የእንግሊዙ ዘጋርዲያን ጋዜጣ በዛሬ ዕትሙ "ኢትዮጵያ ዳግም ወደ ግጭት አፋፍ ላይ ባለችበት በዚህ ወቅት፣ 'ፋኖ' የተሰኘው የአምሓራ ብሔርተኛ ኃይል፣ ከዓለም በተቆረጡት የሰሜን-ምዕራብ ተራራማ አካባቢዎች ከመንግስት ጦር ጋር ከባድ ውጊያ ገጥሟል።' በሚል የፎቶግራፍ ዘገባ፣ ሀገሪቱን እየበጣጠሰው ያለውን ውጥረት የሚያሳይ እይታን ይዞ ወጥቷል።
"የትግራይ ጦርነት ካበቃ ከሶስት ዓመታት በኋላ፣ ኢትዮጵያ በሰሜን-ምዕራብ ክፍሏ በተቀሰቀሰ ከባድ የትጥቅ አመጽ እየተናጠች ነው።" የሚለው ዘገባው፣ በአብዛኛው በቀድሞው የአማራ ክልል ልዩ ኃይል አባላት የተዋቀረው "ፋኖ"፣ በአሁኑ ወቅት ሰፊውን የአማራ ክልል ገጠራማ አካባቢዎች (80% ገደማ) መቆጣጠሩን ሪፖርቱ ያሳያል።
ዘገባው እንዳመለከተው፣ የፌደራል ኃይሎች አመጹን ለማፈን በሚያደርጉት ጥረት "ሰፊ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን" እየፈጸሙ ነው። ከእነዚህም መካከል አፈና፣ የጅምላ ጭፍጨፋ፣ ጾታዊ ጥቃቶች እና በሰብአዊ እርዳታ ሰራተኞች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶች ይገኙበታል።
"ሁኔታው ከቁጥጥር ውጪ ነው" ያለው ዘገባው፣ በክልሉ ከሱዳን ጦርነት የሸሹ ስደተኞችን ጨምሮ ከ2.3 ሚሊዮን በላይ ህዝብ አፋጣኝ ሰብአዊ እርዳታ እንደሚያስፈልገው አስታውቋል።
ይህ ሁሉ የተጀመረው፣ በአንድ ወቅት የፌደራል መንግስት አጋር የነበረው ፋኖ፣ ከትግራይ ጦርነት በኋላ በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት "ክህደት እንደተፈጸመበት" ማመኑን ተከትሎ ነው።
በተለይም መንግስት የክልል ልዩ ኃይሎችን "ለመበተን" መወሰኑ፣ በአማራ ተዋጊዎች ዘንድ እንደ ቀጥተኛ የጸጥታ ስጋት ተወስዷል። ዘገባው ይህንን "ጥልቅ የክህደት ስሜት" ሲል ይገልጸዋል። በሺዎች የሚቆጠሩ የቀድሞ የልዩ ኃይል አባላትም የፋኖን ጦር በመቀላቀል፣ ወታደራዊ ልምዳቸውንና ትጥቃቸውን ይዘው የ20,000 ተዋጊዎችን ኃይል እንደፈጠሩ ተገልጿል።
ፋኖ እራሱን "የአማራ ህዝብ ተከላካይ" አድርጎ የሚቆጥር ሲሆን፣ ግቡም ከክልሉ ሙሉ ቁጥጥር አንስቶ የዐቢይ አሕመድን መንግስት እስከመጣል ይደርሳል።
ሪፖርቱ እንዳነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎች፣ ንጹሃን ዜጎች በግጭቱ መሃል ሆነው ከባድ ዋጋ እየከፈሉ ነው።
የ23 ዓመቷ ወ/ሮ ገነቴ በየኖ፣ የ5 ዓመት ልጇን በእጇ ይዛ እርሻዋን ስታቋርጥ በመንግስት ኃይሎች ከተተኮሰ የሞርታር ጥይት ፍንጣሪ ልጇ "ተበጣጥሶ" ህይወቱ አልፏል። "በህይወት እንድኖር ምክንያት የሰጠችኝ በህይወት የተረፈችው ልጄ ብቻ ናት" ስትል ገነቴ ለሪፖርቱ ተናግራለች።
በተመሳሳይ፣ ሌላ ነዋሪ ደግሞ የ83 ዓመት እናታቸው በፌደራል ድሮን በተመታ ቤታቸው ውስጥ እንደተገደሉ መስክረዋል።
እነዚህ ጥቃቶች በህዝቡ ዘንድ በማዕከላዊው መንግስት ላይ ከፍተኛ ቁጣ የቀሰቀሱ ሲሆን፣ ለፋኖ ህዝባዊ ድጋፍ እንዲጨምር አድርገዋል ተብሏል።
