በምዕራብ ወሎ ግንባር ለጋምቦ ወረዳ ውስጥ 17 የአድማ ብተና አባላት ላይ እርምጃ ተወሰደ!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር 1ኛ ሸዋንግዛው ካሣ ሻለቃ የፋኖ ኃይል ትናትና ታህሳስ 6 ቀን 2018 ዓ.ም ለጋምቦ ወረዳ ውስጥ ቡሶ ጊዮርጊስ የተባለ አካባቢ ላይ በጣለው ደፈጣ በኮሎኔል መብሬ አስማማው ዋሴ በሚመራው የአድማ ብተና ኃይል ላይ ከፍተኛ ሰብአዊ ጉዳት ያደረሰ ሲሆን በዚህም 5 አድማ ብተናዎች ሲደመሰሱ 15 የሚሆኑት ቁስለኛ ተደርገዋል::
በተጋድሎው በድምሩ 2 ቲም የሚሆን የጠላት ኃይል ከጥቅም ውጭ ተደርጓል ሲል የሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት ክፍል ለምኒልክ ዕዝ በላከው ሪፓርት ገልጿል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 7 ቀን 2018 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር 1ኛ ሸዋንግዛው ካሣ ሻለቃ የፋኖ ኃይል ትናትና ታህሳስ 6 ቀን 2018 ዓ.ም ለጋምቦ ወረዳ ውስጥ ቡሶ ጊዮርጊስ የተባለ አካባቢ ላይ በጣለው ደፈጣ በኮሎኔል መብሬ አስማማው ዋሴ በሚመራው የአድማ ብተና ኃይል ላይ ከፍተኛ ሰብአዊ ጉዳት ያደረሰ ሲሆን በዚህም 5 አድማ ብተናዎች ሲደመሰሱ 15 የሚሆኑት ቁስለኛ ተደርገዋል::
በተጋድሎው በድምሩ 2 ቲም የሚሆን የጠላት ኃይል ከጥቅም ውጭ ተደርጓል ሲል የሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት ክፍል ለምኒልክ ዕዝ በላከው ሪፓርት ገልጿል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 7 ቀን 2018 ዓ.ም
🙏2
በወሎ ግንባር የተለያዩ ቀጠናዎች በተደረገ ትንቅንቅ አኩሪ ድል ተመዘገበ::
*ደላንታ ዙሪያ* የዙፋን ጠባቂ ሰራዊቱ ሻለቃ አመራር ጥቃት ሲፈፀምበት በርካታ የፋሽስቱ እግረኛ ሰራዊቶች ደግሞ ሙትና ቁስለኛ ተደርገዋል!
አፋብኃ ምስርቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር ፅናት ክፍለ ጦር የጥላትን ሻለቃ አመራር ከባድ ቁስለኛ በማድረግና ከሶስት ጓድ በላይ እግረኛ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ታላቅ ድል አስመዝግበዋል::
ዚሃ ላይ በልጅ እያሱ ኮር አናብስቶች ሲጠዘጠዝ የዋለው የፋሽስቱ ሰራዊት እግሬ አውጭኝ ብሎ ወደ ደላንታ ወረዳ ሲፈረጥጥ ፅናት ክፍለ ጦር መክት ሻለቃ 3ኛ ሻምበል ባደረጉት የደፈጣ ኦፕሬሽን በርካታ የጥላት ሰራዊት ዶግ አመድ ተደርገዋል።
