩
የበረሃዉ የሰደድ እሳት 66ኛ ክፍለጦር ከይላላ እሰከ ጃሂማላ ድረስ ባለ ቀጠና ከባድ ጥቃት አደረሰ።
በዛሬዉ እለት በቀን 08/04/2018 ዓ.ም የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 66ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሻለቃ ከይላላ እስከ ጃሂማላ ሰፊ ቀጠና በሸፈነዉ አዉደ ዉጊያ በጠላት ላይ ድልን መቀዳጀት ተችሏል።
በዚህም መሰረት ከ20 በላይ የጠላት ሀይል የአብይ አህመድ ቅጥረኛ ተላላኪዎችን መደምሰስ ሲቻል በርካቶችን ደግሞ ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል ሲል የ105ኛ ኮር 66ኛ ክ/ር ህዝብ ግንኙነት ገልጿል።
___፪
የአረመኔው ጡት ቆራጩ የአገዛዙ ዙፋን አሰጠባቂ ሰራዊት ጋንታን መሪ ጨምሮ በርካታ አባላት የፋኖ ኃይሎችን እየተቀላቀሉ ነው።
በአፋብኃ ምዕ/አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦር ጋንታ መሪውን ጨምሮ በየጊዜው በርካታ የአረመኔው የአገዛዙ መከላከያ ሰራዊት የነበሩ ተቋሙን በመተው የፋኖ ኃይሎችን እየተቀላቀሉ ነው።
በዛሬው ዕለት ማለትም ታህሳስ 08/2018 ዓ.ም በምስ/ጎጃም ዞን ደባይ ጥላት ግን ወረዳ ቁይ ከተማ መሽጎ ከሚገኘው ከአረመኔው ጨካኙ የምርኮኛው ብርሀኑ ጁላ የመከላከያ ተቋም ከ6ኛ ዕዝ 601ኛ ኮር 52ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሬጅመንት ጋንታ 3 መሪ የሆነው አስር አለቃ ካሳው አደባባይ ነጋ እና ግርማቸው ደሴ ተፈራ የተቋሙን አስከፊነትና አረመኔነት በመረዳት በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ የ24ኛ ከፍለጦር አባል የሆነችውን ደባይ ጮቄ ሻለቃን ከነሙሉ ትጥቃቸው በክብር ተቀላቅለዋል።
በዚህ ወር ጠላት መሽጎበት ከሚገኘው ከ52ኛ ክ/ጦር ብቻ16 አባላት ፋኖን መቀላቀላቸው ይታወሳል!!!
___፫
በዳንግላ ከተማ የሚሊሻ ፋይናንስ ክፍል ኃላፊውን በ*ገ*ጀ*ራ ክላሽ ማርከው ፋኖን በይፋ ተቀላቀሉ!!
አገዛዙ በአማራ ህዝብ ላይ የሚያደርሰውን ግፍና መከራ የተረዱ ሁለት የዳንግላ ወጣቶች የሚሊሻ ፋይናንስ ክፍል ኃላፊውን በገ*ጀ*ራ ክላሽ በመማረክ የአፋብኃ ምዕ/አማራ ቀጠና ቴወድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 55ኛ ክፍለ ጦርን በይፋ ተቀላቅለዋል።
ወጣቶቹ ጀጃው ደሳለኝ እና ዳዊት ጌቱ ይባላሉ። ወጣት ጀጃው ደሳለኝ ከአሁን በፊት በሀገር መከላከያ ሰራዊት ለሁለት ዓመታት በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል አካባቢዎች በግዳጅ መቆየቱን ገልጿል።
በመከላከያ ቆይታውም በአማራ ተወላጆች ላይ ይደርስ የነበረውን ግፍና እና መከራ እንዳንገበገበው የገለፀ ሲሆን አጋጣሚዎችን በመጠቀም የመከላከያን ተቋም ለቆ እንደወጣ ተናግሯል።