ጋዜጠኛ ቱቴ ንገስ በሰሜን ወሎ ላስታ አካባቢዎችን መጎብኘቱን ጠቅሷል። በአሁኑ ወቅት ክልሉ በፌደራል ኃይሎች (በዋና ከተሞች) እና በፋኖ (በገጠሮች) ተከፋፍሏል። በየቦታው በተቋቋሙ የፍተሻ ኬላዎች ምክንያት ሰብአዊ እርዳታ ወደ ህዝቡ እንዳይደርስ ታግቷል።
በሌላ በኩል፣ ሪፖርቱ ፋኖ እራሱ በትግራይ ጦርነት ወቅት በወልቃይት እና ራያ አካባቢዎች "የዘር ማጽዳት" እና ሌሎች ጥቃቶችን እንደፈጸመ ክሶች እንዳሉበት ጠቅሷል።
ምንም እንኳን ፋኖ ሰፊ የህዝብ ድጋፍ ቢኖረውም፣ ሪፖርቱ ሲያጠቃልል፣ እየጨመረ የመጣው የጸጥታ መደፍረስ እና የኢኮኖሚ ውድቀት፣ እንዲሁም በአንዳንድ የፋኖ ቡድኖች የሚፈጸመው "የገንዘብ ምዝበራ" ፣ ይህንን የህዝብ እምነት ቀስ በቀስ እየሸረሸረው መሆኑን አስረድቷል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ አዲስ አበባ የትግራይ ኃይሎችን (ህወሓት) ከኤርትራ ጋር በመተባበር አዲስ ጦርነት ሊከፍቱ ነው ስትል ትከሳለች። በኢትዮጵያ የቀይ ባህር ጥያቄ ዙሪያ የተፈጠረው የቃላት ጦርነትም፣ በትግራይ ጦርነት ከ600,000 በላይ ህዝብ ያለቀበትን የአፍሪካ ቀንድ፣ ለሌላ መጠነ ሰፊ ግጭት እያጋለጠው መሆኑን ዘገባው አመልክቷል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
"የትግራይ ጦርነት ካበቃ ከሶስት ዓመታት በኋላ፣ ኢትዮጵያ በሰሜን-ምዕራብ ክፍሏ በተቀሰቀሰ ከባድ የትጥቅ አመጽ እየተናጠች ነው።" የሚለው ዘገባው፣ በአብዛኛው በቀድሞው የአማራ ክልል ልዩ ኃይል አባላት የተዋቀረው "ፋኖ"፣ በአሁኑ ወቅት ሰፊውን የአማራ ክልል ገጠራማ አካባቢዎች (80% ገደማ) መቆጣጠሩን ሪፖርቱ ያሳያል።
ዘገባው እንዳመለከተው፣ የፌደራል ኃይሎች አመጹን ለማፈን በሚያደርጉት ጥረት "ሰፊ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን" እየፈጸሙ ነው። ከእነዚህም መካከል አፈና፣ የጅምላ ጭፍጨፋ፣ ጾታዊ ጥቃቶች እና በሰብአዊ እርዳታ ሰራተኞች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶች ይገኙበታል።
"ሁኔታው ከቁጥጥር ውጪ ነው" ያለው ዘገባው፣ በክልሉ ከሱዳን ጦርነት የሸሹ ስደተኞችን ጨምሮ ከ2.3 ሚሊዮን በላይ ህዝብ አፋጣኝ ሰብአዊ እርዳታ እንደሚያስፈልገው አስታውቋል።
ይህ ሁሉ የተጀመረው፣ በአንድ ወቅት የፌደራል መንግስት አጋር የነበረው ፋኖ፣ ከትግራይ ጦርነት በኋላ በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት "ክህደት እንደተፈጸመበት" ማመኑን ተከትሎ ነው።
በተለይም መንግስት የክልል ልዩ ኃይሎችን "ለመበተን" መወሰኑ፣ በአማራ ተዋጊዎች ዘንድ እንደ ቀጥተኛ የጸጥታ ስጋት ተወስዷል። ዘገባው ይህንን "ጥልቅ የክህደት ስሜት" ሲል ይገልጸዋል። በሺዎች የሚቆጠሩ የቀድሞ የልዩ ኃይል አባላትም የፋኖን ጦር በመቀላቀል፣ ወታደራዊ ልምዳቸውንና ትጥቃቸውን ይዘው የ20,000 ተዋጊዎችን ኃይል እንደፈጠሩ ተገልጿል።
ፋኖ እራሱን "የአማራ ህዝብ ተከላካይ" አድርጎ የሚቆጥር ሲሆን፣ ግቡም ከክልሉ ሙሉ ቁጥጥር አንስቶ የዐቢይ አሕመድን መንግስት እስከመጣል ይደርሳል።
ሪፖርቱ እንዳነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎች፣ ንጹሃን ዜጎች በግጭቱ መሃል ሆነው ከባድ ዋጋ እየከፈሉ ነው።
