የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል አፋብኃ እና የአማራ ህዝባዊ ድርጅት አፋህድ በጋራ ባደረጉት አዉደዉጊያ ታላቅ ድል ፈፅመዋል።
ከቅርብ ጊዜህ ወዲህ አንድነት ላይ መሰረት ያደረገ አዉደዉጊያ እያደረጉ ሲሆን በምስራቅ አማራ ቀጠና እና በደቡብ አማራ ቀጠና በተደጋጋሚ ጊዜ በጋራ አዉደዉጊያ አድርገዉ ድል አስመዝገበዋል።
አማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር እና የአፋሕድ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ዓፄ ዐምደፂዮን ኮር የተውጣጣ የፋኖ ኃይል በምዕራብ ወሎ ግንባር ከላላ ወረዳ ውስጥ ታላቅ የጦር ሜዳ ጀብዱ ፈፅመዋል።
በቅንጅት በተሰራው ኦፕሬሽን ከ20 በላይ ጠላት የተማረከ ሲሆን ጠላት 3 መኪና የሚሆን ሙት እና ቁስለኛ ጭኖ ፈርጥጧል:: በትናንትናው እለት በደገር ግንባር የተጀመረው ጦርነት ዛሬም ቀጥሎ የዋለ ሲሆን በስተመጨረሻ ፋኖ ከተማይቱን ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር አውሏታል::
ከዚህ በተጨማሪ ከደገር ከተማ በቅርብ ርቀት የሚገኙት ቲርቲራ እና ቆርኬ ታዳጊ ከተሞችም በፋኖ ቁጥጥር ስር መዋላቸው ታውቋል::
ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ ትንቅንቅ በቲርቲራ በኩል የሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር 1ኛ ሸዋንግዛው ካሳ ተሾመ ሻለቃ ጠላትን ሲያስፈረጥጠው ቆርኬ ላይ ደግሞ የዚሁ ክፍለ ጦር አካል የሆነችው 2ተኛ እንድሪስ ተሾመ ሻለቃ ታሪክ ሰርታለች:: የፋኖዎችን ምት መቋቋም ያቃተው ጠላት ከቲርቲራ ጎራ ወርዶ እየፈረጠጠ ተጉዞ ቀነሶ መንደር ሲደርስ አቶ ሁሴን ከማል የተባለ ገበሬን በአጨዳ ላይ ሳለ እረሽኖታል::
በቆርኬ ግንባር 17 የጠላት ኃይል የተመታ ሲሆን 5ቱ ወዲያውኑ ሲሞቱ 12ቱ ቁስለኛ ሆነዋል::
ይህ በእንዲህ እንዳለ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ዋሲል ክፍለ ጦር በጃማ ግንባር በተለይም በአቦልድ፣ ዘርቃሚ እና ደጎሎ በኩል የጠላትን አከርካሪ መስበሩ ተረጋግጧል:: የወረዳው መቀመጫ የሆነችው ደጎሎ ከተማ እስከ ዛሬ ጧት ድረስ በተኩስ ስትናጥ እንደነበረ ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያመላክታል:: ከቅዳሜ ዕለት ጀምሮ የዋሲል ክፍለ ጦር 2ተኛ መብረቅ ሻለቃ አባላት ጠላትን እረፍት ነስተውት ሰንብተዋል:: በዚህ የተበሳጨው ጠላት ከአረብ ሀገር ከመጣች 1 ወር በትክክል ያልሞላትን እህታችንን መረሸኑም ታውቋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 24 ቀን 2018 ዓ.ም
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
ከቅርብ ጊዜህ ወዲህ አንድነት ላይ መሰረት ያደረገ አዉደዉጊያ እያደረጉ ሲሆን በምስራቅ አማራ ቀጠና እና በደቡብ አማራ ቀጠና በተደጋጋሚ ጊዜ በጋራ አዉደዉጊያ አድርገዉ ድል አስመዝገበዋል።
አማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር እና የአፋሕድ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ዓፄ ዐምደፂዮን ኮር የተውጣጣ የፋኖ ኃይል በምዕራብ ወሎ ግንባር ከላላ ወረዳ ውስጥ ታላቅ የጦር ሜዳ ጀብዱ ፈፅመዋል።
በቅንጅት በተሰራው ኦፕሬሽን ከ20 በላይ ጠላት የተማረከ ሲሆን ጠላት 3 መኪና የሚሆን ሙት እና ቁስለኛ ጭኖ ፈርጥጧል:: በትናንትናው እለት በደገር ግንባር የተጀመረው ጦርነት ዛሬም ቀጥሎ የዋለ ሲሆን በስተመጨረሻ ፋኖ ከተማይቱን ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር አውሏታል::
ከዚህ በተጨማሪ ከደገር ከተማ በቅርብ ርቀት የሚገኙት ቲርቲራ እና ቆርኬ ታዳጊ ከተሞችም በፋኖ ቁጥጥር ስር መዋላቸው ታውቋል::
ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ ትንቅንቅ በቲርቲራ በኩል የሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር 1ኛ ሸዋንግዛው ካሳ ተሾመ ሻለቃ ጠላትን ሲያስፈረጥጠው ቆርኬ ላይ ደግሞ የዚሁ ክፍለ ጦር አካል የሆነችው 2ተኛ እንድሪስ ተሾመ ሻለቃ ታሪክ ሰርታለች:: የፋኖዎችን ምት መቋቋም ያቃተው ጠላት ከቲርቲራ ጎራ ወርዶ እየፈረጠጠ ተጉዞ ቀነሶ መንደር ሲደርስ አቶ ሁሴን ከማል የተባለ ገበሬን በአጨዳ ላይ ሳለ እረሽኖታል::
በቆርኬ ግንባር 17 የጠላት ኃይል የተመታ ሲሆን 5ቱ ወዲያውኑ ሲሞቱ 12ቱ ቁስለኛ ሆነዋል::
ይህ በእንዲህ እንዳለ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ዋሲል ክፍለ ጦር በጃማ ግንባር በተለይም በአቦልድ፣ ዘርቃሚ እና ደጎሎ በኩል የጠላትን አከርካሪ መስበሩ ተረጋግጧል:: የወረዳው መቀመጫ የሆነችው ደጎሎ ከተማ እስከ ዛሬ ጧት ድረስ በተኩስ ስትናጥ እንደነበረ ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያመላክታል:: ከቅዳሜ ዕለት ጀምሮ የዋሲል ክፍለ ጦር 2ተኛ መብረቅ ሻለቃ አባላት ጠላትን እረፍት ነስተውት ሰንብተዋል:: በዚህ የተበሳጨው ጠላት ከአረብ ሀገር ከመጣች 1 ወር በትክክል ያልሞላትን እህታችንን መረሸኑም ታውቋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 24 ቀን 2018 ዓ.ም
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
❤2🙏2
የአደረጃጀት ዜና
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ኢንጅነር ደሳለኝ አሰፋ ክፍለ ጦር የአመራር ሪፎርም አደረገ::
ቀናትን የፈጀ ውይይት እና ግምገማ ከተደረገ በኋላ አዳዲስ አመራሮች የተሰየሙ ሲሆን ከነባሮች የኃላፊነት ርክክብ አድርገዋል::
የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሰብሳቢ አርበኛ አብነው ታደሰ በተገኘበት የተካሄደው የውውይት እና ግምገማ መድረክ በስኬት መጠናቀቁ የተገለፀ ሲሆን ጉባኤተኞች ከዚህ በታች ስማቸው የተዘረዘሩትን አርበኞች የክፍለ ጦሩ አመራሮች አድርገው መምረጣቸውን ነው ከስፍራው የደረሰን መረጃ የሚያመላክተው:: በዚህም፦
1ኛ. አርበኛ ስንደው ገዜ - የክፍለ ጦሩ አዛዥ
2ኛ. አርበኛ ዱቤ አሻግሬ - የክፍለ ጦሩ ምክትል አዛዥ
3ኛ. አርበኛ ንጉሥ ጌታቸው - ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ
3.1. አርበኛ መብሬ ጫብሲ - ዘመቻ መምሪያ ምክትል ኃላፊ
4ኛ. አርበኛ መብሬ ምስጌ - ወታደራዊ አስተዳደር ዘርፍ ኃላፊ
5ኛ. አርበኛ ደምሰው ጎቼ - ሎጀስቲክ ሃላፊ
6ኛ. አርበኛ ደመቀ አረጋ - የፋይናንስ ዘርፍ ኃላፊ
7ኛ. አርበኛ አስማማው ፈንታው - የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ
8ኛ. አርበኛ ጀንበሩ ጌታቸው - ስልጠና መምሪያ ኃላፊ
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 25 ቀን 2018 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ኢንጅነር ደሳለኝ አሰፋ ክፍለ ጦር የአመራር ሪፎርም አደረገ::
ቀናትን የፈጀ ውይይት እና ግምገማ ከተደረገ በኋላ አዳዲስ አመራሮች የተሰየሙ ሲሆን ከነባሮች የኃላፊነት ርክክብ አድርገዋል::
የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሰብሳቢ አርበኛ አብነው ታደሰ በተገኘበት የተካሄደው የውውይት እና ግምገማ መድረክ በስኬት መጠናቀቁ የተገለፀ ሲሆን ጉባኤተኞች ከዚህ በታች ስማቸው የተዘረዘሩትን አርበኞች የክፍለ ጦሩ አመራሮች አድርገው መምረጣቸውን ነው ከስፍራው የደረሰን መረጃ የሚያመላክተው:: በዚህም፦
1ኛ. አርበኛ ስንደው ገዜ - የክፍለ ጦሩ አዛዥ
2ኛ. አርበኛ ዱቤ አሻግሬ - የክፍለ ጦሩ ምክትል አዛዥ
3ኛ. አርበኛ ንጉሥ ጌታቸው - ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ
3.1. አርበኛ መብሬ ጫብሲ - ዘመቻ መምሪያ ምክትል ኃላፊ
4ኛ. አርበኛ መብሬ ምስጌ - ወታደራዊ አስተዳደር ዘርፍ ኃላፊ
5ኛ. አርበኛ ደምሰው ጎቼ - ሎጀስቲክ ሃላፊ
6ኛ. አርበኛ ደመቀ አረጋ - የፋይናንስ ዘርፍ ኃላፊ
7ኛ. አርበኛ አስማማው ፈንታው - የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ
8ኛ. አርበኛ ጀንበሩ ጌታቸው - ስልጠና መምሪያ ኃላፊ
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 25 ቀን 2018 ዓ.ም
🙏2
የአውደ ውጊያ መረጃ
ዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር ባጃ ከተማን ተቆጣጠረ።
ዛሬ ህዳር 25/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ የዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር አካሎች ጎንደሬ በጋሻው ክ/ጦር ፣ ታድሎ ብርሃን ክ/ጦር ፣ የመብረቅ ክ/ጦር 2 ብርጌዶች አንድ ላይ በመቀናጀት ከጓህላ መጥቶ ባጃ ከተማ ላይ የሰፈረውን የአብይ ወንበር አስጠባቂ ሰራዊት በፊት ለፊት ውጊያ እያሯሯጡ ሲያደባዩት አርፍደዋል።
በዚህ ፈጣን ውጊያ ከምሽግ ምሽግ እየዘለሉ በመግባት የጠላትን ኃይል ሰፍሮበት የነበረውን ካምኘ ወዲያውኑ መቆጣጠር የቻሉ ሲሆን ጠላትም የወገንን ከፍተኛ ምት መቋቋም ባለመቻሉ ከተማዋን ለአናቭስቶቹ ፋኖዎች አስረክቦ እግሩ ወዳመራው አቅጣጫ ፈርጥጧል።
🔸 ጥቁር አንበሳ ክ/ጦር ሸማቂው ብርጌድና መብረቅ ክ/ጦር ብርጌዶች ከሊቦ ባጃና ከሚካኤል ደብር ባጃ የሚወስዱ ቁልፍ ቦታዎችን በመዝጋት የጠላትን ኃይል እንዳይቀሳቀስ ማድረግ መቻላቸው ታውቋል።
ውጊያው ለ8 ሰዓታት ያህል የቆየ ሲሆን በርካታ የጠላት ኃይል ሙትና ቁስለኛም ተደርጓል።
🔸 በዚህ እልህ አስጨራሽ ውጊያ 15 እስከ ወዲያኛው የተሸኙ 19 በላይ የሚሆኑት ደግሞ ቀላልና ከባድ ቁስለኛ መሆናቸው የተገለጸ ሲሆን አርባያ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በቁስለኞች ለቅሶና ዋይታ ተጨናንቆ እንደሚገኝም የመረጃ ምንጫችን ያስረዳል።
🔸 አምቦ ሜዳ ከተማ ላይ በአርበኛ በላያ ጌቴ የምትመራውን ንጉሱ መልዛ ብርጌድና የአፄ እያሱ ክ/ጦር የተወሰኑ አባላትን ለማጥቃት ወደ ከተማዋ የመጣው የጠላት ኃይል መመታቱም ተገልጿል።
ድምሰሳ ለመፈጸም አቅዶ የመጣው ጠላት ከ5 በላይ አባላቱ ክፉኛ ቆስሎበት ወደመጣበት እንዲመለስ አድርገውታል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ እዝ
ህዳር 25 /2018 ዓ.ም
ዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር ባጃ ከተማን ተቆጣጠረ።
ዛሬ ህዳር 25/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ የዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር አካሎች ጎንደሬ በጋሻው ክ/ጦር ፣ ታድሎ ብርሃን ክ/ጦር ፣ የመብረቅ ክ/ጦር 2 ብርጌዶች አንድ ላይ በመቀናጀት ከጓህላ መጥቶ ባጃ ከተማ ላይ የሰፈረውን የአብይ ወንበር አስጠባቂ ሰራዊት በፊት ለፊት ውጊያ እያሯሯጡ ሲያደባዩት አርፍደዋል።
በዚህ ፈጣን ውጊያ ከምሽግ ምሽግ እየዘለሉ በመግባት የጠላትን ኃይል ሰፍሮበት የነበረውን ካምኘ ወዲያውኑ መቆጣጠር የቻሉ ሲሆን ጠላትም የወገንን ከፍተኛ ምት መቋቋም ባለመቻሉ ከተማዋን ለአናቭስቶቹ ፋኖዎች አስረክቦ እግሩ ወዳመራው አቅጣጫ ፈርጥጧል።
🔸 ጥቁር አንበሳ ክ/ጦር ሸማቂው ብርጌድና መብረቅ ክ/ጦር ብርጌዶች ከሊቦ ባጃና ከሚካኤል ደብር ባጃ የሚወስዱ ቁልፍ ቦታዎችን በመዝጋት የጠላትን ኃይል እንዳይቀሳቀስ ማድረግ መቻላቸው ታውቋል።
