ተቋሙን እያፈራረስነው ነው
ታህሳስ 07/2018 ዓ.ም
ዲሽቃ ተኳሽ እና ምክትል ቲም መሪው ከእነሙሉ ትጥቃቸው መውኬ መንገሻ የተባለው የመከላከያ ሻምበል መሪ ሉባ ገወርጊስ የሚታጀብበትን ውሻ በመያዝ ፋኖን ተቀላቅለዋል ።‼️
➦660 የክላሽ ተተኳሽ
➦ 6የእጅ ቦንብ
➦የወገብ ትጥቅ በመያዝ ከስርዓቱ በመውጣት ወደ ቴወድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 54ኛ ክፍለጦርን ተቀላቅለዋል
1ኛ) ፍቅሩ አበባው... ዲሽቃ ተኳሽ ከ602ኛ ኮር 1ኛ ሬጅመንት
2ኛ) ፉአድ ሚፍታሂ ... ምክትል ቲም መሪ ከ602ኛ ኮር 1ኛ ሬጅመንት
3ኛ) ሀሰን አብዲ... 602ኛኮር 1ኛሬጅመንት
አዲስትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስተስፋ
@ፋኖ ሐብታሙ የሱፍ
የቴወድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት
ታህሳስ 07/2018 ዓ.ም
ዲሽቃ ተኳሽ እና ምክትል ቲም መሪው ከእነሙሉ ትጥቃቸው መውኬ መንገሻ የተባለው የመከላከያ ሻምበል መሪ ሉባ ገወርጊስ የሚታጀብበትን ውሻ በመያዝ ፋኖን ተቀላቅለዋል ።‼️
➦660 የክላሽ ተተኳሽ
➦ 6የእጅ ቦንብ
➦የወገብ ትጥቅ በመያዝ ከስርዓቱ በመውጣት ወደ ቴወድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 54ኛ ክፍለጦርን ተቀላቅለዋል
1ኛ) ፍቅሩ አበባው... ዲሽቃ ተኳሽ ከ602ኛ ኮር 1ኛ ሬጅመንት
2ኛ) ፉአድ ሚፍታሂ ... ምክትል ቲም መሪ ከ602ኛ ኮር 1ኛ ሬጅመንት
3ኛ) ሀሰን አብዲ... 602ኛኮር 1ኛሬጅመንት
አዲስትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስተስፋ
@ፋኖ ሐብታሙ የሱፍ
የቴወድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት
🙏1
ላስታ አሳምነው ኮር ከ32 በላይ የአገዛዙ ሰራዊት በመደምሰስ እና ከ50 በላይ በማቁሰል ታላቅ ድል ተጎናፀፉ::
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ ጄኔራል አሳምነዉ ፅጌ ኮር በድብኮና ግራር አምባ እንዲሁም ዳቦ ከተማ ቀጠናዎች በወሰደው የተጠና የደፈጣ ጥቃት በጠላት ላይ ታላቅ ድል ተቀዳጀ።
ታህሳስ 07/2018 ዓ/ም ከንጋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ የአገዛዙ ብልፅግና ልሳናት የላሊበላ ከተማ አስተዳደር፣የላስታ ወረዳና የቡግና ወረዳ የካቢኔ አባላትን ከጋሸና ወደ ላሊበላ ከተማ ለማሳለፍ የብርሃኑ ጁላ ሰራዊት ከጋሸና እርፋ እስከ ግራር አምባ ዘርግቶ የነበረ ቢሆንም የኮሩ ነብሮ ተወርዋሪ ኮማንዶ እና ውባንተ አባተ ክፍለ ጦር ሁለት ሻለቃዎች በድብኮ ቀጠና እንዲሁም በዳቦ ከተማ ቀጠና እሸት ክፍለ ጦር ሁለት ሻለቃዎች ደፈጣ በመጣል ጠላትን አይቀጡ ቅጣት ቀጥተውት ጠላት ሙትና ቁስለኛውን እያንጠባጠበ ሊሄድ ተገዷል።
በዚህ የደፈጣ ጥቃት 32 የአገዛዙ ሰራዊት ሲደመሰስ ከ50 በላይ የቆሰለ እንዲሁም ዙ-23ቱ በዲሽቃ ተመትቶ ጉዳት የደረሰበት ሲሆን በዚህ የተበሳጨው የአገዛዙ ሰራዊት ዙ-23 በዘፈቀደ በመተኮስ የሦስት ንፁሀንን መኖሪያ ቤትና አምስት የአርሶ አደር የጤፍ ክምር እስከ 35 ኩንታል ሊወጣ የሚችል እህል ያቃጠለ ሲሆን በአራት ንፁሃን ላይ ከቀላል እስከ ከባድ ጉዳት አድርሷል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ታህሳስ 06 ለ 07 /2018 ዓ/ም ሌሊት በአቢሰግ፣በሙጫ በረት፣በእርፋ፣በታሎ ደብር አቅጣጫ እሸት ክፍለ ጦርን እርፋና ገለሶት ላይ አፍናለሁ ብሎ የመጣን የአገዛዙን ሰራዊት እሸት ክፍለ ጦር አንገቱን አስደፍቶ እንደመለሰው መዘገባችን ይታወቃል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ህዝብ ግንኙነት ክፍል መረጃውን አድርሷል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 7/2018 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ ጄኔራል አሳምነዉ ፅጌ ኮር በድብኮና ግራር አምባ እንዲሁም ዳቦ ከተማ ቀጠናዎች በወሰደው የተጠና የደፈጣ ጥቃት በጠላት ላይ ታላቅ ድል ተቀዳጀ።
ታህሳስ 07/2018 ዓ/ም ከንጋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ የአገዛዙ ብልፅግና ልሳናት የላሊበላ ከተማ አስተዳደር፣የላስታ ወረዳና የቡግና ወረዳ የካቢኔ አባላትን ከጋሸና ወደ ላሊበላ ከተማ ለማሳለፍ የብርሃኑ ጁላ ሰራዊት ከጋሸና እርፋ እስከ ግራር አምባ ዘርግቶ የነበረ ቢሆንም የኮሩ ነብሮ ተወርዋሪ ኮማንዶ እና ውባንተ አባተ ክፍለ ጦር ሁለት ሻለቃዎች በድብኮ ቀጠና እንዲሁም በዳቦ ከተማ ቀጠና እሸት ክፍለ ጦር ሁለት ሻለቃዎች ደፈጣ በመጣል ጠላትን አይቀጡ ቅጣት ቀጥተውት ጠላት ሙትና ቁስለኛውን እያንጠባጠበ ሊሄድ ተገዷል።
