የደጃዝማች በላይ ዘለቀ እና የሽፈራው ገርባው ልጆች ከአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት ጋር ሲፋለሙ ውለዋል።
የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር 3ኛ፣ 5ኛ ሬጅመንት እና የክፍለ ጦሩ ቃኝና መሀንዲስ በሸበል በርንታ የዕዱኃ ከተማ ት/ቤት፣ ገዳያሱ ቀበሌ እና እነማይ ወረዳ ቢቸና ከተማ ህዳር 29/2018 ዓ.ም ከባድ ውጊያ ሲያካሂዱ ውለዋል።
201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር በሸበል በረንታ በየዕዱኃ ዙሪያ ገዳያሱ ቀበሌ የአገዛዙ ሰራዊትን ሙት እና ቁስለኛ ሲያደርግ በቢቸና ከተማ የሚገኘውን የአረመኔው ሰራዊት ስቦ በማውጣት እስከ ጮለሚት ማርያም አፋፍ እና ወይናም ድርስ ከባድ ተገሃድሎ በማድርግ የጠላትን ሀይል ቅስሙን ሰብሯል።
በሁለቱም ቀጠና በተደረገው እልህ አስጨራሽ የጨበጣ ውጊያ ክንዳቸው እንደ እሳት የሚፋጀው የ64ኛ ክፍለ ጦር የፋኖ አባላት በአገዛዙ አርመኔ ሰራዊት አባላት ላይ ሙትና ቁስለኛ አድርገዋል። በሸበል በርንታ የዕዱኃ ከተማ ት/ቤት፣ ገዳያሱ ቀበሌ እና ቢቸና ከተማ አካባቢ በተደረገው ውጊያ:-
➣ 9 የአገዛዙ አባላት ሲደመሰሱ
➣ከ8 በላይ ቀላል እና ከባድ ቁስለኛ ሆነዋል
➣አገዛዙ ይጠቀምበት የነበረው አንድ ተሽከርካሪ ከአገዛዙ የሰው ሀይል ጋር ከቢቸና ከተማ ወጣ ብላ በምትገኘው #የቀጋን ሰፈር ከጥቅም ውጭ ተደርጓል።
➣በየዕዱኃ ከተማ የሚገኘው የአገዛዙ ኃይል በተሰጠው ስምሪት አማካኝነት በሀሳብና በተሰጣቸው ግዳጅ ስምምነት ማጣታቸውንና መግባባት ባለመቻላቸው ምክንያት በስሜት መንፈስ ሲተራመሱ 1 የአገዛዙ የጠላት ኃይል በእራሱ ጥይት መቁሰሉን እና ከጎኑ ያለውን 1 ጓዱንም አብሮ ቁስለኛ ማድረጉን አረጋግጠናል።
የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት በአንሸንፕ ቀበሌ:-
➣ወ/ሮ ይርገድ አባተ
➣አርሶ አደር አቶ ውበቱ ሀብታሙ በአሰቃቂ ሁኔታ በአገዛዙ ተገድለዋል።
➣ህፃን ማርየ አባት የገዛዙ አረሜኔዊ ሰራዊት ከባድ ቁስለኛ አድርጓታል።
በፋኖ በትር ክፍኛ የተመተው የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት በአርሶ አደሮች ቤት ውስጥ እየገባ በግድግዳ ላይ የተሰቀሉ የወገብ ዝናሮች እና የአርሶ አደሩ 5 አካባቢ መሳሪያ
1. አቶ አሸናፊ አባተ ቴሌ ጠባቂ
2. አርሷደር ወዳጄ በለጠ
3. አርሷደር ከፋለ ወዳጄ
4. አርሷደር አስከጃይ መለሰ
5. ቄስ ይበልጣል አስናቀ የተባሉ አርሶ አደሮችን ከቤታቸው አስገድዶ የዕዱኃ ከተማ በመውሰድ ፋኖን ማሪኪያለሁ ለማለት የውሸት ፕሮፖጋንዳ እየሰራ ይገኛል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!!