ውጊያው ለ8 ሰዓታት ያህል የቆየ ሲሆን በርካታ የጠላት ኃይል ሙትና ቁስለኛም ተደርጓል።
🔸 በዚህ እልህ አስጨራሽ ውጊያ 15 እስከ ወዲያኛው የተሸኙ 19 በላይ የሚሆኑት ደግሞ ቀላልና ከባድ ቁስለኛ መሆናቸው የተገለጸ ሲሆን አርባያ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በቁስለኞች ለቅሶና ዋይታ ተጨናንቆ እንደሚገኝም የመረጃ ምንጫችን ያስረዳል።
🔸 አምቦ ሜዳ ከተማ ላይ በአርበኛ በላያ ጌቴ የምትመራውን ንጉሱ መልዛ ብርጌድና የአፄ እያሱ ክ/ጦር የተወሰኑ አባላትን ለማጥቃት ወደ ከተማዋ የመጣው የጠላት ኃይል መመታቱም ተገልጿል።
ድምሰሳ ለመፈጸም አቅዶ የመጣው ጠላት ከ5 በላይ አባላቱ ክፉኛ ቆስሎበት ወደመጣበት እንዲመለስ አድርገውታል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ እዝ
ህዳር 25 /2018 ዓ.ም
🙏3❤1
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የአገዛዙ ጥምር ሀይል መነሻውን ከአለፋ ወረዳ ሻሁራና አፀደማርያም ከተማ ፣ ከሰሜን አቸፈር ሊበን ከተማ እና ከቋራ ወረዳ ደለጎ በማድረግ ወደ መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የተንቀሳቀሰው ሃይል ላይ ከፍተኛ ርምጃ ወሰደ::
ሰሞንኛ አጀንዳው ፋኖን በየቀጠናው አፅድቻለሁ በህዝቡ ላይም የተሻለ ቅቡልነት አግንቻለሁ እያለ ቅዠት ላይ ያለ ቢሆንም አሁን ላይ በጨለማ በመንቀሳቀስ የአርሶ አደሩን ትጥቅ ለማስፈታት እና ዘረፋ ለመፈፀም አቅዶ የተንቀሳቀሰ ሲሆን ፣ ማህበረሰቡ ከፋኖ ሀይል ጋር መረጃ ቀድሞ በመለዋወጥ ከፋኖ ጎን በመሆን በሁሉም ቀጠና ማለትም በአለፋ ወረዳ እየተንቀሳቀሰ ያለውን የፋሽስት ሰራዊት አድዋ ክ/ጦ ከማህበረሰቡ ጋር በመጣመር የጠላትን እቅድ ከማክሸፍ ባሻገር ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሙትና ቁስለኛ ተችሏል::
ከደለጎ ከተማ ተነስቶ ወደ ኮሩ ቀጠና የገባው በቋራ ኦሜድላ ነብሮ ብርጌድ አማካኝነት በአገዛዙ ሰራዊት ላይ ከፍተኛ በትር ማሳረፍም ተችሏል።
ይህ በንዲህ እንዳለ የፋኖ ሀይል አሰላለፉን በመቀያየር የአገዛዙን ሰራዊት ከበባ ውስጥ በማስገባት መግቢያ መውጫ እያሳጣው ይገኛል።አውደ ውጊያው አሁንም እንደ ቀጠለ ይገኛል አህዛዊ የድል ዜናዎችን በቀጣይ የዜና ጥንቅራችን የምናቀርብ ይሆናል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተውል አምሳሉ
ህዳር 25/2018
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የአገዛዙ ጥምር ሀይል መነሻውን ከአለፋ ወረዳ ሻሁራና አፀደማርያም ከተማ ፣ ከሰሜን አቸፈር ሊበን ከተማ እና ከቋራ ወረዳ ደለጎ በማድረግ ወደ መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የተንቀሳቀሰው ሃይል ላይ ከፍተኛ ርምጃ ወሰደ::
ሰሞንኛ አጀንዳው ፋኖን በየቀጠናው አፅድቻለሁ በህዝቡ ላይም የተሻለ ቅቡልነት አግንቻለሁ እያለ ቅዠት ላይ ያለ ቢሆንም አሁን ላይ በጨለማ በመንቀሳቀስ የአርሶ አደሩን ትጥቅ ለማስፈታት እና ዘረፋ ለመፈፀም አቅዶ የተንቀሳቀሰ ሲሆን ፣ ማህበረሰቡ ከፋኖ ሀይል ጋር መረጃ ቀድሞ በመለዋወጥ ከፋኖ ጎን በመሆን በሁሉም ቀጠና ማለትም በአለፋ ወረዳ እየተንቀሳቀሰ ያለውን የፋሽስት ሰራዊት አድዋ ክ/ጦ ከማህበረሰቡ ጋር በመጣመር የጠላትን እቅድ ከማክሸፍ ባሻገር ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሙትና ቁስለኛ ተችሏል::
ከደለጎ ከተማ ተነስቶ ወደ ኮሩ ቀጠና የገባው በቋራ ኦሜድላ ነብሮ ብርጌድ አማካኝነት በአገዛዙ ሰራዊት ላይ ከፍተኛ በትር ማሳረፍም ተችሏል።
ይህ በንዲህ እንዳለ የፋኖ ሀይል አሰላለፉን በመቀያየር የአገዛዙን ሰራዊት ከበባ ውስጥ በማስገባት መግቢያ መውጫ እያሳጣው ይገኛል።አውደ ውጊያው አሁንም እንደ ቀጠለ ይገኛል አህዛዊ የድል ዜናዎችን በቀጣይ የዜና ጥንቅራችን የምናቀርብ ይሆናል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተውል አምሳሉ
ህዳር 25/2018
🙏3
አፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ የ24 ስዓት የውሎ ዘገባ
__፩
የአማራን ሕዝብ ከምድረገፅ ለማጥፋት በሰማይም በምድርም የሚንቀሳቀሰው የብልፅግና ሰራዊት ባላሰበው መልኩ በየቀጠናው ከባድ ኪሳራን አስተናግዷል።
በአፋብኃ ቴዎድሮስ እዝ 105ኛ ኮር 44ኛ ክፍለ ጦር ሰከላ ላይ በወሰደዉ እርምጃ የሰከላ ወረዳ አስተዳድር ዋና ባንዳ #ይልማ_ጥላሁን ጨምሮ ከሁለት ደርዘን በላይ የሚነሻና የመከላከያ አባላት ተወግዷል።
የስቦ መምታት ጥበበኞች 44ኛ ክፍለ ጦር ጠላትን #ከሰከላ #ከማንኩሳና #ከቡሬ በመተንኮስ ወደ ቀጠናቸዉ ድረስ ሰተት አድርገዉ በማስገባት #ሰከላ ላይ የቀረዉን ሰፈር ጠባቂ፣ ዘራፊ ሚኒሻና ሆድ አደሩን የብልፅግና አመራር መሃል ሰከላ ላይ አራምጠዉታል።
"ፋኖን ባለበት አሳድጄ አጠፋዋልሁ" እያለ ሲፎክር የነበረዉ ዋና አስተዳድር እና አምስት ሚኒሻ ሲማረክ ብዛት ያለዉ ሰራዊት ደግሞ እስከ ወዲያኛው ተሸኝቷል።
አረመኔው ቡድን በአጉትና ባሽፋ ከማንኩሳ ፔንፔ፣ዘ_23 ከሰከላ ግትልትል ሰራዊቱን በማስከተል #ምላስና #ብልት በመቁረጥ የስድስት ንፁሃንን ህይወት በቀጠፈበት ቀጠና እየተልከሰከሰ የባህር ኩበት በሆነበት ሰሃት ጀግኖቹ የ44ኛ ክፍለ ጦር ነበልባሎች ሰከላ ከተማ የሚገኘውን የብልፅግና ጦር በመቀጥቀጥ #12 ክላሽንኮፍና በሺዎች የሚቆጠር ተተኳሽ ማርኳል።
ከዚህ በተጨማሪ መንግስታዊ ስርዓት አስቀጥላለሁ በሚል ሃሳዊ ህልም ሲገለገልባቸዉ የነበሩ ኮምፒወተሮችና ላብቶቦች ማተሚያ ማሽኖች ሲማረኩ፤ የወረዳዉ መገልገያ ተቋም በሙሉ ፓትሮሎችን ጨምሮ ከጥቅም ውጭ ሁኗል።
ከተማዋ ላይ የተሰገሰጉ በመረጃነት የሚያገለግሉ እንቁላል ቀቃይ ባንዳዎች መዉጫ መግቢያ ጠፍቷቸዉ ብዙዎቹ ተሸኝተዋል።
