Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በላይ ዕዝ የሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ቃኝ እና ማሀንዲስ ዕጩ የፋኖ የሰራዊት አባላት የምረቃ ስነስርዓት በደማቅ ሁኔታ ተካሂዷል።
በምረቃ ስነስርዓቱ የበላይ ዕዝ ከፍተኛ ስራ አስፈፃሚ አባላት የተገኙ ሲሆን የመርህ ሰዉ እንደሆነ የሚነገርለት ልበ ሙሉዉ አርበኛ አንተነህ ድረስ በምረቃ ስነስርአቱ ተገኝቶ ንግግር አድርጓል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
በምረቃ ስነስርዓቱ የበላይ ዕዝ ከፍተኛ ስራ አስፈፃሚ አባላት የተገኙ ሲሆን የመርህ ሰዉ እንደሆነ የሚነገርለት ልበ ሙሉዉ አርበኛ አንተነህ ድረስ በምረቃ ስነስርአቱ ተገኝቶ ንግግር አድርጓል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
❤1🙏1
የአፋብኃ ምዕ/አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 102ኛ ኮር 22ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሻለቃ እና 105ኛ ኮር 55ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሻለቃ በጥምረት አባይ ላይ ታላቅ ድል ተጎናፀፉ::
የሁለቱ ኮሮች በጥምረት አባይ ድልድይና አፈሳ መግቢያ ላይ እና ትናንት ህዳር 25/2018 ዓ/ም ማለዳ 2:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ቀን 6:00 ሰዓት ድረስ ከፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ጋር በመፋለም ታላቅ ድል አስመዝግበዋል::
ጠላት ድልበትግል/ናዳ/ ከተማን እና አፈሳ ከተማን ለመቆጣጠር ከገርጨጭ ከተማና ከወተት አባይ ከተማ በርካታ ሀይል በመያዝና ከነፍስ ወከፍ እክከጠቡድን መሳሪያ በመታገዝ አፈሳ ከተማ መግቢያ አባይ ድልድይ ላይ ማጥቃት ያደረገ ሲሆን 102ኛ ኮር 22ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሻለቃ እና 105ኛ ኮር 55ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሻለቃ የተውጣጡ ሻለቆች በጥምረት የጠላትን ሰራዊት ለጊዜው በስም ያልታወቁ አመራሮችን ጨምሮ በመደምሰስና በማቁሰል ከባድ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ በማድረስ ብሎም ቀጠናውንና ከተሞቹን በማስከበር ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል::
በዚህ በድንቅ መናበብ በተመዘገበ ታላቅ ፍልሚያና ድል የጠላት ሰራዊት በሁሉም አቅጣጫ የተመታ ሲሆን አስከሬንና ቁስለኛውንም እያነሳ ወደመጣበት አቅጣጫ ሸሽቷል::
በዚህ ታላቅ ተጋድሎ ከባድ ምት የተመታው የአገዛዙ ሰራዊት ከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ የገባ ሲሆን የስርዓቱ ሰራዊት አመራሮች ተከበናል መላም የለን እያሉ ወደ ከዳንግላ ከተማ ተጨማሪ ሀይል በማስመጣት እግሬ አውጭኝ እያሉ ነው።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
የሁለቱ ኮሮች በጥምረት አባይ ድልድይና አፈሳ መግቢያ ላይ እና ትናንት ህዳር 25/2018 ዓ/ም ማለዳ 2:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ቀን 6:00 ሰዓት ድረስ ከፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ጋር በመፋለም ታላቅ ድል አስመዝግበዋል::
ጠላት ድልበትግል/ናዳ/ ከተማን እና አፈሳ ከተማን ለመቆጣጠር ከገርጨጭ ከተማና ከወተት አባይ ከተማ በርካታ ሀይል በመያዝና ከነፍስ ወከፍ እክከጠቡድን መሳሪያ በመታገዝ አፈሳ ከተማ መግቢያ አባይ ድልድይ ላይ ማጥቃት ያደረገ ሲሆን 102ኛ ኮር 22ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሻለቃ እና 105ኛ ኮር 55ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሻለቃ የተውጣጡ ሻለቆች በጥምረት የጠላትን ሰራዊት ለጊዜው በስም ያልታወቁ አመራሮችን ጨምሮ በመደምሰስና በማቁሰል ከባድ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ በማድረስ ብሎም ቀጠናውንና ከተሞቹን በማስከበር ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል::
በዚህ በድንቅ መናበብ በተመዘገበ ታላቅ ፍልሚያና ድል የጠላት ሰራዊት በሁሉም አቅጣጫ የተመታ ሲሆን አስከሬንና ቁስለኛውንም እያነሳ ወደመጣበት አቅጣጫ ሸሽቷል::