አምባሰል ወረዳ ውስጥ ባትሪ በተባለ ቦታ ላይ በተደረገ ደፈጣ ሻለቃ መሪው ከባድ ቁስለኛ ሲሆን፣7(ሰባት) የጥላት ሰራዊትች ሲደመሰሱ አስራ አራቱ ከባድ ቁስለኛ ሆነዋል ሲል የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
የደጋው መብረቅ ኮር ህ/ግ መረጃ አጋርቷል::
*"ሳይና በር"*
*እሸት ክፍለ ጦር* አዳራቸዉን ታላቅ ጀብድ ፈፅመው እጅን በአፍ የሚያስጭን ታሪክ ሰርተዉ ድል አስመዝግበዋል::
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ላስታ አሳመነዉ ኮር እሸት ክፍለ ጦር ቃኝዎች አዳራቸዉን በተለምዶ "ሳይና በር" ተብሎ ከሚጠራዉ ቦታ ላይ መሽጎ የሚገኘዉን የአገዛዙ 65 ክፍለ ጦር በመቶ አለቃ አረጋ የምትመራዉ 4ኛ ሻለቃ ሰራዊት ላይ በጨለማ የማያዳግም እረምጃ ወስደዉበታል።
ንስሮቹ የእሸት ክፍለ ጦር ቃኝወችም ሰኞ ለማክሰኞ አዳር ከምሽቱ 3:00 እስከ ሌሊቱ 7:00 ባደረጉት ማጥቃትም ቁጥሩ ያልታወቀ የአገዛዙ ሰራዊት በቦንብ አረር እንደ በቀሎ እሸት ሲጠበስ ቀሪዉ ነፍሰ አዉጭኙን በየገደሉ እየተንከባለለ ማደሩ የአፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ላስታ አሳምነው ኮር ህዝብ ግንኙነት ክፍል አስታውቋል::
*ደሴ ዙሪያ*
ምኒልክ ዕዝ በላጎ ተወርዋሪ ሻለቃ ደሴ ዙሪያ ለአንድ ሳምንት ተከታታይ በተደረገ ተጋድሎ በርካታ ድሎችን አስመዘገቡ::
በላጎ ተወርዋሪ ሻለቃ ከህዳር 29 እስከ ታህሳስ 6/2018 ዓ.ም ደሴ ዙሪያ ለአንድ ሳምንት ተከታታይ መደበኛ ውጊያ በማድረግ ጠላት ላይ ከባድ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ በማድረስ ታላቅ ድል አስመዝግበዋል::
የተወርዋሪ ሻለቃዋ አናብስቶች ደሴ ዙሪያ ወረዳ ላይ ብዙ ቀበሌዎችን በመቆጣጠር የህዝብ አስተዳደር መዋቅር በመዘርጋት የህዝቡን አስተዳደራዊና ማህበራዊ ችግሮች ለመቅረፍ ሰፊ ስራ እየሰሩ ይገኛሉ::
ሳምንቱን ያለማቋረጥ በተደረገው መደበኛ ትንቅንቅና ተጋድሎ በርካታ ድሎች የተመዘገቡ ሲሆን በትናትናው ዕለት ታህሳስ 6/2018 ዓ.ም ተለያየን እና ዚሃ ላይ በተደረገው እልህ አስጨራሽ ፍልሚያ ተወርዋሪ ሻለቃዋ ከልጅ እያሱ ኮር 23ኛ ክፍለጦር ጋር በመጣመር በርካታ የፋሽስቱ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ብሎም ቀጠናውን በማስከበር ታላቅ ድል አስመዝግበዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
@አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
*ደላንታ ዙሪያ* የዙፋን ጠባቂ ሰራዊቱ ሻለቃ አመራር ጥቃት ሲፈፀምበት በርካታ የፋሽስቱ እግረኛ ሰራዊቶች ደግሞ ሙትና ቁስለኛ ተደርገዋል!