ህዳር 30/2018 ዓ.ም
አፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ሕዝብ ግንኘነት ኃላፊ
የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር 3ኛ፣ 5ኛ ሬጅመንት እና የክፍለ ጦሩ ቃኝና መሀንዲስ በሸበል በርንታ የዕዱኃ ከተማ ት/ቤት፣ ገዳያሱ ቀበሌ እና እነማይ ወረዳ ቢቸና ከተማ ህዳር 29/2018 ዓ.ም ከባድ ውጊያ ሲያካሂዱ ውለዋል።
201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር በሸበል በረንታ በየዕዱኃ ዙሪያ ገዳያሱ ቀበሌ የአገዛዙ ሰራዊትን ሙት እና ቁስለኛ ሲያደርግ በቢቸና ከተማ የሚገኘውን የአረመኔው ሰራዊት ስቦ በማውጣት እስከ ጮለሚት ማርያም አፋፍ እና ወይናም ድርስ ከባድ ተገሃድሎ በማድርግ የጠላትን ሀይል ቅስሙን ሰብሯል።
በሁለቱም ቀጠና በተደረገው እልህ አስጨራሽ የጨበጣ ውጊያ ክንዳቸው እንደ እሳት የሚፋጀው የ64ኛ ክፍለ ጦር የፋኖ አባላት በአገዛዙ አርመኔ ሰራዊት አባላት ላይ ሙትና ቁስለኛ አድርገዋል። በሸበል በርንታ የዕዱኃ ከተማ ት/ቤት፣ ገዳያሱ ቀበሌ እና ቢቸና ከተማ አካባቢ በተደረገው ውጊያ:-
➣ 9 የአገዛዙ አባላት ሲደመሰሱ
➣ከ8 በላይ ቀላል እና ከባድ ቁስለኛ ሆነዋል
➣አገዛዙ ይጠቀምበት የነበረው አንድ ተሽከርካሪ ከአገዛዙ የሰው ሀይል ጋር ከቢቸና ከተማ ወጣ ብላ በምትገኘው #የቀጋን ሰፈር ከጥቅም ውጭ ተደርጓል።
➣በየዕዱኃ ከተማ የሚገኘው የአገዛዙ ኃይል በተሰጠው ስምሪት አማካኝነት በሀሳብና በተሰጣቸው ግዳጅ ስምምነት ማጣታቸውንና መግባባት ባለመቻላቸው ምክንያት በስሜት መንፈስ ሲተራመሱ 1 የአገዛዙ የጠላት ኃይል በእራሱ ጥይት መቁሰሉን እና ከጎኑ ያለውን 1 ጓዱንም አብሮ ቁስለኛ ማድረጉን አረጋግጠናል።
የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት በአንሸንፕ ቀበሌ:-
➣ወ/ሮ ይርገድ አባተ
➣አርሶ አደር አቶ ውበቱ ሀብታሙ በአሰቃቂ ሁኔታ በአገዛዙ ተገድለዋል።
➣ህፃን ማርየ አባት የገዛዙ አረሜኔዊ ሰራዊት ከባድ ቁስለኛ አድርጓታል።
በፋኖ በትር ክፍኛ የተመተው የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት በአርሶ አደሮች ቤት ውስጥ እየገባ በግድግዳ ላይ የተሰቀሉ የወገብ ዝናሮች እና የአርሶ አደሩ 5 አካባቢ መሳሪያ
1. አቶ አሸናፊ አባተ ቴሌ ጠባቂ
2. አርሷደር ወዳጄ በለጠ
3. አርሷደር ከፋለ ወዳጄ
4. አርሷደር አስከጃይ መለሰ
5. ቄስ ይበልጣል አስናቀ የተባሉ አርሶ አደሮችን ከቤታቸው አስገድዶ የዕዱኃ ከተማ በመውሰድ ፋኖን ማሪኪያለሁ ለማለት የውሸት ፕሮፖጋንዳ እየሰራ ይገኛል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!!
ህዳር 30/2018 ዓ.ም
አፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ሕዝብ ግንኘነት ኃላፊ
🙏2❤1
የአማራ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር መብረቅ ክፍለ ጦር በሚንቀሳቀስበት የወግዲ ወረዳ ግንባር በየጊዜው ሽንፈት የገጠመው የፋሽስቱ አብይ አህመድ ወንበር ጠባቂዎች ቡድን ተስፋ መቁረጡን የሚያመላክት ድርጊት ፈፀመ:: ቡድኑ ወግዲ ወረዳ ውስጥ አንድት ወላድ እናትን በጥይት ደብድቦ ገድሏል!
ትናንት ህዳር 29 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት 5፡00 ሰዓት አካባቢ የተፈፀመው ድርጊት በርካቶችን ያሳዘነ ነው:: በወረዳው ውስጥ የለሚ ቀጠና 031 ቀበሌ ነዋሪ የሆነች እናት ምጥ ተይዛ ስለነበር አንቡላንስ ባለመኖሩ ከለሚ ጤና ጣቢያ ወደ ወግዲ ሆስፒታል በባጃጅ እየሄደች ባለችበት ሰዓት ፀረ አማሮች በጥይት ደብድበው የገደሏት ሲሆን አብሯት የነበረን የጤና ባለሙያ ጭምር ከባድ ጉዳት የደረሰበት ሲሆን የባጃጁ ሹፌሩን ጭምር የት እንዳደረሱት እስካሁን አልታወቀም::
የተገደለችው እናት ወይዘሮ ሀዋ ሀሰን ከድር ትባላለች:: ከለሚ ወደ ወግዲ ሆስፒታል እየመጣች ሳለች መከላከያ ሰራዊት ተብዬው የፋሽስቱ አብይ ወንበር ጠባቂ ከመሸገበት ከሰዎች ለሰዎች ካምፕ አጠገብ ባጃጁን አስቁመው ነው እናቷ እና እህቷ ፊት አናቷን በጥይት ደብድበው የገደሏት::
ትናንት የተፈጸመው ድርጊት ለአራተኛ ጊዜ መሆኑንም ነው ከስፍራው የደረሰን መረጃ የሚያመላክተው:: ከዚህ ቀደም 3 እናቶች ተገድለዋል:: ወረዳው ውስጥ 6 አንቡላንሶች ቢኖሩም አገልግሎት የሚሰጡት ለፀጥታ ኃይል አባላት ብቻ ሲሆን ወላድ እናቶች እና ህሙማን በባጃጅ እንድሁም የመንገድ ችግር ባለበት ቀጠና በሞተር ሳይክል ነው ወደ ጤና ተቋማት የሚሄዱት ያሉት የመረጃ ምንጮቻችን ወረዳው ውስጥ አንቡላንሶችን መከልከል ብቻ ሳይሆን ታካሚዎችን መግደል የተለመደ ተግባር ሆኗል ብለዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም
ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር መብረቅ ክፍለ ጦር በሚንቀሳቀስበት የወግዲ ወረዳ ግንባር በየጊዜው ሽንፈት የገጠመው የፋሽስቱ አብይ አህመድ ወንበር ጠባቂዎች ቡድን ተስፋ መቁረጡን የሚያመላክት ድርጊት ፈፀመ:: ቡድኑ ወግዲ ወረዳ ውስጥ አንድት ወላድ እናትን በጥይት ደብድቦ ገድሏል!
