በቆቦ ከተማ ዙሪያ በተደረገ ውጊያ የጠላት ኮንክሪት ምሽግ በፋኖ ሲሰበር በርካታ የብልፅግና መከላከያ ሰራዊት አባላት መገደላቸው ተሰምቷል።
በቆቦው ዙሪያው ውጊያ፡ የፋኖ አባላቱ ጨለማው ሳይበግራቸው ከምሽግ ምሽግ እየተወረወሩ በጠላት ላይ ከባድ የጥቃት ዶፍ ማዝነባቸው ታውቋል።
ከቆቦ በቅርብ ርቀት ካራይላ እና አጣዋ ጋሪያ ላይ እስከ ትናንት አመሻሽ ድረስ የጠላት አ*ስ*ከ*ሬ*ን አለመነሳቱንና የሰማይ አሞራ እየተሻማበት ውሏል።
በተመሣሣይ ከሪፐብሊካን ኮማንዶ ክፍለጦሮች ጋር በተደረገ ውጊያ፡ ፋኖ ከ50 በላይ የሚሆኑት ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ድል መቀዳጀቱን ለማረጋገጥ ተችሏል።
የሪፐብሊካን ጋርድ አባላቱ፡ የፋኖን ክንድ መቋቋም አቅቷቸው ሙትና ቁስለኛቸውን ማንሳት እስኪከብዳቸው ድረስ ከባድ የሆነ የሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራን ተከናንበዋል።
የቴሌግራም ገፃችን ይወዳጁ!!!!
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
በቆቦው ዙሪያው ውጊያ፡ የፋኖ አባላቱ ጨለማው ሳይበግራቸው ከምሽግ ምሽግ እየተወረወሩ በጠላት ላይ ከባድ የጥቃት ዶፍ ማዝነባቸው ታውቋል።
ከቆቦ በቅርብ ርቀት ካራይላ እና አጣዋ ጋሪያ ላይ እስከ ትናንት አመሻሽ ድረስ የጠላት አ*ስ*ከ*ሬ*ን አለመነሳቱንና የሰማይ አሞራ እየተሻማበት ውሏል።
በተመሣሣይ ከሪፐብሊካን ኮማንዶ ክፍለጦሮች ጋር በተደረገ ውጊያ፡ ፋኖ ከ50 በላይ የሚሆኑት ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ድል መቀዳጀቱን ለማረጋገጥ ተችሏል።
የሪፐብሊካን ጋርድ አባላቱ፡ የፋኖን ክንድ መቋቋም አቅቷቸው ሙትና ቁስለኛቸውን ማንሳት እስኪከብዳቸው ድረስ ከባድ የሆነ የሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራን ተከናንበዋል።
የቴሌግራም ገፃችን ይወዳጁ!!!!
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
🙏1
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ ኮር 2 ዞብል አምባ ክፍለጦር እና የደጋው መብረቅ ኮር የጋራ የአውደ ውጊያ የድል ቱፊቶች።
ህዳር 26/2018 በዳውንት ወረዳና በደላንታ ወረዳ መካከል ልዩ ስሙ ሾጋ በሚባል ቦታ ላይ ለሁለት ቀን በቆየው አውደ ውጊያ የተገኙ ውጤቶች፦
ሚኒሊክ ዕዝ በሁለቱ ኮሮች መካከል ካሉ በተውጣጡ ሻለቃዎች ከፋሽስቱ ቅጥረኛ ሰራዊት ጋር ባደረገው የአቋም መለኪያ በጥላት ላይ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራን ከማድረስም በላቀ አካላዊ ጉዳትንም ማድረስ ተችሏል። በዚህ አውደ ውጊያ ከአምስት መኪና በላይ የጥላትን ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ከሾጋ ወዴ ደላንታ ሲያመላልስ የነበረ ሲሆን፤በቁጥር የተረጋገጠ በደላንታ የፋሽስቱ ሰራዊት ካምፕ ውስጥ 93 ቁስለኞች ሲገኙ፤ሌሎች ሙት ሆነዋል።