በዚህ ታላቅ ተጋድሎ ከባድ ምት የተመታው የአገዛዙ ሰራዊት ከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ የገባ ሲሆን የስርዓቱ ሰራዊት አመራሮች ተከበናል መላም የለን እያሉ ወደ ከዳንግላ ከተማ ተጨማሪ ሀይል በማስመጣት እግሬ አውጭኝ እያሉ ነው።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
🙏2
🔸ራስ አሞራው ውብነህ ብርጌድ በእጀባ ላይ በነበረ የጠላት ኃይል ላይ ጥቃት ፈጸመ።
ዛሬ ህዳር 26/2018 ዓ.ም ዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር ጥቁር አንበሳ ክ/ጦር ራስ አሞራው ውብነህ ብርጌድ ከማክሰኝት በቅርብ ርቀት ላይ ከሚገኘው ፈረንጅ ውሃ ከሚባለው ቦታ ላይ ከጎንደር ወደ ባህርዳር በርካታ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችን አጅበው በመጓዝ ላይ በነበረ የብልጽግና ሰራዊት ላይ በደፈጣ ጥቃት ጉዳት አድርሰዋል።
ጥቃት የተፈጸመው ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ሲሆን ቁጥሩ በእውን የማይታወቅ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ተደርጓል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን።
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ እዝ
ህዳር 25 /2018 ዓ.ም
ዛሬ ህዳር 26/2018 ዓ.ም ዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር ጥቁር አንበሳ ክ/ጦር ራስ አሞራው ውብነህ ብርጌድ ከማክሰኝት በቅርብ ርቀት ላይ ከሚገኘው ፈረንጅ ውሃ ከሚባለው ቦታ ላይ ከጎንደር ወደ ባህርዳር በርካታ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችን አጅበው በመጓዝ ላይ በነበረ የብልጽግና ሰራዊት ላይ በደፈጣ ጥቃት ጉዳት አድርሰዋል።
ጥቃት የተፈጸመው ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ሲሆን ቁጥሩ በእውን የማይታወቅ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ተደርጓል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን።
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ እዝ
ህዳር 25 /2018 ዓ.ም
❤2🙏1
አፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ የ24 ስዓት የውሎ ዘገባ
__፩
ዳንጉር ፣ጃዊ ፣ዳንግላ ፣አፈሳ፣ሰከላ ዙሪያ አጉት ጠንከር ያለውጊያ ተደረገ ።
የአማራን ሕዝብ በሳምንት ውጋያ ትጥቁን አስፈተዋለሁ ብሎ የገባው የብልፅግና አረመኔ ሰራዊት በአማራ ምድር እንደ ቆሎ እየረገፈ ፣ትጥቁንም እየፈታ ይገኛል።
ለሶስት አመት አካባቢ እየተዋጋ የሚገኘው አረመኔ ሰራዊት በአማራ ፋኖ እየደረሰበት የሚገኘውን ሽንፈት በአፉ ማመን ቢያዳግተውም በየግንባሩ ግን በርካታ ወታደሮችን እየቀበረ ፣ትጥቁንም እና ተቆጣጥሮት የነበረውን ቦታም እያስረከበ ይገኛል።
በዛሬው እለትም አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ በተለያዩ ግንባሮች መለትም በዳንጉር ፣በጃዊ ፣በዳንግላ ዙሪያ ማረሚያ ቤት አካባቢ ፣በአፈሳ፣ሰከላ ዙሪያ አጉት ጠንከር ያለ ውጋያ አድርጓል። 77:44:66፣55 እና 22 ክፍለጦር ጠላትን በተለያዩ ግንባሮች ሙትና ቁስለኛ አድርገውታል።
102ኛ ኮር 22ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሻለቃ እና 105ኛ ኮር 55ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሻለቃ በጥምረት ዐባይ ላይ ታላቅ ድል ተጎናፀፉ::
ሁለቱ ኮሮች በጥምረት አባይ ድልድይና አፈሳ መግቢያ ላይ ዛሬ ህዳር 26/2018 ዓ/ም ማለዳ 2:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ቀን 6:00 ሰዓት ድረስ ከፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ዙፋን ጠባቂ ሠራዊት ጋር በመፋለም ታላቅ ድል አስመዝግበዋል::
ጠላት ድልበትግል/ናዳ/ ከተማን እና አፈሳ ከተማን ለመቆጣጠር ከገርጨጭ ከተማና ከወተት አባይ ከተማ በርካታ ሃይል በመያዝና ከነፍስ ወከፍ እስከ ቡድን መሣሪያ በመታገዝ አፈሳ ከተማ መግቢያ ዐባይ ድልድይ ላይ ማጥቃት ያደረገ ሲሆን 102ኛ ኮር 22ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሻለቃ እና 105ኛ ኮር 55ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሻለቃ በጥምረት የጠላትን ሠራዊት ለጊዜው በስም ያልታወቁ አመራሮችን ጨምሮ በመደምሰስና በማቁሰል ከባድ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ በማድረስ ብሎም ቀጠናውን በማስከበር ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል::