ትናንት ህዳር 29 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት 5፡00 ሰዓት አካባቢ የተፈፀመው ድርጊት በርካቶችን ያሳዘነ ነው:: በወረዳው ውስጥ የለሚ ቀጠና 031 ቀበሌ ነዋሪ የሆነች እናት ምጥ ተይዛ ስለነበር አንቡላንስ ባለመኖሩ ከለሚ ጤና ጣቢያ ወደ ወግዲ ሆስፒታል በባጃጅ እየሄደች ባለችበት ሰዓት ፀረ አማሮች በጥይት ደብድበው የገደሏት ሲሆን አብሯት የነበረን የጤና ባለሙያ ጭምር ከባድ ጉዳት የደረሰበት ሲሆን የባጃጁ ሹፌሩን ጭምር የት እንዳደረሱት እስካሁን አልታወቀም::
የተገደለችው እናት ወይዘሮ ሀዋ ሀሰን ከድር ትባላለች:: ከለሚ ወደ ወግዲ ሆስፒታል እየመጣች ሳለች መከላከያ ሰራዊት ተብዬው የፋሽስቱ አብይ ወንበር ጠባቂ ከመሸገበት ከሰዎች ለሰዎች ካምፕ አጠገብ ባጃጁን አስቁመው ነው እናቷ እና እህቷ ፊት አናቷን በጥይት ደብድበው የገደሏት::
ትናንት የተፈጸመው ድርጊት ለአራተኛ ጊዜ መሆኑንም ነው ከስፍራው የደረሰን መረጃ የሚያመላክተው:: ከዚህ ቀደም 3 እናቶች ተገድለዋል:: ወረዳው ውስጥ 6 አንቡላንሶች ቢኖሩም አገልግሎት የሚሰጡት ለፀጥታ ኃይል አባላት ብቻ ሲሆን ወላድ እናቶች እና ህሙማን በባጃጅ እንድሁም የመንገድ ችግር ባለበት ቀጠና በሞተር ሳይክል ነው ወደ ጤና ተቋማት የሚሄዱት ያሉት የመረጃ ምንጮቻችን ወረዳው ውስጥ አንቡላንሶችን መከልከል ብቻ ሳይሆን ታካሚዎችን መግደል የተለመደ ተግባር ሆኗል ብለዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም
❤1💔1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የዓለም አቀፍ መዲያው የአብይ አህመድ ጨፍጫፊ ስርአት እያገለጡ ይገኛሉ።
በእነማይ ወረዳ ማህበረብረሃን ቀበሌ የንፁሀን አርሷደሮች መኖሪያ ቤት በአገዛዙ ካንፕ ተደረገ።
በእነማይ ወረዳ ማህበረብርሃን ቀበሌ ቁይ መገንጥያ የሚገኘው የአረመኔው አገዛዝ ሆዳቸው በበለጠባቸው የብአዴን አመራሮች ትዛዝ የንፁሀን አርሶ አደሮችን ቤት ካንፕ እንዲሆን ትዛዝ መስጠታቸውን አርጋግጠናል።
●በአገዛዙ አረመኔዊ ስረዓት ካንፕ ከተደረገባቸው አርሶ አደሮች መካከል:-
1.አቶ ላመስግን አንዳርግ
2.አቶ ደቤ አንዳርግ የተመባሉ ንፁሀን አርሶ አደሮችን የፋኖ ቤተሰብ ናቹህ ተብለው እናቶች ከእነ ልጆቻቸው ለፍተው ደክመው ከሰሩት መኖሪያ ቤት በማስወጣት የንፁሀን ግለሰቦችን ቤት የመከላከያ ካንፕ ማድረጉን የአቶ ደቤ አንዳርግ ባለቤቱን እና ልጆቹን ከቤት አሰወጥተው ቢቸና ከተማ ታግተው እየተሰቃዩ ይገኛሉ።
●አገዛዙ አረመኔ ሰራዊት በማህበረብረሀን ቀበሌ:-
➛2 የቀንድ ከብት
➛የሱቅ ሸቀጣ ሸቀጥ በሙሉ
➛የቤት እቃ በሙሉ ሲያወድሙ
➛5,000 ብር ዘርፈዋል
●በእነማይ ወረዳ ወይራ ጉሬዛም ቀበሌ የአቶ አይንየ ሉሌንና አትክልት እና ባህርዛፍ ለማገዶ ወስዶል
➛የአቶ ውድየ አወቀ ጤፍ አጭደው ወስዶል
➛ከቢቸና ከተማ በቅርብ እርቀት የምትገኘው የረዝ አዲስ አለም መገንጢያ መኪናዎችን እያስቆመ እየዘረፈ መሆኑ አረጋግጠናል።
●በሸበል በረንታ ወረዳ የሚገኘው የአረመኔው አገዛዝ ሰራዊት በሰማይ ዱር ቀበሌ:-
➛የአቶ ባየ መንግስት (1) አንድ በሬ
➛ያደግድጉ መንግስት (1) አንድ በሬ በገና ጦም የአካባቢውን ማህበርሰብ ሀይማኖታችን በማይፈቅድ መልኩ አርዶ በልቷል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!
