አፋህድ በዚህ ጉዳይ ላይ መግለጫ ካላወጣ ነገሩን ዉስብስብ ያደርገዋል።
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል የዘላቂ ሰላም ስምምነት ተፈርሟል፡፡ ስምምነቱን የክልሉ ርዕሰ መሰተዳድር አረጋ ከበደ እና የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅትን በመወከል ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ ተፈራርመዋል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል የዘላቂ ሰላም ስምምነት ተፈርሟል፡፡ ስምምነቱን የክልሉ ርዕሰ መሰተዳድር አረጋ ከበደ እና የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅትን በመወከል ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ ተፈራርመዋል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
የአፋህድ አስቸኳይ መግለጫ
"አፋህድ በጦርነት እያሸነፈው ካለው አገዛዝ ጋር የፈረመው ስምምነት የለም!!!"
በፋኖ ብርቱ ትግል እየተመታ ለመውደቅ እየተንገዳገደ መያዣውና መጨበጫው የጠፋው የኦህዴድ/ብልፅግና አገዛዝ፣ ከፈረሰ ሁለት ዓመታትን ካስቆጠረው የአማራ ክልል መንግሥት የሙት መንፈስ ጋር የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት የ"ሰላም ስምምነት" አደረገ ብሎ ዛሬ ረፋዱን ያወጣው መግለጫ ፍፁም ሐሰት ነው።
አፋህድ ከኦህዴድ/ብልፅግናም ሆነ ከአማራ ክልል መንግሥት ተብዬው የሙት መንፈስ ጋር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ተገናኝተን ድርድር አድርጎ አያውቅም። ከአገዛዙ ጋር የምንገናኘው በጦር ሜዳ ላይ ብቻ ነው።
በምናባዊ ዓለም ተደረገ በተባለው ድርድር ተገኝተዋል የተባሉት የአፍሪቃ ህብረት እና ኢጋድ በቀጣይ ቀናት ይፋዊ መግለጫ እንዲሰጡ በዚህ አጋጣሚ ጥሪ እናቀርባለን።
በአፋህድ በኩል ስምምነት ፈረመ የተባለው ማስረሻ ሰጤ፣ ከአገዛዙ ጋር ተልዕኮ ተቀብሎ ሲንቀሳቀስ ተደርሶበት ከአመራርነት እና አባልነት የታገደ እና የተባረረ መሆኑን በዚህ ሳምንት ባወጣነው መግለጫ መግለፃችን ይታወሳል። ከአገዛዙ ጋር ሲቀላቀልም፣ ለስራ ተብሎ የተላከለት በርካታ ያልተወራረደ የህዝብ ገንዘብ በእጁ እንደሚገኝ እና "የሰላም ስምምነቱን" ለዘረፋ ሽፋን ለማድረግ ከአገዛዙ ጋር ተቀናጅቶ እየሰራ መሆኑ ሊታወቅ ይገባል።
አገዛዙ ሰሞኑን በተለያዩ በበሬ ወለድ ዜናዎች የሚፈራገጠው የፋኖ አንድነት ለማደናቀፍ ብሎ መሆኑን ህዝብ ተገንዝቦ፣ በቀጣይነት የምናወጣቸውን መግለጫዎች እንዲጠባበቅ እናሳስባለን።
ክብር እና ሞገስ ለሰማዕታት!!!
ድል ለአፋህድ እና የአማራ ፋኖ ሁሉ!!!
ድል ለአማራ ህዝብ!!!
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!!
/
ህዳር 25፣ 2018 ዓ.ም።
"አፋህድ በጦርነት እያሸነፈው ካለው አገዛዝ ጋር የፈረመው ስምምነት የለም!!!"