ከ93ቱ መካከል 41ዱ ቦርድ የወጡና በደላንታ ሆስፒታል ውስጥ ለከፍተኛ ህክምና ከካምፕ ተነስተው የገቡ ናቸው። ለሁለት ቀን በፈጀው አውደ ውጊያ ፋሽስቱ ስርዓት ሞርተርና ዙ23ትን እንደ እጅ በእጅ የክላሽ መሳሪያ ያክል የተጠቀመ ሲሆን በዳውንት ወረዳ ውስጥ ሲብል ማህበረሰቦችን ጨፍጭፏል። አንድት መነኩሴና ሁለት አርሶ አደሮችን (የሶስት ንፁሃን) ህይወት ነጥቋል።በርካቶች ደግሞ ቁስለኛ ሆነዋል።
አገዛዙ ከ10 በላይ የሚሆኑ መኖሪያ ቤቶች በዛው በዳውንት ወረዳ ሙሳፋፍ በሚባል ከባቢ በሞርተር አቃጥሏል። እንስሶች ሁሉ አማራ ምድር ላይ በመገኘታቸው አማራዊ የሁቱትሲ እርምጃ እደሚወሰድባቸው ሁሉ በቤቶችም ላይ ተፈፅሞባቸዋል።
የአለምን የጦርነት ህግን በጣሰ መልኩ ሰንደቃላማ ከወረደ በኋላ ከባድ መሳሪያ በማስወንጨፍ እስከ ግማሽ ሌሊት ድረስ ንፁሃኖች ላይ የጅምላ ግድያን ፈፅሟል።
ሽፈትና ሞት አፍጫው ስር ደርሰው የሚጨፍሩበት የፋሽስቱ አገዛዝ አህያውን ፈርቶ ዳውላውን ይሉ ዘንድ ደመነፍሱን ከጫማ በታች ባለው መፈራገጥ ንፁሀኖችን ታርጌት አድርጓል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምኒልክ ዕዝ
የደጋው መብረቅ ኮር እና የምስራቅ አማራ ኮር 2
ህዳር 27/2018 ዓ.ም
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
ህዳር 26/2018 በዳውንት ወረዳና በደላንታ ወረዳ መካከል ልዩ ስሙ ሾጋ በሚባል ቦታ ላይ ለሁለት ቀን በቆየው አውደ ውጊያ የተገኙ ውጤቶች፦
ሚኒሊክ ዕዝ በሁለቱ ኮሮች መካከል ካሉ በተውጣጡ ሻለቃዎች ከፋሽስቱ ቅጥረኛ ሰራዊት ጋር ባደረገው የአቋም መለኪያ በጥላት ላይ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራን ከማድረስም በላቀ አካላዊ ጉዳትንም ማድረስ ተችሏል። በዚህ አውደ ውጊያ ከአምስት መኪና በላይ የጥላትን ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ከሾጋ ወዴ ደላንታ ሲያመላልስ የነበረ ሲሆን፤በቁጥር የተረጋገጠ በደላንታ የፋሽስቱ ሰራዊት ካምፕ ውስጥ 93 ቁስለኞች ሲገኙ፤ሌሎች ሙት ሆነዋል።
ከ93ቱ መካከል 41ዱ ቦርድ የወጡና በደላንታ ሆስፒታል ውስጥ ለከፍተኛ ህክምና ከካምፕ ተነስተው የገቡ ናቸው። ለሁለት ቀን በፈጀው አውደ ውጊያ ፋሽስቱ ስርዓት ሞርተርና ዙ23ትን እንደ እጅ በእጅ የክላሽ መሳሪያ ያክል የተጠቀመ ሲሆን በዳውንት ወረዳ ውስጥ ሲብል ማህበረሰቦችን ጨፍጭፏል። አንድት መነኩሴና ሁለት አርሶ አደሮችን (የሶስት ንፁሃን) ህይወት ነጥቋል።በርካቶች ደግሞ ቁስለኛ ሆነዋል።
አገዛዙ ከ10 በላይ የሚሆኑ መኖሪያ ቤቶች በዛው በዳውንት ወረዳ ሙሳፋፍ በሚባል ከባቢ በሞርተር አቃጥሏል። እንስሶች ሁሉ አማራ ምድር ላይ በመገኘታቸው አማራዊ የሁቱትሲ እርምጃ እደሚወሰድባቸው ሁሉ በቤቶችም ላይ ተፈፅሞባቸዋል።
የአለምን የጦርነት ህግን በጣሰ መልኩ ሰንደቃላማ ከወረደ በኋላ ከባድ መሳሪያ በማስወንጨፍ እስከ ግማሽ ሌሊት ድረስ ንፁሃኖች ላይ የጅምላ ግድያን ፈፅሟል።