ታህሳስ 01/2018 ዓ.ም
በእነማይ ወረዳ ማህበረብርሃን ቀበሌ ቁይ መገንጥያ የሚገኘው የአረመኔው አገዛዝ ሆዳቸው በበለጠባቸው የብአዴን አመራሮች ትዛዝ የንፁሀን አርሶ አደሮችን ቤት ካንፕ እንዲሆን ትዛዝ መስጠታቸውን አርጋግጠናል።
●በአገዛዙ አረመኔዊ ስረዓት ካንፕ ከተደረገባቸው አርሶ አደሮች መካከል:-
1.አቶ ላመስግን አንዳርግ
2.አቶ ደቤ አንዳርግ የተመባሉ ንፁሀን አርሶ አደሮችን የፋኖ ቤተሰብ ናቹህ ተብለው እናቶች ከእነ ልጆቻቸው ለፍተው ደክመው ከሰሩት መኖሪያ ቤት በማስወጣት የንፁሀን ግለሰቦችን ቤት የመከላከያ ካንፕ ማድረጉን የአቶ ደቤ አንዳርግ ባለቤቱን እና ልጆቹን ከቤት አሰወጥተው ቢቸና ከተማ ታግተው እየተሰቃዩ ይገኛሉ።
●አገዛዙ አረመኔ ሰራዊት በማህበረብረሀን ቀበሌ:-
➛2 የቀንድ ከብት
➛የሱቅ ሸቀጣ ሸቀጥ በሙሉ
➛የቤት እቃ በሙሉ ሲያወድሙ
➛5,000 ብር ዘርፈዋል
●በእነማይ ወረዳ ወይራ ጉሬዛም ቀበሌ የአቶ አይንየ ሉሌንና አትክልት እና ባህርዛፍ ለማገዶ ወስዶል
➛የአቶ ውድየ አወቀ ጤፍ አጭደው ወስዶል
➛ከቢቸና ከተማ በቅርብ እርቀት የምትገኘው የረዝ አዲስ አለም መገንጢያ መኪናዎችን እያስቆመ እየዘረፈ መሆኑ አረጋግጠናል።
●በሸበል በረንታ ወረዳ የሚገኘው የአረመኔው አገዛዝ ሰራዊት በሰማይ ዱር ቀበሌ:-
➛የአቶ ባየ መንግስት (1) አንድ በሬ
➛ያደግድጉ መንግስት (1) አንድ በሬ በገና ጦም የአካባቢውን ማህበርሰብ ሀይማኖታችን በማይፈቅድ መልኩ አርዶ በልቷል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!
ታህሳስ 01/2018 ዓ.ም
❤1
ሰበር ዜና
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በአርማጨሆ ባደረገው የተከታታይ ቀን ውጊያ ከፍተኛ ድል ማስመዝገቡን አስታወቀ::
4ኛ ደጃዝማች ኮር ስር የሚንቀሳቀሰው የተከዜ ክፍለጦር ከህዳር 29 ቀን 2018 ዓ. ም እስከዛሬ ታህሳስ 1 ቀን ድረስ ባደረገው ተጋድሎ የትክልድንጋይ ወረዳ ንዑስ ከተማ የሆነችውን ጃኒካው ከተማን ተቆጣጥሯል::
በክፍለጦሩ የራስ አሞራው ብርጌድ በታች አርማጨሆ መሬና ላይ ከጠላት ጋር ተፋልሞ ድል ማድረጉንና የጠላት ሃይል አንገት ደፍቶ ትልየተመለሰ ሲሆን የ 7 ዓመት ሕፃን ልጅን ማቁሰሉን ይቅፍለቶሩ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አርበኛ አበባው ወርቁ ለአለማቀፍ ፋኖ ሚዲያ አስታውቁአል::
ዝርዝር ሁነቱን በምሽት የዜና እወጃችን ይጠብቁ
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በአርማጨሆ ባደረገው የተከታታይ ቀን ውጊያ ከፍተኛ ድል ማስመዝገቡን አስታወቀ::
4ኛ ደጃዝማች ኮር ስር የሚንቀሳቀሰው የተከዜ ክፍለጦር ከህዳር 29 ቀን 2018 ዓ. ም እስከዛሬ ታህሳስ 1 ቀን ድረስ ባደረገው ተጋድሎ የትክልድንጋይ ወረዳ ንዑስ ከተማ የሆነችውን ጃኒካው ከተማን ተቆጣጥሯል::
በክፍለጦሩ የራስ አሞራው ብርጌድ በታች አርማጨሆ መሬና ላይ ከጠላት ጋር ተፋልሞ ድል ማድረጉንና የጠላት ሃይል አንገት ደፍቶ ትልየተመለሰ ሲሆን የ 7 ዓመት ሕፃን ልጅን ማቁሰሉን ይቅፍለቶሩ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አርበኛ አበባው ወርቁ ለአለማቀፍ ፋኖ ሚዲያ አስታውቁአል::
ዝርዝር ሁነቱን በምሽት የዜና እወጃችን ይጠብቁ
አሳዛኝ ዜና
የፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና በወሎ : ቆቦ ከተማ ላይ ምኒልክ የሚል ፅሁፍ እና አርማ ያለው ባጃጅ ታሽከረክራለህ ያለውን ግለሰብ በእሳት ማቃጠሉ ተሰማ!
የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ትናትና ህዳር 30/2018 ዓ.ም ቆቦ ከተማ አንድ አቶ ብርሃኑ ፍስሃ የተባለን ግለሰብ ምኒልክ የሚል ፅሁፍ እና አርማ ያለው ባጃጅ ታሽከረክራለህ በሚል ምክንያት በመያዝ ወደ ሆርማት ወታደራዊ ካምፕ በመውሰድ ምሽቱን ቤንዚንና ጭድ በመጠቀም መላ ሰውነቱን አቃጥለው ሞቷል ብለው ጥለውት ሄደው ማሳ ላይ ወድቆ ተገኝቷል::
ፀረ-አማራው እና ፀረ-ኢትዮጵያው ፋሽስቱ የብልፅግና አገዛዝ በበታችነት ስሜት የተተበተበ እና ስቃይ ውስጥ ያለ መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን ዛሬም ይሄው የበታችነት ስሜት በሽታው ቀጥሎ ምኒልክ የሚል ስምና ፎቶውንም አርማ አድርገሃል በሚል አንድን ግለሰብ በአሰቃቂ ሁኔታ መላ ሰውነቱን በቤንዚንና ጭድ አቃጥለው የጥላቻ ጥጋቸውን አሳይተዋል::
ጥቃቱ የተፈፀመበት ግለሰብ የመራቢያ አካሉን ጨምሮ መላ ሰውነቱ ላይ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት ሲሆን ባሁኑ ሰዓት በህክምና ላይ ይገኛል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 1/2018 ዓ.ም
የፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና በወሎ : ቆቦ ከተማ ላይ ምኒልክ የሚል ፅሁፍ እና አርማ ያለው ባጃጅ ታሽከረክራለህ ያለውን ግለሰብ በእሳት ማቃጠሉ ተሰማ!
የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ትናትና ህዳር 30/2018 ዓ.ም ቆቦ ከተማ አንድ አቶ ብርሃኑ ፍስሃ የተባለን ግለሰብ ምኒልክ የሚል ፅሁፍ እና አርማ ያለው ባጃጅ ታሽከረክራለህ በሚል ምክንያት በመያዝ ወደ ሆርማት ወታደራዊ ካምፕ በመውሰድ ምሽቱን ቤንዚንና ጭድ በመጠቀም መላ ሰውነቱን አቃጥለው ሞቷል ብለው ጥለውት ሄደው ማሳ ላይ ወድቆ ተገኝቷል::
ፀረ-አማራው እና ፀረ-ኢትዮጵያው ፋሽስቱ የብልፅግና አገዛዝ በበታችነት ስሜት የተተበተበ እና ስቃይ ውስጥ ያለ መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን ዛሬም ይሄው የበታችነት ስሜት በሽታው ቀጥሎ ምኒልክ የሚል ስምና ፎቶውንም አርማ አድርገሃል በሚል አንድን ግለሰብ በአሰቃቂ ሁኔታ መላ ሰውነቱን በቤንዚንና ጭድ አቃጥለው የጥላቻ ጥጋቸውን አሳይተዋል::
ጥቃቱ የተፈፀመበት ግለሰብ የመራቢያ አካሉን ጨምሮ መላ ሰውነቱ ላይ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት ሲሆን ባሁኑ ሰዓት በህክምና ላይ ይገኛል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ታህሳስ 1/2018 ዓ.ም
❤1
አፋብኃ ምዕራብ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ የ24ስዓት ዘገባ
__፩
አንጀኔ ከተማ ለመዝረፍ ባሰፈሰፈ አረመኔ ሰራዊት ላይ 99ኛ ክፍለጦር ጀብድ ተቀዳጀ።
አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና 109ነኛ ኮር 99ነኛ ክ/ጦር ከመልሶ ማደራጀት ግንባታ ጎን ለጎን በየቀጠናው የተለያዩ ከቀላል እስከ ከባድ ውጊያዎችን እያደረገ ይገኛል::
ከህዳር 24 /2018 ዓ.ም ጀምሮ መነሻውን ምዕራብ ጎጃም ደምበጫ በማድረግ እንጀኔ ቀበሌ በመመሸግ ለሰባት ቀናት ህዝብን ለመግደል እና የተለያዩ ዘረፋዎችን ለፈፀመ የተቀንቀሳቀሰውን ጠላት ጀግኖቹ እረፍት ሲነሱት ቢሰነብቱም ዛሬም ከሌሊቱ 11፡ዐዐ ሠዓት አስከ ስድስት ሠዓት ከባድ ውጊያ በማድረግ በጠላትላይ ከፍተኛ ሰባዊና ቁሳዊ ኪሳራን አድርሰውበታል።
በዚህ አውደ ውጊያ በአማራ ክልል ራሱን ጥምር ጦር ብሎ እየተንቀሣቀሠ ያለ አረመኔ ሠራዊት ሞርታር 120 እና ዙ 23 የተጠቀመ ቢሆንም በ109ኛ ኮር 99ኛ ክ/ጦር አናብስቶት ከባድ ኪሣራ የደረሠበት ሲሆን ከ 35 በላይ የሰው ሀይል ሲደመሠስ ከ40 በላይ ከቀላል አስከ ከባድ ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል።
ደምበጫ ወረዳ አንጀኔ አሳቅሽኝ ማሪያም ቤተክርስቲያን በመሸግ ቤተክርስቲያን አጥር ግቢን በማቆሸሽ ሲፀዳዳበት የነበረውን ምሽግ በማስለቀቅ ብዛት ያለዉ ተተኳሽ እና ነፍስ ወከፍ ክላሽንኮብ መሳሪያ በመማረክ ተችሏል።
__፪
ጠላት በተለያዩ ቀጠናዎች በደረሰበት ከባድ ምት በመደናገጥ ከጥርናፌ ቦታ በመጥፋት ፋኖን እየተቀላቀለ ይገኛል።
ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር ህዳር 29/2018 ዓ.ም በአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት ላይ በወሰደው እርምጃ ድንጋጤ ውስጥ የገቡ የአገዛዙ አባላት ከእነማይ ወረዳ እና ከሸበል በረንታ ወረዳ ከሚገኘው ራሱን መከላከያ ብሎ ከሚጠራው 6ኛ ዕዝ 601ኛ ኮር፣ 605ኛ ኮር 14ኛ ፣ 52ኛ ክፍለ ጦር 5ኛ ሬጅመንት 2ኛ ሻንበል መረገጭ ከተማ በመክዳት ይበልጣል አዱኛው የሚባል መከላከያ 1 ኮሪያ ክላሽ፣ 2 ካዘና ከ120 ጥይት እንዲሁም ከወይራ ቀበሌ ሞላልኝ የሚባል የመከላከያ አባል የነበረ 2 ኮሪያ ክላሽ ከ150 ተተኳሽ በመያዝ አፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር ከእነ ሙሉ ትጥቃቸው ተቀላቅለዋል።
በተመሳሳይ እስቲበል አዳሙ እና ጓደኛው 44ኛ ክፍለጦርን አዲስ ቅዳም ከተማ ከሚገኘው ካንፕ በመውጣት 105ኛ ኮር 44ኛ ክፍለጦርን ተቀላቅለዋል።
"ፀረ አማራዉ ብልፅግና የታጠቀዉ ሰይፍ የአማራ የሆነን አንገት ሁሉ ለመቅላት ብቻ እንደተዘጋጀ ስረዳ ከመቀደሜ በፊት ቀድመዉ የነቁ ወንድሞቸን ፈልጌ ፋኖ ለመሆን መጣሁ!"