ሌላኛው ወጣት ዳዊት ጌጡ ይባላል። በዳንግላ ከተማ የመንግስት ገቢ ግብር ሰብሳቢ እንደነበር ተናግሯል። አገዛዙ የከተማዋን ነዋሪዎች ለሚሊሻ ብር አውጡ በማለት ማህቀረሰቡን ሲያማርር ስራውን ለመልቀቅ እንደተገደደ እና የከተማ ውስጥ ቀኜ በመሆን ሲሰራ መቆየቱን ተናግሯል።
ሁለቱ የዳንግላ ወጣቶች በደንብ ከተመካከሩ በኋላ ጠ*ላ*ትን በገ*ጀ*ራ በመምታት ክላሽ በመማረክ ፋኖን ለመቀላቀል በቅተዋል።
የአፋብኃ ምዕ/አማራ ቀጠና ቴወድሮስ ዕዝ ሰብሳቢና የአፋብኃ ሴንትራል ኮማንድ አባል አርበኛ ዘመነ ካሴ ለጀግኖቹ ትጥቅ እና ክላሽኮብ ሽልማት አበርክቷል ።
አርበኛውም "በፈፀማችሁት ጀብድ በጣም ኮርተናል ይህ ልብ የሚጠይቅ ድርጊት ነው " በማለት ለጀግኖቹ የማበረታቻ መልክት አስተላልፏል ። ጀግኖቹም በዚህ ታላቅ አርበኛ እውቅና እና ሽልማት መቀበላቸው ደስታ እንደፈጠረባቸው ተናግረው ወጣቱ የነእርሱን አርያ እንዲከተል መልክት አስተላልፈዋል ።
የአርበኛውን ጥሪ ተከትሎ በዳንግላ ከተማ በዚህ ሳምንት ብቻ ከ10 በላይ የሚሆኑ የጠላት ካምፕን ከድተው ፋኖን ተቀላቅለዋል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስአስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ታህሳስ 08/2018 ዓ.ም
🙏2❤1
በቀጠለው የደጃዝማች ፬ኛ ኮር ማጥቃት ጠላት ተጨማሪ ጉዳት ደረሰበት!!
🔸 በደረሰበት ምት ሞራሉ የላሸቀው የብርሃኑ ጁላ ሰራዊት ሞራሉን ለማነሳሳት በማለም ቁጥሩ የበዛ ኃይል ከጋብላ አቅጣጫ ወደ ሐዋሳ አርማጭሆ በሁለት ተከፍሎ የተጓዘ ሲሆን ግመል ዲንጋይ የተባለ ቦታ ሲደርስ ንፁሃን አርሶ አደሮች ላይ ጥቃት የከፈተ ቢሆንም ደጃዝማች 4ኛ ኮር አርበኞች ክ/ጦር ሲሳይ ብርጌድና ጎቤ ክ/ጦር ሰሜን ብርጌዶች ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በመጣመር ፈጣን የአፀፋ ምላሽ ውጊያ ከፍተው ጠላትን መተውታል።12 ጠላት ሲደመሰስ 4 ደግሞ ቁስለኛ ሁኗል።ውጊያውን መቋቋም የተሳነው የፋሽስቱ ሰራዊት ሬሳውን አንጠባጥቦ ወደ ጋብላ አቅጣጫ ሸሽቷል።
🔸 ወደ አርማጭሆ ሐዋሳ የተጓዘው 2ኛው የጠላት ሰራዊት ደግሞ የአካባቢው ነዋሪ በሁለት ሻለቃ ተደራጅቶ በመጠበቅ ሰብዓዊ ጉዳት ስላደረሰበት ወደ ጋብላ አቅጣጫ ሸሽቷል።
🔸 ከሐዋሳ ተመቶ የተመለሰውን ጠላት ጋብላ ከተማ አቅራቢያ ሲደርስ ከባድ የደፈጣ የጨበጣ ውጊያ ተከፍቶበት ተጨማሪ ሰብዓዊ ጉዳት ደርሶበት ሌሊቱን ተሰውሮ ወደ ማሰሮደንብ ሸሽቶ ሀመሰወር እየሞከረ ነው።
በተከታታይ ሸመለጋራ ፣አሻሚት እና መሸሃ ከባድ ምት የደረሰበት ጠላት መሸሃን ፣ደለሎ ቁጥር አንድ እና አካባቢውን ለቆ የሸሸ ሲሆን ጋብላ ከተማን በተጨማሪ ለቆ ሸሽቷል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ
🔸 በደረሰበት ምት ሞራሉ የላሸቀው የብርሃኑ ጁላ ሰራዊት ሞራሉን ለማነሳሳት በማለም ቁጥሩ የበዛ ኃይል ከጋብላ አቅጣጫ ወደ ሐዋሳ አርማጭሆ በሁለት ተከፍሎ የተጓዘ ሲሆን ግመል ዲንጋይ የተባለ ቦታ ሲደርስ ንፁሃን አርሶ አደሮች ላይ ጥቃት የከፈተ ቢሆንም ደጃዝማች 4ኛ ኮር አርበኞች ክ/ጦር ሲሳይ ብርጌድና ጎቤ ክ/ጦር ሰሜን ብርጌዶች ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በመጣመር ፈጣን የአፀፋ ምላሽ ውጊያ ከፍተው ጠላትን መተውታል።12 ጠላት ሲደመሰስ 4 ደግሞ ቁስለኛ ሁኗል።ውጊያውን መቋቋም የተሳነው የፋሽስቱ ሰራዊት ሬሳውን አንጠባጥቦ ወደ ጋብላ አቅጣጫ ሸሽቷል።