በዚህ በድንቅ መናበብ በተመዘገበ ታላቅ ድል የጠላት ሠራዊት በሁሉም አቅጣጫ የተመታ ሲሆን አስከሬንና ቁስለኛውንም እያነሳ ወደመጣበት አቅጣጫ ሸሽቷል::
በተመሳሳይ 105ኛ ኮር 66ኛ ክ/ጦር በጃዊ ቀጠና ዘንዘን ከተባለ ቦታ ላይ ከጠላት ጋር በተደረገ የእጅ በእጅ እልህ አስጨራሽ ፍልሚያ:- የክ/ጦሩ ተወርዋሪ ቃኝ እና መሀንዲስ ሻለቃ፣ 2ኛ ሻለቃ፣ 4ኛ ሻለቃ በጥምረት ያስገኙት ድሎች:
1ኛ.ከ30 በላይ የአብይ ወንበር ጠባቂ ሰራዊት አባላትን መደምሰስ ሲቻል በርካቶችን ከባድ እና ቀላል ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል።
2ኛ.22 ክላሽንኮቭ የጦር መሳሪያ መማረክ (ማግኘት) ተችሏል።
3ኛ.490 የብሬን ጥይት፣2 ሸንሸል፣ከ1000 በላይ የክላሽ ተተኳሽ፣14 የእጅ ቦንቦች፣ 01 የስናይፐር መነፀር (ክሻፋ) የመሳሰሉትን የጠላት ቁሳቁሶች መማረክ (ማግኘት) ተችሏል።
በሌላ መረጃ በትናንትናዉ እለት የ105ኛ ኮር 66ኛ ክ/ጦር 5ኛ ሻለቃ መተከል ዳንጉር ወረዳ ኤልፍኝ ከተባለ ቦታ ላይ ከጠላት ጋር በተደረገ ትንቅንቅ ድል መገኘቱን የዘገብን መሆኑ ይታወቃል። ስለሆነም ከ10 በላይ የጠላት ኃይል ተደምስሷል። በርካቶችንም ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል። በርካታ ተተኳሾችን እና ትጥቆችን ማግኘት የተቻለ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን።
የሰደድ እሳት የሆነዉ ነበልባሉ ፋኖ የአብይን ገረድ ሰራዊት እየለበለበ አስከሬኑን እያዝረከረከ ወደ ማምቡክ እንዲፈረጥጥ አድርጎታል።
___፪
በተደጋጋሚ በተለያዩ የግንባር ውጊያዎች ሽንፈቱን የተጎናፀፈው አረመኔ ሰራዊት የጥላቻ ጥጉን የገበሬውን ሀብትና ንብረት በማውደም እያሳየ ነው።
አማራ የሆነን ሁሉ ባንዳ ብሎ የፈረጀው የብልፅግና ስርዓት በደረሰበት ሁሉ የደረሰ ሰብልን እያቃጠለ፣ የሚያገኘውን ማህበሰሰብ እያፈነ ገንዘብ እየተቀበለ ይገኛል። በአዴት አንጋር ፣ሰቀለ ማርያም እና ዴንሳ ባታ አካባቢ ሊጥ ፣ዱቄት ፣የተከዘነ እህል ፣ በርቤሬ በመዝረፍና በመበተን የቆመ ሰብል በማቃጠል የጥላቻ ጥጉን በሚገባ አሳይቷል።
የአለም አቀፍ የጦር ህጎችን በመጣስ ምንም የማያውቁ ንፁሃንን እየጨፈጨፈ እና ሀብት ንብረታቸውን እያወደመ የሚገኘውን የብልፅግና ስርዓት በየትኛውም መልኩ ልንዋጋው ይገባል። ለዚህም ሁሉም በከተማም በገጠርም የሚገኝ ማህበረሰብ የሚሰጠውን ግዳጅ በአግባቡ ለመወጣት ዝግጁ መሆን ይገባል ።
አዲስ ትውልድ፣አዲስአስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ህዳር 25/2018 ዓ.ም
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
__፩
ዳንጉር ፣ጃዊ ፣ዳንግላ ፣አፈሳ፣ሰከላ ዙሪያ አጉት ጠንከር ያለውጊያ ተደረገ ።
የአማራን ሕዝብ በሳምንት ውጋያ ትጥቁን አስፈተዋለሁ ብሎ የገባው የብልፅግና አረመኔ ሰራዊት በአማራ ምድር እንደ ቆሎ እየረገፈ ፣ትጥቁንም እየፈታ ይገኛል።
ለሶስት አመት አካባቢ እየተዋጋ የሚገኘው አረመኔ ሰራዊት በአማራ ፋኖ እየደረሰበት የሚገኘውን ሽንፈት በአፉ ማመን ቢያዳግተውም በየግንባሩ ግን በርካታ ወታደሮችን እየቀበረ ፣ትጥቁንም እና ተቆጣጥሮት የነበረውን ቦታም እያስረከበ ይገኛል።
በዛሬው እለትም አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ በተለያዩ ግንባሮች መለትም በዳንጉር ፣በጃዊ ፣በዳንግላ ዙሪያ ማረሚያ ቤት አካባቢ ፣በአፈሳ፣ሰከላ ዙሪያ አጉት ጠንከር ያለ ውጋያ አድርጓል። 77:44:66፣55 እና 22 ክፍለጦር ጠላትን በተለያዩ ግንባሮች ሙትና ቁስለኛ አድርገውታል።
102ኛ ኮር 22ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሻለቃ እና 105ኛ ኮር 55ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሻለቃ በጥምረት ዐባይ ላይ ታላቅ ድል ተጎናፀፉ::
ሁለቱ ኮሮች በጥምረት አባይ ድልድይና አፈሳ መግቢያ ላይ ዛሬ ህዳር 26/2018 ዓ/ም ማለዳ 2:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ቀን 6:00 ሰዓት ድረስ ከፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ዙፋን ጠባቂ ሠራዊት ጋር በመፋለም ታላቅ ድል አስመዝግበዋል::