ሽፈትና ሞት አፍጫው ስር ደርሰው የሚጨፍሩበት የፋሽስቱ አገዛዝ አህያውን ፈርቶ ዳውላውን ይሉ ዘንድ ደመነፍሱን ከጫማ በታች ባለው መፈራገጥ ንፁሀኖችን ታርጌት አድርጓል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምኒልክ ዕዝ
የደጋው መብረቅ ኮር እና የምስራቅ አማራ ኮር 2
ህዳር 27/2018 ዓ.ም
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
🙏1
በትግሉ ዉስጥ የተሰገሰጉ ሰርጎ ገቦች መፅዳታቸዉ ትግሉን አንድ እርምጃ ከፍ እያደረገዉ ይገኛል!!
በአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) የተሰገሰጉ የብአዴን ተልዕኮ አስፈፃሚዎች ለህልውና ትግሉ መሰናከል ሁነዉ ቆይተዋል።
በተለይ በደቡብ ጎንደር በእነ ቀለመወርቅ ምህረቴ እና ይርጋ ሲሳይ ተመርጠዉ የገቡ የብአዴን ሰዎች በፋኖ ትግል ዉስጥ ጉልህ ድርሻ የነበራቸዉ የፋኖ አመራሮችን በማስገደል ግዳጃቸዉን ተወተዋል።
በጋይንት ሰርገዉ የገቡት እነ ማስረሻ ሰጤ አርበኛ ከፊያለዉ ደሴን በሴራ ከአስገደሉ እና ሰራዊቱን ከበተኑ በኋላ ወደ ቀድሞዉ ቤታቸዉ ተመልሰዋል።
የእነዚህ ሰዎች ከአፋህድ መዉጣት በቀጠናው ላለዉ ፋኖ ትልቅ መነቃቃት ፈጥሯል።
ከቴዎድሮስ ቀኝ እጅ በገብርዬ ቀዬ የሚንቀሳቀሱት የአፋህድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የ206ኛ ኮር በጠላት ላይ በወሰዱት የተጠና የደፈጣ እና የጨበጣ ዉጊያ ቁጥሩ በዉል ያልታወቀ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ተደርጓል።
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!!
የፋኖ ድምፅ!!!
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
በአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) የተሰገሰጉ የብአዴን ተልዕኮ አስፈፃሚዎች ለህልውና ትግሉ መሰናከል ሁነዉ ቆይተዋል።
በተለይ በደቡብ ጎንደር በእነ ቀለመወርቅ ምህረቴ እና ይርጋ ሲሳይ ተመርጠዉ የገቡ የብአዴን ሰዎች በፋኖ ትግል ዉስጥ ጉልህ ድርሻ የነበራቸዉ የፋኖ አመራሮችን በማስገደል ግዳጃቸዉን ተወተዋል።
በጋይንት ሰርገዉ የገቡት እነ ማስረሻ ሰጤ አርበኛ ከፊያለዉ ደሴን በሴራ ከአስገደሉ እና ሰራዊቱን ከበተኑ በኋላ ወደ ቀድሞዉ ቤታቸዉ ተመልሰዋል።
የእነዚህ ሰዎች ከአፋህድ መዉጣት በቀጠናው ላለዉ ፋኖ ትልቅ መነቃቃት ፈጥሯል።
ከቴዎድሮስ ቀኝ እጅ በገብርዬ ቀዬ የሚንቀሳቀሱት የአፋህድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የ206ኛ ኮር በጠላት ላይ በወሰዱት የተጠና የደፈጣ እና የጨበጣ ዉጊያ ቁጥሩ በዉል ያልታወቀ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ተደርጓል።
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!!