በፋኖ ብርቱ ትግል እየተመታ ለመውደቅ እየተንገዳገደ መያዣውና መጨበጫው የጠፋው የኦህዴድ/ብልፅግና አገዛዝ፣ ከፈረሰ ሁለት ዓመታትን ካስቆጠረው የአማራ ክልል መንግሥት የሙት መንፈስ ጋር የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት የ"ሰላም ስምምነት" አደረገ ብሎ ዛሬ ረፋዱን ያወጣው መግለጫ ፍፁም ሐሰት ነው።
አፋህድ ከኦህዴድ/ብልፅግናም ሆነ ከአማራ ክልል መንግሥት ተብዬው የሙት መንፈስ ጋር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ተገናኝተን ድርድር አድርጎ አያውቅም። ከአገዛዙ ጋር የምንገናኘው በጦር ሜዳ ላይ ብቻ ነው።
በምናባዊ ዓለም ተደረገ በተባለው ድርድር ተገኝተዋል የተባሉት የአፍሪቃ ህብረት እና ኢጋድ በቀጣይ ቀናት ይፋዊ መግለጫ እንዲሰጡ በዚህ አጋጣሚ ጥሪ እናቀርባለን።
በአፋህድ በኩል ስምምነት ፈረመ የተባለው ማስረሻ ሰጤ፣ ከአገዛዙ ጋር ተልዕኮ ተቀብሎ ሲንቀሳቀስ ተደርሶበት ከአመራርነት እና አባልነት የታገደ እና የተባረረ መሆኑን በዚህ ሳምንት ባወጣነው መግለጫ መግለፃችን ይታወሳል። ከአገዛዙ ጋር ሲቀላቀልም፣ ለስራ ተብሎ የተላከለት በርካታ ያልተወራረደ የህዝብ ገንዘብ በእጁ እንደሚገኝ እና "የሰላም ስምምነቱን" ለዘረፋ ሽፋን ለማድረግ ከአገዛዙ ጋር ተቀናጅቶ እየሰራ መሆኑ ሊታወቅ ይገባል።
አገዛዙ ሰሞኑን በተለያዩ በበሬ ወለድ ዜናዎች የሚፈራገጠው የፋኖ አንድነት ለማደናቀፍ ብሎ መሆኑን ህዝብ ተገንዝቦ፣ በቀጣይነት የምናወጣቸውን መግለጫዎች እንዲጠባበቅ እናሳስባለን።
ክብር እና ሞገስ ለሰማዕታት!!!
ድል ለአፋህድ እና የአማራ ፋኖ ሁሉ!!!
ድል ለአማራ ህዝብ!!!
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!!
/
ህዳር 25፣ 2018 ዓ.ም።
❤2
ሐውጃኖ ክፍለጦር የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ሪፐብሊካን ጋርድ ላይ ታላቅ ድል ተቀዳጁ::
ምስራቅ አማራ ኮር 1 ሐውጃኖ ክፍለጦር ዛሬ ህዳር 25/2018 ዓ.ም ማለዳ ጀምሮ እስከ ምሽት 12:00 ከሪፐብሊካን ጋርድ ጋር በመፋለም ከ50 በላይ ሃይል ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል::
በተጋድሎው ጠላት ከራያ አላማጣ ጥሙጋ ከተማ ተነስቶ በዙ23 እና ሞርተሮች ታግዞ ወደ ሐውጃኖ ክፍለጦር ቀጠና ማጥቃት ያደረገ ሲሆን ክፍለጦሯ ሁለት ሻለዎችን ተጠቅማ መልሶ ማጥቃት በማድረግ ከ50 በላይ ሪፐብሊካን ጋርድ ሙትና ቁስለኛ በማድረግና ቀጠናቸውን በማስከበር ጭምር ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል::
በርካታ ሃይሉ የተመታበት የፋሽስቱ አብይ አህመድ የመጨረሻ ምሽግ ሪፐብሊካን ጋርድ ከግራም ከቀኝም ተጨማሪ ሃይል በማያገኝበት ሁኔታ ውስጥ ሆኖ ራያ አላማጣ ጥሙጋ ከተማ ት/ቤት ውስጥ በከፍተኛ ድንጋጤና ፍርሃት ውስጥ ሆኖ ይገኛል::
በሌላ በኩል ለሪፐብሊካን ጋርዱ ተጨማሪ ሃይል ማስገባት ያልቻለው አገዛዙ ሰራዊት ከራያ ቆቦ ጮቢ በር ሆኖ ኦራል ላይ የተጠመዱ ሁለት ቻይና ሰራሽ 155 Mm መድፍ ወደ ራያ ቆቦ ባይባወ እና ኩቢ ቀረንሳ እያስወነጨፈ ንፁሃን ላይ ጉዳት እያደረሰ አምሽቷል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ሕልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 25/2018 ዓ.ም