በዚህ የደፈጣ ጥቃት 32 የአገዛዙ ሰራዊት ሲደመሰስ ከ50 በላይ የቆሰለ እንዲሁም ዙ-23ቱ በዲሽቃ ተመትቶ ጉዳት የደረሰበት ሲሆን በዚህ የተበሳጨው የአገዛዙ ሰራዊት ዙ-23 በዘፈቀደ በመተኮስ የሦስት ንፁሀንን መኖሪያ ቤትና አምስት የአርሶ አደር የጤፍ ክምር እስከ 35 ኩንታል ሊወጣ የሚችል እህል ያቃጠለ ሲሆን በአራት ንፁሃን ላይ ከቀላል እስከ ከባድ ጉዳት አድርሷል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ታህሳስ 06 ለ 07 /2018 ዓ/ም ሌሊት በአቢሰግ፣በሙጫ በረት፣በእርፋ፣በታሎ ደብር አቅጣጫ እሸት ክፍለ ጦርን እርፋና ገለሶት ላይ አፍናለሁ ብሎ የመጣን የአገዛዙን ሰራዊት እሸት ክፍለ ጦር አንገቱን አስደፍቶ እንደመለሰው መዘገባችን ይታወቃል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ህዝብ ግንኙነት ክፍል መረጃውን አድርሷል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 7/2018 ዓ.ም
🙏1
አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ የ24ስዓት ዘገባ
_______፩
ከሽንዲ በቅርብ ርቀት ኸረጥ አካባቢ ጠላት ከባድ ኪሳራ ገጠመው።
በኮረኔል ምስራቅ የሚመራው የአብይ አህመድ ቅጥረኛ ሠራዊት ከምዕ/ጎጃሟ ሽንዲ ከተማ መነሻውን አድርጎ ወደ ኸረጥ ቀበሌ ከሌሊቱ 9: ሠዓት ጀምሮ በ2 /በዴንድ እና በቡራፈር ቀበሌዎች አቅጣጫ ተንቀሳቅሷል። የጠላትን እንቅስቃሴ ሲከተታተሉ የነበሩ ነበልባሎቹ በጠላት ላይ የበላይነትን የተቀናጁት የጀግኖች የአፋብኃ 109ኛ ኮር 88ኛ ክ/ጦር ሻለቆች/ ሻለቃ 5 እና ሻለቃ 4 እንዲሁም የክ/ጦሩ ቃኝና ማሃንዲስ/ሚደንቅ ቅንጅት እና ጥምረት በከፈቱት ግንባር ጥሩ አድርገው ጠላትን ደቁሰውታል።
ቀጠናው ላይ ጠላት ባሰበው መንገድ መንቀሳቀስ የተሳነው ሲሆን ኮ/ምስራቅ ኸረጥ ላይ ለ30 ደቂቃ እንኳን መቆየት ሳይችል ተጣድፎ ሙትና ቁስለኛውን አንጠልጥሎ በቀበሮ ጉድጓዱ ወደ ሽንዲ ከተማ መመለስ ግድ ሁኖበት ተመልሷል።
በግዳጁ ጠላት ላይ ከባድ ቁሳዊና ሠባዊ ጉዳት ማድረስ መቻሉን የክ/ጦሩ ወታደራዊ አዛዥ ፋኖ ቻላቸው አያና ገልጿል።
በየደረሰበት ንፁሃንን መግደል፣ ሐብት ንብረቱን መዝረፍ እና ማውደምን እንደ ጦር መሳሪያ እየተጠቀመ ያለው ስርዓቱ አለማየሁ ሞሴ ጉደታ የተባለን የ15 ዓመት ወጣት የተሰጣ በርበሬ እየጠበቀ ባለበት ሁኔታ በጥይት ክፉኛ አቁስለውታል። በተጨማሪም የማህበረሰብ መገልገያ ተቋም የሆነውን የቀበሌ አስ/ፅ/ቤት ያፈራረሰው ሲሆን የአቶ ገበያው አዳነ መኖሪያ ቤትን ኃላፊነት በጎደለው መልኩ በተወረወረ የሞርተር ቅንቡላ ሙሉ በሙሉ አውድሞታል።
አገዛዙ ህዳር 22/2018 ኮኪ ቀበሌ አቶ ፈንታሁን ቸኮልን ጨምሮ 3 ንፁሃንን በግፍ የረሸናቸው መሆኑ የሚታወስ ነው።
______፪
በደፈጣ ጥቃት ጠላት ተደምስሷል ።
በአፋብኃ ምዕ/አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦር በም/ጎጃም ዞን ስናን ረቡዕ ገበያ ከተማ መሽጎ በሚገኘው የአረመኔው ምርኮኛው ብርሀኑ ጁላ ዙፋን አስጠባቂ ጦር ላይ የደፈጣ ጥቃት በማድረግ ጉዳት ማድረስ ተችሏል።
የደፈጣ ጥቃቱን የፈፀሙት በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦር አባል የሆነችው ጀብድ መስራት የማይሰለቻት የስናን አባጅሜ ሻለቃ ስትሆን በዚህ የማጥቃት ስራም በጠላት ላይ በህይወትም በቁስም ከፍተኛ ኪሳራ ማድረስ ተችሏል።ከጠላትም የነፍስ ወከፍ መሳሪያ ከነተተኳሹ ተማርኳል።
______፫
ከመልሶ ማደራጀት በኋላ በታቀደ ኦፖሬሽን ደብረወርቅ ከተማ ላይ ድል ተቀዳጅቷል ።
የአፋብኃ ቴድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 74ኛ ክ/ጦር የጠላትን ካምፕ በጥልቀት በማጥናት በሌሊቱ በ5 የተለያዩ ቦታወች ውጊያው በመክፈት የ74ኛ ክ/ጦር ከ5ቱ ሬጅመንቶች የተውጣጣ ሃይል እና የክ/ጦሩ ቃኝ እና መሃንዲስ በውጊያው ተሳትፈውበታል።
ዉጊያውንም በወርቁ ማደያ፣ በፖሊስ ጣቢያው ፣ በጠዛ ወንዝ፣ በአዲሱ ገበያ እና በቴክኒክ በኩል ሙሉ ከበባ በማድረግ የደ/ወርቅ ፖሊስ ጣቢያን ጨምሮ ሙሉ ከተማዋን ለ6:00 ተቆጣጥሮ ቆይቷል ለህዝባችን ነፃነት በማለት ከተማውን ለቀን መውጣት ችለናል።
በዛሬው አውደ ውጊያ የተማረኩ
1/ ከ100 በላይ የግፍ እስረኞች አስለቅቋል
2/ 27 ክላሽንኮቭ ተማርኳል
3/ 1650 የክላሽ ተተኳሽ ተማርኳል
4/ 29 ቦንብ እስካሁን ምርኮ ተደርጓል።
5/ ከ50በላይ ፖሊስ፣አድማበትን፣ምኒሻ ተደምስሷል።
6/ በርካታ ምርኮኛም በእጅ ተይዟል።
ጀግናው 74ኛ ክፍለጦር ከመልሶ ማደራጀት በኋላ በተጠና መንገድ ያደረሰው ከባድ ጥቃት :-
1/ የአረመኔውን አገዛዝ የውሸት ትርክት የናደ
2/ የጠላትን ሰራዊት ስነ ልቦና ያራደ
3/ ፋኖ በማንኛውም ሰዓት በየትኛውም ከተማ ሙሉ ቁጥጥር ማድረግ የሚችል አቅም ያለው መሆኑን በተግባር ያረጋገጠበት ነው ።
______፬
ጠላት በእየቀኑ ወደፋኖ እየገባ ነው ።