ቁሞ መግጠም ያልቻለዉ አረመኔ ቡድን ከተለያ የቦታ እያፈነ እስረኛ ያደረጋቸዉን የሰከላ ወረዳ 25 ንፁሃን እስረኞችን ጭምር ከአረመኔዉ መንጋጋ ማስለለቅ ተችሏል።
_____፪
በ109ኛ ኮር 99ኛ ክ/ጦር ደጋ ዳሞት ወረዳ ልዮ ስሙ ደልሙ በሚባል ቦታ ላይ የብርሃኑ ጁላ ሰራዊት በርካታ ኪሳራን አስተናግዷል።
የግለሰብ የግል ፍላጎት ላይ የተመሰረተው እና የአማራን ማጥፍት ተልኮ በመያዝ ወደ ደጋ ዳሞት ደልሙ ሲደርስ በአማራ የቁርጥ ቀን ልጆች ያላሰበው ወረጅብኝ ገጥሞታል ።
በዚህ ምት የተደናገጠው የብርሃኑ ጁላ ወታደር ሞርተር እና ዲሽቃ ቢጠቀምም 99ኛ ክፍለጦር በርካቶችን በመደምሰስ ታሪክ ሰርቷል።
__፫
በ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር በሸበል በረንታ ወረዳ ሊዲና አካባቢው ቀበሌ እንዲሁም ገዳያሱ ቀበሌ ከባድ ተጋሃድሎ ሲያካሂድ አድሯል።
በሸበል በረንታ ወረዳ በሊዲና አካባቢው ወፍትማ ጎጥ ህዳር 24/2018 ዓ.ም ከሌሊቱ 8:00 ሰዓት በነበረው የጨለማ የጨበጣ ውጊያ በረካታ የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት አባላት ደፈጣ ውስጥ በማስገባት ሙት እና ቁስለኛ ሲሆኑ በረከት ታደሰ የሚባል 1(አንድ) የአገዛዙ ሰራዊት አባል በንስሮች የበላይ ዘለቀ ልጆች እና የሽፈራው ገርባው ልጅች ተማረኳል።
በሌዲና አካባቢው ወፍትማ ጎጥ በተካሄደው የጨለማ የጨበጣ ውጊያ የ64ኛ ክፍለ ጦር አመራሮች፣የክፍለ ጦሩ ጥምር ጦር፣በክፍለ ጦር ስር የምትገኘው 1ኛ እሪጅመንት እና የሸበል በረንታ ደጀኑ ህዝባችን በመሳተፍ የጠላትን ሀይል መበታተን ችለዋል።
___፬
በ201ኛ ኮር የ74ኛ ክፍለጦር በእነብሴ ሳርምድር ባደረገው ተጋድሎ በርካታ የጠላት ሰራዊት ሲደመሰስ አስክሬናቸውን መርጡለማርያም ኮሌጅ ውስጥ በጅምላ ቀብሯቸዋል።
ከሰሞኑ በበርካታ አካባቢዎች የንፁሃን አርሶአደሮችን ሰብል በማቃጠል እና በመዝረፍ ፣ መንገደኞችን በማገት ከ100 - 200 ሺህ ብር ድረስ እየጠየቀ እየቀማ እና እየዘረፈ ሲሆን የመክፈል አቅም የሌላቸውን ደግሞ በአደባባይ እየገደላቸው ይገኛል ።
ከወትሮው አማራን ለመጨፍጨፍ እና ለመዝረፍ ወደክልሉ የገባው የአረመኔው አገዛዝ ሰራዊት ለተከታታይ 28 እና ከዛ በላይ ወራት ሲያደርግ የነበረውን የአስገድዶ መድፈር ፣ የንፁሃን ጭፍጨፋ ፣ የሐብት ንብረት ዘረፋና ውድመት ከሰሞኑ በእጅጉ አጠናክሮ ቀጥሏል።
በሀገሪቱ በርካታ አካባቢዎች የነበረውን ተጠባባቂ ሀይሉን በብዛት በማስገባት ወደገጠራማ አካባቢዎች ለማስፋት እያደረገ ያለው ሙከራ በጀግናው ፋኖ ብርቱ ክንድ እየከሸፈበት ያለው የአገዛዙ ሰራዊት የአርሶአደር ሰብል መዝረፍን እና ማቃጠልን የከተማውን ማህበረሰብ በእገታ እና በኢሰብዓዊ ድርጊቶች መመዝበሩን ቀጥሎበታል ።
አዲስ ትውልድ፣አዲስአስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ
አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ህዳር 25/2018 ዓ.ም
__፩
የአማራን ሕዝብ ከምድረገፅ ለማጥፋት በሰማይም በምድርም የሚንቀሳቀሰው የብልፅግና ሰራዊት ባላሰበው መልኩ በየቀጠናው ከባድ ኪሳራን አስተናግዷል።
በአፋብኃ ቴዎድሮስ እዝ 105ኛ ኮር 44ኛ ክፍለ ጦር ሰከላ ላይ በወሰደዉ እርምጃ የሰከላ ወረዳ አስተዳድር ዋና ባንዳ #ይልማ_ጥላሁን ጨምሮ ከሁለት ደርዘን በላይ የሚነሻና የመከላከያ አባላት ተወግዷል።
የስቦ መምታት ጥበበኞች 44ኛ ክፍለ ጦር ጠላትን #ከሰከላ #ከማንኩሳና #ከቡሬ በመተንኮስ ወደ ቀጠናቸዉ ድረስ ሰተት አድርገዉ በማስገባት #ሰከላ ላይ የቀረዉን ሰፈር ጠባቂ፣ ዘራፊ ሚኒሻና ሆድ አደሩን የብልፅግና አመራር መሃል ሰከላ ላይ አራምጠዉታል።
"ፋኖን ባለበት አሳድጄ አጠፋዋልሁ" እያለ ሲፎክር የነበረዉ ዋና አስተዳድር እና አምስት ሚኒሻ ሲማረክ ብዛት ያለዉ ሰራዊት ደግሞ እስከ ወዲያኛው ተሸኝቷል።
አረመኔው ቡድን በአጉትና ባሽፋ ከማንኩሳ ፔንፔ፣ዘ_23 ከሰከላ ግትልትል ሰራዊቱን በማስከተል #ምላስና #ብልት በመቁረጥ የስድስት ንፁሃንን ህይወት በቀጠፈበት ቀጠና እየተልከሰከሰ የባህር ኩበት በሆነበት ሰሃት ጀግኖቹ የ44ኛ ክፍለ ጦር ነበልባሎች ሰከላ ከተማ የሚገኘውን የብልፅግና ጦር በመቀጥቀጥ #12 ክላሽንኮፍና በሺዎች የሚቆጠር ተተኳሽ ማርኳል።
ከዚህ በተጨማሪ መንግስታዊ ስርዓት አስቀጥላለሁ በሚል ሃሳዊ ህልም ሲገለገልባቸዉ የነበሩ ኮምፒወተሮችና ላብቶቦች ማተሚያ ማሽኖች ሲማረኩ፤ የወረዳዉ መገልገያ ተቋም በሙሉ ፓትሮሎችን ጨምሮ ከጥቅም ውጭ ሁኗል።
ከተማዋ ላይ የተሰገሰጉ በመረጃነት የሚያገለግሉ እንቁላል ቀቃይ ባንዳዎች መዉጫ መግቢያ ጠፍቷቸዉ ብዙዎቹ ተሸኝተዋል።
ቁሞ መግጠም ያልቻለዉ አረመኔ ቡድን ከተለያ የቦታ እያፈነ እስረኛ ያደረጋቸዉን የሰከላ ወረዳ 25 ንፁሃን እስረኞችን ጭምር ከአረመኔዉ መንጋጋ ማስለለቅ ተችሏል።
_____፪
በ109ኛ ኮር 99ኛ ክ/ጦር ደጋ ዳሞት ወረዳ ልዮ ስሙ ደልሙ በሚባል ቦታ ላይ የብርሃኑ ጁላ ሰራዊት በርካታ ኪሳራን አስተናግዷል።
የግለሰብ የግል ፍላጎት ላይ የተመሰረተው እና የአማራን ማጥፍት ተልኮ በመያዝ ወደ ደጋ ዳሞት ደልሙ ሲደርስ በአማራ የቁርጥ ቀን ልጆች ያላሰበው ወረጅብኝ ገጥሞታል ።
በዚህ ምት የተደናገጠው የብርሃኑ ጁላ ወታደር ሞርተር እና ዲሽቃ ቢጠቀምም 99ኛ ክፍለጦር በርካቶችን በመደምሰስ ታሪክ ሰርቷል።
__፫
በ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር በሸበል በረንታ ወረዳ ሊዲና አካባቢው ቀበሌ እንዲሁም ገዳያሱ ቀበሌ ከባድ ተጋሃድሎ ሲያካሂድ አድሯል።
በሸበል በረንታ ወረዳ በሊዲና አካባቢው ወፍትማ ጎጥ ህዳር 24/2018 ዓ.ም ከሌሊቱ 8:00 ሰዓት በነበረው የጨለማ የጨበጣ ውጊያ በረካታ የአገዛዙ አረመኔዊ ሰራዊት አባላት ደፈጣ ውስጥ በማስገባት ሙት እና ቁስለኛ ሲሆኑ በረከት ታደሰ የሚባል 1(አንድ) የአገዛዙ ሰራዊት አባል በንስሮች የበላይ ዘለቀ ልጆች እና የሽፈራው ገርባው ልጅች ተማረኳል።