አፋብኃ ምስርቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር ፅናት ክፍለ ጦር የጥላትን ሻለቃ አመራር ከባድ ቁስለኛ በማድረግና ከሶስት ጓድ በላይ እግረኛ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ታላቅ ድል አስመዝግበዋል::
ዚሃ ላይ በልጅ እያሱ ኮር አናብስቶች ሲጠዘጠዝ የዋለው የፋሽስቱ ሰራዊት እግሬ አውጭኝ ብሎ ወደ ደላንታ ወረዳ ሲፈረጥጥ ፅናት ክፍለ ጦር መክት ሻለቃ 3ኛ ሻምበል ባደረጉት የደፈጣ ኦፕሬሽን በርካታ የጥላት ሰራዊት ዶግ አመድ ተደርገዋል።
አምባሰል ወረዳ ውስጥ ባትሪ በተባለ ቦታ ላይ በተደረገ ደፈጣ ሻለቃ መሪው ከባድ ቁስለኛ ሲሆን፣7(ሰባት) የጥላት ሰራዊትች ሲደመሰሱ አስራ አራቱ ከባድ ቁስለኛ ሆነዋል ሲል የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
የደጋው መብረቅ ኮር ህ/ግ መረጃ አጋርቷል::
*"ሳይና በር"*
*እሸት ክፍለ ጦር* አዳራቸዉን ታላቅ ጀብድ ፈፅመው እጅን በአፍ የሚያስጭን ታሪክ ሰርተዉ ድል አስመዝግበዋል::
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ላስታ አሳመነዉ ኮር እሸት ክፍለ ጦር ቃኝዎች አዳራቸዉን በተለምዶ "ሳይና በር" ተብሎ ከሚጠራዉ ቦታ ላይ መሽጎ የሚገኘዉን የአገዛዙ 65 ክፍለ ጦር በመቶ አለቃ አረጋ የምትመራዉ 4ኛ ሻለቃ ሰራዊት ላይ በጨለማ የማያዳግም እረምጃ ወስደዉበታል።
ንስሮቹ የእሸት ክፍለ ጦር ቃኝወችም ሰኞ ለማክሰኞ አዳር ከምሽቱ 3:00 እስከ ሌሊቱ 7:00 ባደረጉት ማጥቃትም ቁጥሩ ያልታወቀ የአገዛዙ ሰራዊት በቦንብ አረር እንደ በቀሎ እሸት ሲጠበስ ቀሪዉ ነፍሰ አዉጭኙን በየገደሉ እየተንከባለለ ማደሩ የአፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ላስታ አሳምነው ኮር ህዝብ ግንኙነት ክፍል አስታውቋል::
*ደሴ ዙሪያ*
ምኒልክ ዕዝ በላጎ ተወርዋሪ ሻለቃ ደሴ ዙሪያ ለአንድ ሳምንት ተከታታይ በተደረገ ተጋድሎ በርካታ ድሎችን አስመዘገቡ::
በላጎ ተወርዋሪ ሻለቃ ከህዳር 29 እስከ ታህሳስ 6/2018 ዓ.ም ደሴ ዙሪያ ለአንድ ሳምንት ተከታታይ መደበኛ ውጊያ በማድረግ ጠላት ላይ ከባድ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ በማድረስ ታላቅ ድል አስመዝግበዋል::
የተወርዋሪ ሻለቃዋ አናብስቶች ደሴ ዙሪያ ወረዳ ላይ ብዙ ቀበሌዎችን በመቆጣጠር የህዝብ አስተዳደር መዋቅር በመዘርጋት የህዝቡን አስተዳደራዊና ማህበራዊ ችግሮች ለመቅረፍ ሰፊ ስራ እየሰሩ ይገኛሉ::
ሳምንቱን ያለማቋረጥ በተደረገው መደበኛ ትንቅንቅና ተጋድሎ በርካታ ድሎች የተመዘገቡ ሲሆን በትናትናው ዕለት ታህሳስ 6/2018 ዓ.ም ተለያየን እና ዚሃ ላይ በተደረገው እልህ አስጨራሽ ፍልሚያ ተወርዋሪ ሻለቃዋ ከልጅ እያሱ ኮር 23ኛ ክፍለጦር ጋር በመጣመር በርካታ የፋሽስቱ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ብሎም ቀጠናውን በማስከበር ታላቅ ድል አስመዝግበዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
@አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
🙏1
የድል ዜና
በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ ከመልሶ ማደራጀት በኋላ በታቀደ ኦፖሬሽን ደብረወርቅ ከተማ ላይ ድል ተቀዳጅቷል ።
የአፋብኃ ቴድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 74ኛ ክ/ጦር የጠላትን ካምፕ በጥልቀት በማጥናት በሌሊቱ በ5 የተለያዩ ቦታወች ውጊያው በመክፈት የ74ኛ ክ/ጦር ከ5ቱ ሬጅመንቶች የተውጣጣ ሃይል እና የክ/ጦሩ ቃኝ እና መሃንዲስ በውጊያው ተሳትፈውበታል።
ዉጊያውንም በወርቁ ማደያ፣ በፖሊስ ጣቢያው ፣ በጠዛ ወንዝ፣ በአዲሱ ገበያ እና በቴክኒክ በኩል ሙሉ ከበባ በማድረግ የደ/ወርቅ ፖሊስ ጣቢያን ጨምሮ ሙሉ ከተማዋን ለ6:00 ተቆጣጥሮ ቆይቷል ለህዝባችን ነፃነት በማለት ከተማውን ለቀን መውጣት ችለናል።
በዛሬው አውደ ውጊያ የተማረኩ
1/ ከ100 በላይ የግፍ እስረኞች አስለቅቋል
2/ 27 ክላሽንኮቭ ተማርኳል
3/ 1650 የክላሽ ተተኳሽ ተማርኳል
4/ 29 ቦንብ እስካሁን ምርኮ ተደርጓል።
5/ ከ50በላይ ፖሊስ፣ አድማበትን፣ ምኒሻ ተደምስሷል።
6/ በርካታ ምርኮኛም በእጅ ተይዟል።
ጀግናው 74ኛ ክፍለጦር ከመልሶ ማደራጀት በኋላ በተጠና መንገድ ያደረሰው ከባድ ጥቃት :-
1/ የአረመኔውን አገዛዝ የውሸት ትርክት የናደ
2/ የጠላትን ሰራዊት ስነ ልቦና ያራደ
3/ ፋኖ በማንኛውም ሰዓት በየትኛውም ከተማ ሙሉ ቁጥጥር ማድረግ የሚችል አቅም ያለው መሆኑን በተግባር ያረጋገጠበት ነው ። በሌላ አውደ ውጊያ ስናን አባጅሜ ሻለቃ በደፈጣ ጥቃት ጠላትን ደምስሷል።
በአፋብኃ ምዕ/አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦር በም/ጎጃም ዞን ስናን ረቡዕ ገበያ ከተማ መሽጎ በሚገኘው የአረመኔው ምርኮኛው ብርሀኑ ጁላ ዙፋን አስጠባቂ ጦር ላይ የደፈጣ ጥቃት በማድረግቁሳዊ እና ሰዋዊ ጉዳት አድርሰናል።
የደፈጣ ጥቃቱን የፈፀሙት በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦር አባል የሆነችው ጀብድ መስራት የማይሰለቻት የስናን አባጅሜ ሻለቃ ስትሆን በዚህ የማጥቃት ስራም በጠላት ላይ በህይወትም በቁስም ከፍተኛ ኪሳራ ማድረስ ተችሏል።ከጠላትም የነፍስ ወከፍ መሳሪያ ከነተተኳሹ መማረክ የቻሉ ሲሆን በወገን በኩል ያለምንም ጉዳት በመውጣት በሰላም ወደካንፓቸው መልሰዋል።
አዲስ ትውልድ፣አዲስአስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ
ታህሳስ 07/2018 ዓ.ም
የአፋብኃ ቴድሮስ ዕዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ
በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ ከመልሶ ማደራጀት በኋላ በታቀደ ኦፖሬሽን ደብረወርቅ ከተማ ላይ ድል ተቀዳጅቷል ።
የአፋብኃ ቴድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 74ኛ ክ/ጦር የጠላትን ካምፕ በጥልቀት በማጥናት በሌሊቱ በ5 የተለያዩ ቦታወች ውጊያው በመክፈት የ74ኛ ክ/ጦር ከ5ቱ ሬጅመንቶች የተውጣጣ ሃይል እና የክ/ጦሩ ቃኝ እና መሃንዲስ በውጊያው ተሳትፈውበታል።
ዉጊያውንም በወርቁ ማደያ፣ በፖሊስ ጣቢያው ፣ በጠዛ ወንዝ፣ በአዲሱ ገበያ እና በቴክኒክ በኩል ሙሉ ከበባ በማድረግ የደ/ወርቅ ፖሊስ ጣቢያን ጨምሮ ሙሉ ከተማዋን ለ6:00 ተቆጣጥሮ ቆይቷል ለህዝባችን ነፃነት በማለት ከተማውን ለቀን መውጣት ችለናል።
በዛሬው አውደ ውጊያ የተማረኩ
1/ ከ100 በላይ የግፍ እስረኞች አስለቅቋል
2/ 27 ክላሽንኮቭ ተማርኳል
3/ 1650 የክላሽ ተተኳሽ ተማርኳል
4/ 29 ቦንብ እስካሁን ምርኮ ተደርጓል።
5/ ከ50በላይ ፖሊስ፣ አድማበትን፣ ምኒሻ ተደምስሷል።
6/ በርካታ ምርኮኛም በእጅ ተይዟል።
ጀግናው 74ኛ ክፍለጦር ከመልሶ ማደራጀት በኋላ በተጠና መንገድ ያደረሰው ከባድ ጥቃት :-
1/ የአረመኔውን አገዛዝ የውሸት ትርክት የናደ
2/ የጠላትን ሰራዊት ስነ ልቦና ያራደ
3/ ፋኖ በማንኛውም ሰዓት በየትኛውም ከተማ ሙሉ ቁጥጥር ማድረግ የሚችል አቅም ያለው መሆኑን በተግባር ያረጋገጠበት ነው ። በሌላ አውደ ውጊያ ስናን አባጅሜ ሻለቃ በደፈጣ ጥቃት ጠላትን ደምስሷል።
በአፋብኃ ምዕ/አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦር በም/ጎጃም ዞን ስናን ረቡዕ ገበያ ከተማ መሽጎ በሚገኘው የአረመኔው ምርኮኛው ብርሀኑ ጁላ ዙፋን አስጠባቂ ጦር ላይ የደፈጣ ጥቃት በማድረግቁሳዊ እና ሰዋዊ ጉዳት አድርሰናል።
የደፈጣ ጥቃቱን የፈፀሙት በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦር አባል የሆነችው ጀብድ መስራት የማይሰለቻት የስናን አባጅሜ ሻለቃ ስትሆን በዚህ የማጥቃት ስራም በጠላት ላይ በህይወትም በቁስም ከፍተኛ ኪሳራ ማድረስ ተችሏል።ከጠላትም የነፍስ ወከፍ መሳሪያ ከነተተኳሹ መማረክ የቻሉ ሲሆን በወገን በኩል ያለምንም ጉዳት በመውጣት በሰላም ወደካንፓቸው መልሰዋል።
አዲስ ትውልድ፣አዲስአስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ
ታህሳስ 07/2018 ዓ.ም
የአፋብኃ ቴድሮስ ዕዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ
🙏1
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ የመቄት ወረዳ ጊዚያዊ ሕዝብ አስተዳደር ለወረዳና ንዑስ ወረዳ አመራሮች ስለ አማራ ሕዝብ ሁለተናዊ የህልውና ትግል አጫጭር ስለጠናዎችን ሰጠ።