ጠላት ድልበትግል/ናዳ/ ከተማን እና አፈሳ ከተማን ለመቆጣጠር ከገርጨጭ ከተማና ከወተት አባይ ከተማ በርካታ ሃይል በመያዝና ከነፍስ ወከፍ እስከ ቡድን መሣሪያ በመታገዝ አፈሳ ከተማ መግቢያ ዐባይ ድልድይ ላይ ማጥቃት ያደረገ ሲሆን 102ኛ ኮር 22ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሻለቃ እና 105ኛ ኮር 55ኛ ክ/ጦር 1ኛ ሻለቃ በጥምረት የጠላትን ሠራዊት ለጊዜው በስም ያልታወቁ አመራሮችን ጨምሮ በመደምሰስና በማቁሰል ከባድ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ በማድረስ ብሎም ቀጠናውን በማስከበር ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል::
በዚህ በድንቅ መናበብ በተመዘገበ ታላቅ ድል የጠላት ሠራዊት በሁሉም አቅጣጫ የተመታ ሲሆን አስከሬንና ቁስለኛውንም እያነሳ ወደመጣበት አቅጣጫ ሸሽቷል::
በተመሳሳይ 105ኛ ኮር 66ኛ ክ/ጦር በጃዊ ቀጠና ዘንዘን ከተባለ ቦታ ላይ ከጠላት ጋር በተደረገ የእጅ በእጅ እልህ አስጨራሽ ፍልሚያ:- የክ/ጦሩ ተወርዋሪ ቃኝ እና መሀንዲስ ሻለቃ፣ 2ኛ ሻለቃ፣ 4ኛ ሻለቃ በጥምረት ያስገኙት ድሎች:
1ኛ.ከ30 በላይ የአብይ ወንበር ጠባቂ ሰራዊት አባላትን መደምሰስ ሲቻል በርካቶችን ከባድ እና ቀላል ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል።
2ኛ.22 ክላሽንኮቭ የጦር መሳሪያ መማረክ (ማግኘት) ተችሏል።
3ኛ.490 የብሬን ጥይት፣2 ሸንሸል፣ከ1000 በላይ የክላሽ ተተኳሽ፣14 የእጅ ቦንቦች፣ 01 የስናይፐር መነፀር (ክሻፋ) የመሳሰሉትን የጠላት ቁሳቁሶች መማረክ (ማግኘት) ተችሏል።
በሌላ መረጃ በትናንትናዉ እለት የ105ኛ ኮር 66ኛ ክ/ጦር 5ኛ ሻለቃ መተከል ዳንጉር ወረዳ ኤልፍኝ ከተባለ ቦታ ላይ ከጠላት ጋር በተደረገ ትንቅንቅ ድል መገኘቱን የዘገብን መሆኑ ይታወቃል። ስለሆነም ከ10 በላይ የጠላት ኃይል ተደምስሷል። በርካቶችንም ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል። በርካታ ተተኳሾችን እና ትጥቆችን ማግኘት የተቻለ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን።
የሰደድ እሳት የሆነዉ ነበልባሉ ፋኖ የአብይን ገረድ ሰራዊት እየለበለበ አስከሬኑን እያዝረከረከ ወደ ማምቡክ እንዲፈረጥጥ አድርጎታል።
___፪
በተደጋጋሚ በተለያዩ የግንባር ውጊያዎች ሽንፈቱን የተጎናፀፈው አረመኔ ሰራዊት የጥላቻ ጥጉን የገበሬውን ሀብትና ንብረት በማውደም እያሳየ ነው።
አማራ የሆነን ሁሉ ባንዳ ብሎ የፈረጀው የብልፅግና ስርዓት በደረሰበት ሁሉ የደረሰ ሰብልን እያቃጠለ፣ የሚያገኘውን ማህበሰሰብ እያፈነ ገንዘብ እየተቀበለ ይገኛል። በአዴት አንጋር ፣ሰቀለ ማርያም እና ዴንሳ ባታ አካባቢ ሊጥ ፣ዱቄት ፣የተከዘነ እህል ፣ በርቤሬ በመዝረፍና በመበተን የቆመ ሰብል በማቃጠል የጥላቻ ጥጉን በሚገባ አሳይቷል።
የአለም አቀፍ የጦር ህጎችን በመጣስ ምንም የማያውቁ ንፁሃንን እየጨፈጨፈ እና ሀብት ንብረታቸውን እያወደመ የሚገኘውን የብልፅግና ስርዓት በየትኛውም መልኩ ልንዋጋው ይገባል። ለዚህም ሁሉም በከተማም በገጠርም የሚገኝ ማህበረሰብ የሚሰጠውን ግዳጅ በአግባቡ ለመወጣት ዝግጁ መሆን ይገባል ።
አዲስ ትውልድ፣አዲስአስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !
አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ህዳር 25/2018 ዓ.ም
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
👍1
የገጠምነው ጠላት የተሸነፈ ነው። ፖለቲካው የተምታታበት፤ ከራሱ አልፎ ውሸት እና ማጭበርበርን ለዓለም አቀፍ ተቋማት ጭምር ያስተማረ፤ የሚያደርገው መላ ቅጡ የጠፋበት፤ በህዝብ የተናቀ፤ በዓለም ፊት ሞገስ ያጣ አገዛዝ ነው።
ይህ ውጤት እንዲመጣ ላለፉት ድፍን አራት ዓመታት እና ከዚያ በላይ በጠራ መስመር፣ በፅናት እና በድፍረት በመታገላችን እና በማታገላችን ኩራት ይሰማናል። ከብዙ መስዋዕትነት በኋላ ይህንን ትግል ከግለሰቦች ተፅእኖ አውጥተን የትውልድ አድርገነዋል። የአማራ የህልውና ትግል ማንም በኪሱ ይዞት የሚዞር አጀንዳ አይደለም። የሆነ ቡድን ወይም ግለሰብ ሲፈልግ የሚያነሳው ሳይፈልግ የሚጥለው እንዳይሆን አድርገነዋል።
የፋኖን እንቅስቃሴ ከመንደር አውጥተን የቀጠናው ተፅእኖ ፈጣሪ ኃይል ማድረግ ችለናል። የአማራን ፖለቲካም ዓለም በአንክሮ እንዲያየው ማድረግ ተችሏል። የቀጠናውን ኃይሎች የማስተባበር ኃላፊነትን መሸከም የሚችል የአመራር ቋት በመፈጠር ላይ ነው። ድንጋይ ነክሰን ከነጣቂወች እና ከሰንጣቂወች የጠበቅነውን ትግል ለባለአደራው ትዉልድ እናስረክበዋለን።
መሪያቸው በጠላት ጫና በተሰደዱ እና መንግስታዊ መዋቅር በፈረሰ ግዜም ጭምር ሀገር ያቆዩ፤ የኢትዮጵያን ህብራዊ ማንነት ከቅኝ ገዥወች የጠበቁት የአርበኞቹ ልጆች ነን።
አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ!