በሌዲና አካባቢው ወፍትማ ጎጥ በተካሄደው የጨለማ የጨበጣ ውጊያ የ64ኛ ክፍለ ጦር አመራሮች፣የክፍለ ጦሩ ጥምር ጦር፣በክፍለ ጦር ስር የምትገኘው 1ኛ እሪጅመንት እና የሸበል በረንታ ደጀኑ ህዝባችን በመሳተፍ የጠላትን ሀይል መበታተን ችለዋል።
___፬
በ201ኛ ኮር የ74ኛ ክፍለጦር በእነብሴ ሳርምድር ባደረገው ተጋድሎ በርካታ የጠላት ሰራዊት ሲደመሰስ አስክሬናቸውን መርጡለማርያም ኮሌጅ ውስጥ በጅምላ ቀብሯቸዋል።
ከሰሞኑ በበርካታ አካባቢዎች የንፁሃን አርሶአደሮችን ሰብል በማቃጠል እና በመዝረፍ ፣ መንገደኞችን በማገት ከ100 - 200 ሺህ ብር ድረስ እየጠየቀ እየቀማ እና እየዘረፈ ሲሆን የመክፈል አቅም የሌላቸውን ደግሞ በአደባባይ እየገደላቸው ይገኛል ።
ከወትሮው አማራን ለመጨፍጨፍ እና ለመዝረፍ ወደክልሉ የገባው የአረመኔው አገዛዝ ሰራዊት ለተከታታይ 28 እና ከዛ በላይ ወራት ሲያደርግ የነበረውን የአስገድዶ መድፈር ፣ የንፁሃን ጭፍጨፋ ፣ የሐብት ንብረት ዘረፋና ውድመት ከሰሞኑ በእጅጉ አጠናክሮ ቀጥሏል።
በሀገሪቱ በርካታ አካባቢዎች የነበረውን ተጠባባቂ ሀይሉን በብዛት በማስገባት ወደገጠራማ አካባቢዎች ለማስፋት እያደረገ ያለው ሙከራ በጀግናው ፋኖ ብርቱ ክንድ እየከሸፈበት ያለው የአገዛዙ ሰራዊት የአርሶአደር ሰብል መዝረፍን እና ማቃጠልን የከተማውን ማህበረሰብ በእገታ እና በኢሰብዓዊ ድርጊቶች መመዝበሩን ቀጥሎበታል ።
አዲስ ትውልድ፣አዲስአስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ
አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ህዳር 25/2018 ዓ.ም
🙏1
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር
በዛሬው እለት የአገዛዙ ጥምር ሀይል መነሻውን ከአለፋ ወረዳ ሻሁራና አፀደማርያም ከተማ ፣ ከሰሜን አቸፈር ሊበን ከተማ እና ከቋራ ወረዳ ደለጎ በማድረግ ወደ መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የተንቀሳቀሰ ሲሆን ሰሞንኛ አጀንዳው ፋኖን በየቀጠናው አፅድቻለሁ በህዝቡ ላይም የተሻለ ቅቡልነት አግንቻለሁ እያለ ቅዠት ላይ ያለ ቢሆንም አሁን ላይ በጨለማ በመንቀሳቀስ የአርሶ አደሩን ትጥቅ ለማስፈታት እና ዘረፋ ለመፈፀም አቅዶ የተንቀሳቀሰ ሲሆን ፣ ማህበረሰቡ ከፋኖ ሀይል ጋር መረጃ ቀድሞ በመለዋወጥ ከፋኖ ጎን በመሆን በሁሉም ቀጠና ማለትም በአለፋ ወረዳ እየተንቀሳቀሰ ያለውን የፋሽስት ሰራዊት አድዋ ክ/ጦ ከማህበረሰቡ ጋር በመጣመር የጠላትን እቅድ ከማክሸፍ ባሻገር ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሙትና ቁስለኛ ማድረግ ሲቻል ከደለጎ ከተማ ተነስቶ ወደ ኮሩ ቀጠና የገባው በቋራ ኦሜድላ ነብሮ ብርጌድ አማካኝነት በአገዛዙ ሰራዊት ላይ ከፍተኛ በትር ማሳረፍ ተችሏል። ይህ በንዲህ እንዳለ የፋኖ ሀይል አሰላለፉን በመቀያየር የአገዛዙን ሰራዊት ከበባ ውስጥ በማስገባት መግቢያ መውጫ እያሳጣው ይገኛል።አውደ ውጊያው አሁንም እንደ ቀጠለ ይገኛል አህዛዊ የድል ዜናዎችን በቀጣይ የዜና ጥንቅራችን የምናቀርብ ይሆናል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተውል አምሳሉ
ህዳር 25/2018
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር
በዛሬው እለት የአገዛዙ ጥምር ሀይል መነሻውን ከአለፋ ወረዳ ሻሁራና አፀደማርያም ከተማ ፣ ከሰሜን አቸፈር ሊበን ከተማ እና ከቋራ ወረዳ ደለጎ በማድረግ ወደ መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የተንቀሳቀሰ ሲሆን ሰሞንኛ አጀንዳው ፋኖን በየቀጠናው አፅድቻለሁ በህዝቡ ላይም የተሻለ ቅቡልነት አግንቻለሁ እያለ ቅዠት ላይ ያለ ቢሆንም አሁን ላይ በጨለማ በመንቀሳቀስ የአርሶ አደሩን ትጥቅ ለማስፈታት እና ዘረፋ ለመፈፀም አቅዶ የተንቀሳቀሰ ሲሆን ፣ ማህበረሰቡ ከፋኖ ሀይል ጋር መረጃ ቀድሞ በመለዋወጥ ከፋኖ ጎን በመሆን በሁሉም ቀጠና ማለትም በአለፋ ወረዳ እየተንቀሳቀሰ ያለውን የፋሽስት ሰራዊት አድዋ ክ/ጦ ከማህበረሰቡ ጋር በመጣመር የጠላትን እቅድ ከማክሸፍ ባሻገር ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሙትና ቁስለኛ ማድረግ ሲቻል ከደለጎ ከተማ ተነስቶ ወደ ኮሩ ቀጠና የገባው በቋራ ኦሜድላ ነብሮ ብርጌድ አማካኝነት በአገዛዙ ሰራዊት ላይ ከፍተኛ በትር ማሳረፍ ተችሏል። ይህ በንዲህ እንዳለ የፋኖ ሀይል አሰላለፉን በመቀያየር የአገዛዙን ሰራዊት ከበባ ውስጥ በማስገባት መግቢያ መውጫ እያሳጣው ይገኛል።አውደ ውጊያው አሁንም እንደ ቀጠለ ይገኛል አህዛዊ የድል ዜናዎችን በቀጣይ የዜና ጥንቅራችን የምናቀርብ ይሆናል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተውል አምሳሉ
ህዳር 25/2018
❤3🙏1
አፋህድ በዚህ ጉዳይ ላይ መግለጫ ካላወጣ ነገሩን ዉስብስብ ያደርገዋል።
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል የዘላቂ ሰላም ስምምነት ተፈርሟል፡፡ ስምምነቱን የክልሉ ርዕሰ መሰተዳድር አረጋ ከበደ እና የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅትን በመወከል ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ ተፈራርመዋል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል የዘላቂ ሰላም ስምምነት ተፈርሟል፡፡ ስምምነቱን የክልሉ ርዕሰ መሰተዳድር አረጋ ከበደ እና የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅትን በመወከል ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ ተፈራርመዋል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
የአፋህድ አስቸኳይ መግለጫ
"አፋህድ በጦርነት እያሸነፈው ካለው አገዛዝ ጋር የፈረመው ስምምነት የለም!!!"