የፋኖ ድምፅ!!!
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
❤1
በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ወረዳ አሻሚት ቀበሌ ባንቧ ዉሃ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ፋኖ ባደረገዉ አዉደዉጊያ ድል ተቀዳጅቷል።
ከአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ አራተኛ ደጃዝማች ኮር፣ከሁሉም ክፍለ ጦር የተዉጣጣ እና የኮሩ ልዩ ጥበቃ በጋራ በመሆን በዘራፊዉ የብልፅግና ሰራዊት ላይ እርምጃ ተወስዷል።
በመተማ ወረዳ አሻሚት ቀበሌ ቧንቧ ውኃ በተሰኘ ልዩ ቦታ አፋብኃ በላይ ዘለቀ ዕዝ ደጃዝማች 4ኛ ኮር የአርሶ አደር የጦር መሳሪያ ዝርፊያ ተሰማርቶ የነበረውን የዓብይ አህመድ ፋሽስታዊ ታጣቂ ጥቃት ሰንዝሮበታል ።
በጥቃቱ ከፍተኛ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ ደርሶበታልደ
ዝርዝር መረጃውን በቀጣይ እናደርሳለን ሲል የዕዙ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ አስታዉቋል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!
ከአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ አራተኛ ደጃዝማች ኮር፣ከሁሉም ክፍለ ጦር የተዉጣጣ እና የኮሩ ልዩ ጥበቃ በጋራ በመሆን በዘራፊዉ የብልፅግና ሰራዊት ላይ እርምጃ ተወስዷል።
በመተማ ወረዳ አሻሚት ቀበሌ ቧንቧ ውኃ በተሰኘ ልዩ ቦታ አፋብኃ በላይ ዘለቀ ዕዝ ደጃዝማች 4ኛ ኮር የአርሶ አደር የጦር መሳሪያ ዝርፊያ ተሰማርቶ የነበረውን የዓብይ አህመድ ፋሽስታዊ ታጣቂ ጥቃት ሰንዝሮበታል ።
በጥቃቱ ከፍተኛ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ ደርሶበታልደ
ዝርዝር መረጃውን በቀጣይ እናደርሳለን ሲል የዕዙ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ አስታዉቋል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!
🙏1
ሰላም ጤና ይስጥልኝ ዉድ የተከበራቹህ አድማጭ ተመልካቾቻችን በነገዉ የህልዉናችን ፕሮግራም፣በወቅታዊ ጉዳይ ከአርበኛ ሰፈር መለሰ ጋር ቆይታ እናደርጋለን!!!