አስረስ ማረ ዳምጤ
ኅዳር 26/2018
የአፋብኃ የኮማንድ አባል, የቴዎድሮስ ዕዝ ም/ሰብሳቢ እና ፖለቲካ መምሪያ
ይህ ውጤት እንዲመጣ ላለፉት ድፍን አራት ዓመታት እና ከዚያ በላይ በጠራ መስመር፣ በፅናት እና በድፍረት በመታገላችን እና በማታገላችን ኩራት ይሰማናል። ከብዙ መስዋዕትነት በኋላ ይህንን ትግል ከግለሰቦች ተፅእኖ አውጥተን የትውልድ አድርገነዋል። የአማራ የህልውና ትግል ማንም በኪሱ ይዞት የሚዞር አጀንዳ አይደለም። የሆነ ቡድን ወይም ግለሰብ ሲፈልግ የሚያነሳው ሳይፈልግ የሚጥለው እንዳይሆን አድርገነዋል።
የፋኖን እንቅስቃሴ ከመንደር አውጥተን የቀጠናው ተፅእኖ ፈጣሪ ኃይል ማድረግ ችለናል። የአማራን ፖለቲካም ዓለም በአንክሮ እንዲያየው ማድረግ ተችሏል። የቀጠናውን ኃይሎች የማስተባበር ኃላፊነትን መሸከም የሚችል የአመራር ቋት በመፈጠር ላይ ነው። ድንጋይ ነክሰን ከነጣቂወች እና ከሰንጣቂወች የጠበቅነውን ትግል ለባለአደራው ትዉልድ እናስረክበዋለን።
መሪያቸው በጠላት ጫና በተሰደዱ እና መንግስታዊ መዋቅር በፈረሰ ግዜም ጭምር ሀገር ያቆዩ፤ የኢትዮጵያን ህብራዊ ማንነት ከቅኝ ገዥወች የጠበቁት የአርበኞቹ ልጆች ነን።
አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ!
አስረስ ማረ ዳምጤ
ኅዳር 26/2018
የአፋብኃ የኮማንድ አባል, የቴዎድሮስ ዕዝ ም/ሰብሳቢ እና ፖለቲካ መምሪያ
❤2👍1😁1
በቆቦ ከተማ ዙሪያ በተደረገ ውጊያ የጠላት ኮንክሪት ምሽግ በፋኖ ሲሰበር በርካታ የብልፅግና መከላከያ ሰራዊት አባላት መገደላቸው ተሰምቷል።
በቆቦው ዙሪያው ውጊያ፡ የፋኖ አባላቱ ጨለማው ሳይበግራቸው ከምሽግ ምሽግ እየተወረወሩ በጠላት ላይ ከባድ የጥቃት ዶፍ ማዝነባቸው ታውቋል።
ከቆቦ በቅርብ ርቀት ካራይላ እና አጣዋ ጋሪያ ላይ እስከ ትናንት አመሻሽ ድረስ የጠላት አ*ስ*ከ*ሬ*ን አለመነሳቱንና የሰማይ አሞራ እየተሻማበት ውሏል።
በተመሣሣይ ከሪፐብሊካን ኮማንዶ ክፍለጦሮች ጋር በተደረገ ውጊያ፡ ፋኖ ከ50 በላይ የሚሆኑት ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ድል መቀዳጀቱን ለማረጋገጥ ተችሏል።
የሪፐብሊካን ጋርድ አባላቱ፡ የፋኖን ክንድ መቋቋም አቅቷቸው ሙትና ቁስለኛቸውን ማንሳት እስኪከብዳቸው ድረስ ከባድ የሆነ የሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራን ተከናንበዋል።
የቴሌግራም ገፃችን ይወዳጁ!!!!
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
በቆቦው ዙሪያው ውጊያ፡ የፋኖ አባላቱ ጨለማው ሳይበግራቸው ከምሽግ ምሽግ እየተወረወሩ በጠላት ላይ ከባድ የጥቃት ዶፍ ማዝነባቸው ታውቋል።
ከቆቦ በቅርብ ርቀት ካራይላ እና አጣዋ ጋሪያ ላይ እስከ ትናንት አመሻሽ ድረስ የጠላት አ*ስ*ከ*ሬ*ን አለመነሳቱንና የሰማይ አሞራ እየተሻማበት ውሏል።
በተመሣሣይ ከሪፐብሊካን ኮማንዶ ክፍለጦሮች ጋር በተደረገ ውጊያ፡ ፋኖ ከ50 በላይ የሚሆኑት ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ድል መቀዳጀቱን ለማረጋገጥ ተችሏል።
የሪፐብሊካን ጋርድ አባላቱ፡ የፋኖን ክንድ መቋቋም አቅቷቸው ሙትና ቁስለኛቸውን ማንሳት እስኪከብዳቸው ድረስ ከባድ የሆነ የሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራን ተከናንበዋል።
የቴሌግራም ገፃችን ይወዳጁ!!!!