ዲሽቃ ተኳሽ እና ምክትል ቲም መሪው ከእነሙሉ ትጥቃቸው ፋኖን ተቀላቅለዋል።
➦660 የክላሽ ተተኳሽ
➦ 6የእጅ ቦንብ
➦የወገብ ትጥቅ በመያዝ ከስርዓቱ በመውጣት ወደ ቴወድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 54ኛ ክፍለጦርን ተቀላቅለዋል
1 ፍቅሩ አበባው...ዲሽቃ ተኳሽ 602ኛ ኮር 1ኛ ሬጅመንት
2 ፉአድ ሚፍታሂ ...ምክትል ቲም መሪ 602ኮር 1ኛ ሬጅመንት
3 ሀሰን አብዲ...602ኛኮር 1ኛሬጅመንት በመውጣት ፋኖን ተቀላቅለዋል።
አዲስ ትውልድ፣አዲስአስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ታህሳስ 07/2018 ዓ.ም
_______፩
ከሽንዲ በቅርብ ርቀት ኸረጥ አካባቢ ጠላት ከባድ ኪሳራ ገጠመው።
በኮረኔል ምስራቅ የሚመራው የአብይ አህመድ ቅጥረኛ ሠራዊት ከምዕ/ጎጃሟ ሽንዲ ከተማ መነሻውን አድርጎ ወደ ኸረጥ ቀበሌ ከሌሊቱ 9: ሠዓት ጀምሮ በ2 /በዴንድ እና በቡራፈር ቀበሌዎች አቅጣጫ ተንቀሳቅሷል። የጠላትን እንቅስቃሴ ሲከተታተሉ የነበሩ ነበልባሎቹ በጠላት ላይ የበላይነትን የተቀናጁት የጀግኖች የአፋብኃ 109ኛ ኮር 88ኛ ክ/ጦር ሻለቆች/ ሻለቃ 5 እና ሻለቃ 4 እንዲሁም የክ/ጦሩ ቃኝና ማሃንዲስ/ሚደንቅ ቅንጅት እና ጥምረት በከፈቱት ግንባር ጥሩ አድርገው ጠላትን ደቁሰውታል።
ቀጠናው ላይ ጠላት ባሰበው መንገድ መንቀሳቀስ የተሳነው ሲሆን ኮ/ምስራቅ ኸረጥ ላይ ለ30 ደቂቃ እንኳን መቆየት ሳይችል ተጣድፎ ሙትና ቁስለኛውን አንጠልጥሎ በቀበሮ ጉድጓዱ ወደ ሽንዲ ከተማ መመለስ ግድ ሁኖበት ተመልሷል።
በግዳጁ ጠላት ላይ ከባድ ቁሳዊና ሠባዊ ጉዳት ማድረስ መቻሉን የክ/ጦሩ ወታደራዊ አዛዥ ፋኖ ቻላቸው አያና ገልጿል።
በየደረሰበት ንፁሃንን መግደል፣ ሐብት ንብረቱን መዝረፍ እና ማውደምን እንደ ጦር መሳሪያ እየተጠቀመ ያለው ስርዓቱ አለማየሁ ሞሴ ጉደታ የተባለን የ15 ዓመት ወጣት የተሰጣ በርበሬ እየጠበቀ ባለበት ሁኔታ በጥይት ክፉኛ አቁስለውታል። በተጨማሪም የማህበረሰብ መገልገያ ተቋም የሆነውን የቀበሌ አስ/ፅ/ቤት ያፈራረሰው ሲሆን የአቶ ገበያው አዳነ መኖሪያ ቤትን ኃላፊነት በጎደለው መልኩ በተወረወረ የሞርተር ቅንቡላ ሙሉ በሙሉ አውድሞታል።
አገዛዙ ህዳር 22/2018 ኮኪ ቀበሌ አቶ ፈንታሁን ቸኮልን ጨምሮ 3 ንፁሃንን በግፍ የረሸናቸው መሆኑ የሚታወስ ነው።
______፪
በደፈጣ ጥቃት ጠላት ተደምስሷል ።
በአፋብኃ ምዕ/አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦር በም/ጎጃም ዞን ስናን ረቡዕ ገበያ ከተማ መሽጎ በሚገኘው የአረመኔው ምርኮኛው ብርሀኑ ጁላ ዙፋን አስጠባቂ ጦር ላይ የደፈጣ ጥቃት በማድረግ ጉዳት ማድረስ ተችሏል።
የደፈጣ ጥቃቱን የፈፀሙት በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦር አባል የሆነችው ጀብድ መስራት የማይሰለቻት የስናን አባጅሜ ሻለቃ ስትሆን በዚህ የማጥቃት ስራም በጠላት ላይ በህይወትም በቁስም ከፍተኛ ኪሳራ ማድረስ ተችሏል።ከጠላትም የነፍስ ወከፍ መሳሪያ ከነተተኳሹ ተማርኳል።
______፫
ከመልሶ ማደራጀት በኋላ በታቀደ ኦፖሬሽን ደብረወርቅ ከተማ ላይ ድል ተቀዳጅቷል ።
የአፋብኃ ቴድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 74ኛ ክ/ጦር የጠላትን ካምፕ በጥልቀት በማጥናት በሌሊቱ በ5 የተለያዩ ቦታወች ውጊያው በመክፈት የ74ኛ ክ/ጦር ከ5ቱ ሬጅመንቶች የተውጣጣ ሃይል እና የክ/ጦሩ ቃኝ እና መሃንዲስ በውጊያው ተሳትፈውበታል።
ዉጊያውንም በወርቁ ማደያ፣ በፖሊስ ጣቢያው ፣ በጠዛ ወንዝ፣ በአዲሱ ገበያ እና በቴክኒክ በኩል ሙሉ ከበባ በማድረግ የደ/ወርቅ ፖሊስ ጣቢያን ጨምሮ ሙሉ ከተማዋን ለ6:00 ተቆጣጥሮ ቆይቷል ለህዝባችን ነፃነት በማለት ከተማውን ለቀን መውጣት ችለናል።
በዛሬው አውደ ውጊያ የተማረኩ
1/ ከ100 በላይ የግፍ እስረኞች አስለቅቋል
2/ 27 ክላሽንኮቭ ተማርኳል
3/ 1650 የክላሽ ተተኳሽ ተማርኳል
4/ 29 ቦንብ እስካሁን ምርኮ ተደርጓል።
5/ ከ50በላይ ፖሊስ፣አድማበትን፣ምኒሻ ተደምስሷል።
6/ በርካታ ምርኮኛም በእጅ ተይዟል።
ጀግናው 74ኛ ክፍለጦር ከመልሶ ማደራጀት በኋላ በተጠና መንገድ ያደረሰው ከባድ ጥቃት :-
1/ የአረመኔውን አገዛዝ የውሸት ትርክት የናደ
2/ የጠላትን ሰራዊት ስነ ልቦና ያራደ
3/ ፋኖ በማንኛውም ሰዓት በየትኛውም ከተማ ሙሉ ቁጥጥር ማድረግ የሚችል አቅም ያለው መሆኑን በተግባር ያረጋገጠበት ነው ።
______፬
ጠላት በእየቀኑ ወደፋኖ እየገባ ነው ።
ዲሽቃ ተኳሽ እና ምክትል ቲም መሪው ከእነሙሉ ትጥቃቸው ፋኖን ተቀላቅለዋል።
➦660 የክላሽ ተተኳሽ
➦ 6የእጅ ቦንብ
➦የወገብ ትጥቅ በመያዝ ከስርዓቱ በመውጣት ወደ ቴወድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 54ኛ ክፍለጦርን ተቀላቅለዋል
1 ፍቅሩ አበባው...ዲሽቃ ተኳሽ 602ኛ ኮር 1ኛ ሬጅመንት