ምስራቅ አማራ ኮር 1 ሐውጃኖ ክፍለጦር ዛሬ ህዳር 25/2018 ዓ.ም ማለዳ ጀምሮ እስከ ምሽት 12:00 ከሪፐብሊካን ጋርድ ጋር በመፋለም ከ50 በላይ ሃይል ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል::
በተጋድሎው ጠላት ከራያ አላማጣ ጥሙጋ ከተማ ተነስቶ በዙ23 እና ሞርተሮች ታግዞ ወደ ሐውጃኖ ክፍለጦር ቀጠና ማጥቃት ያደረገ ሲሆን ክፍለጦሯ ሁለት ሻለዎችን ተጠቅማ መልሶ ማጥቃት በማድረግ ከ50 በላይ ሪፐብሊካን ጋርድ ሙትና ቁስለኛ በማድረግና ቀጠናቸውን በማስከበር ጭምር ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል::
በርካታ ሃይሉ የተመታበት የፋሽስቱ አብይ አህመድ የመጨረሻ ምሽግ ሪፐብሊካን ጋርድ ከግራም ከቀኝም ተጨማሪ ሃይል በማያገኝበት ሁኔታ ውስጥ ሆኖ ራያ አላማጣ ጥሙጋ ከተማ ት/ቤት ውስጥ በከፍተኛ ድንጋጤና ፍርሃት ውስጥ ሆኖ ይገኛል::
በሌላ በኩል ለሪፐብሊካን ጋርዱ ተጨማሪ ሃይል ማስገባት ያልቻለው አገዛዙ ሰራዊት ከራያ ቆቦ ጮቢ በር ሆኖ ኦራል ላይ የተጠመዱ ሁለት ቻይና ሰራሽ 155 Mm መድፍ ወደ ራያ ቆቦ ባይባወ እና ኩቢ ቀረንሳ እያስወነጨፈ ንፁሃን ላይ ጉዳት እያደረሰ አምሽቷል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ሕልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 25/2018 ዓ.ም
❤2
#በቢቸና_ከተማ_የአገዛዙ_ሀይል_ንፁሀን_መረሸኑ_ተሰማ!!
የአገዛዙ ቅጥረኛ ሚኒሻ በቢቸና ከተማ ፍራሽ ሰፍቶ ይተዳደር የነበረን #ዘውዱ_ዳኘ የተባለ የእነቆራ ቀበሌ ንፁሃን ግለሰብን በግፍ እረሽኗል።
ራሱን በራሱ ጥምር ጦር ብሎ በጭንቀት የሚንቀሳቀሰው የአገዛዙ አረመኔዊ ኃይል በየዱኃ ገዳእያሱ እና አራጤ ዙሪያ ተንቀሳቅሶ የነበረ ቢሆንም በጀግኖቻችን የበላይ ዘለቀ እና የሽፈራው ገርባው
ልጆች 64ኛ ክ/ጦር አመራር እና አባላት እንዲሁም ደጀኑ ህዝባችን በደፈጣ ጥቃት ቁጥሩ በውል ያልታወቀ ኃይል በመደመሰስ ሁለት ፖሊስ እና ከአራት በላይ ቁስለኛ በማድረግ አንድ የአገዛዙ መከላከያ አባል ከነሙሉ ትጥቁ በመማረክ ጠላትን ወደመጣበት መርገጭ ከተማ እያሯሯጡ መልሰውታል።
#ማሳሰብያ:-
በአሁኑ ሰዓት 1:40 በቢቸና አባሮ ዙሪያ፣በቢቸና ገብርኤል ዙሪያ፣ በቢቸና ወይናም ጽዱ ጊዮርጊስ ዙሪያ በተጠንቀቅ ሆኖ ሰፍሮ የተቀመጠ ሀይል መኖሩን ማረጋገጥ ችለናል፡፡
የአገዛዙ አረመኔው ሰራዊት በሸበል በረንታ ወረዳ ሊዲና አካባቢው እንዲሁም ገዳያሱ ቀበሌ የደረሰበትን ሽንፈት አምኖ ከመቀበሉ ጎን ለጎን የፋኖ ሀይሎችን እደመስሳለሁ የሚል ቅዥት በደንሳ እነቆራ፣ ስረ ኢየሱስ፣ ቅድስጌ፣ ዲማ እና ሌሎች ቦታዎች ላይ ከምሽቱ 5:00 ሰዓት እስከ ጥዋቱ 12:00 ሰዓት በየትኛውም ቀጠና ያላችሁ የፋኖ ኃይሎች በተጠንቀቅ ልትጠባበቁ ይገባል፡፡
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!
