ግሎባል ፋኖ ሚዲያ/ዓፋሚ/Global Fano Media/GFM
1.34K subscribers
4.16K photos
331 videos
17 files
2.2K links
የፋኖ ድምፅ
Download Telegram
ብልፅግና ሲላላኩት በነበሩ ተላላኪዎች ላይ እርምጃ እየወሰደ መሆኑ ተነገረ።

ሦስት የአድማ ብተና አዛዦች በአደባባይ በመከላከያ ሰራዊት ተረሽነዋል።

ይሄንን ተከትሎ "እንዴት አዛዦቻችን ይረሸናሉ" ባሉ የአድማ ብተና አባላትና ደረቅ እርምጃውን በወሰዱ በመከላከያ ሰራዊት አባላት መካከል ከባድ ፍጥጫ ተፈጥሯልደ

በሰሜን ጎንደር ዞን አዳቃይ ዛሬማ የአገዛዙ ሰላም አስከባሪ ኃይል የእርስ በዕርስ ግጭት ዉስጥ ገብቶ በርካቶች መሞታቸዉ ተነግሯል።

ግጭቱ የተነሳዉ ከወንድሞቻችን ጋር መገዳደል ይብቃ፣የአማራ ህዝብ መከራ ይቁም፣የዕርስ በዕርስ ዉጊያዉ የሚደረገዉ የኦርሙማዉን ብልፅግና ስልጣን ለማራዘም ነዉ፣ለህዝብ ነዉ የምትዋጉ እየተባልን ህዝባችን እየገደልን ነዉ፣በኦሮሚያ ክልል የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ግድያ አልቆመም፣ለማን እንደምንዋጋ እና እንደምንገዳደል አናዉቅም ስለዚህ ወንድሞቻችን አንገልም በማለት ጥያቄ ያነሱ የሰላም አስከባሪ አባላት ተገድለዋል።

ቁጥራቸዉ በርከት ያሉ የሚሊሺያ እና የሰላም አስከባሪ አባላት በከፈቱት የእርስ በዕርስ ዉጊያ ኃይሉ የተበተነ ሲሆን የአድማ ብተና አባላት ደግሞ ከመከላከያ ሰራዊት ጋር ተፋጠዋል።

የህዝብን መከራ የምናስጠብቀዉ ከወንድሞቻችን ፋኖ ጋር በመሰለፍ ካልሆነ ከብልፅግና መንግስት ተለጥፈን እንዳልሆነ በአርሲ የተጨፈጨፉት አማራዎች በቂ ምስክር ናቸዉ ያሉ የሚሊሺያ አባላት በደባርቅ መታሰራቸዉ ተሰምቷል።በአዳርቃይ እና ዛሬማ፣አጅሬ ጃኖራ የተዋቀረዉ የብአዴን ሰራዊት ባደረገዉ የዕርስ በዕርስ ተኩስ ልዉዉጥ አብዛኛው መበተኑ ተረጋግጧል።

አገዛዙ ብልፅግና በሰሜኑ ጦርነት ስልጣኑን ከመነጠቅ ከታደግነዉ በኋላ እንድንፈረስ ነዉ ያደረግን ያን ዉለታ ዘንግቶ አሁን ላይ ደግሞ ከህዝብ ጋር ጦርነት እንድንገጥም አድርጎናል በሚል የአገዛዙን ካድሬ የሞገቱ የአድማ ብተና አባላት ደግሞ በባህርዳር በድብቅ መታሰራቸዉ ታዉቋል።

በደብረታቦር ከ35 በላይ የአድማ ብተና አባላት የአገዛዙን የጀምላ ጭፍጨፋ በመቃወማቸዉ ብቻ ዘብጥያ እንዲወርዱ ተደርገዋል።እነዚህ 35 የአድማ ብተና አባላት ከዚህ በፊት ለዞኑ ካድሬዎች እና ወታደራዊ አዛዥች ጠንከር ያለ አስተያየት በሰንዘራቸዉ መታሰራቸዉ የተነገረዉ።እኛ አማራን እየገደልን እንዴት ለአማራ ህዝብ እየታገላቹህ ነዉ እንባላለን፣እኛ እየታገልን ያለነዉ ለመንግስት ወንበር መፅናት ነዉ በሚል ካድሬዎቹን እና ወታደራዊ አመራሮቹን በዓፅኖት ሞግተዋል።

ነገ ፋኖን ብናሸንፍ አብይ አህመድ እኛን ያጠፋናል ይህ እንደሚሆን ደግሞ የሰሜኑ ጦርነት አስተምሮናል በማለት ሀሳባቸዉን የገለፁ የአድማ ብተና አባላት በደብረማርቆስ መታሰራቸዉ ተረጋግጧል።ሁሉም በሆዳችን በመገዛት ህዝባችን ሎሌ ማድረግ ይብቃ ያሉ የአድማ ብተና አባላት መበራከታቸዉን ተከትሎ የክልሉ ብአዴንን ጭንቅ ዉስጥ ገብቷል ተብሏል።

ይህን ኮምጠጥ ያለ ጥያቄ ለአረጋ ከበደ ያቀረቡት በደብረማርቆስ ከተማ ስምሪት የተሰጣቸዉ የአድማ ብተና አባላት ሲሆኑ አዳሩን ተሰዉረዉ አድረዋል ነዉ የተባለዉ።

የአብይ አህመድ አሊ አገዛዝ ለክልሉ ህዝብ የማይበጅ ጀምላ ጨፍጫፊ መሆኑን የተረዱ የአድማ ብተና አመራር እና አባላት እየተለቀሙ መታሰራቸዉ ደግሞ በሰራዊቱ በኩል ጠንከር ያለ ተቃውሞ ተነስቷል።ይህ የአድማ ብተናዉ የተቃወሞ እንቅስቃሴ  መስፋፋቱ ደግሞ አገዛዙን አስፈርቷል።በዚህ የሚቀጥል ከሆነ አድማ ብተናዉ ሊበተን ይችላል ሲል ከባህርዳር ዝክረሰማዓታት ስምሪት ላይ ያለ የዉስጥ ምንጫችን መረጃዉን አጋርቶናል።

https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
🙏1
የፋሽስቱ አገዛዝ ቁልፍ የመረጃና ደህንነት እንዲሁም የመከላከያ መንገድ መሪ የሆኑ ባንዳዎች ራያ ቆቦ አራዱም ወታደራዊ ካምፕ ላይ እርምጃ ተወሰደባቸው::

የራያ ቆቦ ወረዳ መረጃ እና ደህንነት፣ የመከላከያ መንገድ መሪ፣ እንዲሁም ንፁሃን አማራዎችን በማሳፈንና በማስረሸን ብሎም ወጣቱን በሃይል በማስገደድ ወደ መከላከያ በማስገባት የባንዳነት ተግባር ሲፈፅሙ የኖሩት የፋሽስቱ አገዛዝ ቁልፍ ሰዎችና ሆድ አደር የራያ ቆቦ ወረዳ ካድሬና ሚሊሻዎች በሰማዕቶቹ ጀግኖች በነ አርበኛ አለሙ ገብሩ በነ አርበኛ ዋሴ ከበደ በነ አርበኛ ፍሬው አለና እና ሌሎች አርበኞች ልጆች በምስራቅ አማራ ኮር 2 ቃኝ አባሎች እርምጃ ተወስዶባቸዋል::

ከአማራ ህዝብ ተፈጥረው ከፋሽስቱ የብልፅግና አገዛዝ ጋር በመተባበር የአማራ ህዝብ ላይ ዘር ማጥፋት እየፈፀሙ የኖሩት ሆድ አደሮች አቶ ጉሽሽ ደረስን ጨምሮ አራት ባንዳዎች ህዳር 24/2018 ዓ.ም ራያ ቆቦ አራዱም ወታደራዊ ካምፕ ላይ በምስራቅ አማራ ኮር 2 ቃኝ አባሎች እርምጃ ተውስዶበታል:: በቀጣይም እርምጃው ተጠናክሮ ይቀጥላል!

መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ሕልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 24/2018 ዓ.ም
1🙏1
ቴዎድሮስ ዕዝ የ24 ስዓት ዘገባ

_

201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለጦር
5ኛ ዙር እግረኛ ፋኖ ሰልጣኞችን በደማቅ ሁኔታ በሸበል በረንታ አስመርቋል።

_

፲ አለቃ መሳፍንት ወረታው የ25ኛ ክ/ጦር ሻለቃ አዛዥ አጃቢ የነበረውን ጨምሮ ከ7በላይ የአረመኔው ሰራዊት አባላት 206ኛ ኮርን ተቀላቅለዋል።


የአረመኔው ሰራዊት በየ አቅጣጫው ፍርስርሱ መውጣቱ ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ከ6ኛ ዕዝ 602ኛ ኮር በመክዳት ትግሉን የሚቀላቀሉ የጠላት የሰራዊት አባላት ቁጥር ቀን በቀን እየጨመረ ሲሆን በሁለት ቀናት ውስጥ ብቻ 7 የአረመኔው ሰራዊት አባላት ስርዓቱን ከድተው በመውጣት የ206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦርን ተቀላቅለዋል።

፲ አለቃ መሳፍንት ወረታው የ25ኛ ክ/ጦር ሻለቃ አዛዥ አጃቢ የነበር ስናይፐር ይዞ የተቀላቀለ ሲሆን ገመቱ ባንቴ እና ስዩም ውቤ ጨምሮ ሌሎችም መሉ ትጥቃቸውን በመያዝ 206ኛ ኮርን መቀላቀላቸው ታውቋል።

_

ፋኖ የህዝብ ልጅ መሆኑን በተግባር እያስመሰከረ ቀጥሏል።

ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር 1ኛ ሬጅመንት በዛሬው እለት ህዳር 24/2018 ዓ.ም በሸበል በረንታ ወረዳ አብረቁይ ቀበሌ የአቅመ ደካማ እና ረዳት የሌላቸውን አርሶአደሮች የሰብል በማሰባሰብ ሕዝባዊነታቸውን በተግባር አስመስክረዋል።

አዲስ ትውልድ፣ አዲስአስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ

አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
1👍1🙏1
አረመኔው የአገዛዙ ስርዓት በዛልማ ሸምበቁማ ቀበሌ የሚገኘውን የጤና ኬላ ላይ ጥቃት ፈፅሞ ከፍተኛ ጉዳት አደረሰ::

በቁጭ ከተማ መሽጎ የተቀመጠው የአረመኔው ስርዓት ወምበር ጠባቂ ሰራዊት በዛልማ ሸምበቁማ ቀበሌ የሚገኘውን የጤና ኬላ ቁልፎችን ሰባብሮ ዶክመንቶችን በታትነው መድሃኒቱን ዘርፈው የተረፈውን ከአቧራ ደባልቀውታል ሲሉ በቀጠናው የሚንቀሳቀሱ ፋኖዎች ተናግረዋል።

የህጻናት መታከሚያ የሆነውን የጤና ኬላ በማውደማቸው ህፃናቶቻንች በሰፊው ለበሽታ ተጋለጭ ናቸው ሲሉም የቀበሌው ነዋሪዎች አክለው ገልፀዋል።

ሕዳር 24/2018 ዓ.ም
© አይቸው ጌታሰው
💔1
ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር እና ከአፋሕድ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ዓፄ ዐምደፂዮን ኮር የተውጣጣ የፋኖ ኃይል በምዕራብ ወሎ ግንባር ከላላ ወረዳ ውስጥ ታላቅ የጦር ሜዳ ጀብዱ ፈፀመ::

በቅንጅት በተሰራው ኦፕሬሽን ከ20 በላይ ጠላት የተማረከ ሲሆን ጠላት 3 መኪና የሚሆን ሙት እና ቁስለኛ ጭኖ ፈርጥጧል:: በትናንትናው እለት በደገር ግንባር የተጀመረው ጦርነት ዛሬም ቀጥሎ የዋለ ሲሆን በስተመጨረሻ ፋኖ ከተማይቱን ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር አውሏታል::

ከዚህ በተጨማሪ ከደገር ከተማ በቅርብ ርቀት የሚገኙት ቲርቲራ እና ቆርኬ ታዳጊ ከተሞችም በፋኖ ቁጥጥር ስር መዋላቸው ታውቋል::

ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ ትንቅንቅ በቲርቲራ በኩል የሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር 1ኛ ሸዋንግዛው ካሳ ተሾመ ሻለቃ ጠላትን ሲያስፈረጥጠው ቆርኬ ላይ ደግሞ የዚሁ ክፍለ ጦር አካል የሆነችው 2ተኛ እንድሪስ ተሾመ ሻለቃ ታሪክ ሰርታለች:: የፋኖዎችን ምት መቋቋም ያቃተው ጠላት ከቲርቲራ ጎራ ወርዶ እየፈረጠጠ ተጉዞ ቀነሶ መንደር ሲደርስ አቶ ሁሴን ከማል የተባለ ገበሬን በአጨዳ ላይ ሳለ እረሽኖታል::

በቆርኬ ግንባር 17 የጠላት ኃይል የተመታ ሲሆን 5ቱ ወዲያውኑ ሲሞቱ 12ቱ ቁስለኛ ሆነዋል::

ይህ በእንዲህ እንዳለ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ዋሲል ክፍለ ጦር በጃማ ግንባር በተለይም በአቦልድ፣ ዘርቃሚ እና ደጎሎ በኩል የጠላትን አከርካሪ መስበሩ ተረጋግጧል:: የወረዳው መቀመጫ የሆነችው ደጎሎ ከተማ እስከ ዛሬ ጧት ድረስ በተኩስ ስትናጥ እንደነበረ ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያመላክታል:: ከቅዳሜ ዕለት ጀምሮ የዋሲል ክፍለ ጦር 2ተኛ መብረቅ ሻለቃ አባላት ጠላትን እረፍት ነስተውት ሰንብተዋል:: በዚህ የተበሳጨው ጠላት ከአረብ ሀገር ከመጣች 1 ወር በትክክል ያልሞላትን እህታችንን መረሸኑም ታውቋል::

መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!

አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 24 ቀን 2018 ዓ.ም
2🙏1
TENSIONS IN THE HORN OF AFRICA ESCALATE AMID ONGOING CONFLICT IN ETHIOPIA...

These violations, prohibited under international humanitarian and human rights law, likely amount to war crimes and crimes against humanity.

The security and human rights situation in Ethiopia, and the broader Horn of Africa, has sharply deteriorated amid recurrent and escalating conflicts, placing already vulnerable populations at increased risk of grave abuses.

This deterioration is starkly evident in the Amhara region, where conflict between the Fano, an ethnic Amhara militia, and the federal government has intensified since April 2023, alongside reports of grave human rights abuses.

An 18 November BBC investigation documented thousands of cases of sexual violence between July 2023 and May 2025, with victims ranging from eight to 65 years old.

Nearly half of victims tested positive for sexually transmitted infections, and many were left pregnant and deeply traumatized.

From 43 health facilities, representing only about four percent of all health facilities in Amhara, the BBC recorded 2,697 reported cases of rape, with children under 18 accounting for 45 percent of all cases.

Despite these alarming figures, the true scope is likely far greater. Sexual violence is largely underreported due to fear of stigma and reprisals.

Restrictions on access have further hindered independent monitoring. However, the BBC’s findings corroborate evidence from the Office of the UN High Commissioner for Human Rights and international human rights groups.

Ongoing extrajudicial killings, indiscriminate drone and air strikes on populated areas, destruction of civilian property – including homes and health facilities – and mass arbitrary arrests have also been documented in Amhara.

These violations, prohibited under international humanitarian and human rights law, likely amount to war crimes and crimes against humanity.

Grave violations in Amhara are unfolding against a backdrop of unresolved political grievances and rising regional tensions. The underlying drivers of the conflict remain unaddressed, including unimplemented provisions of the Cessation of Hostilities Agreement that ended the 2020–2022 war in Tigray, Amhara and Afar.

Meanwhile, federal forces that allied with neighboring Eritrea during the war are now entangled in escalating tensions fueled in part by Prime Minister Abiy Ahmed’s ambitions to secure port access for landlocked Ethiopia.

Both the Ethiopian and Eritrean governments have exchanged increasingly hostile rhetoric, raising concerns of renewed conflict. These regional frictions, combined with political fragmentation in Tigray and accusations of factions aligning with either Eritrea or the federal government, have further deteriorated the security situation.

The Global Centre for the Responsibility to Protect Horn of Africa expert, Sarah Hunter, said, “This volatile environment risks igniting renewed violence in regions where communities are still recovering from past atrocities. Addressing this crisis demands urgent diplomatic engagement and principled action grounded in prevention, the protection of civilians and accountability for abuses past and present.”

Source

Global Centre for the Responsibility to Protect
👍2
UN Warning Over Ethiopia’s Fragile Peace as New Tensions Emerge in the North

Human rights organisations have warned that Ethiopia’s fragile post-war calm is at risk of unravelling, amid renewed political tensions, stalled accountability efforts, and fresh accusations exchanged between Addis Ababa and Asmara.

In a report released on 23 November, Human Rights Watch said the 2022 African Union–brokered truce that halted the two-year conflict in Tigray faces “a real risk of collapse.” The group said that although the cessation of hostilities reduced active fighting between the federal government and the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), the monitoring mechanism has failed to address ongoing violations, allowing attacks on civilians to continue in areas of northern Ethiopia not covered by the agreement.

The report noted that Ethiopian authorities have not credibly prosecuted those responsible for grave abuses committed between 2020 and 2022, a period marked by mass atrocities, displacement and the destruction of critical infrastructure. It criticised the UN Human Rights Council for ending its Ethiopia investigation mandate in 2023 following what it described as pressure from Addis Ababa, despite the near-halt of local accountability initiatives.

The organisation urged regional and international actors—including the African Union, Kenya, South Africa, the United States and Ethiopia’s international partners—to mobilise urgently to prevent renewed violations. It called on the AU to issue public reports on truce violations, including attacks on civilians.

The warning comes as tensions rise between Ethiopia and Eritrea, following renewed disputes over access to the Red Sea. The developments coincide with intermittent clashes between federal-aligned militias and Tigray Defence Forces, and with the TPLF submitting a memorandum to the UN Security Council and the United States alleging drone strikes by Ethiopia’s national army. The group accused the government of undermining the Pretoria Agreement by obstructing implementation and continuing abuses against Tigrayans.

Addis Ababa, in turn, has accused Eritrea of arming anti-government militias, including Amhara Fano fighters and TPLF units. Eritrea’s Information Minister has strongly denied the allegations, calling them an attempt by Ethiopia to justify preparations for a new conflict.

Analysts and regional observers say that while the 2022 truce ended active hostilities, significant provisions—including independent investigations, the return of displaced communities and unhindered access for rights monitors—remain unfulfilled. Specialists warn that the absence of accountability risks fuelling further abuses in other conflict-affected regions such as Amhara and Oromia.

Experts also argue that the international community must remain engaged despite competing global crises, noting that previous UN findings concluded there was “reasonable ground to believe” that both Ethiopian and Eritrean forces had committed war crimes or crimes against humanity during the conflict.

With political grievances unresolved and security incidents persisting, rights groups say Ethiopia’s northern regions could once again slide into cycles of violence unless urgent efforts are made to enforce the peace agreement and ensure justice for past atrocities.

DNE Africa