2 ፉአድ ሚፍታሂ ...ምክትል ቲም መሪ 602ኮር 1ኛ ሬጅመንት
3 ሀሰን አብዲ...602ኛኮር 1ኛሬጅመንት በመውጣት ፋኖን ተቀላቅለዋል።
አዲስ ትውልድ፣አዲስአስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ታህሳስ 07/2018 ዓ.ም
❤1🙏1
ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ቢዛሞ ዕዝ የምስረታ አንደኛ ዓመትን አስመልክቶ የተሰጠ የእንኳን አደረሳቹህ መልዕክት!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ቢዛሞ ዕዝ ከመመስረቱ በፊት በርካታ ተጋድሎዎችን ሲያደርግ የቆየ ቢሆንም እንኳን ተቋማዊ መዋቅር ከያዘበት ቀን ጀምሮ ሰፊው የአማራ ሕዝብ በሚኖርበት በቢዛሞ ምድር በአስቀመጠው የስራ እቅድ መሰረት በርካታ ውጤታማ ስራዎችን አከናውኖ ለዛሬው የአንደኛ ዓመት የተቋም ምስረታን ለማክበር በቅቷል።
በመሆኑም የአፋብኃ ቢዛሞ ዕዝ በተለያየ የስራ ስምሪት ላይ ያላቹህ ከፍተኛ የዕዝ አመራሮች፣ ከፍተኛ የክፍለ ጦር አመራሮች ና በዱር በገደሉ ብርዱና ሀሩሩ ሳይበግራቹህ እየተዋደቃቹህ ያላቹህ ጀግና የፋኖ ተዋጊ ኃይሎች እንድሁም በሀገር ውስጥ ና በውጭ ሀገር ያላቹህ የትግላችን ደጋፊዎች ለአፋብኃ ቢዛሞ ዕዝ የአንደኛ ዓመት የምስረታ ቀን እንኳን አደረሳቹህ አደረሰን።
ከዝህ በመቀጠል የአፋብኃ ቢዛም ዕዝ ከተመሰረተ ጀምሮ ባስቀመጠው የስራ አቅጣጫ መሰረት በርካታ ውጤታማ ስራወችን መስራት ችሏል ። ከነዝህም ሰፊው የአማራ ሕዝብ በሚኖርበት የቢዛሞ ምድር ከተበታተነ አካሄድ ተቋማዊ ቅርፅ በማስያዝ አይደፈሬ ክፍለጦሮችን መስርቷል፣ በአገዛዙ ሴራ ውስጥ ወድቀው በጋራ እንዳይኖሩ የተደረጉትን የኦሮሞ እና የአማራ ሕዝቦች የነበራቸውን የአኗኗር ዘይቤ በመከተል በጋራ እንዲኖሩ ግንዛቤ በመፍጠር የአገዛዙን ሴራ በጣጥሷል።የማንኛውንም ብሔር ብሔረሰቦች በኃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በፆታ ፣ በማንነት እና ቀለም ልዩነት ሳያደርግ የሚጠብቅ ወታደር ገንብቷል።
በአገዛዙ ሴራ ከቀያቸው ተፈናቅለው የነበሩ የኦሮሞ እና የአማራ ሕዝቦች ወደነበሩበት ቦታቸው ተመልሰው በአብሮነት እንዲኖሩ አድርጓል።
የአፋብኃ ቢዛሞ ዕዝ ከተመሰረተ ጀምሮ በጠላት ላይ ከፍተኛ የዘመቻ ስራወችን ሰርቷል። በመሆኑም በየአካባቢው የሚሊሻ መዋቅርን ማፍረስ ተችሏል፣የአገዛዙን የቀበሌ በመዋቅሮችን በማፍረስ የራሱን የአስተዳደር መዋቅር መዘርጋት ችሏል፣የጠላትን የውጊያ ስትራቴጅ በማንበብ የራሱን ጥበብ በመጠቀም ብዙ መብረቃዊ ጥቃቶችንና የግንባር ውጊያዎችን በማድረግ በጠላት ላይ ከፍተኛ የሰብአዊ ና ቁሳዊ ኪሳራ በማድረስ የጠላትን ኃይል ሙት ና ቁስለኛ በማድረግ ከነፍስወከፍ እስከ ቡድን መሳሪያ መታጠቅ ተችሏል።
በመጨረሻም የሚከተሉትን መልክቶች ማስተላለፍ እንፈልጋለን።
1ኛ,የቢዛሞ(ወለጋ) ተወላጅች ሁናቹህ በአገዛዙ መዋቅር ውስጥ በተለያዩ የአገዛዙ መስሪያ ቤት ያላቹህ ሳይማር ያስተማራቹህን ወገናቹህን እንድታገለግሉ ጥሪ እናስተላልፋለን።
2ኛ,በአገዛዙ የፀጥታ መዋቅር ውስጥ ያላቹህ ወንድሞቻችን ይሄን ጸረ አማራ አገዛዝ ለመገርሰስ ጊዜው አሁን ነውና ወደ ድርጅታችን አፋብኃ ቢዛሞ ዕዝ እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናስተላልፋለን።
3ኛ,በሀገር ውስጥ ና ከሀገር ውጭ ያላቹህ የትግላችን ደጋፊዎች እስካሁን ስታደርጉልን የነበረውን ያለሰለሰ ድጋፋቹህን በጸሎት ፣በምክረ ሀሳብ፣በፋይናንስ፣በመረጃ ፣በጉልበት ና በቁሳቁስ አጠናክራቹህ እንድትቀጥሉ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
በድጋሜ ለአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ቢዛሞ ዕዝ የአንደኛ ዓመት የምስረታ በዓል አደረሳቹህ አደረሰን።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ቢዛሞ ዕዝ
ታህሳስ 7 ቀን 2018 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ቢዛሞ ዕዝ ከመመስረቱ በፊት በርካታ ተጋድሎዎችን ሲያደርግ የቆየ ቢሆንም እንኳን ተቋማዊ መዋቅር ከያዘበት ቀን ጀምሮ ሰፊው የአማራ ሕዝብ በሚኖርበት በቢዛሞ ምድር በአስቀመጠው የስራ እቅድ መሰረት በርካታ ውጤታማ ስራዎችን አከናውኖ ለዛሬው የአንደኛ ዓመት የተቋም ምስረታን ለማክበር በቅቷል።
በመሆኑም የአፋብኃ ቢዛሞ ዕዝ በተለያየ የስራ ስምሪት ላይ ያላቹህ ከፍተኛ የዕዝ አመራሮች፣ ከፍተኛ የክፍለ ጦር አመራሮች ና በዱር በገደሉ ብርዱና ሀሩሩ ሳይበግራቹህ እየተዋደቃቹህ ያላቹህ ጀግና የፋኖ ተዋጊ ኃይሎች እንድሁም በሀገር ውስጥ ና በውጭ ሀገር ያላቹህ የትግላችን ደጋፊዎች ለአፋብኃ ቢዛሞ ዕዝ የአንደኛ ዓመት የምስረታ ቀን እንኳን አደረሳቹህ አደረሰን።