29 ለ 30/3/2018 ዓ/ም ለሊት አዲስ ቅዳም ከተማ ከሚገኘዉ የጠላት ካንፕ ወጥቶ የአፋብኃ ምዕራብ ቀጠና ቴዎድሮስ እዝ 105ኛ ኮር 44ኛ ክ/ጦር ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ሻለቃን ከተቀላቀለ እስቲበል ገዳሙ ከተባለ ወንድማችን ንግግር የተወሰደ።
__፫
የጠላትን አመራር በገጀራ የመረኩ ጀግኖች።
እነዚህ ሁለት ወጣቶች ዳዊት ጌጡ እና ጀጃው ደሳለኝ ይባላሉ ተወልደው ያደጉት በዳንግላ ከተማ ነው የአማራ ፋኖ አቢዮት ከተጀመረ ጀምሮ በተለያዩ መንገድ ትግሉን ሲያግዙ በተለይም #ቀኘ የተሰኘው የከተማ አርበኞች ትግል ላይ በመሳተፍ ብዙ ስራወችን ሰርተዋል ። በዚህ ብቻ ያረኩት አርበኞቹ በቀን 25/03/2018 ዳንግላ ከተማ ላይ በቀኑ 5:00ሰአት #ፀጋየ የተባለውን የከተማው የሚኒሻ ከፍተኛ አመራር እና ህዝቡን ያስመረረ የለየለት ባንዳ መሀል አስፓልት ቀበሌ 5 ላይ በገጀራ እርምጃ በመውሰድ መሳሪያውን ይዘው ወደ ቴዎድሮስ እዝ 105ተኛ ኮር 55ተኛ ክ/ጦር በክብር ተቀላቅለዋል። ወደ ፋኖ ሲቀላቀሉም በ55ተኛ ክ/ጦር መንገሻ ጀምበሬ ሻለቃ የጀግና አቀባበል ተደርጎላቸው። አርበኞቹ ይህን ድርጊት የፈፀምነው በቅርቡ መሪያችን አርበኛ ዘመነ ካሴ በከተማ ያለው ትግል እንዲቀጣጠል ያስተላለፈውን መልክት ተከትሎ መሆኑን ገልፀው ሁሉም ወጣት ማርኮ እየታጠቀ ትግሉን እንዲቀላቀል እና የዚህ ታላቅ አቢዮት አካል እንዲሆን መልክት አስተላልፈዋል።
__፬
በእነማይ ወረዳ ማህበረብርሃን ቀበሌ ቁይ መገንጥያ የሚገኘው የአረመኔው አገዛዝ ሆዳቸው በበለጠባቸው የብአዴን አመራሮች ትዛዝ የንፁሀን አርሶ አደሮችን ቤት ካንፕ እንዲሆን ትዛዝ መስጠታቸውን አረጋግጠናል።
በአገዛዙ አረመኔዊ ስረዓት ካንፕ ከተደረገባቸው አርሶ አደሮች መካከል:-
1. አቶ ላመስግን አንዳርግ
2. አቶ ደቤ አንዳርግ የተመባሉ ንፁሀን አርሶ አደሮችን የፋኖ ቤተሰብ ናቹህ ተብለው እናቶች ከእነ ልጆቻቸው ለፍተው ደክመው ከሰሩት መኖሪያ ቤት በማስወጣት የንፁሀን ግለሰቦችን ቤት የመከላከያ ካንፕ ማድረጉን የአቶ ደቤ አንዳርግ ባለቤቱን እና ልጆቹን ከቤት አሰወጥተው ቢቸና ከተማ ታግተው እየተሰቃዩ ይገኛሉ።
አገዛዙ አረመኔ ሰራዊት በማህበረብረሀን ቀበሌ:-
➛2 የቀንድ ከብት
➛የሱቅ ሸቀጣ ሸቀጥ በሙሉ
➛የቤት እቃ በሙሉ ሲያወድሙ
➛5,000 ብር ዘርፈዋል
➛በእነማይ ወረዳ ወይራ ጉሬዛም ቀበሌ የአቶ አይንየ ሉሌንና አትክልት እና ባህርዛፍ ለማገዶ ወስዶል
➛የአቶ ውድየ አወቀ ጤፍ አጭደው ወስዶል
➛ከቢቸና ከተማ በቅርብ እርቀት የምትገኘው የረዝ አዲስ አለም መገንጢያ መኪናዎችን እያስቆመ እየዘረፈ መሆኑ አረጋግጠናል።
በሸበል በረንታ ወረዳ የሚገኘው የአረመኔው አገዛዝ ሰራዊት በሰማይ ዱር ቀበሌ:-
➛የአቶ ባየ መንግስት (1) አንድ በሬ
➛ያደግድጉ መንግስት (1) አንድ በሬ በገና ጦም የአካባቢውን ማህበርሰብ ሀይማኖታችን በማይፈቅድ መልኩ አርዶ በልቷል።