በፋኖ ብርቱ ትግል እየተመታ ለመውደቅ እየተንገዳገደ መያዣውና መጨበጫው የጠፋው የኦህዴድ/ብልፅግና አገዛዝ፣ ከፈረሰ ሁለት ዓመታትን ካስቆጠረው የአማራ ክልል መንግሥት የሙት መንፈስ ጋር የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት የ"ሰላም ስምምነት" አደረገ ብሎ ዛሬ ረፋዱን ያወጣው መግለጫ ፍፁም ሐሰት ነው።
አፋህድ ከኦህዴድ/ብልፅግናም ሆነ ከአማራ ክልል መንግሥት ተብዬው የሙት መንፈስ ጋር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ተገናኝተን ድርድር አድርጎ አያውቅም። ከአገዛዙ ጋር የምንገናኘው በጦር ሜዳ ላይ ብቻ ነው።
በምናባዊ ዓለም ተደረገ በተባለው ድርድር ተገኝተዋል የተባሉት የአፍሪቃ ህብረት እና ኢጋድ በቀጣይ ቀናት ይፋዊ መግለጫ እንዲሰጡ በዚህ አጋጣሚ ጥሪ እናቀርባለን።
በአፋህድ በኩል ስምምነት ፈረመ የተባለው ማስረሻ ሰጤ፣ ከአገዛዙ ጋር ተልዕኮ ተቀብሎ ሲንቀሳቀስ ተደርሶበት ከአመራርነት እና አባልነት የታገደ እና የተባረረ መሆኑን በዚህ ሳምንት ባወጣነው መግለጫ መግለፃችን ይታወሳል። ከአገዛዙ ጋር ሲቀላቀልም፣ ለስራ ተብሎ የተላከለት በርካታ ያልተወራረደ የህዝብ ገንዘብ በእጁ እንደሚገኝ እና "የሰላም ስምምነቱን" ለዘረፋ ሽፋን ለማድረግ ከአገዛዙ ጋር ተቀናጅቶ እየሰራ መሆኑ ሊታወቅ ይገባል።
አገዛዙ ሰሞኑን በተለያዩ በበሬ ወለድ ዜናዎች የሚፈራገጠው የፋኖ አንድነት ለማደናቀፍ ብሎ መሆኑን ህዝብ ተገንዝቦ፣ በቀጣይነት የምናወጣቸውን መግለጫዎች እንዲጠባበቅ እናሳስባለን።
ክብር እና ሞገስ ለሰማዕታት!!!
ድል ለአፋህድ እና የአማራ ፋኖ ሁሉ!!!
ድል ለአማራ ህዝብ!!!
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!!
/
ህዳር 25፣ 2018 ዓ.ም።
"አፋህድ በጦርነት እያሸነፈው ካለው አገዛዝ ጋር የፈረመው ስምምነት የለም!!!"
በፋኖ ብርቱ ትግል እየተመታ ለመውደቅ እየተንገዳገደ መያዣውና መጨበጫው የጠፋው የኦህዴድ/ብልፅግና አገዛዝ፣ ከፈረሰ ሁለት ዓመታትን ካስቆጠረው የአማራ ክልል መንግሥት የሙት መንፈስ ጋር የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት የ"ሰላም ስምምነት" አደረገ ብሎ ዛሬ ረፋዱን ያወጣው መግለጫ ፍፁም ሐሰት ነው።
አፋህድ ከኦህዴድ/ብልፅግናም ሆነ ከአማራ ክልል መንግሥት ተብዬው የሙት መንፈስ ጋር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ተገናኝተን ድርድር አድርጎ አያውቅም። ከአገዛዙ ጋር የምንገናኘው በጦር ሜዳ ላይ ብቻ ነው።
በምናባዊ ዓለም ተደረገ በተባለው ድርድር ተገኝተዋል የተባሉት የአፍሪቃ ህብረት እና ኢጋድ በቀጣይ ቀናት ይፋዊ መግለጫ እንዲሰጡ በዚህ አጋጣሚ ጥሪ እናቀርባለን።
በአፋህድ በኩል ስምምነት ፈረመ የተባለው ማስረሻ ሰጤ፣ ከአገዛዙ ጋር ተልዕኮ ተቀብሎ ሲንቀሳቀስ ተደርሶበት ከአመራርነት እና አባልነት የታገደ እና የተባረረ መሆኑን በዚህ ሳምንት ባወጣነው መግለጫ መግለፃችን ይታወሳል። ከአገዛዙ ጋር ሲቀላቀልም፣ ለስራ ተብሎ የተላከለት በርካታ ያልተወራረደ የህዝብ ገንዘብ በእጁ እንደሚገኝ እና "የሰላም ስምምነቱን" ለዘረፋ ሽፋን ለማድረግ ከአገዛዙ ጋር ተቀናጅቶ እየሰራ መሆኑ ሊታወቅ ይገባል።
አገዛዙ ሰሞኑን በተለያዩ በበሬ ወለድ ዜናዎች የሚፈራገጠው የፋኖ አንድነት ለማደናቀፍ ብሎ መሆኑን ህዝብ ተገንዝቦ፣ በቀጣይነት የምናወጣቸውን መግለጫዎች እንዲጠባበቅ እናሳስባለን።
ክብር እና ሞገስ ለሰማዕታት!!!
ድል ለአፋህድ እና የአማራ ፋኖ ሁሉ!!!
ድል ለአማራ ህዝብ!!!
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!!