በሰሜን አማራ ቀጠያ በላይ ዕዝ ብቻዉን አንድ የጠላት ዕዝ እያንቀጠቀጠ የሚገኛዉ ጀግና ልበ ሙሉ አርበኛ ሰፈር መለሰ ከብልፅግናዉ ቀይ ባህር ሳይሆን ከአማራዉ ቀይ ባህር እንገናኝ ብሏል።
በርካታ ወቅታዊ ጉዳዮች የሚነሳበት እና ምላሽ የሚሰጥበት ህልዉናችን የተሰኘው ፕሮግራም በነገዉ ዕለት ከአርበኛ ሰፈር መለሰ ጋር ቆይታ እናደርጋለን በአክብሮት ትጠብቁን እና ትከታተሉ ዘንድ የአክብሮት ግብዥዣችን ነዉ
🙏🙏🙏🙏🙏🙏❤️🙏❤️❤️❤️
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
በሰሜን አማራ ቀጠያ በላይ ዕዝ ብቻዉን አንድ የጠላት ዕዝ እያንቀጠቀጠ የሚገኛዉ ጀግና ልበ ሙሉ አርበኛ ሰፈር መለሰ ከብልፅግናዉ ቀይ ባህር ሳይሆን ከአማራዉ ቀይ ባህር እንገናኝ ብሏል።
በርካታ ወቅታዊ ጉዳዮች የሚነሳበት እና ምላሽ የሚሰጥበት ህልዉናችን የተሰኘው ፕሮግራም በነገዉ ዕለት ከአርበኛ ሰፈር መለሰ ጋር ቆይታ እናደርጋለን በአክብሮት ትጠብቁን እና ትከታተሉ ዘንድ የአክብሮት ግብዥዣችን ነዉ
🙏🙏🙏🙏🙏🙏❤️🙏❤️❤️❤️
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
🙏1
ሰላም ጤና ይስጥልኝ ዉድ የተከበራቹህ አድማጭ ተመልካቾቻችን በነገዉ የህልዉናችን ፕሮግራም፣በወቅታዊ ጉዳይ ከአርበኛ ሰፈር መለሰ ጋር ቆይታ እናደርጋለን!!!
በሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ብቻዉን አንድ የጠላት ዕዝ እያንቀጠቀጠ የሚገኛዉ ጀግና ልበ ሙሉ አርበኛ ሰፈር መለሰ ከብልፅግናዉ ቀይ ባህር ሳይሆን ከአማራዉ ቀይ ባህር እንገናኝ ብሏል።
በርካታ ወቅታዊ ጉዳዮች የሚነሳበት እና ምላሽ የሚሰጥበት ህልዉናችን የተሰኘው ፕሮግራም በነገዉ ዕለት ከአርበኛ ሰፈር መለሰ ጋር ቆይታ እናደርጋለን በአክብሮት ትጠብቁን እና ትከታተሉ ዘንድ የአክብሮት ግብዥዣችን ነዉ
🙏🙏🙏🙏🙏🙏❤️🙏❤️❤️❤️
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
በሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ብቻዉን አንድ የጠላት ዕዝ እያንቀጠቀጠ የሚገኛዉ ጀግና ልበ ሙሉ አርበኛ ሰፈር መለሰ ከብልፅግናዉ ቀይ ባህር ሳይሆን ከአማራዉ ቀይ ባህር እንገናኝ ብሏል።
በርካታ ወቅታዊ ጉዳዮች የሚነሳበት እና ምላሽ የሚሰጥበት ህልዉናችን የተሰኘው ፕሮግራም በነገዉ ዕለት ከአርበኛ ሰፈር መለሰ ጋር ቆይታ እናደርጋለን በአክብሮት ትጠብቁን እና ትከታተሉ ዘንድ የአክብሮት ግብዥዣችን ነዉ
🙏🙏🙏🙏🙏🙏❤️🙏❤️❤️❤️
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
🙏2
አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ 109ኮር 99ክ/ጦር በደጋ ዳሞት ሻለቃ ከባድ በትር የተናደደው የብርሃኑ ጁላ ሰራዊት በየሄደበት ቀጠና ያገኘውን ሀብት ንብረት እያወደመ እና እየዘረፈ ይገኛል ከነዚህም ውስጥ የሰቀላ እና የደልሙ ጤና ጣቢያወችን ሀብት እና ንብረት የዘረፈ ሲሆን በተጨማሪም ፈንቴ ታረቀኝ የተባለን ግለሰብን በአሰቃቂ ሁኔታ ገሏል።
እንስሳትን ገሏል፤ የገበሬውን እህል አቃጥሏል፤ የልብስ፥ የጫማ እና የሸቀጣ ሸቀጥ ሱቆችን ዘርፏል።
እንስሳትን ገሏል፤ የገበሬውን እህል አቃጥሏል፤ የልብስ፥ የጫማ እና የሸቀጣ ሸቀጥ ሱቆችን ዘርፏል።
💔1
በእዉነቱ ድንቅ ጦማር ነዉ!!!