ሕዝባችን የአማራ ሕዝብ እንደ ሕዝብ የገጠመዉን ሁለተናዊ የህልውና አደጋ ለመቀልበስ በሚያደረገው ብርቱ ተጋድሎ ሕዝቡ ማድረግ ያለበትን አበርክቶ በእጅጉ ከፍ ለማድረግና አስተዳደራዊ ስራዎችን ፣ የፍትሕ አገልግሎትን ለማሳለጥ ያግዝ ዘንድ ለወረዳና ለአራቱም(4) የንዑስ ወረዳ አመራሮች አጫጭር ስለጠናዎች ስጥቷል።
ስልጠናውን የሰጡት የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ስትራቴጅክ ጉዳዮች መምሪያ ኃላፊ ኢንጅነር አራጋው ያለው እና የዕዙ ፖለቲካ መኮነን ፋኖ መምህር ጋሻው ሙሉጌታ በጋራ በመሆን ሲሆን ስለ አማራ ሕዝብ ሁለተናዊ የህልውና አደጋ መነሻ ምክንያት ፣ አሁን ላይ ትግሉ ስለደረሰበት ደረጃ ፣ ስለ አማራ ሕዝብ የትግል መዳረሻ እንዲሁም ሕዝብን እንዴት ማደራጀት ፣ መምራት እና ማስተዳደር እንዳለባቸው ለሰልጣኞች በዝርዝር ቀርቧል።
ሰልጣኞች በበኩላቸው ስለተሰጠው ስልጠና በእጅጉ አመስገነው ከዚህ በላይ የትግሉ ደረጃ በሁሉም ዘርፍ ማደግ እንዳለበት እና የአማራ ሕዝብ የህልውና ትግል የድል መዳረሻው ቅርብ እንዲሆን ድርጆቱ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል እንደ ድርጅት እንዲሁም ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ እንደ ዕዝ አበክሮ እንዲሰራ ምክር አዘል ሃሳቦችን ሰንዝረዋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ታህሳስ 7/2018 ዓ.ም
ሕዝባችን የአማራ ሕዝብ እንደ ሕዝብ የገጠመዉን ሁለተናዊ የህልውና አደጋ ለመቀልበስ በሚያደረገው ብርቱ ተጋድሎ ሕዝቡ ማድረግ ያለበትን አበርክቶ በእጅጉ ከፍ ለማድረግና አስተዳደራዊ ስራዎችን ፣ የፍትሕ አገልግሎትን ለማሳለጥ ያግዝ ዘንድ ለወረዳና ለአራቱም(4) የንዑስ ወረዳ አመራሮች አጫጭር ስለጠናዎች ስጥቷል።
ስልጠናውን የሰጡት የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ስትራቴጅክ ጉዳዮች መምሪያ ኃላፊ ኢንጅነር አራጋው ያለው እና የዕዙ ፖለቲካ መኮነን ፋኖ መምህር ጋሻው ሙሉጌታ በጋራ በመሆን ሲሆን ስለ አማራ ሕዝብ ሁለተናዊ የህልውና አደጋ መነሻ ምክንያት ፣ አሁን ላይ ትግሉ ስለደረሰበት ደረጃ ፣ ስለ አማራ ሕዝብ የትግል መዳረሻ እንዲሁም ሕዝብን እንዴት ማደራጀት ፣ መምራት እና ማስተዳደር እንዳለባቸው ለሰልጣኞች በዝርዝር ቀርቧል።
ሰልጣኞች በበኩላቸው ስለተሰጠው ስልጠና በእጅጉ አመስገነው ከዚህ በላይ የትግሉ ደረጃ በሁሉም ዘርፍ ማደግ እንዳለበት እና የአማራ ሕዝብ የህልውና ትግል የድል መዳረሻው ቅርብ እንዲሆን ድርጆቱ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል እንደ ድርጅት እንዲሁም ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ እንደ ዕዝ አበክሮ እንዲሰራ ምክር አዘል ሃሳቦችን ሰንዝረዋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ታህሳስ 7/2018 ዓ.ም
❤2🙏1