/
ህዳር 25፣ 2018 ዓ.ም።
❤2
ሐውጃኖ ክፍለጦር የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ሪፐብሊካን ጋርድ ላይ ታላቅ ድል ተቀዳጁ::
ምስራቅ አማራ ኮር 1 ሐውጃኖ ክፍለጦር ዛሬ ህዳር 25/2018 ዓ.ም ማለዳ ጀምሮ እስከ ምሽት 12:00 ከሪፐብሊካን ጋርድ ጋር በመፋለም ከ50 በላይ ሃይል ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል::
በተጋድሎው ጠላት ከራያ አላማጣ ጥሙጋ ከተማ ተነስቶ በዙ23 እና ሞርተሮች ታግዞ ወደ ሐውጃኖ ክፍለጦር ቀጠና ማጥቃት ያደረገ ሲሆን ክፍለጦሯ ሁለት ሻለዎችን ተጠቅማ መልሶ ማጥቃት በማድረግ ከ50 በላይ ሪፐብሊካን ጋርድ ሙትና ቁስለኛ በማድረግና ቀጠናቸውን በማስከበር ጭምር ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል::
በርካታ ሃይሉ የተመታበት የፋሽስቱ አብይ አህመድ የመጨረሻ ምሽግ ሪፐብሊካን ጋርድ ከግራም ከቀኝም ተጨማሪ ሃይል በማያገኝበት ሁኔታ ውስጥ ሆኖ ራያ አላማጣ ጥሙጋ ከተማ ት/ቤት ውስጥ በከፍተኛ ድንጋጤና ፍርሃት ውስጥ ሆኖ ይገኛል::
በሌላ በኩል ለሪፐብሊካን ጋርዱ ተጨማሪ ሃይል ማስገባት ያልቻለው አገዛዙ ሰራዊት ከራያ ቆቦ ጮቢ በር ሆኖ ኦራል ላይ የተጠመዱ ሁለት ቻይና ሰራሽ 155 Mm መድፍ ወደ ራያ ቆቦ ባይባወ እና ኩቢ ቀረንሳ እያስወነጨፈ ንፁሃን ላይ ጉዳት እያደረሰ አምሽቷል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ሕልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 25/2018 ዓ.ም
ምስራቅ አማራ ኮር 1 ሐውጃኖ ክፍለጦር ዛሬ ህዳር 25/2018 ዓ.ም ማለዳ ጀምሮ እስከ ምሽት 12:00 ከሪፐብሊካን ጋርድ ጋር በመፋለም ከ50 በላይ ሃይል ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል::
በተጋድሎው ጠላት ከራያ አላማጣ ጥሙጋ ከተማ ተነስቶ በዙ23 እና ሞርተሮች ታግዞ ወደ ሐውጃኖ ክፍለጦር ቀጠና ማጥቃት ያደረገ ሲሆን ክፍለጦሯ ሁለት ሻለዎችን ተጠቅማ መልሶ ማጥቃት በማድረግ ከ50 በላይ ሪፐብሊካን ጋርድ ሙትና ቁስለኛ በማድረግና ቀጠናቸውን በማስከበር ጭምር ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል::
በርካታ ሃይሉ የተመታበት የፋሽስቱ አብይ አህመድ የመጨረሻ ምሽግ ሪፐብሊካን ጋርድ ከግራም ከቀኝም ተጨማሪ ሃይል በማያገኝበት ሁኔታ ውስጥ ሆኖ ራያ አላማጣ ጥሙጋ ከተማ ት/ቤት ውስጥ በከፍተኛ ድንጋጤና ፍርሃት ውስጥ ሆኖ ይገኛል::
በሌላ በኩል ለሪፐብሊካን ጋርዱ ተጨማሪ ሃይል ማስገባት ያልቻለው አገዛዙ ሰራዊት ከራያ ቆቦ ጮቢ በር ሆኖ ኦራል ላይ የተጠመዱ ሁለት ቻይና ሰራሽ 155 Mm መድፍ ወደ ራያ ቆቦ ባይባወ እና ኩቢ ቀረንሳ እያስወነጨፈ ንፁሃን ላይ ጉዳት እያደረሰ አምሽቷል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ሕልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 25/2018 ዓ.ም
❤2
#በቢቸና_ከተማ_የአገዛዙ_ሀይል_ንፁሀን_መረሸኑ_ተሰማ!!
የአገዛዙ ቅጥረኛ ሚኒሻ በቢቸና ከተማ ፍራሽ ሰፍቶ ይተዳደር የነበረን #ዘውዱ_ዳኘ የተባለ የእነቆራ ቀበሌ ንፁሃን ግለሰብን በግፍ እረሽኗል።
ራሱን በራሱ ጥምር ጦር ብሎ በጭንቀት የሚንቀሳቀሰው የአገዛዙ አረመኔዊ ኃይል በየዱኃ ገዳእያሱ እና አራጤ ዙሪያ ተንቀሳቅሶ የነበረ ቢሆንም በጀግኖቻችን የበላይ ዘለቀ እና የሽፈራው ገርባው
ልጆች 64ኛ ክ/ጦር አመራር እና አባላት እንዲሁም ደጀኑ ህዝባችን በደፈጣ ጥቃት ቁጥሩ በውል ያልታወቀ ኃይል በመደመሰስ ሁለት ፖሊስ እና ከአራት በላይ ቁስለኛ በማድረግ አንድ የአገዛዙ መከላከያ አባል ከነሙሉ ትጥቁ በመማረክ ጠላትን ወደመጣበት መርገጭ ከተማ እያሯሯጡ መልሰውታል።
#ማሳሰብያ:-
በአሁኑ ሰዓት 1:40 በቢቸና አባሮ ዙሪያ፣በቢቸና ገብርኤል ዙሪያ፣ በቢቸና ወይናም ጽዱ ጊዮርጊስ ዙሪያ በተጠንቀቅ ሆኖ ሰፍሮ የተቀመጠ ሀይል መኖሩን ማረጋገጥ ችለናል፡፡
የአገዛዙ አረመኔው ሰራዊት በሸበል በረንታ ወረዳ ሊዲና አካባቢው እንዲሁም ገዳያሱ ቀበሌ የደረሰበትን ሽንፈት አምኖ ከመቀበሉ ጎን ለጎን የፋኖ ሀይሎችን እደመስሳለሁ የሚል ቅዥት በደንሳ እነቆራ፣ ስረ ኢየሱስ፣ ቅድስጌ፣ ዲማ እና ሌሎች ቦታዎች ላይ ከምሽቱ 5:00 ሰዓት እስከ ጥዋቱ 12:00 ሰዓት በየትኛውም ቀጠና ያላችሁ የፋኖ ኃይሎች በተጠንቀቅ ልትጠባበቁ ይገባል፡፡
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!
ህዳር 25/2018 ዓ.ም
ፋኖ ይበልጣል ጌቴ
አፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
የአገዛዙ ቅጥረኛ ሚኒሻ በቢቸና ከተማ ፍራሽ ሰፍቶ ይተዳደር የነበረን #ዘውዱ_ዳኘ የተባለ የእነቆራ ቀበሌ ንፁሃን ግለሰብን በግፍ እረሽኗል።
ራሱን በራሱ ጥምር ጦር ብሎ በጭንቀት የሚንቀሳቀሰው የአገዛዙ አረመኔዊ ኃይል በየዱኃ ገዳእያሱ እና አራጤ ዙሪያ ተንቀሳቅሶ የነበረ ቢሆንም በጀግኖቻችን የበላይ ዘለቀ እና የሽፈራው ገርባው
ልጆች 64ኛ ክ/ጦር አመራር እና አባላት እንዲሁም ደጀኑ ህዝባችን በደፈጣ ጥቃት ቁጥሩ በውል ያልታወቀ ኃይል በመደመሰስ ሁለት ፖሊስ እና ከአራት በላይ ቁስለኛ በማድረግ አንድ የአገዛዙ መከላከያ አባል ከነሙሉ ትጥቁ በመማረክ ጠላትን ወደመጣበት መርገጭ ከተማ እያሯሯጡ መልሰውታል።
#ማሳሰብያ:-
በአሁኑ ሰዓት 1:40 በቢቸና አባሮ ዙሪያ፣በቢቸና ገብርኤል ዙሪያ፣ በቢቸና ወይናም ጽዱ ጊዮርጊስ ዙሪያ በተጠንቀቅ ሆኖ ሰፍሮ የተቀመጠ ሀይል መኖሩን ማረጋገጥ ችለናል፡፡
የአገዛዙ አረመኔው ሰራዊት በሸበል በረንታ ወረዳ ሊዲና አካባቢው እንዲሁም ገዳያሱ ቀበሌ የደረሰበትን ሽንፈት አምኖ ከመቀበሉ ጎን ለጎን የፋኖ ሀይሎችን እደመስሳለሁ የሚል ቅዥት በደንሳ እነቆራ፣ ስረ ኢየሱስ፣ ቅድስጌ፣ ዲማ እና ሌሎች ቦታዎች ላይ ከምሽቱ 5:00 ሰዓት እስከ ጥዋቱ 12:00 ሰዓት በየትኛውም ቀጠና ያላችሁ የፋኖ ኃይሎች በተጠንቀቅ ልትጠባበቁ ይገባል፡፡
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!