በጥሞና አንብቡት!!!
አለማዎቃችንን በአደባባይ እውቅና የምንሰጥ ጉደኛ ፍጡሮች ሆነናል...
አንብቡት!
ደድበን፣ ደንቁረን፤የኃፍረት የይሉኝታ ሸማችንን(ልብሳችንን) ጥለን፣እብደትን ብራንዳችን፤አለማዎቅን ደግሞ ጌጣችን አድርገን፣ በአደባባይ አላማዎቃችንን እውቅና የሰጠን፣ ምስኪን ራዕይ የሌለን መረን ያጣን ህዝቦች ሆነናል።
"ደንቆሮ ህዝብ ይጠፋል" እንዳለው ቅዱስ ዳዊት በስጋ ቆመን በነፍስ ጠፍተናል።ለግብናችን ጨርቅ ደርበን የህሊና፣የመንፈስ፣ የነፍስና የሞራል ሕግ ልቦናችን ልባሱ ተፍቆ መለመላችንን ቀርተናል።
"ራዕይ የሌለው ህዝብ መረን ያጣ ነው" እንዳለው ቅዱስ መጽሐፉ መነሻችንን የረሳን፣መዳረሻ የሌለን፣ከዕምነት የተፋታን፣ማኀበረሰባዊ እሴትን፣ልማድ፣ባህልና ወግን የተውን፤ መረን የሌለን ከንቱ ተቅበዝባዦች ሆነናል።
መቀመጫን በመግለብ፣ሕሊናን በድንቁርና አክስቶ፣ አካልን ኃፍረተ ስጋን በማይደብቅ በብልጭልጭ እራፊ ጨርቅ ገምዶ፣የድንቁርናን ጥንብ ጥሎ፣ለውሸት፣ለአዕምሮ ዝገት፣ለማኀይምነትና ለእርጣተ እውቀት "ሱፐር ገገማዎች" ሁኑ! "እጃችሁን ስጡ" ስንባል "እሺ" ብለን እጃችንን ከፍ አድርገን የምናጨበጭብ፣ዓለምን ጉድ ያስባልን ጉደኞች ሆነናል።
አገርንና ሕዝብን በእኛ ጉድጓድ ልክ የምንመለከት ዳፍንታም ሆነናል።ነውርን ፀጋ፣ሐፍረትን ድፍረት፣አላዋቂነትን ማዎቅ፣ውሸትን እውነት፣ከንቱነትን ግብረገብ፣ኀጥያትን ፅድቅ፣ከእሴት መፋታትን ስልጣኔ፣ከማንነት፣ከእምነትና ከባህል መፋታትን እንድ ቅዱስ ጌጥ የምንመለከት የዓለምን የጋራ ስምምነት እውነታ(The reality of the world consensus) በራሳችን ዓለም የለወጥን ዕድፋሞች ሆነናል። መንፈሳዊ አስተምህሮቱ የሚለንን የምንኖር ሳይሆን በእምነት ካባ ተጠቅልለን ሌሎችን ሳይሆን እራሳችንን ለራሳችን የምንዋሽ ግብዞች ሆነናል።
መኖር ማለት ሆድን መሙላት፣አዕምሮን ማገርጣት ሆኗል።ገንዘብ ለማግኘት የገንዘብ ባሮች ሆነናል። ማስመሰል፣አድርባይነት፣ከራስና ከእውነት መፋታት፣አዕምሮንና ስጋን ለከርስ ግርድና ማከራየት መለያችን ሆኗል። በአጠቃላይ አለማዎቃችንን በአደባባይ እውቅና የምንሰጥ፣ድንቁርናችንን የማናስነካ ያለማዎቅ አለቆች ሆነናል።
"የስግጥ(ድንቁር) ፍምስ ቱር" እና የማስረሻ አረጋ ከበደ "የሰላም ስምምነት" ደግሞ የዚህ ዋነኛ መልኮች ናቸው።
ወግደረስ ጤናው ህዳር /26/ 2018 ዓ.ም
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
በጥሞና አንብቡት!!!