ህዳር 25/2018 ዓ.ም
ፋኖ ይበልጣል ጌቴ
አፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
የአገዛዙ ቅጥረኛ ሚኒሻ በቢቸና ከተማ ፍራሽ ሰፍቶ ይተዳደር የነበረን #ዘውዱ_ዳኘ የተባለ የእነቆራ ቀበሌ ንፁሃን ግለሰብን በግፍ እረሽኗል።
ራሱን በራሱ ጥምር ጦር ብሎ በጭንቀት የሚንቀሳቀሰው የአገዛዙ አረመኔዊ ኃይል በየዱኃ ገዳእያሱ እና አራጤ ዙሪያ ተንቀሳቅሶ የነበረ ቢሆንም በጀግኖቻችን የበላይ ዘለቀ እና የሽፈራው ገርባው
ልጆች 64ኛ ክ/ጦር አመራር እና አባላት እንዲሁም ደጀኑ ህዝባችን በደፈጣ ጥቃት ቁጥሩ በውል ያልታወቀ ኃይል በመደመሰስ ሁለት ፖሊስ እና ከአራት በላይ ቁስለኛ በማድረግ አንድ የአገዛዙ መከላከያ አባል ከነሙሉ ትጥቁ በመማረክ ጠላትን ወደመጣበት መርገጭ ከተማ እያሯሯጡ መልሰውታል።
#ማሳሰብያ:-
በአሁኑ ሰዓት 1:40 በቢቸና አባሮ ዙሪያ፣በቢቸና ገብርኤል ዙሪያ፣ በቢቸና ወይናም ጽዱ ጊዮርጊስ ዙሪያ በተጠንቀቅ ሆኖ ሰፍሮ የተቀመጠ ሀይል መኖሩን ማረጋገጥ ችለናል፡፡
የአገዛዙ አረመኔው ሰራዊት በሸበል በረንታ ወረዳ ሊዲና አካባቢው እንዲሁም ገዳያሱ ቀበሌ የደረሰበትን ሽንፈት አምኖ ከመቀበሉ ጎን ለጎን የፋኖ ሀይሎችን እደመስሳለሁ የሚል ቅዥት በደንሳ እነቆራ፣ ስረ ኢየሱስ፣ ቅድስጌ፣ ዲማ እና ሌሎች ቦታዎች ላይ ከምሽቱ 5:00 ሰዓት እስከ ጥዋቱ 12:00 ሰዓት በየትኛውም ቀጠና ያላችሁ የፋኖ ኃይሎች በተጠንቀቅ ልትጠባበቁ ይገባል፡፡
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!
ህዳር 25/2018 ዓ.ም
ፋኖ ይበልጣል ጌቴ
አፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
በአማራ ክልል የገበዉ የአገዛዙ የጠላት ኃይል በሴቶች ላይ የሚፈፅመው ጥቃት ተባብሶ መቀጠሉ ተገለፀ።
BBC በአማራ ክልል በ43 ጤና ጣቢያዎች 2697 ተማሪዎች መደፈራቸዉን መዘገቡ ይታወሳል።
ይህ ፀረ አማረረዉ ቡድን በጎንደር አጅሬ ጃኖራ፣ዳባት፣ገደብየ፣ደንቢያ፣ጯሂት፣አርማጭሆ፣በለሳ እና እብናት ብቻ ከ121 በላይ ሴት ልጅ አገረዶችን አስገድዶ ደፍሯል።
ከተደፈሩት መካከል እድሚያቸዉ 50 አመት የሆኑ እናት እና የ12 አመት ታዳጊ ህፃናት ይገኙበታል።በአርማጭሆ ከሶስት ቀን በፊት እድሜያቸው 50 አመት የሆናቸዉ እናት በአገዛዙ ወታደር ተደፍረዉ ወዲያውኑ ህይወታቸዉ ማለፉን ግሎባል ፋኖ ሚዲያ ከስፍራዉ ለማረጋገጥ ችሏል።
በእብናት ወረዳ እብናት ከተማ የ5ኛ ክፍል ተማሪ ታዳጊ ህፃናት በአገዛዙ አረመኔ ሰራዊት ተደፍራ ህክምና እንደገባች የተረጋገጠ ሲሆን የደፈሯት የአገዛዙ ወታደሮች ሚስጥሩ እንዳይወጣ በሚል ልጅቷ ቤተሰቦች እና ለታከመችበት ጤና ጣቢያ ሰራተኞች ማስጠንቀቂያ መስጠታቸዉን ከ
ነጤና ጣቢያው ባለሙያዎች መረጃዉን አጋርተዉናል።
ታዳጊዋ አድሜ 12 አመት እንደሆነችም የህክምና ባለሙያዎቹ ተናግረዋል።በደረሳባት የአስገድዶ መደፈር ጥቃት አካላዊ እና ስነ ልቦናዊ ጉዳት እንደደረሰባት ጭምር አክለዉ ገልፀዋል።
በአጅሬ እና ጃናሞራ 10 ሴት ልጅ አገረዶች ከገቢያ ሲመለሱ የተደፈሩ መሆናቸዉ ተሰምቷል።ከተደፈሩት ዉስጥ 7 የሚሆኑት ባለትዳር ሲሆኑ ሶስቱ ደግሞ ትዳር የሌላቸው መሆኑ ተገልጿል።
በዚሁ አጅሬ፣ ጃናሞራ እና አካባቢ 35 ተማሪዎች በአገዛዙ ሰራዊት በጭካኔ የተደፈሩ ሲሆን ሁሉም የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ናቸዉ።
በገድብየ እና በለሳ እንዲሁም እብናት እና ሊቦከምከም 70 ሴት ልጅ አገረዶች ተደፍረዋል።ከእነዚህ ዉስጥ 47 የሚሆኑት በአዲስ ዘመን ሆስፒታል ገብተዉ ህክምና የተደረገላቸዉ መሆኑ ተረጋግጧል።17 የሚሆኑት ደግሞ ደብረታቦር አጠቃላይ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እና ጎንደር ሆስፒታል የታከሙ ናቸዉ።
በደንቢያ እና ጯሂት 5 ተማሪዎች በአድማ ብተና አባላት ብቻ ተደፍረዋል።ጥቃቱ ከደረሳባቸዉ ሶስቱ ወደ ህክምና አልሄዱም ተብሏል።
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!