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
🙏1
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ ኮር 2 ዞብል አምባ ክፍለጦር እና የደጋው መብረቅ ኮር የጋራ የአውደ ውጊያ የድል ቱፊቶች።
ህዳር 26/2018 በዳውንት ወረዳና በደላንታ ወረዳ መካከል ልዩ ስሙ ሾጋ በሚባል ቦታ ላይ ለሁለት ቀን በቆየው አውደ ውጊያ የተገኙ ውጤቶች፦
ሚኒሊክ ዕዝ በሁለቱ ኮሮች መካከል ካሉ በተውጣጡ ሻለቃዎች ከፋሽስቱ ቅጥረኛ ሰራዊት ጋር ባደረገው የአቋም መለኪያ በጥላት ላይ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራን ከማድረስም በላቀ አካላዊ ጉዳትንም ማድረስ ተችሏል። በዚህ አውደ ውጊያ ከአምስት መኪና በላይ የጥላትን ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ከሾጋ ወዴ ደላንታ ሲያመላልስ የነበረ ሲሆን፤በቁጥር የተረጋገጠ በደላንታ የፋሽስቱ ሰራዊት ካምፕ ውስጥ 93 ቁስለኞች ሲገኙ፤ሌሎች ሙት ሆነዋል።
ከ93ቱ መካከል 41ዱ ቦርድ የወጡና በደላንታ ሆስፒታል ውስጥ ለከፍተኛ ህክምና ከካምፕ ተነስተው የገቡ ናቸው። ለሁለት ቀን በፈጀው አውደ ውጊያ ፋሽስቱ ስርዓት ሞርተርና ዙ23ትን እንደ እጅ በእጅ የክላሽ መሳሪያ ያክል የተጠቀመ ሲሆን በዳውንት ወረዳ ውስጥ ሲብል ማህበረሰቦችን ጨፍጭፏል። አንድት መነኩሴና ሁለት አርሶ አደሮችን (የሶስት ንፁሃን) ህይወት ነጥቋል።በርካቶች ደግሞ ቁስለኛ ሆነዋል።
አገዛዙ ከ10 በላይ የሚሆኑ መኖሪያ ቤቶች በዛው በዳውንት ወረዳ ሙሳፋፍ በሚባል ከባቢ በሞርተር አቃጥሏል። እንስሶች ሁሉ አማራ ምድር ላይ በመገኘታቸው አማራዊ የሁቱትሲ እርምጃ እደሚወሰድባቸው ሁሉ በቤቶችም ላይ ተፈፅሞባቸዋል።
የአለምን የጦርነት ህግን በጣሰ መልኩ ሰንደቃላማ ከወረደ በኋላ ከባድ መሳሪያ በማስወንጨፍ እስከ ግማሽ ሌሊት ድረስ ንፁሃኖች ላይ የጅምላ ግድያን ፈፅሟል።
ሽፈትና ሞት አፍጫው ስር ደርሰው የሚጨፍሩበት የፋሽስቱ አገዛዝ አህያውን ፈርቶ ዳውላውን ይሉ ዘንድ ደመነፍሱን ከጫማ በታች ባለው መፈራገጥ ንፁሀኖችን ታርጌት አድርጓል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምኒልክ ዕዝ
የደጋው መብረቅ ኮር እና የምስራቅ አማራ ኮር 2
ህዳር 27/2018 ዓ.ም
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
ህዳር 26/2018 በዳውንት ወረዳና በደላንታ ወረዳ መካከል ልዩ ስሙ ሾጋ በሚባል ቦታ ላይ ለሁለት ቀን በቆየው አውደ ውጊያ የተገኙ ውጤቶች፦
ሚኒሊክ ዕዝ በሁለቱ ኮሮች መካከል ካሉ በተውጣጡ ሻለቃዎች ከፋሽስቱ ቅጥረኛ ሰራዊት ጋር ባደረገው የአቋም መለኪያ በጥላት ላይ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራን ከማድረስም በላቀ አካላዊ ጉዳትንም ማድረስ ተችሏል። በዚህ አውደ ውጊያ ከአምስት መኪና በላይ የጥላትን ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ከሾጋ ወዴ ደላንታ ሲያመላልስ የነበረ ሲሆን፤በቁጥር የተረጋገጠ በደላንታ የፋሽስቱ ሰራዊት ካምፕ ውስጥ 93 ቁስለኞች ሲገኙ፤ሌሎች ሙት ሆነዋል።
ከ93ቱ መካከል 41ዱ ቦርድ የወጡና በደላንታ ሆስፒታል ውስጥ ለከፍተኛ ህክምና ከካምፕ ተነስተው የገቡ ናቸው። ለሁለት ቀን በፈጀው አውደ ውጊያ ፋሽስቱ ስርዓት ሞርተርና ዙ23ትን እንደ እጅ በእጅ የክላሽ መሳሪያ ያክል የተጠቀመ ሲሆን በዳውንት ወረዳ ውስጥ ሲብል ማህበረሰቦችን ጨፍጭፏል። አንድት መነኩሴና ሁለት አርሶ አደሮችን (የሶስት ንፁሃን) ህይወት ነጥቋል።በርካቶች ደግሞ ቁስለኛ ሆነዋል።
አገዛዙ ከ10 በላይ የሚሆኑ መኖሪያ ቤቶች በዛው በዳውንት ወረዳ ሙሳፋፍ በሚባል ከባቢ በሞርተር አቃጥሏል። እንስሶች ሁሉ አማራ ምድር ላይ በመገኘታቸው አማራዊ የሁቱትሲ እርምጃ እደሚወሰድባቸው ሁሉ በቤቶችም ላይ ተፈፅሞባቸዋል።
የአለምን የጦርነት ህግን በጣሰ መልኩ ሰንደቃላማ ከወረደ በኋላ ከባድ መሳሪያ በማስወንጨፍ እስከ ግማሽ ሌሊት ድረስ ንፁሃኖች ላይ የጅምላ ግድያን ፈፅሟል።
ሽፈትና ሞት አፍጫው ስር ደርሰው የሚጨፍሩበት የፋሽስቱ አገዛዝ አህያውን ፈርቶ ዳውላውን ይሉ ዘንድ ደመነፍሱን ከጫማ በታች ባለው መፈራገጥ ንፁሀኖችን ታርጌት አድርጓል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምኒልክ ዕዝ
የደጋው መብረቅ ኮር እና የምስራቅ አማራ ኮር 2
ህዳር 27/2018 ዓ.ም
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
🙏1
በትግሉ ዉስጥ የተሰገሰጉ ሰርጎ ገቦች መፅዳታቸዉ ትግሉን አንድ እርምጃ ከፍ እያደረገዉ ይገኛል!!
በአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) የተሰገሰጉ የብአዴን ተልዕኮ አስፈፃሚዎች ለህልውና ትግሉ መሰናከል ሁነዉ ቆይተዋል።
በተለይ በደቡብ ጎንደር በእነ ቀለመወርቅ ምህረቴ እና ይርጋ ሲሳይ ተመርጠዉ የገቡ የብአዴን ሰዎች በፋኖ ትግል ዉስጥ ጉልህ ድርሻ የነበራቸዉ የፋኖ አመራሮችን በማስገደል ግዳጃቸዉን ተወተዋል።
በጋይንት ሰርገዉ የገቡት እነ ማስረሻ ሰጤ አርበኛ ከፊያለዉ ደሴን በሴራ ከአስገደሉ እና ሰራዊቱን ከበተኑ በኋላ ወደ ቀድሞዉ ቤታቸዉ ተመልሰዋል።
የእነዚህ ሰዎች ከአፋህድ መዉጣት በቀጠናው ላለዉ ፋኖ ትልቅ መነቃቃት ፈጥሯል።
ከቴዎድሮስ ቀኝ እጅ በገብርዬ ቀዬ የሚንቀሳቀሱት የአፋህድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የ206ኛ ኮር በጠላት ላይ በወሰዱት የተጠና የደፈጣ እና የጨበጣ ዉጊያ ቁጥሩ በዉል ያልታወቀ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ተደርጓል።
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!!
የፋኖ ድምፅ!!!
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
በአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) የተሰገሰጉ የብአዴን ተልዕኮ አስፈፃሚዎች ለህልውና ትግሉ መሰናከል ሁነዉ ቆይተዋል።
በተለይ በደቡብ ጎንደር በእነ ቀለመወርቅ ምህረቴ እና ይርጋ ሲሳይ ተመርጠዉ የገቡ የብአዴን ሰዎች በፋኖ ትግል ዉስጥ ጉልህ ድርሻ የነበራቸዉ የፋኖ አመራሮችን በማስገደል ግዳጃቸዉን ተወተዋል።
በጋይንት ሰርገዉ የገቡት እነ ማስረሻ ሰጤ አርበኛ ከፊያለዉ ደሴን በሴራ ከአስገደሉ እና ሰራዊቱን ከበተኑ በኋላ ወደ ቀድሞዉ ቤታቸዉ ተመልሰዋል።
የእነዚህ ሰዎች ከአፋህድ መዉጣት በቀጠናው ላለዉ ፋኖ ትልቅ መነቃቃት ፈጥሯል።
ከቴዎድሮስ ቀኝ እጅ በገብርዬ ቀዬ የሚንቀሳቀሱት የአፋህድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የ206ኛ ኮር በጠላት ላይ በወሰዱት የተጠና የደፈጣ እና የጨበጣ ዉጊያ ቁጥሩ በዉል ያልታወቀ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ተደርጓል።
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!!
የፋኖ ድምፅ!!!
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
❤1
በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ወረዳ አሻሚት ቀበሌ ባንቧ ዉሃ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ፋኖ ባደረገዉ አዉደዉጊያ ድል ተቀዳጅቷል።
ከአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ አራተኛ ደጃዝማች ኮር፣ከሁሉም ክፍለ ጦር የተዉጣጣ እና የኮሩ ልዩ ጥበቃ በጋራ በመሆን በዘራፊዉ የብልፅግና ሰራዊት ላይ እርምጃ ተወስዷል።
በመተማ ወረዳ አሻሚት ቀበሌ ቧንቧ ውኃ በተሰኘ ልዩ ቦታ አፋብኃ በላይ ዘለቀ ዕዝ ደጃዝማች 4ኛ ኮር የአርሶ አደር የጦር መሳሪያ ዝርፊያ ተሰማርቶ የነበረውን የዓብይ አህመድ ፋሽስታዊ ታጣቂ ጥቃት ሰንዝሮበታል ።
በጥቃቱ ከፍተኛ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ ደርሶበታልደ
ዝርዝር መረጃውን በቀጣይ እናደርሳለን ሲል የዕዙ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ አስታዉቋል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!
ከአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ አራተኛ ደጃዝማች ኮር፣ከሁሉም ክፍለ ጦር የተዉጣጣ እና የኮሩ ልዩ ጥበቃ በጋራ በመሆን በዘራፊዉ የብልፅግና ሰራዊት ላይ እርምጃ ተወስዷል።
በመተማ ወረዳ አሻሚት ቀበሌ ቧንቧ ውኃ በተሰኘ ልዩ ቦታ አፋብኃ በላይ ዘለቀ ዕዝ ደጃዝማች 4ኛ ኮር የአርሶ አደር የጦር መሳሪያ ዝርፊያ ተሰማርቶ የነበረውን የዓብይ አህመድ ፋሽስታዊ ታጣቂ ጥቃት ሰንዝሮበታል ።
በጥቃቱ ከፍተኛ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ ደርሶበታልደ
ዝርዝር መረጃውን በቀጣይ እናደርሳለን ሲል የዕዙ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ አስታዉቋል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!