🔸 ወደ አርማጭሆ ሐዋሳ የተጓዘው 2ኛው የጠላት ሰራዊት ደግሞ የአካባቢው ነዋሪ በሁለት ሻለቃ ተደራጅቶ በመጠበቅ ሰብዓዊ ጉዳት ስላደረሰበት ወደ ጋብላ አቅጣጫ ሸሽቷል።
🔸 ከሐዋሳ ተመቶ የተመለሰውን ጠላት ጋብላ ከተማ አቅራቢያ ሲደርስ ከባድ የደፈጣ የጨበጣ ውጊያ ተከፍቶበት ተጨማሪ ሰብዓዊ ጉዳት ደርሶበት ሌሊቱን ተሰውሮ ወደ ማሰሮደንብ ሸሽቶ ሀመሰወር እየሞከረ ነው።
በተከታታይ ሸመለጋራ ፣አሻሚት እና መሸሃ ከባድ ምት የደረሰበት ጠላት መሸሃን ፣ደለሎ ቁጥር አንድ እና አካባቢውን ለቆ የሸሸ ሲሆን ጋብላ ከተማን በተጨማሪ ለቆ ሸሽቷል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ
🙏3
ታፍነው ወደ ማሰልጠኛ ቦታ ሲሄዱ የነበሩ የአማራ ህጻናት በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር 77ኛ ክ/ጦር ቃኝና መሀንዲስ ሻለቃ ከመንገድ ላይ ተማረኩ።
ሕፃናትን ለጦርነት ማዋል አለማቀፋዊ ወንጀል ነው። ይህን በመተላለፍ የብልፅግና አረመኔ አመራር በተደጋጋሚ ህፃናትን ከትምህርት ቤት እየመለመለ ወደ ስልጠና እየላከ በጦርነት እያስጨፍጭፍቸው ይገኛል። በውጊያ የማረክናቸው ሕፃናትም የስነልቦና ጫና ውስጥ በመግባታቸው የጤና መታወክና የአዕምሮ ሰላም እንዳጡ በተለያዩ ጊዜ ያረጋግጠው ጉዳይ ነው።
ይህን የመከላከል ሀላፊነት የወደቀበት የአማራ ፍኖ በተለያዩ ጊዜ ስልጠና እንዳይገቡ በደፈጣ ከነመኪና በመማረክ የስነልቦና ስልጠና እና የተሀድሶ ስልጠና እየሰጠ ወደ ቤተሰቦቻቸው መላኩን ተያይዞታል። ከዚህ በፊትም ደብረማርቆስ ዙሪያ በበረኸኛው ጅበላ ብርጌድ በርካታ ህፃናትን በ2016ዓ.ም ማስለቀቁ የሚታወስ ነው።
ዛሬም ታፍነው ወደ ማሰልጠኛ ቦታ ሲሄዱ የነበሩ የአማራ ህጻናት በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር 77ኛ ክ/ጦር ቃኝና መሀንዲስ ሻለቃ ከመንገድ ላይ በመማረክ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስአስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ታህሳስ 09/2018 ዓ.ም
ሕፃናትን ለጦርነት ማዋል አለማቀፋዊ ወንጀል ነው። ይህን በመተላለፍ የብልፅግና አረመኔ አመራር በተደጋጋሚ ህፃናትን ከትምህርት ቤት እየመለመለ ወደ ስልጠና እየላከ በጦርነት እያስጨፍጭፍቸው ይገኛል። በውጊያ የማረክናቸው ሕፃናትም የስነልቦና ጫና ውስጥ በመግባታቸው የጤና መታወክና የአዕምሮ ሰላም እንዳጡ በተለያዩ ጊዜ ያረጋግጠው ጉዳይ ነው።
ይህን የመከላከል ሀላፊነት የወደቀበት የአማራ ፍኖ በተለያዩ ጊዜ ስልጠና እንዳይገቡ በደፈጣ ከነመኪና በመማረክ የስነልቦና ስልጠና እና የተሀድሶ ስልጠና እየሰጠ ወደ ቤተሰቦቻቸው መላኩን ተያይዞታል። ከዚህ በፊትም ደብረማርቆስ ዙሪያ በበረኸኛው ጅበላ ብርጌድ በርካታ ህፃናትን በ2016ዓ.ም ማስለቀቁ የሚታወስ ነው።