ተቋሙን እያፈራረስነው ነው
ታህሳስ 07/2018 ዓ.ም
ዲሽቃ ተኳሽ እና ምክትል ቲም መሪው ከእነሙሉ ትጥቃቸው መውኬ መንገሻ የተባለው የመከላከያ ሻምበል መሪ ሉባ ገወርጊስ የሚታጀብበትን ውሻ በመያዝ ፋኖን ተቀላቅለዋል ።‼️
➦660 የክላሽ ተተኳሽ
➦ 6የእጅ ቦንብ
➦የወገብ ትጥቅ በመያዝ ከስርዓቱ በመውጣት ወደ ቴወድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 54ኛ ክፍለጦርን ተቀላቅለዋል
1ኛ) ፍቅሩ አበባው... ዲሽቃ ተኳሽ ከ602ኛ ኮር 1ኛ ሬጅመንት
2ኛ) ፉአድ ሚፍታሂ ... ምክትል ቲም መሪ ከ602ኛ ኮር 1ኛ ሬጅመንት
3ኛ) ሀሰን አብዲ... 602ኛኮር 1ኛሬጅመንት
አዲስትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስተስፋ
@ፋኖ ሐብታሙ የሱፍ
የቴወድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት
ታህሳስ 07/2018 ዓ.ም
ዲሽቃ ተኳሽ እና ምክትል ቲም መሪው ከእነሙሉ ትጥቃቸው መውኬ መንገሻ የተባለው የመከላከያ ሻምበል መሪ ሉባ ገወርጊስ የሚታጀብበትን ውሻ በመያዝ ፋኖን ተቀላቅለዋል ።‼️
➦660 የክላሽ ተተኳሽ
➦ 6የእጅ ቦንብ
➦የወገብ ትጥቅ በመያዝ ከስርዓቱ በመውጣት ወደ ቴወድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 54ኛ ክፍለጦርን ተቀላቅለዋል
1ኛ) ፍቅሩ አበባው... ዲሽቃ ተኳሽ ከ602ኛ ኮር 1ኛ ሬጅመንት
2ኛ) ፉአድ ሚፍታሂ ... ምክትል ቲም መሪ ከ602ኛ ኮር 1ኛ ሬጅመንት
3ኛ) ሀሰን አብዲ... 602ኛኮር 1ኛሬጅመንት
አዲስትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስተስፋ
@ፋኖ ሐብታሙ የሱፍ
የቴወድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት
🙏1
ላስታ አሳምነው ኮር ከ32 በላይ የአገዛዙ ሰራዊት በመደምሰስ እና ከ50 በላይ በማቁሰል ታላቅ ድል ተጎናፀፉ::
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ ጄኔራል አሳምነዉ ፅጌ ኮር በድብኮና ግራር አምባ እንዲሁም ዳቦ ከተማ ቀጠናዎች በወሰደው የተጠና የደፈጣ ጥቃት በጠላት ላይ ታላቅ ድል ተቀዳጀ።
ታህሳስ 07/2018 ዓ/ም ከንጋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ የአገዛዙ ብልፅግና ልሳናት የላሊበላ ከተማ አስተዳደር፣የላስታ ወረዳና የቡግና ወረዳ የካቢኔ አባላትን ከጋሸና ወደ ላሊበላ ከተማ ለማሳለፍ የብርሃኑ ጁላ ሰራዊት ከጋሸና እርፋ እስከ ግራር አምባ ዘርግቶ የነበረ ቢሆንም የኮሩ ነብሮ ተወርዋሪ ኮማንዶ እና ውባንተ አባተ ክፍለ ጦር ሁለት ሻለቃዎች በድብኮ ቀጠና እንዲሁም በዳቦ ከተማ ቀጠና እሸት ክፍለ ጦር ሁለት ሻለቃዎች ደፈጣ በመጣል ጠላትን አይቀጡ ቅጣት ቀጥተውት ጠላት ሙትና ቁስለኛውን እያንጠባጠበ ሊሄድ ተገዷል።
በዚህ የደፈጣ ጥቃት 32 የአገዛዙ ሰራዊት ሲደመሰስ ከ50 በላይ የቆሰለ እንዲሁም ዙ-23ቱ በዲሽቃ ተመትቶ ጉዳት የደረሰበት ሲሆን በዚህ የተበሳጨው የአገዛዙ ሰራዊት ዙ-23 በዘፈቀደ በመተኮስ የሦስት ንፁሀንን መኖሪያ ቤትና አምስት የአርሶ አደር የጤፍ ክምር እስከ 35 ኩንታል ሊወጣ የሚችል እህል ያቃጠለ ሲሆን በአራት ንፁሃን ላይ ከቀላል እስከ ከባድ ጉዳት አድርሷል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ታህሳስ 06 ለ 07 /2018 ዓ/ም ሌሊት በአቢሰግ፣በሙጫ በረት፣በእርፋ፣በታሎ ደብር አቅጣጫ እሸት ክፍለ ጦርን እርፋና ገለሶት ላይ አፍናለሁ ብሎ የመጣን የአገዛዙን ሰራዊት እሸት ክፍለ ጦር አንገቱን አስደፍቶ እንደመለሰው መዘገባችን ይታወቃል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ህዝብ ግንኙነት ክፍል መረጃውን አድርሷል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 7/2018 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ ጄኔራል አሳምነዉ ፅጌ ኮር በድብኮና ግራር አምባ እንዲሁም ዳቦ ከተማ ቀጠናዎች በወሰደው የተጠና የደፈጣ ጥቃት በጠላት ላይ ታላቅ ድል ተቀዳጀ።
ታህሳስ 07/2018 ዓ/ም ከንጋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ የአገዛዙ ብልፅግና ልሳናት የላሊበላ ከተማ አስተዳደር፣የላስታ ወረዳና የቡግና ወረዳ የካቢኔ አባላትን ከጋሸና ወደ ላሊበላ ከተማ ለማሳለፍ የብርሃኑ ጁላ ሰራዊት ከጋሸና እርፋ እስከ ግራር አምባ ዘርግቶ የነበረ ቢሆንም የኮሩ ነብሮ ተወርዋሪ ኮማንዶ እና ውባንተ አባተ ክፍለ ጦር ሁለት ሻለቃዎች በድብኮ ቀጠና እንዲሁም በዳቦ ከተማ ቀጠና እሸት ክፍለ ጦር ሁለት ሻለቃዎች ደፈጣ በመጣል ጠላትን አይቀጡ ቅጣት ቀጥተውት ጠላት ሙትና ቁስለኛውን እያንጠባጠበ ሊሄድ ተገዷል።
በዚህ የደፈጣ ጥቃት 32 የአገዛዙ ሰራዊት ሲደመሰስ ከ50 በላይ የቆሰለ እንዲሁም ዙ-23ቱ በዲሽቃ ተመትቶ ጉዳት የደረሰበት ሲሆን በዚህ የተበሳጨው የአገዛዙ ሰራዊት ዙ-23 በዘፈቀደ በመተኮስ የሦስት ንፁሀንን መኖሪያ ቤትና አምስት የአርሶ አደር የጤፍ ክምር እስከ 35 ኩንታል ሊወጣ የሚችል እህል ያቃጠለ ሲሆን በአራት ንፁሃን ላይ ከቀላል እስከ ከባድ ጉዳት አድርሷል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ታህሳስ 06 ለ 07 /2018 ዓ/ም ሌሊት በአቢሰግ፣በሙጫ በረት፣በእርፋ፣በታሎ ደብር አቅጣጫ እሸት ክፍለ ጦርን እርፋና ገለሶት ላይ አፍናለሁ ብሎ የመጣን የአገዛዙን ሰራዊት እሸት ክፍለ ጦር አንገቱን አስደፍቶ እንደመለሰው መዘገባችን ይታወቃል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ህዝብ ግንኙነት ክፍል መረጃውን አድርሷል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 7/2018 ዓ.ም
🙏1