አለማዎቃችንን በአደባባይ እውቅና የምንሰጥ ጉደኛ ፍጡሮች ሆነናል...
አንብቡት!
ደድበን፣ ደንቁረን፤የኃፍረት የይሉኝታ ሸማችንን(ልብሳችንን) ጥለን፣እብደትን ብራንዳችን፤አለማዎቅን ደግሞ ጌጣችን አድርገን፣ በአደባባይ አላማዎቃችንን እውቅና የሰጠን፣ ምስኪን ራዕይ የሌለን መረን ያጣን ህዝቦች ሆነናል።
"ደንቆሮ ህዝብ ይጠፋል" እንዳለው ቅዱስ ዳዊት በስጋ ቆመን በነፍስ ጠፍተናል።ለግብናችን ጨርቅ ደርበን የህሊና፣የመንፈስ፣ የነፍስና የሞራል ሕግ ልቦናችን ልባሱ ተፍቆ መለመላችንን ቀርተናል።
"ራዕይ የሌለው ህዝብ መረን ያጣ ነው" እንዳለው ቅዱስ መጽሐፉ መነሻችንን የረሳን፣መዳረሻ የሌለን፣ከዕምነት የተፋታን፣ማኀበረሰባዊ እሴትን፣ልማድ፣ባህልና ወግን የተውን፤ መረን የሌለን ከንቱ ተቅበዝባዦች ሆነናል።
መቀመጫን በመግለብ፣ሕሊናን በድንቁርና አክስቶ፣ አካልን ኃፍረተ ስጋን በማይደብቅ በብልጭልጭ እራፊ ጨርቅ ገምዶ፣የድንቁርናን ጥንብ ጥሎ፣ለውሸት፣ለአዕምሮ ዝገት፣ለማኀይምነትና ለእርጣተ እውቀት "ሱፐር ገገማዎች" ሁኑ! "እጃችሁን ስጡ" ስንባል "እሺ" ብለን እጃችንን ከፍ አድርገን የምናጨበጭብ፣ዓለምን ጉድ ያስባልን ጉደኞች ሆነናል።
አገርንና ሕዝብን በእኛ ጉድጓድ ልክ የምንመለከት ዳፍንታም ሆነናል።ነውርን ፀጋ፣ሐፍረትን ድፍረት፣አላዋቂነትን ማዎቅ፣ውሸትን እውነት፣ከንቱነትን ግብረገብ፣ኀጥያትን ፅድቅ፣ከእሴት መፋታትን ስልጣኔ፣ከማንነት፣ከእምነትና ከባህል መፋታትን እንድ ቅዱስ ጌጥ የምንመለከት የዓለምን የጋራ ስምምነት እውነታ(The reality of the world consensus) በራሳችን ዓለም የለወጥን ዕድፋሞች ሆነናል። መንፈሳዊ አስተምህሮቱ የሚለንን የምንኖር ሳይሆን በእምነት ካባ ተጠቅልለን ሌሎችን ሳይሆን እራሳችንን ለራሳችን የምንዋሽ ግብዞች ሆነናል።
መኖር ማለት ሆድን መሙላት፣አዕምሮን ማገርጣት ሆኗል።ገንዘብ ለማግኘት የገንዘብ ባሮች ሆነናል። ማስመሰል፣አድርባይነት፣ከራስና ከእውነት መፋታት፣አዕምሮንና ስጋን ለከርስ ግርድና ማከራየት መለያችን ሆኗል። በአጠቃላይ አለማዎቃችንን በአደባባይ እውቅና የምንሰጥ፣ድንቁርናችንን የማናስነካ ያለማዎቅ አለቆች ሆነናል።
"የስግጥ(ድንቁር) ፍምስ ቱር" እና የማስረሻ አረጋ ከበደ "የሰላም ስምምነት" ደግሞ የዚህ ዋነኛ መልኮች ናቸው።
ወግደረስ ጤናው ህዳር /26/ 2018 ዓ.ም
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
❤1👍1