🙏1
ሰላም ጤና ይስጥልኝ ዉድ የተከበራቹህ አድማጭ ተመልካቾቻችን በነገዉ የህልዉናችን ፕሮግራም፣በወቅታዊ ጉዳይ ከአርበኛ ሰፈር መለሰ ጋር ቆይታ እናደርጋለን!!!
በሰሜን አማራ ቀጠያ በላይ ዕዝ ብቻዉን አንድ የጠላት ዕዝ እያንቀጠቀጠ የሚገኛዉ ጀግና ልበ ሙሉ አርበኛ ሰፈር መለሰ ከብልፅግናዉ ቀይ ባህር ሳይሆን ከአማራዉ ቀይ ባህር እንገናኝ ብሏል።
በርካታ ወቅታዊ ጉዳዮች የሚነሳበት እና ምላሽ የሚሰጥበት ህልዉናችን የተሰኘው ፕሮግራም በነገዉ ዕለት ከአርበኛ ሰፈር መለሰ ጋር ቆይታ እናደርጋለን በአክብሮት ትጠብቁን እና ትከታተሉ ዘንድ የአክብሮት ግብዥዣችን ነዉ
🙏🙏🙏🙏🙏🙏❤️🙏❤️❤️❤️
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
በሰሜን አማራ ቀጠያ በላይ ዕዝ ብቻዉን አንድ የጠላት ዕዝ እያንቀጠቀጠ የሚገኛዉ ጀግና ልበ ሙሉ አርበኛ ሰፈር መለሰ ከብልፅግናዉ ቀይ ባህር ሳይሆን ከአማራዉ ቀይ ባህር እንገናኝ ብሏል።
በርካታ ወቅታዊ ጉዳዮች የሚነሳበት እና ምላሽ የሚሰጥበት ህልዉናችን የተሰኘው ፕሮግራም በነገዉ ዕለት ከአርበኛ ሰፈር መለሰ ጋር ቆይታ እናደርጋለን በአክብሮት ትጠብቁን እና ትከታተሉ ዘንድ የአክብሮት ግብዥዣችን ነዉ
🙏🙏🙏🙏🙏🙏❤️🙏❤️❤️❤️
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
🙏1
ሰላም ጤና ይስጥልኝ ዉድ የተከበራቹህ አድማጭ ተመልካቾቻችን በነገዉ የህልዉናችን ፕሮግራም፣በወቅታዊ ጉዳይ ከአርበኛ ሰፈር መለሰ ጋር ቆይታ እናደርጋለን!!!
በሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ብቻዉን አንድ የጠላት ዕዝ እያንቀጠቀጠ የሚገኛዉ ጀግና ልበ ሙሉ አርበኛ ሰፈር መለሰ ከብልፅግናዉ ቀይ ባህር ሳይሆን ከአማራዉ ቀይ ባህር እንገናኝ ብሏል።
በርካታ ወቅታዊ ጉዳዮች የሚነሳበት እና ምላሽ የሚሰጥበት ህልዉናችን የተሰኘው ፕሮግራም በነገዉ ዕለት ከአርበኛ ሰፈር መለሰ ጋር ቆይታ እናደርጋለን በአክብሮት ትጠብቁን እና ትከታተሉ ዘንድ የአክብሮት ግብዥዣችን ነዉ
🙏🙏🙏🙏🙏🙏❤️🙏❤️❤️❤️
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
በሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ብቻዉን አንድ የጠላት ዕዝ እያንቀጠቀጠ የሚገኛዉ ጀግና ልበ ሙሉ አርበኛ ሰፈር መለሰ ከብልፅግናዉ ቀይ ባህር ሳይሆን ከአማራዉ ቀይ ባህር እንገናኝ ብሏል።
በርካታ ወቅታዊ ጉዳዮች የሚነሳበት እና ምላሽ የሚሰጥበት ህልዉናችን የተሰኘው ፕሮግራም በነገዉ ዕለት ከአርበኛ ሰፈር መለሰ ጋር ቆይታ እናደርጋለን በአክብሮት ትጠብቁን እና ትከታተሉ ዘንድ የአክብሮት ግብዥዣችን ነዉ
🙏🙏🙏🙏🙏🙏❤️🙏❤️❤️❤️
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
🙏2
አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ 109ኮር 99ክ/ጦር በደጋ ዳሞት ሻለቃ ከባድ በትር የተናደደው የብርሃኑ ጁላ ሰራዊት በየሄደበት ቀጠና ያገኘውን ሀብት ንብረት እያወደመ እና እየዘረፈ ይገኛል ከነዚህም ውስጥ የሰቀላ እና የደልሙ ጤና ጣቢያወችን ሀብት እና ንብረት የዘረፈ ሲሆን በተጨማሪም ፈንቴ ታረቀኝ የተባለን ግለሰብን በአሰቃቂ ሁኔታ ገሏል።
እንስሳትን ገሏል፤ የገበሬውን እህል አቃጥሏል፤ የልብስ፥ የጫማ እና የሸቀጣ ሸቀጥ ሱቆችን ዘርፏል።
እንስሳትን ገሏል፤ የገበሬውን እህል አቃጥሏል፤ የልብስ፥ የጫማ እና የሸቀጣ ሸቀጥ ሱቆችን ዘርፏል።
💔1