የፋኖ ድምፅ!!!
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
BBC በአማራ ክልል በ43 ጤና ጣቢያዎች 2697 ተማሪዎች መደፈራቸዉን መዘገቡ ይታወሳል።
ይህ ፀረ አማረረዉ ቡድን በጎንደር አጅሬ ጃኖራ፣ዳባት፣ገደብየ፣ደንቢያ፣ጯሂት፣አርማጭሆ፣በለሳ እና እብናት ብቻ ከ121 በላይ ሴት ልጅ አገረዶችን አስገድዶ ደፍሯል።
ከተደፈሩት መካከል እድሚያቸዉ 50 አመት የሆኑ እናት እና የ12 አመት ታዳጊ ህፃናት ይገኙበታል።በአርማጭሆ ከሶስት ቀን በፊት እድሜያቸው 50 አመት የሆናቸዉ እናት በአገዛዙ ወታደር ተደፍረዉ ወዲያውኑ ህይወታቸዉ ማለፉን ግሎባል ፋኖ ሚዲያ ከስፍራዉ ለማረጋገጥ ችሏል።
በእብናት ወረዳ እብናት ከተማ የ5ኛ ክፍል ተማሪ ታዳጊ ህፃናት በአገዛዙ አረመኔ ሰራዊት ተደፍራ ህክምና እንደገባች የተረጋገጠ ሲሆን የደፈሯት የአገዛዙ ወታደሮች ሚስጥሩ እንዳይወጣ በሚል ልጅቷ ቤተሰቦች እና ለታከመችበት ጤና ጣቢያ ሰራተኞች ማስጠንቀቂያ መስጠታቸዉን ከ
ነጤና ጣቢያው ባለሙያዎች መረጃዉን አጋርተዉናል።
ታዳጊዋ አድሜ 12 አመት እንደሆነችም የህክምና ባለሙያዎቹ ተናግረዋል።በደረሳባት የአስገድዶ መደፈር ጥቃት አካላዊ እና ስነ ልቦናዊ ጉዳት እንደደረሰባት ጭምር አክለዉ ገልፀዋል።
በአጅሬ እና ጃናሞራ 10 ሴት ልጅ አገረዶች ከገቢያ ሲመለሱ የተደፈሩ መሆናቸዉ ተሰምቷል።ከተደፈሩት ዉስጥ 7 የሚሆኑት ባለትዳር ሲሆኑ ሶስቱ ደግሞ ትዳር የሌላቸው መሆኑ ተገልጿል።
በዚሁ አጅሬ፣ ጃናሞራ እና አካባቢ 35 ተማሪዎች በአገዛዙ ሰራዊት በጭካኔ የተደፈሩ ሲሆን ሁሉም የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ናቸዉ።
በገድብየ እና በለሳ እንዲሁም እብናት እና ሊቦከምከም 70 ሴት ልጅ አገረዶች ተደፍረዋል።ከእነዚህ ዉስጥ 47 የሚሆኑት በአዲስ ዘመን ሆስፒታል ገብተዉ ህክምና የተደረገላቸዉ መሆኑ ተረጋግጧል።17 የሚሆኑት ደግሞ ደብረታቦር አጠቃላይ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እና ጎንደር ሆስፒታል የታከሙ ናቸዉ።
በደንቢያ እና ጯሂት 5 ተማሪዎች በአድማ ብተና አባላት ብቻ ተደፍረዋል።ጥቃቱ ከደረሳባቸዉ ሶስቱ ወደ ህክምና አልሄዱም ተብሏል።
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!
የፋኖ ድምፅ!!!
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ
ሕዳር 25/2018ዓ.ም
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ለወራት ያሰለጠነውን የ፩ኛ ኮር ''ቃኝና መሐንዲሥ'' ሰራዊት በደማቅ ሁኔታ አሥመርቋል። የምርቃት መርሐ ግብሩ ሲከወን የበላይ ዕዝ መሪዎች፣ የ፩ኛ ኮር ሥራ አሥፈጻሚዎች፣ የክፍለ ጦር እና ብርጌድ መሪዎች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል።
በመረቃ ስነ ስርዓቱ የአፋብኃ በላይ ዕዝ ከፍተኛ አመራርና የ፩ኛ ኮር አስተባባሪ ግብረ ኃይል አርበኛ አንተነህ ድረስ እና ሌሎች ከፍተኛ የኮርና የክ/ጦር አመራሮች ተገኝተው አስመርቀዋል።
ለተመረራቂዎች እና ለመላ ሰራዊቱ መልዕክት ያስተላለፈው አርበኛ አንተነህ ድረስ አማራዊ አንድነት የድል መሳሪያችን ነው ሲል አፅንኦት በመስጠት ንግግር አድርጓል።
ጋፋት ባንድ የተለያዩ የኪነ ጥበብ ስራዎች በማቅረብ የመርሃ ግብሩ ድመቀት የነበረ ሲሆን ተመራቂዎች በስልጠና ያገኙትን አቅም ተጠቅመው ለተሻለ ግዳጅ አፈፃፀም በአካላዊ፣አአዕምሯዊና ስነ ልቦናዊ ክህሎት ብቁ ሁነዋል ሲሉ የስልጠናው አስተባባሪዎች አረጋግጠዋል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን
ሕዳር 25/2018ዓ.ም
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ለወራት ያሰለጠነውን የ፩ኛ ኮር ''ቃኝና መሐንዲሥ'' ሰራዊት በደማቅ ሁኔታ አሥመርቋል። የምርቃት መርሐ ግብሩ ሲከወን የበላይ ዕዝ መሪዎች፣ የ፩ኛ ኮር ሥራ አሥፈጻሚዎች፣ የክፍለ ጦር እና ብርጌድ መሪዎች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል።
በመረቃ ስነ ስርዓቱ የአፋብኃ በላይ ዕዝ ከፍተኛ አመራርና የ፩ኛ ኮር አስተባባሪ ግብረ ኃይል አርበኛ አንተነህ ድረስ እና ሌሎች ከፍተኛ የኮርና የክ/ጦር አመራሮች ተገኝተው አስመርቀዋል።
ለተመረራቂዎች እና ለመላ ሰራዊቱ መልዕክት ያስተላለፈው አርበኛ አንተነህ ድረስ አማራዊ አንድነት የድል መሳሪያችን ነው ሲል አፅንኦት በመስጠት ንግግር አድርጓል።
ጋፋት ባንድ የተለያዩ የኪነ ጥበብ ስራዎች በማቅረብ የመርሃ ግብሩ ድመቀት የነበረ ሲሆን ተመራቂዎች በስልጠና ያገኙትን አቅም ተጠቅመው ለተሻለ ግዳጅ አፈፃፀም በአካላዊ፣አአዕምሯዊና ስነ ልቦናዊ ክህሎት ብቁ ሁነዋል ሲሉ የስልጠናው አስተባባሪዎች አረጋግጠዋል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን
🙏2
ዞብል አምባ ክፍለጦር 4ኛ (በረኸኛው) ሻለቃ ቆቦ ከተማ ዙሪያ ድል ተጎናፀፉ::
ምስራቅ አማራ ኮር 2 ዞብል አምባ ክፍለጦር 4ኛ (በረኸኛው) ሻለቃ ቆቦ ከተማ ዙሪያ ልዩ ስሙ ካራኤላ እና አጣዋ ጋሪያ ላይ ጠላት ኮንክሪት ምሽግ ሰርቶ ከመሸገበት ድረስ ትናትና ህዳር 25/2018 ዓ.ም ምሽት በመግባት በርካታ ሃይሉን ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ታላቅ ጀብድ ፈፅመዋል::
ጠላት ወደሚመታበትና በጅምላ ወደሚማረክበት ቦታ ተስቦ የገባ ሲሆን በተደጋጋሚ የደፈጣ ጥቃት እየተመታ ሲሆን መካናይዝዱንም ማሸሽ ጀምሯል:: በቀጣይም በደፈጣ እና በሽምቅ ውጊያ የማሰላቸት የማሸማቀቅና የማፍረስ ስራው ተጠናክሮ የሚቀጥልና ባመች ጊዜ ደግሞ ሙሉ ለሙሉ ወደሚደመሰስበትና ወደሚማረክበት መደበኛ ተጋድሎ በማስገባት ድል እናደርገዋለን!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 26/2018 ዓ.ም
ምስራቅ አማራ ኮር 2 ዞብል አምባ ክፍለጦር 4ኛ (በረኸኛው) ሻለቃ ቆቦ ከተማ ዙሪያ ልዩ ስሙ ካራኤላ እና አጣዋ ጋሪያ ላይ ጠላት ኮንክሪት ምሽግ ሰርቶ ከመሸገበት ድረስ ትናትና ህዳር 25/2018 ዓ.ም ምሽት በመግባት በርካታ ሃይሉን ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ታላቅ ጀብድ ፈፅመዋል::
ጠላት ወደሚመታበትና በጅምላ ወደሚማረክበት ቦታ ተስቦ የገባ ሲሆን በተደጋጋሚ የደፈጣ ጥቃት እየተመታ ሲሆን መካናይዝዱንም ማሸሽ ጀምሯል:: በቀጣይም በደፈጣ እና በሽምቅ ውጊያ የማሰላቸት የማሸማቀቅና የማፍረስ ስራው ተጠናክሮ የሚቀጥልና ባመች ጊዜ ደግሞ ሙሉ ለሙሉ ወደሚደመሰስበትና ወደሚማረክበት መደበኛ ተጋድሎ በማስገባት ድል እናደርገዋለን!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 26/2018 ዓ.ም
🙏3
ፋኖ የብልፅግናው ቡድን ቁልፍ የመረጃና ደህንነት አባላት የነበሩ አራት ሰላዮች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ።
የምድር ኃይል እና የአየር ኃይል በሙሉ አቅሙ ካሰለፈው የብልፅግና አገዛዝ ጋር ገጥሞ ድል እየተቀዳጀ የሚገኘው የፋኖ ኃይል፡ አሁን ደግሞ የዚኸው ፀረ አማራ አገዛዝ ቁልፍ የመረጃና ደህንነት ሰዎች ናቸው ባላቸው ላይ ከወትሮው በተለየ ሁኔታ ጥብቅ እርምጃ እየወሰደባቸው ይገኛል።
ከቀናት በፊት የራያ ቆቦ ወረዳና የሰሜን ወሎ ዞን መረጃና ደህንነት ቡድን ቁልፍ ሰው የነበረው አቶ ጥጋቡ ደርቤ የተባለ ደህንነት ከነ አጃቢዎቹ መገደሉን መዘገቡ አይዘነጋም።
በራያ ቆቦ ወረዳና በሌሎች የዞኑ አከባቢዎች እየተንቀሳቀሱ "የፋኖ ደጋፊ ናቸው፣ ፋኖን የተቀላቀለ ቤተሰብ አላቸው፣ ብልፅግና ፓርቲን አይደግፉም፣ በየስብሰባው ከመንግስት የሚወርዱ መመሪያዎችን ይተቻሉ" በሚል ንፁኋንን በገፍ ሲያስረሽኑ፣ በጅምላ ሲያሳስሩ የነበሩ አራት ሰላዮች በፋኖ ስናይፐር ጥይት ተመተው ግብአተ መሬታየው ተፈፅሟል።
እነዚህ የመረጃና ደህንነት ቡድን አባላት ንፀኋንን በገፍ ከማስረሸንና ከማሳሰር በተጨማሪ በውጊያ ወቅት የድሮን፣ የመድፍና የሞርተር እንዲሁም የሌሎች ከባባድ መሣሪያዎች አስተኳሽ በመሆን ንፁኋንን ለእልቂት የዳረጉ፡ ታሪክ በጥቁር መዝገቡ በደማቁ ያሰፈራቸው የዘመናችን ባንዳዎች ነበሩ።
በአፋብኃ ምኒልክ ዕዝ ስር የምስራቅ አማራ ኮር 2 ቃኞች ህዳር 24/2018 ዓ/ም አመሻሹን በራያ ቆቦ ወረዳ ልዩ ቦታው አራዱም ወታደራዊ ካምፕ ዙሪያ ላይ በፈፀሙት የተጠና ጥቃት፡ ጉሽሽ ደረስ የተባለ ሕዝብ ያስለቀሰ ደህንነትን ጨምሮ አራት የመረጃና ደህንነት አባላትን መግደላቸውን ለመረብ ሚዲያ በላከው መረጃ ያሳወቀው ዕዙ፡ እርምጃው ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል ገልጿል።
ቆቦ ከተማን ጨምሮ የራያ ቆቦ ወረዳ እና የሰሜን ወሎ ዞን የመረጃ እና ደህንነት አባል በመሆን ንፁኋንን "የፋኖ ደጋፊ ናቸ፡ ፋኖን የተቀላቀለ ቤተሰብ አላቸው" በሚል እያሳፈነ እንዲሁም የድሮን አስተኳሽ በማሰማራት ለአገዛዙ ሲላላክ የነበረው አቶ ጥጋቡ ደርቤ ህዳር 17/2018 ዓ/ም ማለዳ ከነ አጃቢዎቹ በተወሰደበት ጥቃት ሕይወቱ ማለፉን በወቅቱ ጣቢያችን የአይን እማኞችንና ምኒልክ ዕዝን ዋቢ አድርጎ መዘገቡ አይዘነጋም።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
የምድር ኃይል እና የአየር ኃይል በሙሉ አቅሙ ካሰለፈው የብልፅግና አገዛዝ ጋር ገጥሞ ድል እየተቀዳጀ የሚገኘው የፋኖ ኃይል፡ አሁን ደግሞ የዚኸው ፀረ አማራ አገዛዝ ቁልፍ የመረጃና ደህንነት ሰዎች ናቸው ባላቸው ላይ ከወትሮው በተለየ ሁኔታ ጥብቅ እርምጃ እየወሰደባቸው ይገኛል።
ከቀናት በፊት የራያ ቆቦ ወረዳና የሰሜን ወሎ ዞን መረጃና ደህንነት ቡድን ቁልፍ ሰው የነበረው አቶ ጥጋቡ ደርቤ የተባለ ደህንነት ከነ አጃቢዎቹ መገደሉን መዘገቡ አይዘነጋም።
በራያ ቆቦ ወረዳና በሌሎች የዞኑ አከባቢዎች እየተንቀሳቀሱ "የፋኖ ደጋፊ ናቸው፣ ፋኖን የተቀላቀለ ቤተሰብ አላቸው፣ ብልፅግና ፓርቲን አይደግፉም፣ በየስብሰባው ከመንግስት የሚወርዱ መመሪያዎችን ይተቻሉ" በሚል ንፁኋንን በገፍ ሲያስረሽኑ፣ በጅምላ ሲያሳስሩ የነበሩ አራት ሰላዮች በፋኖ ስናይፐር ጥይት ተመተው ግብአተ መሬታየው ተፈፅሟል።
እነዚህ የመረጃና ደህንነት ቡድን አባላት ንፀኋንን በገፍ ከማስረሸንና ከማሳሰር በተጨማሪ በውጊያ ወቅት የድሮን፣ የመድፍና የሞርተር እንዲሁም የሌሎች ከባባድ መሣሪያዎች አስተኳሽ በመሆን ንፁኋንን ለእልቂት የዳረጉ፡ ታሪክ በጥቁር መዝገቡ በደማቁ ያሰፈራቸው የዘመናችን ባንዳዎች ነበሩ።
በአፋብኃ ምኒልክ ዕዝ ስር የምስራቅ አማራ ኮር 2 ቃኞች ህዳር 24/2018 ዓ/ም አመሻሹን በራያ ቆቦ ወረዳ ልዩ ቦታው አራዱም ወታደራዊ ካምፕ ዙሪያ ላይ በፈፀሙት የተጠና ጥቃት፡ ጉሽሽ ደረስ የተባለ ሕዝብ ያስለቀሰ ደህንነትን ጨምሮ አራት የመረጃና ደህንነት አባላትን መግደላቸውን ለመረብ ሚዲያ በላከው መረጃ ያሳወቀው ዕዙ፡ እርምጃው ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል ገልጿል።
ቆቦ ከተማን ጨምሮ የራያ ቆቦ ወረዳ እና የሰሜን ወሎ ዞን የመረጃ እና ደህንነት አባል በመሆን ንፁኋንን "የፋኖ ደጋፊ ናቸ፡ ፋኖን የተቀላቀለ ቤተሰብ አላቸው" በሚል እያሳፈነ እንዲሁም የድሮን አስተኳሽ በማሰማራት ለአገዛዙ ሲላላክ የነበረው አቶ ጥጋቡ ደርቤ ህዳር 17/2018 ዓ/ም ማለዳ ከነ አጃቢዎቹ በተወሰደበት ጥቃት ሕይወቱ ማለፉን በወቅቱ ጣቢያችን የአይን እማኞችንና ምኒልክ ዕዝን ዋቢ አድርጎ መዘገቡ አይዘነጋም።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
🙏3