ህዳር 25/2018 ዓ.ም
ፋኖ ይበልጣል ጌቴ
አፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
በአማራ ክልል የገበዉ የአገዛዙ የጠላት ኃይል በሴቶች ላይ የሚፈፅመው ጥቃት ተባብሶ መቀጠሉ ተገለፀ።
BBC በአማራ ክልል በ43 ጤና ጣቢያዎች 2697 ተማሪዎች መደፈራቸዉን መዘገቡ ይታወሳል።
ይህ ፀረ አማረረዉ ቡድን በጎንደር አጅሬ ጃኖራ፣ዳባት፣ገደብየ፣ደንቢያ፣ጯሂት፣አርማጭሆ፣በለሳ እና እብናት ብቻ ከ121 በላይ ሴት ልጅ አገረዶችን አስገድዶ ደፍሯል።
ከተደፈሩት መካከል እድሚያቸዉ 50 አመት የሆኑ እናት እና የ12 አመት ታዳጊ ህፃናት ይገኙበታል።በአርማጭሆ ከሶስት ቀን በፊት እድሜያቸው 50 አመት የሆናቸዉ እናት በአገዛዙ ወታደር ተደፍረዉ ወዲያውኑ ህይወታቸዉ ማለፉን ግሎባል ፋኖ ሚዲያ ከስፍራዉ ለማረጋገጥ ችሏል።
በእብናት ወረዳ እብናት ከተማ የ5ኛ ክፍል ተማሪ ታዳጊ ህፃናት በአገዛዙ አረመኔ ሰራዊት ተደፍራ ህክምና እንደገባች የተረጋገጠ ሲሆን የደፈሯት የአገዛዙ ወታደሮች ሚስጥሩ እንዳይወጣ በሚል ልጅቷ ቤተሰቦች እና ለታከመችበት ጤና ጣቢያ ሰራተኞች ማስጠንቀቂያ መስጠታቸዉን ከ
ነጤና ጣቢያው ባለሙያዎች መረጃዉን አጋርተዉናል።
ታዳጊዋ አድሜ 12 አመት እንደሆነችም የህክምና ባለሙያዎቹ ተናግረዋል።በደረሳባት የአስገድዶ መደፈር ጥቃት አካላዊ እና ስነ ልቦናዊ ጉዳት እንደደረሰባት ጭምር አክለዉ ገልፀዋል።
በአጅሬ እና ጃናሞራ 10 ሴት ልጅ አገረዶች ከገቢያ ሲመለሱ የተደፈሩ መሆናቸዉ ተሰምቷል።ከተደፈሩት ዉስጥ 7 የሚሆኑት ባለትዳር ሲሆኑ ሶስቱ ደግሞ ትዳር የሌላቸው መሆኑ ተገልጿል።
በዚሁ አጅሬ፣ ጃናሞራ እና አካባቢ 35 ተማሪዎች በአገዛዙ ሰራዊት በጭካኔ የተደፈሩ ሲሆን ሁሉም የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ናቸዉ።
በገድብየ እና በለሳ እንዲሁም እብናት እና ሊቦከምከም 70 ሴት ልጅ አገረዶች ተደፍረዋል።ከእነዚህ ዉስጥ 47 የሚሆኑት በአዲስ ዘመን ሆስፒታል ገብተዉ ህክምና የተደረገላቸዉ መሆኑ ተረጋግጧል።17 የሚሆኑት ደግሞ ደብረታቦር አጠቃላይ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እና ጎንደር ሆስፒታል የታከሙ ናቸዉ።
በደንቢያ እና ጯሂት 5 ተማሪዎች በአድማ ብተና አባላት ብቻ ተደፍረዋል።ጥቃቱ ከደረሳባቸዉ ሶስቱ ወደ ህክምና አልሄዱም ተብሏል።
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!
የፋኖ ድምፅ!!!
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
BBC በአማራ ክልል በ43 ጤና ጣቢያዎች 2697 ተማሪዎች መደፈራቸዉን መዘገቡ ይታወሳል።
ይህ ፀረ አማረረዉ ቡድን በጎንደር አጅሬ ጃኖራ፣ዳባት፣ገደብየ፣ደንቢያ፣ጯሂት፣አርማጭሆ፣በለሳ እና እብናት ብቻ ከ121 በላይ ሴት ልጅ አገረዶችን አስገድዶ ደፍሯል።
ከተደፈሩት መካከል እድሚያቸዉ 50 አመት የሆኑ እናት እና የ12 አመት ታዳጊ ህፃናት ይገኙበታል።በአርማጭሆ ከሶስት ቀን በፊት እድሜያቸው 50 አመት የሆናቸዉ እናት በአገዛዙ ወታደር ተደፍረዉ ወዲያውኑ ህይወታቸዉ ማለፉን ግሎባል ፋኖ ሚዲያ ከስፍራዉ ለማረጋገጥ ችሏል።
በእብናት ወረዳ እብናት ከተማ የ5ኛ ክፍል ተማሪ ታዳጊ ህፃናት በአገዛዙ አረመኔ ሰራዊት ተደፍራ ህክምና እንደገባች የተረጋገጠ ሲሆን የደፈሯት የአገዛዙ ወታደሮች ሚስጥሩ እንዳይወጣ በሚል ልጅቷ ቤተሰቦች እና ለታከመችበት ጤና ጣቢያ ሰራተኞች ማስጠንቀቂያ መስጠታቸዉን ከ
ነጤና ጣቢያው ባለሙያዎች መረጃዉን አጋርተዉናል።
ታዳጊዋ አድሜ 12 አመት እንደሆነችም የህክምና ባለሙያዎቹ ተናግረዋል።በደረሳባት የአስገድዶ መደፈር ጥቃት አካላዊ እና ስነ ልቦናዊ ጉዳት እንደደረሰባት ጭምር አክለዉ ገልፀዋል።
በአጅሬ እና ጃናሞራ 10 ሴት ልጅ አገረዶች ከገቢያ ሲመለሱ የተደፈሩ መሆናቸዉ ተሰምቷል።ከተደፈሩት ዉስጥ 7 የሚሆኑት ባለትዳር ሲሆኑ ሶስቱ ደግሞ ትዳር የሌላቸው መሆኑ ተገልጿል።
በዚሁ አጅሬ፣ ጃናሞራ እና አካባቢ 35 ተማሪዎች በአገዛዙ ሰራዊት በጭካኔ የተደፈሩ ሲሆን ሁሉም የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ናቸዉ።
በገድብየ እና በለሳ እንዲሁም እብናት እና ሊቦከምከም 70 ሴት ልጅ አገረዶች ተደፍረዋል።ከእነዚህ ዉስጥ 47 የሚሆኑት በአዲስ ዘመን ሆስፒታል ገብተዉ ህክምና የተደረገላቸዉ መሆኑ ተረጋግጧል።17 የሚሆኑት ደግሞ ደብረታቦር አጠቃላይ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እና ጎንደር ሆስፒታል የታከሙ ናቸዉ።
በደንቢያ እና ጯሂት 5 ተማሪዎች በአድማ ብተና አባላት ብቻ ተደፍረዋል።ጥቃቱ ከደረሳባቸዉ ሶስቱ ወደ ህክምና አልሄዱም ተብሏል።
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!
የፋኖ ድምፅ!!!
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk