በመርሳ ከተማ አቧሬ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ከ16 በላይ የአገዛዙ ወታደሮች አስ*ከ*ሬ*ን ስርዓተ ቀብራቸው ተፈፀመ!
ወታደሮቹ በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ ከመርሣ ከተማ በቅርብ ርቀት ልዩ ስሙ ጠዶት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በተደረገ ውጊያ በባለሽርጡ ክፍለጦር ፋኖ እርምጃ የተወሰደባቸው ናቸው።
በፋኖ የተገደሉ ከ16 በላይ የአገዛዙ ወታደሮች አስ*ከ*ሬ*ናቸው በመርሳ አቧሬ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን መቀበሩ ተሰምቷል። የአገዛዙ ኃይል የኦርቶዶክስ ሐይማኖት ተከታይ ያልሆኑ ወታደሮቹን ጭምር ነው "ማንም አይከለክለኝም" በሚል በቤተክርስቲያኑ እንዲቀበሩ ያስደረገው ተብሏል።
በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ ከመርሣ ከተማ በቅርብ ርቀት ልዩ ስሙ ጠዶት ተብሎ በሚጠራው ቀበሌ ከህዳር 19/2018 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ህዳር 21 ምሽት ድረስ በተደረገ ውጊያ የአገዛዙ ኃይል ከባድ የሆነ የሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራ መከናነቡን መረብ ሚዲያ ለማረጋገጥ ችሏል።
በዚህ ቀጠና በጠላት ላይ ልዩ እርምጃ በመውሰድ ድል የተቀዳጀው በአፋብኃ ምኒልክ ዕዝ "ሽርጥ ለባሽ ኮማንዶ" በሚል ቅፅል ስም የሚጠሩት የባለሽርጡ ክፍለጦር ፋኖዎች መሆናቸው ታውቋል።
በውጊያው በርካታ ቁጥር ያላቸው የአገዛዙ ወታደሮች ሲገደሉ ከሟቾቹ መካከል ከ16 በላይ አስ*ከ*ሬ*ን በመርሳ አቧሬ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን መቀበሩ ተሰምቷል።
የአገዛዙ ኃይል የኦርቶዶክስ ሐይማኖት ተከታይ ያልሆኑ ወታደሮቹን ጭምር ነው "ማንም አይከለክለኝም" በሚል በቤተክርስቲያኑ እንዲቀበሩ ያስደረገው የተባለ ሲሆን፡ ይህም በአከባቢው ማሕበረሰብ ዘንድ ታላቅ ቅሬታን ፈጥሯል።
በውጊያው ከተገደሉት በተጨማሪ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ በርካታ ወታደሮች በመርሳ ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው እንደሚገኙ ነው ጣቢያችን መረብ ሚዲያ ለማረጋገጥ የቻለው።
በዚህ ውጊያ በደረሰባቸው መራር ሽንፈት የተበሳጩት የአገዛዙ ወታደራዊ አዛዦች፡ "መከላከያ ሰራዊቱ ሲዋጋ እናንተ በቂ እገዛ አላደረጋችሁም" በሚል አራት የሚኒሻ አባላትን ሲረሽኑ በርካታ የሚኒሻ አባላት ደግሞ ለእስር እንደዳረጓቸው ነው ከሚኒሻ ቤተሰቦች የተገኘው መረጃ የሚያመላክተው።
በተመሣሣይ ከቀናት በፊት በመርሣ ከተማ ዙሪያ ጠዶት ሚካኤል አከባቢ ላይ በተፈፀመ ደፈጣ ጥቃት በርካታ የአገዛዙ ወታደሮች ሙትና ቁስለኛ የተደረጉ ሲሆን፡ ከደፈጣ ጥቃቱ በኋላ "መከላከያ ሰራዊቱ ሲዋጋ እናንተ በቂ እገዛ አላደረጋችሁም" የተባሉ መንገድ መሪ የነበሩ የሚኒሻ አባላት መረሸናቸውን መረብ ሚዲያ ወታደራዊ ምንጮቹን ዋቢ አድርጎ ህዳር 19/2018 ዓ/ም በምሽት ዜና እወጃው መዘገቡ አይዘነጋም።
እየተናቁና ምራቅ እየተተፋባቸውም የሚላላኩት ሆድ አደሮቹ የሚኒሻ አባላት፡ ህሊናቸውን ሸጠው የሚያገለግሉት የብልፅግናው ስርዓት ልክ እንደ ሸንኮራ አገዳ አላምጦ እየተፋቸው ነው።ሸ
አገዛዙ "ግልገል ፋኖ" ብሎ በሚጠራቸው የሚኒሻ አባላት ላይ የሚወስደው ደረቅ እርምጃ ከወትሮው በተለየ ሁኔታ ተጠናክሮ ቀጥሏል ተብሏል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
ወታደሮቹ በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ ከመርሣ ከተማ በቅርብ ርቀት ልዩ ስሙ ጠዶት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በተደረገ ውጊያ በባለሽርጡ ክፍለጦር ፋኖ እርምጃ የተወሰደባቸው ናቸው።
በፋኖ የተገደሉ ከ16 በላይ የአገዛዙ ወታደሮች አስ*ከ*ሬ*ናቸው በመርሳ አቧሬ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን መቀበሩ ተሰምቷል። የአገዛዙ ኃይል የኦርቶዶክስ ሐይማኖት ተከታይ ያልሆኑ ወታደሮቹን ጭምር ነው "ማንም አይከለክለኝም" በሚል በቤተክርስቲያኑ እንዲቀበሩ ያስደረገው ተብሏል።
በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ ከመርሣ ከተማ በቅርብ ርቀት ልዩ ስሙ ጠዶት ተብሎ በሚጠራው ቀበሌ ከህዳር 19/2018 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ህዳር 21 ምሽት ድረስ በተደረገ ውጊያ የአገዛዙ ኃይል ከባድ የሆነ የሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራ መከናነቡን መረብ ሚዲያ ለማረጋገጥ ችሏል።
በዚህ ቀጠና በጠላት ላይ ልዩ እርምጃ በመውሰድ ድል የተቀዳጀው በአፋብኃ ምኒልክ ዕዝ "ሽርጥ ለባሽ ኮማንዶ" በሚል ቅፅል ስም የሚጠሩት የባለሽርጡ ክፍለጦር ፋኖዎች መሆናቸው ታውቋል።
በውጊያው በርካታ ቁጥር ያላቸው የአገዛዙ ወታደሮች ሲገደሉ ከሟቾቹ መካከል ከ16 በላይ አስ*ከ*ሬ*ን በመርሳ አቧሬ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን መቀበሩ ተሰምቷል።
የአገዛዙ ኃይል የኦርቶዶክስ ሐይማኖት ተከታይ ያልሆኑ ወታደሮቹን ጭምር ነው "ማንም አይከለክለኝም" በሚል በቤተክርስቲያኑ እንዲቀበሩ ያስደረገው የተባለ ሲሆን፡ ይህም በአከባቢው ማሕበረሰብ ዘንድ ታላቅ ቅሬታን ፈጥሯል።
በውጊያው ከተገደሉት በተጨማሪ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ በርካታ ወታደሮች በመርሳ ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው እንደሚገኙ ነው ጣቢያችን መረብ ሚዲያ ለማረጋገጥ የቻለው።
በዚህ ውጊያ በደረሰባቸው መራር ሽንፈት የተበሳጩት የአገዛዙ ወታደራዊ አዛዦች፡ "መከላከያ ሰራዊቱ ሲዋጋ እናንተ በቂ እገዛ አላደረጋችሁም" በሚል አራት የሚኒሻ አባላትን ሲረሽኑ በርካታ የሚኒሻ አባላት ደግሞ ለእስር እንደዳረጓቸው ነው ከሚኒሻ ቤተሰቦች የተገኘው መረጃ የሚያመላክተው።
በተመሣሣይ ከቀናት በፊት በመርሣ ከተማ ዙሪያ ጠዶት ሚካኤል አከባቢ ላይ በተፈፀመ ደፈጣ ጥቃት በርካታ የአገዛዙ ወታደሮች ሙትና ቁስለኛ የተደረጉ ሲሆን፡ ከደፈጣ ጥቃቱ በኋላ "መከላከያ ሰራዊቱ ሲዋጋ እናንተ በቂ እገዛ አላደረጋችሁም" የተባሉ መንገድ መሪ የነበሩ የሚኒሻ አባላት መረሸናቸውን መረብ ሚዲያ ወታደራዊ ምንጮቹን ዋቢ አድርጎ ህዳር 19/2018 ዓ/ም በምሽት ዜና እወጃው መዘገቡ አይዘነጋም።
እየተናቁና ምራቅ እየተተፋባቸውም የሚላላኩት ሆድ አደሮቹ የሚኒሻ አባላት፡ ህሊናቸውን ሸጠው የሚያገለግሉት የብልፅግናው ስርዓት ልክ እንደ ሸንኮራ አገዳ አላምጦ እየተፋቸው ነው።ሸ
አገዛዙ "ግልገል ፋኖ" ብሎ በሚጠራቸው የሚኒሻ አባላት ላይ የሚወስደው ደረቅ እርምጃ ከወትሮው በተለየ ሁኔታ ተጠናክሮ ቀጥሏል ተብሏል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
❤2👍1
ሰበር ዜና!
ዞብል አምባ ክፍለጦር 4ኛ (በረኸኛው) ሻለቃ ራያ ቆቦ ተኩለሽ ዙሪያ ያለውን የፋሽስቱ ሰራዊት አንዱን ምሽግ ሙሉ በሙሉ በመደምሰስ ታላቅ ድል ተጎናፀፉ::
ዞብል አምባ ክፍለጦር 4ኛ (በረኸኛው) ሻለቃ ዛሬ ህዳር 23/2018 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ላይ ራያ ቆቦ ተኩለሽ ዙሪያ ካሉት የፋሽስቱ ሰራዊት ምሽጎች አንዱ ላይ በሬ አርዶ ከሚበላበት ተስበው በመግባት ምሽጉን ሙሉ ለሙሉ በመስበርና በርካታ ሃይሉን በመደምሰስ ብሎም በማቁሰል ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል::
የጠላት ሃይል ምንም አይነት ዋርድያ ባላስቀመጠበትና በሌለበት ሁኔታ ምሽጉ ላይ በሬ አርዶ በሚበላበት ቀን 10:00 ላይ ተስበው በመግባት እስከ ምሽት 12:00 ድረስ ሲረመርሙት አምሽተው ታላቅ ጀብድ በመፈፀም ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል::
ከዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) ማግስት ፋሽስቱ አገዛዝ ቤተ-አማራ ከነበሩት ዕዞች በተጨማሪ ሁለት ዕዝ በማስገባት ወረራ ቢያደርግም ምኒልክ ዕዝ ጠላትን ወደሚመታበት ወረዳ በማስገባት ወደ ደፈጣ ውጊያ በመግባት ሲያመች ደግሞ መደበኛ ውጊያ በማድረግ በርካታ ሃይሉን ሙት ቁስለኛ እና ምርኮኛ እያደረገ በተጨማሪም እያስኮበለለ እያፈረሰው ይገኛል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 23/2018 ዓ.ም
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
ዞብል አምባ ክፍለጦር 4ኛ (በረኸኛው) ሻለቃ ራያ ቆቦ ተኩለሽ ዙሪያ ያለውን የፋሽስቱ ሰራዊት አንዱን ምሽግ ሙሉ በሙሉ በመደምሰስ ታላቅ ድል ተጎናፀፉ::
ዞብል አምባ ክፍለጦር 4ኛ (በረኸኛው) ሻለቃ ዛሬ ህዳር 23/2018 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ላይ ራያ ቆቦ ተኩለሽ ዙሪያ ካሉት የፋሽስቱ ሰራዊት ምሽጎች አንዱ ላይ በሬ አርዶ ከሚበላበት ተስበው በመግባት ምሽጉን ሙሉ ለሙሉ በመስበርና በርካታ ሃይሉን በመደምሰስ ብሎም በማቁሰል ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል::
የጠላት ሃይል ምንም አይነት ዋርድያ ባላስቀመጠበትና በሌለበት ሁኔታ ምሽጉ ላይ በሬ አርዶ በሚበላበት ቀን 10:00 ላይ ተስበው በመግባት እስከ ምሽት 12:00 ድረስ ሲረመርሙት አምሽተው ታላቅ ጀብድ በመፈፀም ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል::
ከዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) ማግስት ፋሽስቱ አገዛዝ ቤተ-አማራ ከነበሩት ዕዞች በተጨማሪ ሁለት ዕዝ በማስገባት ወረራ ቢያደርግም ምኒልክ ዕዝ ጠላትን ወደሚመታበት ወረዳ በማስገባት ወደ ደፈጣ ውጊያ በመግባት ሲያመች ደግሞ መደበኛ ውጊያ በማድረግ በርካታ ሃይሉን ሙት ቁስለኛ እና ምርኮኛ እያደረገ በተጨማሪም እያስኮበለለ እያፈረሰው ይገኛል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 23/2018 ዓ.ም
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
👍1🙏1
የተጀመረው የሕልውና ትግል በድል እንዲጠናቀቅ የፋኖ አመራሮች ከሰራዊቱ እና ከሕዝቡ የሚቀርብላቸውን የአንድነት ጥያቄ በአጭር ጊዜ መመለስ አለባቸው ተባለ!
አገዛዙን ለማሸነፍ በወታደራዊ ዝግጅት በቂ አቅም እንዳለው ያስመሰከረው ፋኖ፡ ትግሉን ለማሸነፍ አንድነት ያስፈልጋል ሲል ከስር ያለው ሰራዊትና ሕዝቡ በአመራርነት ስፍራ ላይ የተቀመጡትን አታጋዮች በተደጋጋሚ እየጠየቀ ይገኛል።
በሕልውና ትግሉ ወጥ የሆነ አደረጃጀት ባለመፈጠሩ አገዛዙ እፎይታን ያገኘ ሲሆን፡ በተመሣሣይ በሕዝባችን ላይ እየደረሰ ያለው ህልቆ መሣፍርት መከራን እንዲራዘም አድርጎታል።
ፋኖ ትግሉን የሚያሸንፍበት ብቸኛዉ አማራጭ አንድነት በመሆኑ የፋኖ አመራሮች በአንድነቱ ጉዳይ ተኩረት ሰተዉ መስራት አለባቸዉ ተብሏል።
ህዝቡ እና ሰራዊቱ ስለ አንድነቱ በተደጋጋሚ ጊዜ ጥያቄ እያነሳ ሲሆን የፋኖ አመራሮች ግን የህዝቡን እና የሰራዊቱን ጥያቄ እስካሁን ድረስ መመለስ አልቻሉም።
አንድነቱ በተራዘመ ቁጥር በህዝቡ ላይ የሚደርሰዉ መከራ እና እንግልት ተባብሶ ቀጥሏል።የህዝቡን መከራ እና ችግር ለመቀነስ የፋኖ አመራሮች አንድነቱን በአጭር ጊዜ ማጠናቀቅ አለባቸዉ የሚሉ ወገኖች ተበራክተዋል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
አገዛዙን ለማሸነፍ በወታደራዊ ዝግጅት በቂ አቅም እንዳለው ያስመሰከረው ፋኖ፡ ትግሉን ለማሸነፍ አንድነት ያስፈልጋል ሲል ከስር ያለው ሰራዊትና ሕዝቡ በአመራርነት ስፍራ ላይ የተቀመጡትን አታጋዮች በተደጋጋሚ እየጠየቀ ይገኛል።
በሕልውና ትግሉ ወጥ የሆነ አደረጃጀት ባለመፈጠሩ አገዛዙ እፎይታን ያገኘ ሲሆን፡ በተመሣሣይ በሕዝባችን ላይ እየደረሰ ያለው ህልቆ መሣፍርት መከራን እንዲራዘም አድርጎታል።
ፋኖ ትግሉን የሚያሸንፍበት ብቸኛዉ አማራጭ አንድነት በመሆኑ የፋኖ አመራሮች በአንድነቱ ጉዳይ ተኩረት ሰተዉ መስራት አለባቸዉ ተብሏል።
ህዝቡ እና ሰራዊቱ ስለ አንድነቱ በተደጋጋሚ ጊዜ ጥያቄ እያነሳ ሲሆን የፋኖ አመራሮች ግን የህዝቡን እና የሰራዊቱን ጥያቄ እስካሁን ድረስ መመለስ አልቻሉም።
አንድነቱ በተራዘመ ቁጥር በህዝቡ ላይ የሚደርሰዉ መከራ እና እንግልት ተባብሶ ቀጥሏል።የህዝቡን መከራ እና ችግር ለመቀነስ የፋኖ አመራሮች አንድነቱን በአጭር ጊዜ ማጠናቀቅ አለባቸዉ የሚሉ ወገኖች ተበራክተዋል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
👍1🙏1
የአፋብኋ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴወድሮስ ዕዝ 105ኮር 55ኛ ክ/ጦር በአገዛዙ ጥምር ጦር ላይ ድል ተቀዳጀ!!
የቢትወደድ አያሌዉ መኮነን አናብስቶች በአቸፈር ወንድየ ጠላት ወደ አዉትሌት ከተማ በመዉረድ አፈና ለማድረግ ሙከራ ያደረገ ሲሆን የ105ኛ ኮር 55ኛ ክፍለጦር በተጠና opperation የመጠዉን የጠላት ኃይል አይቀጡ በመቅጣት ወደ መጣበት መልሰዉታል።
ዛሬ 24-03-2018ዓ.ም በንጋት ጭምባ ከተማ መሽጎ ያለዉን የአረጋ ከበደ አድማ በተና ላይ ከበባ በመፈፀም ታላቅ ጀብድ ፈፅመዋል።
በአወትሌት ለአፈና የሄደዉ የጁላ ጡት ቆራጭ ቡድንም ተመልሶ ወደ ካንቻየ መላኩስት፣ጉግ በመሄድ ጭምባ የተወረረዉን የአረጋ ከበደን ቡድን ለማትረፍ ሙከራ አድርጎ ሳይሳካለት ቀርቷል።
በአዉደዉጊያዉ ላይ በወል ያልታወቀ አድማ ብተና ሲሰናበት በርካታ የአዳማ ብተና ኃይል ደግሞ ቁስለኛ ተደርጓል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
የቢትወደድ አያሌዉ መኮነን አናብስቶች በአቸፈር ወንድየ ጠላት ወደ አዉትሌት ከተማ በመዉረድ አፈና ለማድረግ ሙከራ ያደረገ ሲሆን የ105ኛ ኮር 55ኛ ክፍለጦር በተጠና opperation የመጠዉን የጠላት ኃይል አይቀጡ በመቅጣት ወደ መጣበት መልሰዉታል።
ዛሬ 24-03-2018ዓ.ም በንጋት ጭምባ ከተማ መሽጎ ያለዉን የአረጋ ከበደ አድማ በተና ላይ ከበባ በመፈፀም ታላቅ ጀብድ ፈፅመዋል።
በአወትሌት ለአፈና የሄደዉ የጁላ ጡት ቆራጭ ቡድንም ተመልሶ ወደ ካንቻየ መላኩስት፣ጉግ በመሄድ ጭምባ የተወረረዉን የአረጋ ከበደን ቡድን ለማትረፍ ሙከራ አድርጎ ሳይሳካለት ቀርቷል።
በአዉደዉጊያዉ ላይ በወል ያልታወቀ አድማ ብተና ሲሰናበት በርካታ የአዳማ ብተና ኃይል ደግሞ ቁስለኛ ተደርጓል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
🙏2👍1
እየተቀላቀሉን ነው!!
የዓብይ 57 ክ/ጦር ዓባል ወታደር ነው።አገዛዙ አማራን ጨቋኝና አማራን ጨፍጫፊ ስለሆነ የአማራ ፋኖን ለመቀላቀል መወሰኑን እያስረዳ ነው።
ከ1:00 ሰዓት በፊት የብርሃኑ ጁላን ጦር እስከ ሙሉ ትጥቁ በመክዳት ሰራዊታችን የተቀላቀለው ወታደር በላይ
በላይ ይበልጤ መኮነን የጎንደሬ በጋሻው ክ/ጦርን በመቀላቀል ለመታገል መወሰኑን አስረድቷል።
የአማራና የኢት/ያ ሀገራችን ቀንደኛ ጠላት ዓብይ አህመድና ቡድኑ አፓርታይዳዊ አደገኛ "ዘረኛ" አገዛዝ መሆኑን ከጦር ሰራዊቱ በተደጋጋሚ እየተመሰከረም ይገኛል።ወታደር በላይ ይበልጤም ይህንኑ በንግግሩ አስረድቷል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!
ዮሐንስ ንጉሱ ሙጨ
የዓብይ 57 ክ/ጦር ዓባል ወታደር ነው።አገዛዙ አማራን ጨቋኝና አማራን ጨፍጫፊ ስለሆነ የአማራ ፋኖን ለመቀላቀል መወሰኑን እያስረዳ ነው።
ከ1:00 ሰዓት በፊት የብርሃኑ ጁላን ጦር እስከ ሙሉ ትጥቁ በመክዳት ሰራዊታችን የተቀላቀለው ወታደር በላይ
በላይ ይበልጤ መኮነን የጎንደሬ በጋሻው ክ/ጦርን በመቀላቀል ለመታገል መወሰኑን አስረድቷል።
የአማራና የኢት/ያ ሀገራችን ቀንደኛ ጠላት ዓብይ አህመድና ቡድኑ አፓርታይዳዊ አደገኛ "ዘረኛ" አገዛዝ መሆኑን ከጦር ሰራዊቱ በተደጋጋሚ እየተመሰከረም ይገኛል።ወታደር በላይ ይበልጤም ይህንኑ በንግግሩ አስረድቷል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!
ዮሐንስ ንጉሱ ሙጨ
👍1🙏1
ብልፅግና የገዛ ወገናቸውን በአየር ኃይልና በምድር ጦር ሲጨፈጭፍ ሲተባበሩት የነበሩ ሦስት የአድማ ብተና አመራሮችን መረሸኑ ተሰምቷል!
"እኔ በምፈልገው መጠን ንፁኋን አልገደላችሁልኝም፣ ታዳጊ ልጆችን አልደፈራችሁልኝም፡ ሃብት ንብረት አልዘረፋችሁልኝም" ባላቸው የአድማ ብተና አመራሮችን ላይ በመርጦለማርያም ከተማ ውስጥ ደረቅ እርምጃ የወሰደው የብልፅግናው አገዛዝ፡ በሆዳቸው ወድቀው ሲላላኩት የነበሩ የሚኒሻና የአድማ ብተና አባላትን ልክ እንደሸንኮራ አገዳ አላምጦ እየተፋቸው መሆኑ ነው የተነገረው።
በዚህም በከተማዋ እንዴት አመራሮቻችን ይገደላሉ ያሉ ሌሎች የአድማ ብተና አባላት፡ በመከላከያ ሰራዊቱና በካድሬዎች ላይ ምላጫቸውን ለመሳብ በተጠንቀቅ መቆማቸው ታውቋል።
በዚህ የተደናገጡት በከተማዋ የሚገኙ የብልፅግና ካድሬዎች፡ "የአድማ ብተና አባላቱ የሆነ ቀን ገድለውን ወደ ፋኖ ሊቀላቀሉ ይችላሉ" በሚል ፍራቻ ከመከላከያ ሰራዊት ውጭ አድማ ብተና እንዳያጅባቸው ለበላይ አመራሮቻቸው አቤቱታ ማቅረባቸው ተሰምቷል።
@መረብ
"እኔ በምፈልገው መጠን ንፁኋን አልገደላችሁልኝም፣ ታዳጊ ልጆችን አልደፈራችሁልኝም፡ ሃብት ንብረት አልዘረፋችሁልኝም" ባላቸው የአድማ ብተና አመራሮችን ላይ በመርጦለማርያም ከተማ ውስጥ ደረቅ እርምጃ የወሰደው የብልፅግናው አገዛዝ፡ በሆዳቸው ወድቀው ሲላላኩት የነበሩ የሚኒሻና የአድማ ብተና አባላትን ልክ እንደሸንኮራ አገዳ አላምጦ እየተፋቸው መሆኑ ነው የተነገረው።
በዚህም በከተማዋ እንዴት አመራሮቻችን ይገደላሉ ያሉ ሌሎች የአድማ ብተና አባላት፡ በመከላከያ ሰራዊቱና በካድሬዎች ላይ ምላጫቸውን ለመሳብ በተጠንቀቅ መቆማቸው ታውቋል።
በዚህ የተደናገጡት በከተማዋ የሚገኙ የብልፅግና ካድሬዎች፡ "የአድማ ብተና አባላቱ የሆነ ቀን ገድለውን ወደ ፋኖ ሊቀላቀሉ ይችላሉ" በሚል ፍራቻ ከመከላከያ ሰራዊት ውጭ አድማ ብተና እንዳያጅባቸው ለበላይ አመራሮቻቸው አቤቱታ ማቅረባቸው ተሰምቷል።
@መረብ
👍1🙏1
ብልፅግና ሲላላኩት በነበሩ ተላላኪዎች ላይ እርምጃ እየወሰደ መሆኑ ተነገረ።
ሦስት የአድማ ብተና አዛዦች በአደባባይ በመከላከያ ሰራዊት ተረሽነዋል።
ይሄንን ተከትሎ "እንዴት አዛዦቻችን ይረሸናሉ" ባሉ የአድማ ብተና አባላትና ደረቅ እርምጃውን በወሰዱ በመከላከያ ሰራዊት አባላት መካከል ከባድ ፍጥጫ ተፈጥሯልደ
በሰሜን ጎንደር ዞን አዳቃይ ዛሬማ የአገዛዙ ሰላም አስከባሪ ኃይል የእርስ በዕርስ ግጭት ዉስጥ ገብቶ በርካቶች መሞታቸዉ ተነግሯል።
ግጭቱ የተነሳዉ ከወንድሞቻችን ጋር መገዳደል ይብቃ፣የአማራ ህዝብ መከራ ይቁም፣የዕርስ በዕርስ ዉጊያዉ የሚደረገዉ የኦርሙማዉን ብልፅግና ስልጣን ለማራዘም ነዉ፣ለህዝብ ነዉ የምትዋጉ እየተባልን ህዝባችን እየገደልን ነዉ፣በኦሮሚያ ክልል የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ግድያ አልቆመም፣ለማን እንደምንዋጋ እና እንደምንገዳደል አናዉቅም ስለዚህ ወንድሞቻችን አንገልም በማለት ጥያቄ ያነሱ የሰላም አስከባሪ አባላት ተገድለዋል።
ቁጥራቸዉ በርከት ያሉ የሚሊሺያ እና የሰላም አስከባሪ አባላት በከፈቱት የእርስ በዕርስ ዉጊያ ኃይሉ የተበተነ ሲሆን የአድማ ብተና አባላት ደግሞ ከመከላከያ ሰራዊት ጋር ተፋጠዋል።
የህዝብን መከራ የምናስጠብቀዉ ከወንድሞቻችን ፋኖ ጋር በመሰለፍ ካልሆነ ከብልፅግና መንግስት ተለጥፈን እንዳልሆነ በአርሲ የተጨፈጨፉት አማራዎች በቂ ምስክር ናቸዉ ያሉ የሚሊሺያ አባላት በደባርቅ መታሰራቸዉ ተሰምቷል።በአዳርቃይ እና ዛሬማ፣አጅሬ ጃኖራ የተዋቀረዉ የብአዴን ሰራዊት ባደረገዉ የዕርስ በዕርስ ተኩስ ልዉዉጥ አብዛኛው መበተኑ ተረጋግጧል።
አገዛዙ ብልፅግና በሰሜኑ ጦርነት ስልጣኑን ከመነጠቅ ከታደግነዉ በኋላ እንድንፈረስ ነዉ ያደረግን ያን ዉለታ ዘንግቶ አሁን ላይ ደግሞ ከህዝብ ጋር ጦርነት እንድንገጥም አድርጎናል በሚል የአገዛዙን ካድሬ የሞገቱ የአድማ ብተና አባላት ደግሞ በባህርዳር በድብቅ መታሰራቸዉ ታዉቋል።
በደብረታቦር ከ35 በላይ የአድማ ብተና አባላት የአገዛዙን የጀምላ ጭፍጨፋ በመቃወማቸዉ ብቻ ዘብጥያ እንዲወርዱ ተደርገዋል።እነዚህ 35 የአድማ ብተና አባላት ከዚህ በፊት ለዞኑ ካድሬዎች እና ወታደራዊ አዛዥች ጠንከር ያለ አስተያየት በሰንዘራቸዉ መታሰራቸዉ የተነገረዉ።እኛ አማራን እየገደልን እንዴት ለአማራ ህዝብ እየታገላቹህ ነዉ እንባላለን፣እኛ እየታገልን ያለነዉ ለመንግስት ወንበር መፅናት ነዉ በሚል ካድሬዎቹን እና ወታደራዊ አመራሮቹን በዓፅኖት ሞግተዋል።
ነገ ፋኖን ብናሸንፍ አብይ አህመድ እኛን ያጠፋናል ይህ እንደሚሆን ደግሞ የሰሜኑ ጦርነት አስተምሮናል በማለት ሀሳባቸዉን የገለፁ የአድማ ብተና አባላት በደብረማርቆስ መታሰራቸዉ ተረጋግጧል።ሁሉም በሆዳችን በመገዛት ህዝባችን ሎሌ ማድረግ ይብቃ ያሉ የአድማ ብተና አባላት መበራከታቸዉን ተከትሎ የክልሉ ብአዴንን ጭንቅ ዉስጥ ገብቷል ተብሏል።
ይህን ኮምጠጥ ያለ ጥያቄ ለአረጋ ከበደ ያቀረቡት በደብረማርቆስ ከተማ ስምሪት የተሰጣቸዉ የአድማ ብተና አባላት ሲሆኑ አዳሩን ተሰዉረዉ አድረዋል ነዉ የተባለዉ።
የአብይ አህመድ አሊ አገዛዝ ለክልሉ ህዝብ የማይበጅ ጀምላ ጨፍጫፊ መሆኑን የተረዱ የአድማ ብተና አመራር እና አባላት እየተለቀሙ መታሰራቸዉ ደግሞ በሰራዊቱ በኩል ጠንከር ያለ ተቃውሞ ተነስቷል።ይህ የአድማ ብተናዉ የተቃወሞ እንቅስቃሴ መስፋፋቱ ደግሞ አገዛዙን አስፈርቷል።በዚህ የሚቀጥል ከሆነ አድማ ብተናዉ ሊበተን ይችላል ሲል ከባህርዳር ዝክረሰማዓታት ስምሪት ላይ ያለ የዉስጥ ምንጫችን መረጃዉን አጋርቶናል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
ሦስት የአድማ ብተና አዛዦች በአደባባይ በመከላከያ ሰራዊት ተረሽነዋል።
ይሄንን ተከትሎ "እንዴት አዛዦቻችን ይረሸናሉ" ባሉ የአድማ ብተና አባላትና ደረቅ እርምጃውን በወሰዱ በመከላከያ ሰራዊት አባላት መካከል ከባድ ፍጥጫ ተፈጥሯልደ
በሰሜን ጎንደር ዞን አዳቃይ ዛሬማ የአገዛዙ ሰላም አስከባሪ ኃይል የእርስ በዕርስ ግጭት ዉስጥ ገብቶ በርካቶች መሞታቸዉ ተነግሯል።
ግጭቱ የተነሳዉ ከወንድሞቻችን ጋር መገዳደል ይብቃ፣የአማራ ህዝብ መከራ ይቁም፣የዕርስ በዕርስ ዉጊያዉ የሚደረገዉ የኦርሙማዉን ብልፅግና ስልጣን ለማራዘም ነዉ፣ለህዝብ ነዉ የምትዋጉ እየተባልን ህዝባችን እየገደልን ነዉ፣በኦሮሚያ ክልል የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ግድያ አልቆመም፣ለማን እንደምንዋጋ እና እንደምንገዳደል አናዉቅም ስለዚህ ወንድሞቻችን አንገልም በማለት ጥያቄ ያነሱ የሰላም አስከባሪ አባላት ተገድለዋል።
ቁጥራቸዉ በርከት ያሉ የሚሊሺያ እና የሰላም አስከባሪ አባላት በከፈቱት የእርስ በዕርስ ዉጊያ ኃይሉ የተበተነ ሲሆን የአድማ ብተና አባላት ደግሞ ከመከላከያ ሰራዊት ጋር ተፋጠዋል።
የህዝብን መከራ የምናስጠብቀዉ ከወንድሞቻችን ፋኖ ጋር በመሰለፍ ካልሆነ ከብልፅግና መንግስት ተለጥፈን እንዳልሆነ በአርሲ የተጨፈጨፉት አማራዎች በቂ ምስክር ናቸዉ ያሉ የሚሊሺያ አባላት በደባርቅ መታሰራቸዉ ተሰምቷል።በአዳርቃይ እና ዛሬማ፣አጅሬ ጃኖራ የተዋቀረዉ የብአዴን ሰራዊት ባደረገዉ የዕርስ በዕርስ ተኩስ ልዉዉጥ አብዛኛው መበተኑ ተረጋግጧል።
አገዛዙ ብልፅግና በሰሜኑ ጦርነት ስልጣኑን ከመነጠቅ ከታደግነዉ በኋላ እንድንፈረስ ነዉ ያደረግን ያን ዉለታ ዘንግቶ አሁን ላይ ደግሞ ከህዝብ ጋር ጦርነት እንድንገጥም አድርጎናል በሚል የአገዛዙን ካድሬ የሞገቱ የአድማ ብተና አባላት ደግሞ በባህርዳር በድብቅ መታሰራቸዉ ታዉቋል።
በደብረታቦር ከ35 በላይ የአድማ ብተና አባላት የአገዛዙን የጀምላ ጭፍጨፋ በመቃወማቸዉ ብቻ ዘብጥያ እንዲወርዱ ተደርገዋል።እነዚህ 35 የአድማ ብተና አባላት ከዚህ በፊት ለዞኑ ካድሬዎች እና ወታደራዊ አዛዥች ጠንከር ያለ አስተያየት በሰንዘራቸዉ መታሰራቸዉ የተነገረዉ።እኛ አማራን እየገደልን እንዴት ለአማራ ህዝብ እየታገላቹህ ነዉ እንባላለን፣እኛ እየታገልን ያለነዉ ለመንግስት ወንበር መፅናት ነዉ በሚል ካድሬዎቹን እና ወታደራዊ አመራሮቹን በዓፅኖት ሞግተዋል።
ነገ ፋኖን ብናሸንፍ አብይ አህመድ እኛን ያጠፋናል ይህ እንደሚሆን ደግሞ የሰሜኑ ጦርነት አስተምሮናል በማለት ሀሳባቸዉን የገለፁ የአድማ ብተና አባላት በደብረማርቆስ መታሰራቸዉ ተረጋግጧል።ሁሉም በሆዳችን በመገዛት ህዝባችን ሎሌ ማድረግ ይብቃ ያሉ የአድማ ብተና አባላት መበራከታቸዉን ተከትሎ የክልሉ ብአዴንን ጭንቅ ዉስጥ ገብቷል ተብሏል።
ይህን ኮምጠጥ ያለ ጥያቄ ለአረጋ ከበደ ያቀረቡት በደብረማርቆስ ከተማ ስምሪት የተሰጣቸዉ የአድማ ብተና አባላት ሲሆኑ አዳሩን ተሰዉረዉ አድረዋል ነዉ የተባለዉ።
የአብይ አህመድ አሊ አገዛዝ ለክልሉ ህዝብ የማይበጅ ጀምላ ጨፍጫፊ መሆኑን የተረዱ የአድማ ብተና አመራር እና አባላት እየተለቀሙ መታሰራቸዉ ደግሞ በሰራዊቱ በኩል ጠንከር ያለ ተቃውሞ ተነስቷል።ይህ የአድማ ብተናዉ የተቃወሞ እንቅስቃሴ መስፋፋቱ ደግሞ አገዛዙን አስፈርቷል።በዚህ የሚቀጥል ከሆነ አድማ ብተናዉ ሊበተን ይችላል ሲል ከባህርዳር ዝክረሰማዓታት ስምሪት ላይ ያለ የዉስጥ ምንጫችን መረጃዉን አጋርቶናል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
🙏1
የፋሽስቱ አገዛዝ ቁልፍ የመረጃና ደህንነት እንዲሁም የመከላከያ መንገድ መሪ የሆኑ ባንዳዎች ራያ ቆቦ አራዱም ወታደራዊ ካምፕ ላይ እርምጃ ተወሰደባቸው::
የራያ ቆቦ ወረዳ መረጃ እና ደህንነት፣ የመከላከያ መንገድ መሪ፣ እንዲሁም ንፁሃን አማራዎችን በማሳፈንና በማስረሸን ብሎም ወጣቱን በሃይል በማስገደድ ወደ መከላከያ በማስገባት የባንዳነት ተግባር ሲፈፅሙ የኖሩት የፋሽስቱ አገዛዝ ቁልፍ ሰዎችና ሆድ አደር የራያ ቆቦ ወረዳ ካድሬና ሚሊሻዎች በሰማዕቶቹ ጀግኖች በነ አርበኛ አለሙ ገብሩ በነ አርበኛ ዋሴ ከበደ በነ አርበኛ ፍሬው አለና እና ሌሎች አርበኞች ልጆች በምስራቅ አማራ ኮር 2 ቃኝ አባሎች እርምጃ ተወስዶባቸዋል::
ከአማራ ህዝብ ተፈጥረው ከፋሽስቱ የብልፅግና አገዛዝ ጋር በመተባበር የአማራ ህዝብ ላይ ዘር ማጥፋት እየፈፀሙ የኖሩት ሆድ አደሮች አቶ ጉሽሽ ደረስን ጨምሮ አራት ባንዳዎች ህዳር 24/2018 ዓ.ም ራያ ቆቦ አራዱም ወታደራዊ ካምፕ ላይ በምስራቅ አማራ ኮር 2 ቃኝ አባሎች እርምጃ ተውስዶበታል:: በቀጣይም እርምጃው ተጠናክሮ ይቀጥላል!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ሕልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 24/2018 ዓ.ም
የራያ ቆቦ ወረዳ መረጃ እና ደህንነት፣ የመከላከያ መንገድ መሪ፣ እንዲሁም ንፁሃን አማራዎችን በማሳፈንና በማስረሸን ብሎም ወጣቱን በሃይል በማስገደድ ወደ መከላከያ በማስገባት የባንዳነት ተግባር ሲፈፅሙ የኖሩት የፋሽስቱ አገዛዝ ቁልፍ ሰዎችና ሆድ አደር የራያ ቆቦ ወረዳ ካድሬና ሚሊሻዎች በሰማዕቶቹ ጀግኖች በነ አርበኛ አለሙ ገብሩ በነ አርበኛ ዋሴ ከበደ በነ አርበኛ ፍሬው አለና እና ሌሎች አርበኞች ልጆች በምስራቅ አማራ ኮር 2 ቃኝ አባሎች እርምጃ ተወስዶባቸዋል::
ከአማራ ህዝብ ተፈጥረው ከፋሽስቱ የብልፅግና አገዛዝ ጋር በመተባበር የአማራ ህዝብ ላይ ዘር ማጥፋት እየፈፀሙ የኖሩት ሆድ አደሮች አቶ ጉሽሽ ደረስን ጨምሮ አራት ባንዳዎች ህዳር 24/2018 ዓ.ም ራያ ቆቦ አራዱም ወታደራዊ ካምፕ ላይ በምስራቅ አማራ ኮር 2 ቃኝ አባሎች እርምጃ ተውስዶበታል:: በቀጣይም እርምጃው ተጠናክሮ ይቀጥላል!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ሕልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 24/2018 ዓ.ም
❤1🙏1
ቴዎድሮስ ዕዝ የ24 ስዓት ዘገባ
_፩
201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለጦር
5ኛ ዙር እግረኛ ፋኖ ሰልጣኞችን በደማቅ ሁኔታ በሸበል በረንታ አስመርቋል።
_፪
፲ አለቃ መሳፍንት ወረታው የ25ኛ ክ/ጦር ሻለቃ አዛዥ አጃቢ የነበረውን ጨምሮ ከ7በላይ የአረመኔው ሰራዊት አባላት 206ኛ ኮርን ተቀላቅለዋል።
የአረመኔው ሰራዊት በየ አቅጣጫው ፍርስርሱ መውጣቱ ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ከ6ኛ ዕዝ 602ኛ ኮር በመክዳት ትግሉን የሚቀላቀሉ የጠላት የሰራዊት አባላት ቁጥር ቀን በቀን እየጨመረ ሲሆን በሁለት ቀናት ውስጥ ብቻ 7 የአረመኔው ሰራዊት አባላት ስርዓቱን ከድተው በመውጣት የ206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦርን ተቀላቅለዋል።
፲ አለቃ መሳፍንት ወረታው የ25ኛ ክ/ጦር ሻለቃ አዛዥ አጃቢ የነበር ስናይፐር ይዞ የተቀላቀለ ሲሆን ገመቱ ባንቴ እና ስዩም ውቤ ጨምሮ ሌሎችም መሉ ትጥቃቸውን በመያዝ 206ኛ ኮርን መቀላቀላቸው ታውቋል።
_፫
ፋኖ የህዝብ ልጅ መሆኑን በተግባር እያስመሰከረ ቀጥሏል።
ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር 1ኛ ሬጅመንት በዛሬው እለት ህዳር 24/2018 ዓ.ም በሸበል በረንታ ወረዳ አብረቁይ ቀበሌ የአቅመ ደካማ እና ረዳት የሌላቸውን አርሶአደሮች የሰብል በማሰባሰብ ሕዝባዊነታቸውን በተግባር አስመስክረዋል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስአስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ
አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
_፩
201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለጦር
5ኛ ዙር እግረኛ ፋኖ ሰልጣኞችን በደማቅ ሁኔታ በሸበል በረንታ አስመርቋል።
_፪
፲ አለቃ መሳፍንት ወረታው የ25ኛ ክ/ጦር ሻለቃ አዛዥ አጃቢ የነበረውን ጨምሮ ከ7በላይ የአረመኔው ሰራዊት አባላት 206ኛ ኮርን ተቀላቅለዋል።
የአረመኔው ሰራዊት በየ አቅጣጫው ፍርስርሱ መውጣቱ ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ከ6ኛ ዕዝ 602ኛ ኮር በመክዳት ትግሉን የሚቀላቀሉ የጠላት የሰራዊት አባላት ቁጥር ቀን በቀን እየጨመረ ሲሆን በሁለት ቀናት ውስጥ ብቻ 7 የአረመኔው ሰራዊት አባላት ስርዓቱን ከድተው በመውጣት የ206ኛ ኮር 24ኛ ክ/ጦርን ተቀላቅለዋል።
፲ አለቃ መሳፍንት ወረታው የ25ኛ ክ/ጦር ሻለቃ አዛዥ አጃቢ የነበር ስናይፐር ይዞ የተቀላቀለ ሲሆን ገመቱ ባንቴ እና ስዩም ውቤ ጨምሮ ሌሎችም መሉ ትጥቃቸውን በመያዝ 206ኛ ኮርን መቀላቀላቸው ታውቋል።
_፫
ፋኖ የህዝብ ልጅ መሆኑን በተግባር እያስመሰከረ ቀጥሏል።
ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር 1ኛ ሬጅመንት በዛሬው እለት ህዳር 24/2018 ዓ.ም በሸበል በረንታ ወረዳ አብረቁይ ቀበሌ የአቅመ ደካማ እና ረዳት የሌላቸውን አርሶአደሮች የሰብል በማሰባሰብ ሕዝባዊነታቸውን በተግባር አስመስክረዋል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስአስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ
አፋብኃ| ቴወድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
❤1👍1🙏1