ዛሬም ታፍነው ወደ ማሰልጠኛ ቦታ ሲሄዱ የነበሩ የአማራ ህጻናት በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር 77ኛ ክ/ጦር ቃኝና መሀንዲስ ሻለቃ ከመንገድ ላይ በመማረክ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስአስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ታህሳስ 09/2018 ዓ.ም
🙏1
ልጅ እያሱ ኮር 24ኛ ክፍለ ጦር ውጫሌ ከተማ ዙሪያ ከባድ ትንቅንቅና ተጋድሎ በማድረግ ድል አስመዘገቡ::
ልጅ እያሱ ኮር 24ኛ ክፍለ ጦር የአምባሰል ወረዳ መቀመጫ በሆነችው ውጫሌ ከተማ ዙሪያ ዛሬ ታህሳስ 9/2018 ዓ.ም ንጋት 12:00 ጀምሮ ወደ ጠላት ምሽግ ዘልቀው በመግባት ባደረጉት ከባድ ተጋድሎ እስከ ቦምብ ጭምር በመጫበጥ በርካታ የጠላት ሃይል ደምስሰውና አቁስለው ታላቅ ጀብድ ፈፅመው ድል አስመዝግበዋል::
24ኛ ክፍለጦር በተጋድሎው ውጫሌ ከተማ ቁንጥሮ ላይ የጠላትን ምሽግ ሁሉ ደምስሰው በመግባት ትልቅ ጀብድ የፈፀሙ ሲሆን ከ40 በላይ የጠላት ሃይል ሙትና ቁስለኛ አድርገው ለጊዜው ቁጥሩ ያልታወቀ የነፍስ ወከፍ ክላሽና የተለያዩ ተተኳሾችንም ማርከዋል::
የፋሽስቱ ብልፅግና ሰራዊት ከተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢ እና ከኦሮሞ ብልፅግና ልዩ ሃይል ጭምር ታፍሶ ሲመጣ በምድር በመካናይዝድና በአየር ሃይል ጄትና ድሮን ከፍተኛ ድጋፍ ሊደረግለት ቃል ተገብቶለት መጥቶ ውጊያ እያደረገ ያለ ሲሆን አየር ንብረቱ ለድሮን በማይመችበት በዳመና ጊዜ ወኔው ተሰልቦና ውጊያ ከብዶት በጅምላ እየተደመሰሰ እና እየተማረከ ይገኛል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 9/2018 ዓ.ም
ልጅ እያሱ ኮር 24ኛ ክፍለ ጦር የአምባሰል ወረዳ መቀመጫ በሆነችው ውጫሌ ከተማ ዙሪያ ዛሬ ታህሳስ 9/2018 ዓ.ም ንጋት 12:00 ጀምሮ ወደ ጠላት ምሽግ ዘልቀው በመግባት ባደረጉት ከባድ ተጋድሎ እስከ ቦምብ ጭምር በመጫበጥ በርካታ የጠላት ሃይል ደምስሰውና አቁስለው ታላቅ ጀብድ ፈፅመው ድል አስመዝግበዋል::
24ኛ ክፍለጦር በተጋድሎው ውጫሌ ከተማ ቁንጥሮ ላይ የጠላትን ምሽግ ሁሉ ደምስሰው በመግባት ትልቅ ጀብድ የፈፀሙ ሲሆን ከ40 በላይ የጠላት ሃይል ሙትና ቁስለኛ አድርገው ለጊዜው ቁጥሩ ያልታወቀ የነፍስ ወከፍ ክላሽና የተለያዩ ተተኳሾችንም ማርከዋል::
የፋሽስቱ ብልፅግና ሰራዊት ከተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢ እና ከኦሮሞ ብልፅግና ልዩ ሃይል ጭምር ታፍሶ ሲመጣ በምድር በመካናይዝድና በአየር ሃይል ጄትና ድሮን ከፍተኛ ድጋፍ ሊደረግለት ቃል ተገብቶለት መጥቶ ውጊያ እያደረገ ያለ ሲሆን አየር ንብረቱ ለድሮን በማይመችበት በዳመና ጊዜ ወኔው ተሰልቦና ውጊያ ከብዶት በጅምላ እየተደመሰሰ እና እየተማረከ ይገኛል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 9/2018 ዓ.ም
🙏1
የሻለቃ አዛዡ ከ12 ወታደሮች ጋር ተደመሰሰ!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ኢንጅነር ደሳለኝ አሰፋ ክፍለ ጦር ጥላሁን ፈንታው ብርጌድ የፋኖ ኃይል መካነሰላም ዙሪያ ወረዳ ቢሊ ታዳጊ ከተማ ውስጥ ከማለዳው 11:00 ሰዓት እስከ ቀኑ 5:00 ሰዓት በተደረገ ውጊያ የጥላሁን ፈንታው ብርጌድ ፋኖዎች ከፍተኛ የጦር ሜዳ ጀብዱ በመፈፀም 15 ወታደሮችን እና የ45ተኛ ክፍለ ጦር ሻለቃ አዛዥን ደምስሰዋል:: በዛሬው ተጋድሎ ቁጥራቸው በውል ባይታወቅም በርካታ ወታደሮች ቆስለዋል:: ቁስለኞች በአምቡላንስ ተጭነው ወደ መካነሰላም ጄኔራል ሆስፒታል ተወስደዋል::
የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሰብሳቢ ሻለቃ አብነው ታደሰ እና የኢንጅነር ደሳለኝ አሰፋ ክፍለ ጦር አዛዥ አርበኛ ስንደው ገዜ በመሩት ውጊያ ቢሊ ላይ ዛሬ ታህሳስ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ታላቅ ድል ተመዝግቧል:: የሰሜን ምስራቅ ዕዝ 801ኛ ኮር 45ተኛ ክፍለ ጦር የመካነሰላም ቀጠናን መሸፈን አልቻለም ተብሎ ሰሞኑን የ47ተኛ ክፍለ ጦር ሰራዊት በድጋፍ ሰጭነት ወደ መካነሰላም መግባቱን ተከትሎ የፋሽስቱ አብይ መንግስት መጠነ ሰፊ ወረራ ለመፈፀም አስቦ የመጀመሪያ ሙከራውን ዛሬ ቢያደርግም ድል ሳይቀናው ቀርቶ አባላቱን አጥቷል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 9 ቀን 2018 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ኢንጅነር ደሳለኝ አሰፋ ክፍለ ጦር ጥላሁን ፈንታው ብርጌድ የፋኖ ኃይል መካነሰላም ዙሪያ ወረዳ ቢሊ ታዳጊ ከተማ ውስጥ ከማለዳው 11:00 ሰዓት እስከ ቀኑ 5:00 ሰዓት በተደረገ ውጊያ የጥላሁን ፈንታው ብርጌድ ፋኖዎች ከፍተኛ የጦር ሜዳ ጀብዱ በመፈፀም 15 ወታደሮችን እና የ45ተኛ ክፍለ ጦር ሻለቃ አዛዥን ደምስሰዋል:: በዛሬው ተጋድሎ ቁጥራቸው በውል ባይታወቅም በርካታ ወታደሮች ቆስለዋል:: ቁስለኞች በአምቡላንስ ተጭነው ወደ መካነሰላም ጄኔራል ሆስፒታል ተወስደዋል::
የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሰብሳቢ ሻለቃ አብነው ታደሰ እና የኢንጅነር ደሳለኝ አሰፋ ክፍለ ጦር አዛዥ አርበኛ ስንደው ገዜ በመሩት ውጊያ ቢሊ ላይ ዛሬ ታህሳስ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ታላቅ ድል ተመዝግቧል:: የሰሜን ምስራቅ ዕዝ 801ኛ ኮር 45ተኛ ክፍለ ጦር የመካነሰላም ቀጠናን መሸፈን አልቻለም ተብሎ ሰሞኑን የ47ተኛ ክፍለ ጦር ሰራዊት በድጋፍ ሰጭነት ወደ መካነሰላም መግባቱን ተከትሎ የፋሽስቱ አብይ መንግስት መጠነ ሰፊ ወረራ ለመፈፀም አስቦ የመጀመሪያ ሙከራውን ዛሬ ቢያደርግም ድል ሳይቀናው ቀርቶ አባላቱን አጥቷል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 9 ቀን 2018 ዓ.ም
🙏2❤1