ይህ ድንገት የተከሰተ ጥፋት ሳይሆን ጀኔራል አሳምነው ፅጌ እንደገለፀው ከሺህ አመት ጀምሮ የታቀደ ከ500ዓመት በፊት እንደ ሕዝብ አማራን ለማጥፋት የተጠናና የታቀደ በመሆኑ ሕዝባችንን ከደረሰበት የህልውና ስጋት ለማዳን በከተማ፣ በገጠሩ እና ከሀገር ውጪ ያለው አማራ ሁሉ በአንድ ክንድ ሊተባበር ይገባል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስአስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
@አሻራ
__፩
አንጀኔ ከተማ ለመዝረፍ ባሰፈሰፈ አረመኔ ሰራዊት ላይ 99ኛ ክፍለጦር ጀብድ ተቀዳጀ።
አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና 109ነኛ ኮር 99ነኛ ክ/ጦር ከመልሶ ማደራጀት ግንባታ ጎን ለጎን በየቀጠናው የተለያዩ ከቀላል እስከ ከባድ ውጊያዎችን እያደረገ ይገኛል::
ከህዳር 24 /2018 ዓ.ም ጀምሮ መነሻውን ምዕራብ ጎጃም ደምበጫ በማድረግ እንጀኔ ቀበሌ በመመሸግ ለሰባት ቀናት ህዝብን ለመግደል እና የተለያዩ ዘረፋዎችን ለፈፀመ የተቀንቀሳቀሰውን ጠላት ጀግኖቹ እረፍት ሲነሱት ቢሰነብቱም ዛሬም ከሌሊቱ 11፡ዐዐ ሠዓት አስከ ስድስት ሠዓት ከባድ ውጊያ በማድረግ በጠላትላይ ከፍተኛ ሰባዊና ቁሳዊ ኪሳራን አድርሰውበታል።
በዚህ አውደ ውጊያ በአማራ ክልል ራሱን ጥምር ጦር ብሎ እየተንቀሣቀሠ ያለ አረመኔ ሠራዊት ሞርታር 120 እና ዙ 23 የተጠቀመ ቢሆንም በ109ኛ ኮር 99ኛ ክ/ጦር አናብስቶት ከባድ ኪሣራ የደረሠበት ሲሆን ከ 35 በላይ የሰው ሀይል ሲደመሠስ ከ40 በላይ ከቀላል አስከ ከባድ ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል።
ደምበጫ ወረዳ አንጀኔ አሳቅሽኝ ማሪያም ቤተክርስቲያን በመሸግ ቤተክርስቲያን አጥር ግቢን በማቆሸሽ ሲፀዳዳበት የነበረውን ምሽግ በማስለቀቅ ብዛት ያለዉ ተተኳሽ እና ነፍስ ወከፍ ክላሽንኮብ መሳሪያ በመማረክ ተችሏል።
__፪
ጠላት በተለያዩ ቀጠናዎች በደረሰበት ከባድ ምት በመደናገጥ ከጥርናፌ ቦታ በመጥፋት ፋኖን እየተቀላቀለ ይገኛል።
ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር ህዳር 29/2018 ዓ.ም በአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት ላይ በወሰደው እርምጃ ድንጋጤ ውስጥ የገቡ የአገዛዙ አባላት ከእነማይ ወረዳ እና ከሸበል በረንታ ወረዳ ከሚገኘው ራሱን መከላከያ ብሎ ከሚጠራው 6ኛ ዕዝ 601ኛ ኮር፣ 605ኛ ኮር 14ኛ ፣ 52ኛ ክፍለ ጦር 5ኛ ሬጅመንት 2ኛ ሻንበል መረገጭ ከተማ በመክዳት ይበልጣል አዱኛው የሚባል መከላከያ 1 ኮሪያ ክላሽ፣ 2 ካዘና ከ120 ጥይት እንዲሁም ከወይራ ቀበሌ ሞላልኝ የሚባል የመከላከያ አባል የነበረ 2 ኮሪያ ክላሽ ከ150 ተተኳሽ በመያዝ አፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር ከእነ ሙሉ ትጥቃቸው ተቀላቅለዋል።
በተመሳሳይ እስቲበል አዳሙ እና ጓደኛው 44ኛ ክፍለጦርን አዲስ ቅዳም ከተማ ከሚገኘው ካንፕ በመውጣት 105ኛ ኮር 44ኛ ክፍለጦርን ተቀላቅለዋል።
"ፀረ አማራዉ ብልፅግና የታጠቀዉ ሰይፍ የአማራ የሆነን አንገት ሁሉ ለመቅላት ብቻ እንደተዘጋጀ ስረዳ ከመቀደሜ በፊት ቀድመዉ የነቁ ወንድሞቸን ፈልጌ ፋኖ ለመሆን መጣሁ!"
29 ለ 30/3/2018 ዓ/ም ለሊት አዲስ ቅዳም ከተማ ከሚገኘዉ የጠላት ካንፕ ወጥቶ የአፋብኃ ምዕራብ ቀጠና ቴዎድሮስ እዝ 105ኛ ኮር 44ኛ ክ/ጦር ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ሻለቃን ከተቀላቀለ እስቲበል ገዳሙ ከተባለ ወንድማችን ንግግር የተወሰደ።
__፫
የጠላትን አመራር በገጀራ የመረኩ ጀግኖች።
እነዚህ ሁለት ወጣቶች ዳዊት ጌጡ እና ጀጃው ደሳለኝ ይባላሉ ተወልደው ያደጉት በዳንግላ ከተማ ነው የአማራ ፋኖ አቢዮት ከተጀመረ ጀምሮ በተለያዩ መንገድ ትግሉን ሲያግዙ በተለይም #ቀኘ የተሰኘው የከተማ አርበኞች ትግል ላይ በመሳተፍ ብዙ ስራወችን ሰርተዋል ። በዚህ ብቻ ያረኩት አርበኞቹ በቀን 25/03/2018 ዳንግላ ከተማ ላይ በቀኑ 5:00ሰአት #ፀጋየ የተባለውን የከተማው የሚኒሻ ከፍተኛ አመራር እና ህዝቡን ያስመረረ የለየለት ባንዳ መሀል አስፓልት ቀበሌ 5 ላይ በገጀራ እርምጃ በመውሰድ መሳሪያውን ይዘው ወደ ቴዎድሮስ እዝ 105ተኛ ኮር 55ተኛ ክ/ጦር በክብር ተቀላቅለዋል። ወደ ፋኖ ሲቀላቀሉም በ55ተኛ ክ/ጦር መንገሻ ጀምበሬ ሻለቃ የጀግና አቀባበል ተደርጎላቸው። አርበኞቹ ይህን ድርጊት የፈፀምነው በቅርቡ መሪያችን አርበኛ ዘመነ ካሴ በከተማ ያለው ትግል እንዲቀጣጠል ያስተላለፈውን መልክት ተከትሎ መሆኑን ገልፀው ሁሉም ወጣት ማርኮ እየታጠቀ ትግሉን እንዲቀላቀል እና የዚህ ታላቅ አቢዮት አካል እንዲሆን መልክት አስተላልፈዋል።
__፬
በእነማይ ወረዳ ማህበረብርሃን ቀበሌ ቁይ መገንጥያ የሚገኘው የአረመኔው አገዛዝ ሆዳቸው በበለጠባቸው የብአዴን አመራሮች ትዛዝ የንፁሀን አርሶ አደሮችን ቤት ካንፕ እንዲሆን ትዛዝ መስጠታቸውን አረጋግጠናል።
በአገዛዙ አረመኔዊ ስረዓት ካንፕ ከተደረገባቸው አርሶ አደሮች መካከል:-
1. አቶ ላመስግን አንዳርግ
2. አቶ ደቤ አንዳርግ የተመባሉ ንፁሀን አርሶ አደሮችን የፋኖ ቤተሰብ ናቹህ ተብለው እናቶች ከእነ ልጆቻቸው ለፍተው ደክመው ከሰሩት መኖሪያ ቤት በማስወጣት የንፁሀን ግለሰቦችን ቤት የመከላከያ ካንፕ ማድረጉን የአቶ ደቤ አንዳርግ ባለቤቱን እና ልጆቹን ከቤት አሰወጥተው ቢቸና ከተማ ታግተው እየተሰቃዩ ይገኛሉ።
አገዛዙ አረመኔ ሰራዊት በማህበረብረሀን ቀበሌ:-
➛2 የቀንድ ከብት
➛የሱቅ ሸቀጣ ሸቀጥ በሙሉ
➛የቤት እቃ በሙሉ ሲያወድሙ
➛5,000 ብር ዘርፈዋል
➛በእነማይ ወረዳ ወይራ ጉሬዛም ቀበሌ የአቶ አይንየ ሉሌንና አትክልት እና ባህርዛፍ ለማገዶ ወስዶል
➛የአቶ ውድየ አወቀ ጤፍ አጭደው ወስዶል
➛ከቢቸና ከተማ በቅርብ እርቀት የምትገኘው የረዝ አዲስ አለም መገንጢያ መኪናዎችን እያስቆመ እየዘረፈ መሆኑ አረጋግጠናል።
በሸበል በረንታ ወረዳ የሚገኘው የአረመኔው አገዛዝ ሰራዊት በሰማይ ዱር ቀበሌ:-
➛የአቶ ባየ መንግስት (1) አንድ በሬ
➛ያደግድጉ መንግስት (1) አንድ በሬ በገና ጦም የአካባቢውን ማህበርሰብ ሀይማኖታችን በማይፈቅድ መልኩ አርዶ በልቷል።
ይህ ድንገት የተከሰተ ጥፋት ሳይሆን ጀኔራል አሳምነው ፅጌ እንደገለፀው ከሺህ አመት ጀምሮ የታቀደ ከ500ዓመት በፊት እንደ ሕዝብ አማራን ለማጥፋት የተጠናና የታቀደ በመሆኑ ሕዝባችንን ከደረሰበት የህልውና ስጋት ለማዳን በከተማ፣ በገጠሩ እና ከሀገር ውጪ ያለው አማራ ሁሉ በአንድ ክንድ ሊተባበር ይገባል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስአስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
@አሻራ
👍1