ከዝህ በመቀጠል የአፋብኃ ቢዛም ዕዝ ከተመሰረተ ጀምሮ ባስቀመጠው የስራ አቅጣጫ መሰረት በርካታ ውጤታማ ስራወችን መስራት ችሏል ። ከነዝህም ሰፊው የአማራ ሕዝብ በሚኖርበት የቢዛሞ ምድር ከተበታተነ አካሄድ ተቋማዊ ቅርፅ በማስያዝ አይደፈሬ ክፍለጦሮችን መስርቷል፣ በአገዛዙ ሴራ ውስጥ ወድቀው በጋራ እንዳይኖሩ የተደረጉትን የኦሮሞ እና የአማራ ሕዝቦች የነበራቸውን የአኗኗር ዘይቤ በመከተል በጋራ እንዲኖሩ ግንዛቤ በመፍጠር የአገዛዙን ሴራ በጣጥሷል።የማንኛውንም ብሔር ብሔረሰቦች በኃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በፆታ ፣ በማንነት እና ቀለም ልዩነት ሳያደርግ የሚጠብቅ ወታደር ገንብቷል።
በአገዛዙ ሴራ ከቀያቸው ተፈናቅለው የነበሩ የኦሮሞ እና የአማራ ሕዝቦች ወደነበሩበት ቦታቸው ተመልሰው በአብሮነት እንዲኖሩ አድርጓል።
የአፋብኃ ቢዛሞ ዕዝ ከተመሰረተ ጀምሮ በጠላት ላይ ከፍተኛ የዘመቻ ስራወችን ሰርቷል። በመሆኑም በየአካባቢው የሚሊሻ መዋቅርን ማፍረስ ተችሏል፣የአገዛዙን የቀበሌ በመዋቅሮችን በማፍረስ የራሱን የአስተዳደር መዋቅር መዘርጋት ችሏል፣የጠላትን የውጊያ ስትራቴጅ በማንበብ የራሱን ጥበብ በመጠቀም ብዙ መብረቃዊ ጥቃቶችንና የግንባር ውጊያዎችን በማድረግ በጠላት ላይ ከፍተኛ የሰብአዊ ና ቁሳዊ ኪሳራ በማድረስ የጠላትን ኃይል ሙት ና ቁስለኛ በማድረግ ከነፍስወከፍ እስከ ቡድን መሳሪያ መታጠቅ ተችሏል።
በመጨረሻም የሚከተሉትን መልክቶች ማስተላለፍ እንፈልጋለን።
1ኛ,የቢዛሞ(ወለጋ) ተወላጅች ሁናቹህ በአገዛዙ መዋቅር ውስጥ በተለያዩ የአገዛዙ መስሪያ ቤት ያላቹህ ሳይማር ያስተማራቹህን ወገናቹህን እንድታገለግሉ ጥሪ እናስተላልፋለን።
2ኛ,በአገዛዙ የፀጥታ መዋቅር ውስጥ ያላቹህ ወንድሞቻችን ይሄን ጸረ አማራ አገዛዝ ለመገርሰስ ጊዜው አሁን ነውና ወደ ድርጅታችን አፋብኃ ቢዛሞ ዕዝ እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናስተላልፋለን።
3ኛ,በሀገር ውስጥ ና ከሀገር ውጭ ያላቹህ የትግላችን ደጋፊዎች እስካሁን ስታደርጉልን የነበረውን ያለሰለሰ ድጋፋቹህን በጸሎት ፣በምክረ ሀሳብ፣በፋይናንስ፣በመረጃ ፣በጉልበት ና በቁሳቁስ አጠናክራቹህ እንድትቀጥሉ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
በድጋሜ ለአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ቢዛሞ ዕዝ የአንደኛ ዓመት የምስረታ በዓል አደረሳቹህ አደረሰን።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ቢዛሞ ዕዝ
ታህሳስ 7 ቀን 2018 ዓ.ም
❤2🙏1
ኢትዮጵያ በአሸባሪወች መዳፍ ውስጥ ነች። ትላንት የፀረ-ቅኝ አገዛዝ ተጋድሎ እቅድ የወጣበት፣ የፓን አፍሪካኒዝም ፕሮጀክት የተተለመበት፣ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ጥንስስ የተወለደበት የምኒልክ ቤተ መንግስት ዛሬ የአፍሪካ ቀንድ የትርምስ እና የጥፋት እቅድ የሚታቀድበት ሆኗል። ይህንን ሐቅ በአይኑ እያዬ በጆሮው እየሰማ ራሱን የሚያታልለው ደግሞ ቁጥሩ ቀላል አይደለም። የአገዛዙ የጥፋት ጫማወች ግን የሁሉንም ጉበን መርገጣቸው አይቀርም።
ሒትለር ለ2ኛው የዓለም ጦርነት ሲያሟሙቅ አሜሪካኖች ገለልተኛ መሆን ቢፈልጉም የኋላ ኋላ ገብተውበታል። ራሽያወች የናዚ አገዛዝ ወዳጅ ሆነው ከጦርነቱ ውጭ ለመሆን ቢፈልጉም አልቻሉም። እንግሊዞች የተከተሉት የተለማማጭነት ስልትም የጦርነቱ አካል ከመሆን አላዳናቸውም። አጥፊወች የሚራሩለት ህዝብ የለም። ከአብይ አህመድ አገዛዝ በረከት የሚጠብቅ ሁሉ የሰላም አየር የሚተነፍሰው የመጥፋት ወረፋው እስኪደርስ ብቻ ነው።
ትውልዱ እያከናወነ ያለው ያለፉት ትውልዶችን የቤት ስራ ጭምር ነው። ከጥቂት መቶ ዓመታቶች በፊት ፤ ከዚያም ወዲህ ከአንድ ምዕተ ዓመት ትንሽ ቀደም ብሎ፤ በቅርቡም ከግማሽ ምዕተ ዓመት በፊት ሊከወኑ ሲገባ ባልተፈፀሙ ታሪካዊ ክንውኖች ምክንያት የአማራ ህዝብ ራሱ በሚከፍለው ግብር በተገዛ ጦር መሳሪያ እና አረመኔ ሰራዊት የተጋረጠበትን የመጥፋት አደጋ እየመከተ ይገኛል።
ይህንን ጦርነት በስኬት ከማጠናቀቅ በመለስ ያሉት አማራጮች ሁሉ የአማራን ህዝብ የከፋ አደጋ ውስጥ የሚከቱ ናቸው። የዓለም የኃይል አሰላለፍ የዓለም ጦርነቶች ውጤት ነው። የእንግሊዞች ኃያልነት ሙሉ በሙሉ በአሜሪካኖች የተተካው 2ኛውን የዓለም ጦርነት በጀርመን ሽንፈት በመጠናቀቁ ነው። ራሽያ ማንነቱን እና ስልጣኔውን ያተረፈው በዚሁ ጦርነት 27 ሚሊዮን ህዝብ ገብሮ ነው። እስራኤል የመካከለኛው ምስራቅ አውራ የሆነችው የ6ቱን ቀን ጦርነት ድል ማድረጓን ተከትሎ ነው።
የፀና ብቻ የድሉን ዋንጫ በሚያነሳበት በዚህ የዘመናችን አስደናቂ ፀረ አገዛዝ ተጋድሎ እልፍ ዋጋ ተከፍሎበት ብዙ ጠመዝማዛ መንገዶችን መሻገር ተችሏል። ዓለም በቂ ጆሮ ባይሰጠውም እየተካሄደ ያለው ጦርነት ብዙወችን የበላ ጦርነት ነው።
በየትኛውም ዓለም የጥፋት እጁን የሚዘረጋ፣ የራሱ ህዝብ ላይ የእልቂት ጦርነት ያወጀ አገዛዝ አያሸንፍም። ግዜ በሰጠነው ቁጥር ግን የምንከፍለውን ዋጋ እንደሚጨምረው እሙን ነው። የሽብር ፕሮጀክቶችን በማመንጨት ብቻ ስኬታማ የሆነው የአገዛዙ አንጎል ሊያጭበረብር የሞከረበት ፖለቲካዊ ስልት ሁሉ እየሟሸሸ ነው።
የነገው ትውልድ እጣ ፋንታ የሚፃፈው ዛሬ በምንከፍለው የመስዋዕትነት ደም ነው። ራሳችንን ከጥፋት ለመታደግ የምናደርገውን ትግል በስፋት እና በጥልቀት አጠናክረን እንቀጥላለን።
@አስረስ ማረ ዳምጤ
ሒትለር ለ2ኛው የዓለም ጦርነት ሲያሟሙቅ አሜሪካኖች ገለልተኛ መሆን ቢፈልጉም የኋላ ኋላ ገብተውበታል። ራሽያወች የናዚ አገዛዝ ወዳጅ ሆነው ከጦርነቱ ውጭ ለመሆን ቢፈልጉም አልቻሉም። እንግሊዞች የተከተሉት የተለማማጭነት ስልትም የጦርነቱ አካል ከመሆን አላዳናቸውም። አጥፊወች የሚራሩለት ህዝብ የለም። ከአብይ አህመድ አገዛዝ በረከት የሚጠብቅ ሁሉ የሰላም አየር የሚተነፍሰው የመጥፋት ወረፋው እስኪደርስ ብቻ ነው።
ትውልዱ እያከናወነ ያለው ያለፉት ትውልዶችን የቤት ስራ ጭምር ነው። ከጥቂት መቶ ዓመታቶች በፊት ፤ ከዚያም ወዲህ ከአንድ ምዕተ ዓመት ትንሽ ቀደም ብሎ፤ በቅርቡም ከግማሽ ምዕተ ዓመት በፊት ሊከወኑ ሲገባ ባልተፈፀሙ ታሪካዊ ክንውኖች ምክንያት የአማራ ህዝብ ራሱ በሚከፍለው ግብር በተገዛ ጦር መሳሪያ እና አረመኔ ሰራዊት የተጋረጠበትን የመጥፋት አደጋ እየመከተ ይገኛል።
ይህንን ጦርነት በስኬት ከማጠናቀቅ በመለስ ያሉት አማራጮች ሁሉ የአማራን ህዝብ የከፋ አደጋ ውስጥ የሚከቱ ናቸው። የዓለም የኃይል አሰላለፍ የዓለም ጦርነቶች ውጤት ነው። የእንግሊዞች ኃያልነት ሙሉ በሙሉ በአሜሪካኖች የተተካው 2ኛውን የዓለም ጦርነት በጀርመን ሽንፈት በመጠናቀቁ ነው። ራሽያ ማንነቱን እና ስልጣኔውን ያተረፈው በዚሁ ጦርነት 27 ሚሊዮን ህዝብ ገብሮ ነው። እስራኤል የመካከለኛው ምስራቅ አውራ የሆነችው የ6ቱን ቀን ጦርነት ድል ማድረጓን ተከትሎ ነው።
የፀና ብቻ የድሉን ዋንጫ በሚያነሳበት በዚህ የዘመናችን አስደናቂ ፀረ አገዛዝ ተጋድሎ እልፍ ዋጋ ተከፍሎበት ብዙ ጠመዝማዛ መንገዶችን መሻገር ተችሏል። ዓለም በቂ ጆሮ ባይሰጠውም እየተካሄደ ያለው ጦርነት ብዙወችን የበላ ጦርነት ነው።
በየትኛውም ዓለም የጥፋት እጁን የሚዘረጋ፣ የራሱ ህዝብ ላይ የእልቂት ጦርነት ያወጀ አገዛዝ አያሸንፍም። ግዜ በሰጠነው ቁጥር ግን የምንከፍለውን ዋጋ እንደሚጨምረው እሙን ነው። የሽብር ፕሮጀክቶችን በማመንጨት ብቻ ስኬታማ የሆነው የአገዛዙ አንጎል ሊያጭበረብር የሞከረበት ፖለቲካዊ ስልት ሁሉ እየሟሸሸ ነው።
የነገው ትውልድ እጣ ፋንታ የሚፃፈው ዛሬ በምንከፍለው የመስዋዕትነት ደም ነው። ራሳችንን ከጥፋት ለመታደግ የምናደርገውን ትግል በስፋት እና በጥልቀት አጠናክረን እንቀጥላለን።
@አስረስ ማረ ዳምጤ
🙏1
ሰበር ዜና ቢዛሞ ‼️
አፋብኃ ቢዛሞ ዕዝ በሊሙ ገሊላ ወረዳ የአገዛዙ መንገድ መሪዎች ላይ ዕርምጃ ወሰደ።
አፋብኃ ቢዛሞ ዕዝ በምስራቅ ወለጋ ዞን ሊሙ ገሊላ ወረዳ የአገዛዙ ዙፋን አስጠባቂ አራዊት ሰራዊት መንገድ መሪ የነበሩ ሚሊሻዎች ላይ ጀግኖች የአበጀ ጥበብ ብርጌድ አናብስቶች ዛሬ ታህሳስ 8/2018 ዓ.ም አነጋግ 11:00 ስዓት ላይ በወሰዱት ዕርምጃ ስድስቱ ወደ ላይኛዉ ሲሸኙ በርካቶችን ደግሞ ክራንች አንጋች ሁነዋል።
ዛሬ የተሸኙት ሚሊሺያዎች በተደጋጋሚ የአማራ ህዝብ ወደሚኖሩባቸዉ አካባቢዎች የጠላትን ሀይል እየመሩ ሲመጡ የነበሩ ናቸዉ።
ፋኖ ዲ/ን ክንዱ አሸናፊ
የአፋብኃ ቢዛሞ ዕዝ
ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ
ታህሳስ 8/2018 ዓ.ም
አፋብኃ ቢዛሞ ዕዝ በሊሙ ገሊላ ወረዳ የአገዛዙ መንገድ መሪዎች ላይ ዕርምጃ ወሰደ።
አፋብኃ ቢዛሞ ዕዝ በምስራቅ ወለጋ ዞን ሊሙ ገሊላ ወረዳ የአገዛዙ ዙፋን አስጠባቂ አራዊት ሰራዊት መንገድ መሪ የነበሩ ሚሊሻዎች ላይ ጀግኖች የአበጀ ጥበብ ብርጌድ አናብስቶች ዛሬ ታህሳስ 8/2018 ዓ.ም አነጋግ 11:00 ስዓት ላይ በወሰዱት ዕርምጃ ስድስቱ ወደ ላይኛዉ ሲሸኙ በርካቶችን ደግሞ ክራንች አንጋች ሁነዋል።
ዛሬ የተሸኙት ሚሊሺያዎች በተደጋጋሚ የአማራ ህዝብ ወደሚኖሩባቸዉ አካባቢዎች የጠላትን ሀይል እየመሩ ሲመጡ የነበሩ ናቸዉ።
ፋኖ ዲ/ን ክንዱ አሸናፊ
የአፋብኃ ቢዛሞ ዕዝ
ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ
ታህሳስ 8/2018 ዓ.ም
🙏1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኦሮሚያ ልዩ ሃይል አባላት በቢዛሞ እዝ የፋኖ አባላት ተማርከው ስለፋኖ ስነስርአት : የውጊያ ጥበብና አቅም እንዲሁም የስራቱን ጨፍጫፊነት ምስክርነታቸውን ሲሰጡ የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል ነው
ቢዛሞ እዝ በቀጠናው አስደማሚ ትንቅንቅ ላይ ነው
ቢዛሞ እዝ በቀጠናው አስደማሚ ትንቅንቅ ላይ ነው
ጥብቅና የሚቆም በሌለበትና ገዳይ “በማይታወቅበት” የቀጠለው የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተከታዮችን የማጽዳት ተልዕኮ አኹንም ቀጥሏል!
(በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከእናት ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ)
በተለያዩ የአገራችን አካባቢዎች በኦርቶዶክስ እምነትና ንጹሓን ዜጎች ላይ የተጀመረው የማጽዳት ዘመቻ ከአርሲ ወደ ወለጋ ፊቱን በማቅናት የሆሮ ጉድሩ ወለጋ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ መልአከ ኤዶም ቀሲስ ዱጉማ ኡፋ እና ቀሲስ ደሳለኝ ነሞምሳ በዓል ለማክበር በወጡበት ከኅዳር 21 ጀምረው ሻምቡ መግቢያ አካባቢ ታግተው ቅዳሜ ታኅሣስ 4 ቀን 2018 ዓ.ም በአጋቾች መገደላቸውንና በአባትነት በተመላለሱበት ምድር የቀብር አፈር ተነፍገው አስከሬናቸውም እንዳልተገኘ እንዳልተቀበሩ ከቦታው ለማረጋገጥ ችለናል። አኹንም ገዳዮቹ ለላፉት 7 ዓመታት በሚገድሉብት የዳቦ ስም "ታጣቂዎች" ናቸው በሚል መሸፈኑ ነገሩን አስገራሚም ግራ አጋቢም አድርጎታል። ከቦታው በደረሰን መረጃ መሠረት ግድያውን የፈጸሙት አስከሬንም የከለከሉት በሻምቡ አካባቢ ይንቀሳቀሳል የሚባለው ኦነግ ሸኔ(ራሱን ኦነሰ ብሎ የሚጠራው) ኃይል መኾኑን ደርሰንበታል፤ በከተማ የሚኖሩ በተባባሪነትና በጥቆማም የተሳተፉ ሊኖሩ እንደሚችሉ ፍንጮች አሉ፡፡
የቤተ ክርስቲያን አባቶችንና ምዕመናን ግድያ ስልታዊ በኾነ የሚፈጸም የዘር ማጽዳት ዘመቻ አካል እንጂ ድንገቴ እንዳልኾነ በጽኑ እናምናለን። እንደ ቀደሙት ግድያዎች ኹሉ በዚኽም ላይ ገዳዮችን አድኖ ፍትሕ እንዲሰፍን የሚወሰድ እርምጃ አይደለም ለሞቱ እውቅና እንኳን ያለመስጠት ብሎም ለወትሮው እንደሚደረገው የማስተባበል አዝማሚያ ነገሩ ምን ያኽል የተቀናጀና በጥንቃቄ የሚፈጸም ስለመኾኑ ማሳያ አድርጎ መውሰድ ይቻላል። ቀሲስ ዱጉማ የ6 ልጆች አባት ሲኾኑ ቀሲስ ደሳለኝ የመንግሥት ሠራተኛና የኹለት ልጆች አባት ናቸው፡፡
በአንጻሩ ለእነዚህ በእምነታቸውና በሃይማኖታዊ ተልዕኮዋቸው ምክንያት ለተገደሉ ወገኖቻችን ጥብቅና የሚቆምና የሚከራከርላቸው አካል እንደሌለ ብናውቅም እናት ፓርቲ ይኽን ሃይ ባይ በሌለበት ኹኔታ የሚደረግን ዘር ማጽዳትና ዘር ማሳሳት በጽኑ ያወግዛል። የእምነቱ ተከታዮችም ቦታና ጊዜው ይለያይ ካልኾነ በስተቀር ይኽ ተግባር ለኹሉም የሚቀር እንዳልኾነ ተረድተው ነቅተው ራሳቸውን እንዲጠብቁ ያሳስባል።
በመጨረሻም ፓርቲያችን ለሞቱት እረፍተ ነፍስን ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና ለመላው የእምነቱ ተከታዮች ደግሞ መጽናናትን ይመኛል።
እናት ፓርቲ
(በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከእናት ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ)
በተለያዩ የአገራችን አካባቢዎች በኦርቶዶክስ እምነትና ንጹሓን ዜጎች ላይ የተጀመረው የማጽዳት ዘመቻ ከአርሲ ወደ ወለጋ ፊቱን በማቅናት የሆሮ ጉድሩ ወለጋ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ መልአከ ኤዶም ቀሲስ ዱጉማ ኡፋ እና ቀሲስ ደሳለኝ ነሞምሳ በዓል ለማክበር በወጡበት ከኅዳር 21 ጀምረው ሻምቡ መግቢያ አካባቢ ታግተው ቅዳሜ ታኅሣስ 4 ቀን 2018 ዓ.ም በአጋቾች መገደላቸውንና በአባትነት በተመላለሱበት ምድር የቀብር አፈር ተነፍገው አስከሬናቸውም እንዳልተገኘ እንዳልተቀበሩ ከቦታው ለማረጋገጥ ችለናል። አኹንም ገዳዮቹ ለላፉት 7 ዓመታት በሚገድሉብት የዳቦ ስም "ታጣቂዎች" ናቸው በሚል መሸፈኑ ነገሩን አስገራሚም ግራ አጋቢም አድርጎታል። ከቦታው በደረሰን መረጃ መሠረት ግድያውን የፈጸሙት አስከሬንም የከለከሉት በሻምቡ አካባቢ ይንቀሳቀሳል የሚባለው ኦነግ ሸኔ(ራሱን ኦነሰ ብሎ የሚጠራው) ኃይል መኾኑን ደርሰንበታል፤ በከተማ የሚኖሩ በተባባሪነትና በጥቆማም የተሳተፉ ሊኖሩ እንደሚችሉ ፍንጮች አሉ፡፡
የቤተ ክርስቲያን አባቶችንና ምዕመናን ግድያ ስልታዊ በኾነ የሚፈጸም የዘር ማጽዳት ዘመቻ አካል እንጂ ድንገቴ እንዳልኾነ በጽኑ እናምናለን። እንደ ቀደሙት ግድያዎች ኹሉ በዚኽም ላይ ገዳዮችን አድኖ ፍትሕ እንዲሰፍን የሚወሰድ እርምጃ አይደለም ለሞቱ እውቅና እንኳን ያለመስጠት ብሎም ለወትሮው እንደሚደረገው የማስተባበል አዝማሚያ ነገሩ ምን ያኽል የተቀናጀና በጥንቃቄ የሚፈጸም ስለመኾኑ ማሳያ አድርጎ መውሰድ ይቻላል። ቀሲስ ዱጉማ የ6 ልጆች አባት ሲኾኑ ቀሲስ ደሳለኝ የመንግሥት ሠራተኛና የኹለት ልጆች አባት ናቸው፡፡
በአንጻሩ ለእነዚህ በእምነታቸውና በሃይማኖታዊ ተልዕኮዋቸው ምክንያት ለተገደሉ ወገኖቻችን ጥብቅና የሚቆምና የሚከራከርላቸው አካል እንደሌለ ብናውቅም እናት ፓርቲ ይኽን ሃይ ባይ በሌለበት ኹኔታ የሚደረግን ዘር ማጽዳትና ዘር ማሳሳት በጽኑ ያወግዛል። የእምነቱ ተከታዮችም ቦታና ጊዜው ይለያይ ካልኾነ በስተቀር ይኽ ተግባር ለኹሉም የሚቀር እንዳልኾነ ተረድተው ነቅተው ራሳቸውን እንዲጠብቁ ያሳስባል።
በመጨረሻም ፓርቲያችን ለሞቱት እረፍተ ነፍስን ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና ለመላው የእምነቱ ተከታዮች ደግሞ መጽናናትን ይመኛል።
እናት ፓርቲ
💔1
የምኒልክ ዕዝ ልዩ ዘመቻ ቆቦ ከተማ ዙሪያ ከባድ ተጋድሎ በማድረግ ድል አስመዘገቡ::
የምኒልክ ዕዝ ልዩ ዘመቻ አሃድ ቆቦ ከተማ ዙሪያ ልዩ ስሙ ካራኤላ የተባለ ቦታ ላይ መሽጎ ያለ ጠላት ጋር ትናትና ታህሳስ 7/2018 ዓ.ም ጧት 3:00 ጀምሮ እስከ ምሽት 1:00 ድረስ በተደረገ ተጋድሎ ከ30 በላይ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት በመደምሰስና በማቁሰል ከባድ ሰብዓዊ ኪሳራ በማድረስ ታላቅ ድል አስመዝግበዋል::
ቆቦ ከተማ ዙሪያ ካራኤላ የተባለ ቦታ ላይ መሽጎ ያለ ጠላት ወደ በዋ ሚካኤል እስከ ተኩለሽ ለመቆጣጠር በማሰብ ማጥቃት ያደረገ ሲሆን ልዩ ዘመቻዎቹ ባግባቡ በመመከትና መልሶ ማጥቃት በማድረግ እስከ ቆቦ ከተማ ጫፍ ድረስ ተከትለው በመምታት ከባድ መሳሪያውን ጨምሮ ይዞ እንዲሸሽ አድርገውታል::
በልዩ ዘመቻ ከባድ ሰብዓዊ ኪሳራ የደረሰበት ጠላት እንደለመደው የበቀል አፈ ሙዙን ወደ ንፁሃን በማዞር ሞርተርና መድፍ በማስወንጨፍ የንፁሃንን ህይወት ቀጥፏል:: ከሰው ህይወት በተጨማሪ ቤትና ንብረትም አውድሟል እንስሳቶችንም ጨፍጭፏል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ታህሳስ 8/2018 ዓ.ም
የምኒልክ ዕዝ ልዩ ዘመቻ አሃድ ቆቦ ከተማ ዙሪያ ልዩ ስሙ ካራኤላ የተባለ ቦታ ላይ መሽጎ ያለ ጠላት ጋር ትናትና ታህሳስ 7/2018 ዓ.ም ጧት 3:00 ጀምሮ እስከ ምሽት 1:00 ድረስ በተደረገ ተጋድሎ ከ30 በላይ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት በመደምሰስና በማቁሰል ከባድ ሰብዓዊ ኪሳራ በማድረስ ታላቅ ድል አስመዝግበዋል::
ቆቦ ከተማ ዙሪያ ካራኤላ የተባለ ቦታ ላይ መሽጎ ያለ ጠላት ወደ በዋ ሚካኤል እስከ ተኩለሽ ለመቆጣጠር በማሰብ ማጥቃት ያደረገ ሲሆን ልዩ ዘመቻዎቹ ባግባቡ በመመከትና መልሶ ማጥቃት በማድረግ እስከ ቆቦ ከተማ ጫፍ ድረስ ተከትለው በመምታት ከባድ መሳሪያውን ጨምሮ ይዞ እንዲሸሽ አድርገውታል::
በልዩ ዘመቻ ከባድ ሰብዓዊ ኪሳራ የደረሰበት ጠላት እንደለመደው የበቀል አፈ ሙዙን ወደ ንፁሃን በማዞር ሞርተርና መድፍ በማስወንጨፍ የንፁሃንን ህይወት ቀጥፏል:: ከሰው ህይወት በተጨማሪ ቤትና ንብረትም አውድሟል እንስሳቶችንም ጨፍጭፏል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ታህሳስ 8/2018 ዓ.ም
🙏1
ተቋሙን እያፈራረስነው ነው!
ዲሽቃ ተኳሽ እና ምክትል ቲም መሪው ከእነሙሉ ትጥቃቸው : መውኬ መንገሻ የተባለው የመከላከያ ሻምበል መሪ ሉባ ጊወርጊስ የሚታጀብበትን ውሻ በመያዝ ፋኖን ተቀላቅለዋል::
➦660 የክላሽ ተተኳሽ
➦ 6የእጅ ቦንብ
➦የወገብ ትጥቅ በመያዝ ከስርዓቱ በመውጣት ወደ ቴወድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 54ኛ ክፍለጦርን ተቀላቅለዋል
1ኛ) ፍቅሩ አበባው... ዲሽቃ ተኳሽ 602ኛ ኮር 1ኛ ሬጅመንት
2ኛ) ፉአድ ሚፍታሂ ...ምክትል ቲም መሪ 602ኮር 1ኛ ሬጅመንት
3ኛ) ሀሰን አብዲ... 602ኛኮር 1ኛሬጅመንት
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ
@ፋኖ ሐብታሙ የሱፍ
የቴወድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት
ዲሽቃ ተኳሽ እና ምክትል ቲም መሪው ከእነሙሉ ትጥቃቸው : መውኬ መንገሻ የተባለው የመከላከያ ሻምበል መሪ ሉባ ጊወርጊስ የሚታጀብበትን ውሻ በመያዝ ፋኖን ተቀላቅለዋል::
➦660 የክላሽ ተተኳሽ
➦ 6የእጅ ቦንብ
➦የወገብ ትጥቅ በመያዝ ከስርዓቱ በመውጣት ወደ ቴወድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 54ኛ ክፍለጦርን ተቀላቅለዋል
1ኛ) ፍቅሩ አበባው... ዲሽቃ ተኳሽ 602ኛ ኮር 1ኛ ሬጅመንት
2ኛ) ፉአድ ሚፍታሂ ...ምክትል ቲም መሪ 602ኮር 1ኛ ሬጅመንት
3ኛ) ሀሰን አብዲ... 602ኛኮር 1ኛሬጅመንት
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ
@ፋኖ ሐብታሙ የሱፍ
የቴወድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት
🙏1
ጋምቤላ ዋና ከተማ ላይ
የአገዛዙ ሰራዊት ከህዝብ ጋር ጦርነት ገጥሟል!!
በፀጥታ አካላት መካከል አለመግባባት በመፈጠሩ የንዌር ተወላጅ የፀጥታ አካላት እና የአኝዋክ ተወላጅ የፀጥታ አባላት በትላንትናው እለት ሒወት ማለፉ የሚታወቅ ቢሆንም በዛሬው ቀን ግን የኑዌር ተወላጅ የሆኑት መከላከያውን ገጥመውታል። ሁኔታውም የብሔር መልክ እንዳይዝ ስጋታቸውን እየገለፁ ይገኛሉ ንዋሪወቹ የችግሩ መነሻ ግን የፖለቲካ መሆኑን በቀጠናው የሚኖሩ አመራሮች ችግሩ የቆየ እና በቀጠናው ሰፊ የጦርነት ቀጠና እንደሚሆን እየገለፁ ይገኛሉ።
ዝርዝሩን እንመለስበታል።
የአገዛዙ ሰራዊት ከህዝብ ጋር ጦርነት ገጥሟል!!
በፀጥታ አካላት መካከል አለመግባባት በመፈጠሩ የንዌር ተወላጅ የፀጥታ አካላት እና የአኝዋክ ተወላጅ የፀጥታ አባላት በትላንትናው እለት ሒወት ማለፉ የሚታወቅ ቢሆንም በዛሬው ቀን ግን የኑዌር ተወላጅ የሆኑት መከላከያውን ገጥመውታል። ሁኔታውም የብሔር መልክ እንዳይዝ ስጋታቸውን እየገለፁ ይገኛሉ ንዋሪወቹ የችግሩ መነሻ ግን የፖለቲካ መሆኑን በቀጠናው የሚኖሩ አመራሮች ችግሩ የቆየ እና በቀጠናው ሰፊ የጦርነት ቀጠና እንደሚሆን እየገለፁ ይገኛሉ።
ዝርዝሩን እንመለስበታል።
❤1🙏1