የ23 ዓመቷ ወ/ሮ ገነቴ በየኖ፣ የ5 ዓመት ልጇን በእጇ ይዛ እርሻዋን ስታቋርጥ በመንግስት ኃይሎች ከተተኮሰ የሞርታር ጥይት ፍንጣሪ ልጇ "ተበጣጥሶ" ህይወቱ አልፏል። "በህይወት እንድኖር ምክንያት የሰጠችኝ በህይወት የተረፈችው ልጄ ብቻ ናት" ስትል ገነቴ ለሪፖርቱ ተናግራለች።
በተመሳሳይ፣ ሌላ ነዋሪ ደግሞ የ83 ዓመት እናታቸው በፌደራል ድሮን በተመታ ቤታቸው ውስጥ እንደተገደሉ መስክረዋል።
እነዚህ ጥቃቶች በህዝቡ ዘንድ በማዕከላዊው መንግስት ላይ ከፍተኛ ቁጣ የቀሰቀሱ ሲሆን፣ ለፋኖ ህዝባዊ ድጋፍ እንዲጨምር አድርገዋል ተብሏል።
ጋዜጠኛ ቱቴ ንገስ በሰሜን ወሎ ላስታ አካባቢዎችን መጎብኘቱን ጠቅሷል። በአሁኑ ወቅት ክልሉ በፌደራል ኃይሎች (በዋና ከተሞች) እና በፋኖ (በገጠሮች) ተከፋፍሏል። በየቦታው በተቋቋሙ የፍተሻ ኬላዎች ምክንያት ሰብአዊ እርዳታ ወደ ህዝቡ እንዳይደርስ ታግቷል።
በሌላ በኩል፣ ሪፖርቱ ፋኖ እራሱ በትግራይ ጦርነት ወቅት በወልቃይት እና ራያ አካባቢዎች "የዘር ማጽዳት" እና ሌሎች ጥቃቶችን እንደፈጸመ ክሶች እንዳሉበት ጠቅሷል።
ምንም እንኳን ፋኖ ሰፊ የህዝብ ድጋፍ ቢኖረውም፣ ሪፖርቱ ሲያጠቃልል፣ እየጨመረ የመጣው የጸጥታ መደፍረስ እና የኢኮኖሚ ውድቀት፣ እንዲሁም በአንዳንድ የፋኖ ቡድኖች የሚፈጸመው "የገንዘብ ምዝበራ" ፣ ይህንን የህዝብ እምነት ቀስ በቀስ እየሸረሸረው መሆኑን አስረድቷል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ አዲስ አበባ የትግራይ ኃይሎችን (ህወሓት) ከኤርትራ ጋር በመተባበር አዲስ ጦርነት ሊከፍቱ ነው ስትል ትከሳለች። በኢትዮጵያ የቀይ ባህር ጥያቄ ዙሪያ የተፈጠረው የቃላት ጦርነትም፣ በትግራይ ጦርነት ከ600,000 በላይ ህዝብ ያለቀበትን የአፍሪካ ቀንድ፣ ለሌላ መጠነ ሰፊ ግጭት እያጋለጠው መሆኑን ዘገባው አመልክቷል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
🙏4
ከአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ወታደራዊ አዛዥ የተሰጠ መግለጫ
❤3🙏2👍1
88ኛ ክ/ጦር የተሳካ የመጀመሪያ ኦፕሬሽኑን አካየደ!
******//
በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ የ109ኛ ኮር አካል የሆነችው 88ኛ ክ/ጦር በጠላት እንቅስቃሴ ላይ የተመሰረተ የተሳካ የማጥቃት ኦፕሬሽን አካሄዷል።
ህዳር 22/2018 ዓ.ም ጠላት የለመደ የጥፍት በትሩን ህዝባችን ላይ ለመፈፀም ከሌሊቱ 9 ሠዓት ከምዕ/ጎጃሟ ወምበርማ ርዕሰ ከተማ ሽንዲ መነሻውን አድርጎ ወደ ኮኪ ቀበሌ ተንቀሳቅሷል። የጠላት እንቅስቃሴ እና ፍላጎቱን በመለየት የክ/ጦሩ ወታደራዊ ኦፕሬሽናል ክፍል መሪዎች በጠላትን እንቅስቃሴ ላይ የተመሰረተ የማጥቃት እቅድ በፍጥነት ለማቀድ ተገደዱ። ፈጣን የስምሪት ግዳጅም ተሰጠ 1ኛ ሻለቃን መሪዋ ገዳሙ መላክ የጇንቢ መስመርን ዘግቶ የመያዝ እና ማጥቃት ፣ 4ኛ ሻለቃን መሪዋ አትንኩት መግባር የኮኪን ደቡብ አቅጣጫ በኩል በመያዝ እንዲያጠቃ፣ የክ/ጦሯ ቃኝና ማህዲስን መሪዋ ዋሲሁን ዳኛው በየርግን ዋና መስመር አድርጎ እንያጠቃ ታሳቢ ተደርጎ የጥፋት ተልዕኮን አንግቦ እራሱን የሳት ቀለበት ውስጥ የከተተውን ጠላት ኮኪ ላይ እንዲመቱ በወ/አዛዡ ቻላቸው አያና እና በዘመቻ መሪው ችሎታው አስተባባሪነት እንዲፈፀም እንዲሁም ሽንዲ ከተማ ተቆርጦ የቀረውን የጠላት ኃይል ደግሞ 2ኛ ሻለቃን መሪዋ ሐይማኖት ታዴ እና 5ኛ ሻለቃን መሪዋ አበባው ሙሉጌታ አስተባባሪነቱን የክ/ጦሩ ም/ወ/አዛዥ 50 አለቃ አብራራው ጥላሁን እና የክ/ጦ ም/ዘመቻ አብርሃም ፀጋ እንዲወስዱ ተደርጎ ሽንዲ ከተማ በመግባት ማጥቃት እንዲሁም 3ኛ ሻለቃን መሪዋ ሐይማኖት ታደሰ ሁዲት የጠላት ኃይል ተንቀሳቅሶ ስለነበር ክበባ አድርጋ እንቅስቃሴውን እንድትገታ ጠላት እንዳይወራረስ/እንዳይደጋገፍ በማድረግ 2ቱ ቦታ ላይ /ኮኪ እና ሽንዲን/ በተጠቀሰው መልኩ በደንብ መምታትን ታሳቢ ያደረገ የኦፕሬሽ ግዳጅ ተሰጥቶ በተሳካ ሁኔታ ተፈፅሟል። የክ/ጦሩ ወ/አዛዥ፣ ም/ወታደራዊ አዛዥ ዘመቻእና ም/ዘመቻ በማናበብ እና በማስተሳሰር የ3ቱን ቦታ ግዳጅ በጥሩ ሁኔታ በበላይነት መርተውታል።
በሁኔታው የወገን ኃይል የጠላት እሳቤውን አስቶ የመታበት፤ ወታደራዊ ጠበብትነቱን ያሳየበት፣ በአጭር ጊዜ የውጊያ ዕቅድ በማውጣት ፈጣን ጥቃት መክፈት እና ውጤት ማምጣት መቻልን ያሳየበት፤ ገዢ ቦታ ከመለየት ጀምሮ ካርታ ሠርቶ እና ሠጥቶ ውጤታማ ስምሪት ማምጣትን ያሳየበት፤ ጀግንነቱን ለጠላት በድግግሞሽ በሜዳ ተግባሩ ያሳየበት፤ ጠላት ላይ የስነ ልቦና ብልጫ የወሰዱበት፤ ጠላት ሲቅረጠረጥ የታየበት ፤ ጦር መሪዎቹ ለበላይ መሪዎቻቸው በስልክ ኃይል ካልተጨመረኝ ተከብቢያለሁ ላልቅ ነው እየለ ሲያለቅስ የተሠማበት፤ ጠላት ምሽጉ ላይ የተበላሸበት፤ .............. ወዘተ የወገን አይበገሬነት የተስተዋለበት ድንቅ ውሎ በ88ኛ ክ/ጦር ሠማይ ስር ተሰተውሏል።
እንደዚህ አይነት የጠላት እሳቤን አስቶ መምታት በቀጠናው የተለመደ ሲሆን በተደጋጋሚ ሽንዲ ከተማ ተፈፅሞ ውጤት አምጧል። በዚህም ሁኔታ ጠላት ላይ ከባድ ቁሳዊ እና ሠባዊ ኪሳራ በድግግሞሽ ማድረስ ተችሏል።
#ጠላት ኃይል ማዕበል ለመፈጠር ተጨማሪ ኃይል ከብሬ ባያመጣ ኑሮ የተገኘው ድል ከዚህ እጅግ ያመረ ይሆን እንደነበር መሪዎቹ ገልፀዋል።
#አሳን ለማጥት ባህሩን ማድረቅ በሚል የክፋት እሳቤን የሚከተለው አገዛዙ በቅጥረኛ ሠራዊቱ ህዛባችን ላይ ዘርፈ ብዙ ጥፋት በተደጋጋሚ ይፈፅማል። ስለሆነም ህዳር 22/2018 ኮኪ ቀበሌ አ/አደር ፈንቴ ቸኮልን ከቤቱ ፣ሽንዲ ተዋበች ጎጥ አ/አደር ደግሰው ተረፈን ስንዴ እያጨደ እያለ ይዘው በግፍ እረሽኗቸዋል። እንዲሁም የአ/አደር ሆድሞኝ አለሙ 2 ልጆችን ኮኪ ሁኖ ወደ ዝንግስ ጎቢ ጎጥ ወርውሮ ወጣት እስቲበል አለሙና መቅደስ አለሙን( እህታማቾችን) ጤፍ አጨዳ ላይ እያሉ በሞርተር ጥቃት ከባድ ቁስለኛ አድርጓል።
ቀጠናው በአዲሱ የድርጅታችን መዋቅር ለውጥን ተከትሎ የበፊቱ ወምበርማ፣ ጓጉሳ እና ወርቃቤይ ብርጌዶችን በአንድ አዋህዶ ጠንካራ እና አስፈሪ ግዙፍ ክ/ጦር ሆኖ ጥቅምት 29/2018 ዓ.ም በአዲስ ከተመስረተ ወዲህ የተሳካ የመጀመሪያ ኦፕሬሽን መሆኑን ክ/ጦሩ አሳውቋል።
🙏ክብር ለውጤቱ ለደከሙት ሁሉ!!
💪88ኛ
******//
በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ የ109ኛ ኮር አካል የሆነችው 88ኛ ክ/ጦር በጠላት እንቅስቃሴ ላይ የተመሰረተ የተሳካ የማጥቃት ኦፕሬሽን አካሄዷል።
ህዳር 22/2018 ዓ.ም ጠላት የለመደ የጥፍት በትሩን ህዝባችን ላይ ለመፈፀም ከሌሊቱ 9 ሠዓት ከምዕ/ጎጃሟ ወምበርማ ርዕሰ ከተማ ሽንዲ መነሻውን አድርጎ ወደ ኮኪ ቀበሌ ተንቀሳቅሷል። የጠላት እንቅስቃሴ እና ፍላጎቱን በመለየት የክ/ጦሩ ወታደራዊ ኦፕሬሽናል ክፍል መሪዎች በጠላትን እንቅስቃሴ ላይ የተመሰረተ የማጥቃት እቅድ በፍጥነት ለማቀድ ተገደዱ። ፈጣን የስምሪት ግዳጅም ተሰጠ 1ኛ ሻለቃን መሪዋ ገዳሙ መላክ የጇንቢ መስመርን ዘግቶ የመያዝ እና ማጥቃት ፣ 4ኛ ሻለቃን መሪዋ አትንኩት መግባር የኮኪን ደቡብ አቅጣጫ በኩል በመያዝ እንዲያጠቃ፣ የክ/ጦሯ ቃኝና ማህዲስን መሪዋ ዋሲሁን ዳኛው በየርግን ዋና መስመር አድርጎ እንያጠቃ ታሳቢ ተደርጎ የጥፋት ተልዕኮን አንግቦ እራሱን የሳት ቀለበት ውስጥ የከተተውን ጠላት ኮኪ ላይ እንዲመቱ በወ/አዛዡ ቻላቸው አያና እና በዘመቻ መሪው ችሎታው አስተባባሪነት እንዲፈፀም እንዲሁም ሽንዲ ከተማ ተቆርጦ የቀረውን የጠላት ኃይል ደግሞ 2ኛ ሻለቃን መሪዋ ሐይማኖት ታዴ እና 5ኛ ሻለቃን መሪዋ አበባው ሙሉጌታ አስተባባሪነቱን የክ/ጦሩ ም/ወ/አዛዥ 50 አለቃ አብራራው ጥላሁን እና የክ/ጦ ም/ዘመቻ አብርሃም ፀጋ እንዲወስዱ ተደርጎ ሽንዲ ከተማ በመግባት ማጥቃት እንዲሁም 3ኛ ሻለቃን መሪዋ ሐይማኖት ታደሰ ሁዲት የጠላት ኃይል ተንቀሳቅሶ ስለነበር ክበባ አድርጋ እንቅስቃሴውን እንድትገታ ጠላት እንዳይወራረስ/እንዳይደጋገፍ በማድረግ 2ቱ ቦታ ላይ /ኮኪ እና ሽንዲን/ በተጠቀሰው መልኩ በደንብ መምታትን ታሳቢ ያደረገ የኦፕሬሽ ግዳጅ ተሰጥቶ በተሳካ ሁኔታ ተፈፅሟል። የክ/ጦሩ ወ/አዛዥ፣ ም/ወታደራዊ አዛዥ ዘመቻእና ም/ዘመቻ በማናበብ እና በማስተሳሰር የ3ቱን ቦታ ግዳጅ በጥሩ ሁኔታ በበላይነት መርተውታል።
በሁኔታው የወገን ኃይል የጠላት እሳቤውን አስቶ የመታበት፤ ወታደራዊ ጠበብትነቱን ያሳየበት፣ በአጭር ጊዜ የውጊያ ዕቅድ በማውጣት ፈጣን ጥቃት መክፈት እና ውጤት ማምጣት መቻልን ያሳየበት፤ ገዢ ቦታ ከመለየት ጀምሮ ካርታ ሠርቶ እና ሠጥቶ ውጤታማ ስምሪት ማምጣትን ያሳየበት፤ ጀግንነቱን ለጠላት በድግግሞሽ በሜዳ ተግባሩ ያሳየበት፤ ጠላት ላይ የስነ ልቦና ብልጫ የወሰዱበት፤ ጠላት ሲቅረጠረጥ የታየበት ፤ ጦር መሪዎቹ ለበላይ መሪዎቻቸው በስልክ ኃይል ካልተጨመረኝ ተከብቢያለሁ ላልቅ ነው እየለ ሲያለቅስ የተሠማበት፤ ጠላት ምሽጉ ላይ የተበላሸበት፤ .............. ወዘተ የወገን አይበገሬነት የተስተዋለበት ድንቅ ውሎ በ88ኛ ክ/ጦር ሠማይ ስር ተሰተውሏል።
እንደዚህ አይነት የጠላት እሳቤን አስቶ መምታት በቀጠናው የተለመደ ሲሆን በተደጋጋሚ ሽንዲ ከተማ ተፈፅሞ ውጤት አምጧል። በዚህም ሁኔታ ጠላት ላይ ከባድ ቁሳዊ እና ሠባዊ ኪሳራ በድግግሞሽ ማድረስ ተችሏል።
#ጠላት ኃይል ማዕበል ለመፈጠር ተጨማሪ ኃይል ከብሬ ባያመጣ ኑሮ የተገኘው ድል ከዚህ እጅግ ያመረ ይሆን እንደነበር መሪዎቹ ገልፀዋል።
#አሳን ለማጥት ባህሩን ማድረቅ በሚል የክፋት እሳቤን የሚከተለው አገዛዙ በቅጥረኛ ሠራዊቱ ህዛባችን ላይ ዘርፈ ብዙ ጥፋት በተደጋጋሚ ይፈፅማል። ስለሆነም ህዳር 22/2018 ኮኪ ቀበሌ አ/አደር ፈንቴ ቸኮልን ከቤቱ ፣ሽንዲ ተዋበች ጎጥ አ/አደር ደግሰው ተረፈን ስንዴ እያጨደ እያለ ይዘው በግፍ እረሽኗቸዋል። እንዲሁም የአ/አደር ሆድሞኝ አለሙ 2 ልጆችን ኮኪ ሁኖ ወደ ዝንግስ ጎቢ ጎጥ ወርውሮ ወጣት እስቲበል አለሙና መቅደስ አለሙን( እህታማቾችን) ጤፍ አጨዳ ላይ እያሉ በሞርተር ጥቃት ከባድ ቁስለኛ አድርጓል።
ቀጠናው በአዲሱ የድርጅታችን መዋቅር ለውጥን ተከትሎ የበፊቱ ወምበርማ፣ ጓጉሳ እና ወርቃቤይ ብርጌዶችን በአንድ አዋህዶ ጠንካራ እና አስፈሪ ግዙፍ ክ/ጦር ሆኖ ጥቅምት 29/2018 ዓ.ም በአዲስ ከተመስረተ ወዲህ የተሳካ የመጀመሪያ ኦፕሬሽን መሆኑን ክ/ጦሩ አሳውቋል።
🙏ክብር ለውጤቱ ለደከሙት ሁሉ!!
💪88ኛ
❤1😁1
የ60አመቱ አርበኛ ማሬ ባዘዘዉ ከጠላት ጋር ተፋልሞ በክብር ተሰዋ!
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ሃይል ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ ፬ኛ ደጃዝማች ኮር አርበኞች ክፍለ ጦር ሻለቃ በሪሁን ገ/እየሱስ ብርጌድ አባል የሆነዉ አርበኛ ማሬ ባዘዘዉ ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ ሞገሴ ቀበሌ ላይ በነበረዉ አውደ ዉጊያ ጥቅምት 22/2/2018 ዓ.ም
የፋሽስቱ ዙፋን አስጠባቂ ሰራዊት ጋር ከፍተኛ ተጋድሎ በማድረግ ጠላትን ከፍተኛ ሙትና ቁስል ካደረገ በኋላ ቦንብ በመወርወር ምሽጉን ከሰበረ በኋላ፤ ለአማራ ህዝብ ነፃነት ሲል የማይተካ ህይወቱን ሰጥቶ በ60 ዓመቱ በጀግንነት መሰዋትነትን ተቀብሏል።
ዘላለማዊ ክብር ለነፃነት ሲሉ ለተሰዉ ታጋዮች!!!
ድል ለአማራ ፋኖ
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ሃይል ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ ፬ኛ ደጃዝማች ኮር አርበኞች ክፍለ ጦር ሻለቃ በሪሁን ገ/እየሱስ ብርጌድ አባል የሆነዉ አርበኛ ማሬ ባዘዘዉ ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ ሞገሴ ቀበሌ ላይ በነበረዉ አውደ ዉጊያ ጥቅምት 22/2/2018 ዓ.ም
የፋሽስቱ ዙፋን አስጠባቂ ሰራዊት ጋር ከፍተኛ ተጋድሎ በማድረግ ጠላትን ከፍተኛ ሙትና ቁስል ካደረገ በኋላ ቦንብ በመወርወር ምሽጉን ከሰበረ በኋላ፤ ለአማራ ህዝብ ነፃነት ሲል የማይተካ ህይወቱን ሰጥቶ በ60 ዓመቱ በጀግንነት መሰዋትነትን ተቀብሏል።
ዘላለማዊ ክብር ለነፃነት ሲሉ ለተሰዉ ታጋዮች!!!
ድል ለአማራ ፋኖ
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
💔4
ቴዎድሮስ ዕዝ ዛሬ!
_፩
88ኛ ክ/ጦር በጠላት ላይ የተሳካ ኦፕሬሽን አካሄደ!
በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ የ109ኛ ኮር አካል የሆነችው 88ኛ ክ/ጦር በአዲስ በተዋቀረ ማግስት በጠላት እንቅስቃሴ ላይ የተመሰረተ የተሳካ የማጥቃት ኦፕሬሽን አካሄዷል።
ህዳር 22/2018 ዓ.ም ጠላት የለመደ የጥፋት በትሩን ህዝባችን ላይ ለመፈፀም ከሌሊቱ 9 ሠዓት ከወምበርማ ርዕሰ ከተማ ሽንዲ መነሻውን አድርጎ ወደ ኮኪ ቀበሌ የተንቀሳቀሰ ሲሆን በ109ኛ ኮር 88ኛ ክፍለ ጦር በተደረገ የማጥቃት ኦፕሬሽን በርካታ የጠላት ሀይል ሙትና ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል። የአናብስቶቹን ምት መቋቋም ያቃተው ጠላት እግሬ አውጭኝ በማለት ወደ መጣበት ፈርጥጧል።
__፪
ሶስት(03) የአድማ ብተና አመራሮች ተረሸኑ።
ብልፅግና የራሱን ጦሩን መረሸን ጀምሯል።
የአፋብሃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴወድሮስ ዕዝ
201ኛ ኮር 74ኛ ክ/ጦር ህዳር 21 ቀን በመርጡለ ማርያም ዙሪያ በተካሄደ አውደ ውጊያ ከፍተኛ ጉዳት ያስተናገደው የብልፅግና ቅጥረኛ ሰራዊት በወቅቱ ውጊያውን ከትእዛዝ ውጭ መርታችኋል በሚል 3 የአድማ ብተና አመራሮችን ረሽኗቸዋል።
ከዚህ በተጨማሪም በወቅቱ ዉጊያ ላይ ከተደመሰሱት አንድ ቲም አድማ ብተና እና ምኒሻ በተጨማሪ በጠና ቆስሎ የነበረው 50 አለቃ ይርሳው የአድማ ብተና አዛዥ ተጨርሶ የቀብር ስነስርዓቱ በ22/03/20/8 ዓ/ም በመርጦለማርያም ከተማ በምትገኘው ማርያም ቤተክርስቲያን በወታደራዊ ስርዓት ከቀኑ በ6:00 ተፈፅሟል።
_፫
ከ10 በላይ የአረመኔው አገዛዝ ወታደሮች በ77ኛ ክፍለ ጦር ተርቦች ተደመስሰዋል።
አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር 77ኛ ክፍለጦር በቀን 22/03/2018 ዓ/ም ማንኩሳ ዛባ ላይ ከ10:00 -12:00 ሰዓት በተደረገ አውደ ውጊያ ከ10 በላይ የአብይ ወንበር አስጠባቂ ሀይል ሲደመሰስ ቁጥሩ በውል ያልታወቀ የጠላት ሀይል ከባድና ቀላል ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል።
ሽንፈቱን መቀበል ያቃተው ፈሪው የአብይ ሰራዊት 01 ንፁሃን እናት በጥይት አቁስሏል።
በዚህ ኦፕሬሽን ሁለት(2) ክላሽ ከእነ ተተኳሹ ተማርኳል።
አዲስ ትውልድ!አዲስ አስተሳሰብ!አዲስ ተስፋ!
አፋብኃ|ቴዎድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት
ህዳር 23/2018 ዓም
_፩
88ኛ ክ/ጦር በጠላት ላይ የተሳካ ኦፕሬሽን አካሄደ!
በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ የ109ኛ ኮር አካል የሆነችው 88ኛ ክ/ጦር በአዲስ በተዋቀረ ማግስት በጠላት እንቅስቃሴ ላይ የተመሰረተ የተሳካ የማጥቃት ኦፕሬሽን አካሄዷል።
ህዳር 22/2018 ዓ.ም ጠላት የለመደ የጥፋት በትሩን ህዝባችን ላይ ለመፈፀም ከሌሊቱ 9 ሠዓት ከወምበርማ ርዕሰ ከተማ ሽንዲ መነሻውን አድርጎ ወደ ኮኪ ቀበሌ የተንቀሳቀሰ ሲሆን በ109ኛ ኮር 88ኛ ክፍለ ጦር በተደረገ የማጥቃት ኦፕሬሽን በርካታ የጠላት ሀይል ሙትና ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል። የአናብስቶቹን ምት መቋቋም ያቃተው ጠላት እግሬ አውጭኝ በማለት ወደ መጣበት ፈርጥጧል።
__፪
ሶስት(03) የአድማ ብተና አመራሮች ተረሸኑ።
ብልፅግና የራሱን ጦሩን መረሸን ጀምሯል።
የአፋብሃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴወድሮስ ዕዝ
201ኛ ኮር 74ኛ ክ/ጦር ህዳር 21 ቀን በመርጡለ ማርያም ዙሪያ በተካሄደ አውደ ውጊያ ከፍተኛ ጉዳት ያስተናገደው የብልፅግና ቅጥረኛ ሰራዊት በወቅቱ ውጊያውን ከትእዛዝ ውጭ መርታችኋል በሚል 3 የአድማ ብተና አመራሮችን ረሽኗቸዋል።
ከዚህ በተጨማሪም በወቅቱ ዉጊያ ላይ ከተደመሰሱት አንድ ቲም አድማ ብተና እና ምኒሻ በተጨማሪ በጠና ቆስሎ የነበረው 50 አለቃ ይርሳው የአድማ ብተና አዛዥ ተጨርሶ የቀብር ስነስርዓቱ በ22/03/20/8 ዓ/ም በመርጦለማርያም ከተማ በምትገኘው ማርያም ቤተክርስቲያን በወታደራዊ ስርዓት ከቀኑ በ6:00 ተፈፅሟል።
_፫
ከ10 በላይ የአረመኔው አገዛዝ ወታደሮች በ77ኛ ክፍለ ጦር ተርቦች ተደመስሰዋል።
አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር 77ኛ ክፍለጦር በቀን 22/03/2018 ዓ/ም ማንኩሳ ዛባ ላይ ከ10:00 -12:00 ሰዓት በተደረገ አውደ ውጊያ ከ10 በላይ የአብይ ወንበር አስጠባቂ ሀይል ሲደመሰስ ቁጥሩ በውል ያልታወቀ የጠላት ሀይል ከባድና ቀላል ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል።
ሽንፈቱን መቀበል ያቃተው ፈሪው የአብይ ሰራዊት 01 ንፁሃን እናት በጥይት አቁስሏል።
በዚህ ኦፕሬሽን ሁለት(2) ክላሽ ከእነ ተተኳሹ ተማርኳል።
አዲስ ትውልድ!አዲስ አስተሳሰብ!አዲስ ተስፋ!
አፋብኃ|ቴዎድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት
ህዳር 23/2018 ዓም
❤1
የዐራት ዐይናው ቆሞስ የኔታ ይባቤ በላይ ሥርዓተ ቀብር በክብረ ደናግል ናዳ ቅዱስ ላሊበላ አንድነት ገዳም ዛሬ ኅዳር 23 ቀን 2018 ዓ.ም ተፈጸመ።
አጭር የሕይወት ታሪክ
ዐራት ዐይና ቆሞስ አባ ይባቤ በላይ ከአባታቸው ከአቶ በላይ ፈንታ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ይታይሽ ወርቄ በቀድሞው አጠራር በጎጃም ክፍለ ሀገር በዳንግላ አውራጃ አብሽካን ቅዱስ ጊዮርጊስ በተባለ ቦታ መጋቢት 27 ቀን 1951 ዓ.ም ተወለዱ።
በ1956 ዓ.ም በአያታቸው (የእናታቸው እናት) ሞት ምክንያት እናታቸው አባታቸውን ሊቀ ካህናት ወርቄ ጀምበሬን ለመጦር ወደ ናዳ ሲሄዱ ዐራት ዐይና ቆሞስ አባ ይባቤ በላይ በወቅቱ የ5 ዓመት ሕፃን ነበሩ።
ወዲያው ናዳ እንደደረሱ የወላጆቻቸውን ፍቅር አጣጥመው ሳይጨርሱ ገና በ5 ዓመታቸው ወደ አብነት ት/ቤት በመግባት ትምህርታቸውን በዝክረ አቦ ከፊደል ገበታ እስከ ጸዋትዎ ዜማ ከመምህር የኔታ ተአምር አስኪደዋል።
በመቀጠል ቻቫ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደተባለ ቦታ በመሄድ የቅኔ እና የፍትሐ ነገሥት መምህር ከሆኑት ከየኔታ ወሀቤ ጸጋ ቅኔን ከእነአገባቡ፤ ግስን እስከ አመሉ እንዲሁም የአቡሻኽር ትምህርትን ተምረው በመምህራቸው ተመርቀዋል።
በተጨማሪም በመምህራቸው የኔታ ወሀቤ ጸጋ መልካም ፈቃድ ለግ ማርያም ወደተባለው ቦታ ወደሚገኙት መምህር የኔታ መንክር ጉባኤ ቤት ገብተው ለሁለተኛ ጊዜ የቅኔን ትምህርት ተምረው ተመርቀዋል። በሁለቱም ጉባኤ ቤት እየተመላለሱ የቅኔ ዘረፋን አስኪደዋል።
የቅኔ ትምህርታቸውንም ካስመሰከሩ በኋላ ምክትል መምህር በመሆን አስተምረዋል።
ዐራት ዐይና የኔታ ይባቤ በላይ ለትምህርት ባላቸው ፍላጎት የሊቃውንት መፍለቂያ ወደ ሆነው ደብረ ዲማኅ ቅዱስ ጊዮርጊስ ገዳም በመሄድ ከመምህር አለቃ ወ/ማርቆስ የሐዲሳት ትርጓሜንና የፍትሐ-ነገሥትን ትምህርት ተምረዋል።
በዚህም ቦታ በመምህራቸው መልካም ፈቃድ በ1974 ዓ.ም ከትምህርታቸው ጎን ለጎን የቅኔ እና የአቡሻኽር ትምህርትን ወንበር ዘርግተው አስተምረዋል።
ዐራት ዐይና ቆሞስ አባ ይባቤ በላይ መጻሕፍተ ብሉያትን ከመምህር ገብረ አምላክ እና ከመምህር ገብረ ኢየሱስ ተምረው ተመርቀዋል።
መዓርገ ዲቁናን ከብፁዕ አቡነ ማርቆስ ቀዳማዊ በ1964ዓ.ም የተቀበሉ ሲሆን በፈቃደ እግዚአብሔር በ1985 ዓ.ም ግንቦት 12 ቀን በደብረ ሊባኖስ አቡነ ተክለሐይማኖት ገዳም ሥርዓተ ምንኩስናን ፈጽመዋል።
በ1986ዓ.ም ደግሞ መዓርገ ቅስናን እና ቁምስናን በወቅቱ የምዕራብ ጎጃም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከነበሩት ከብፁዕ አቡነ በርናባስ ተቀብለዋል።
ዐራት ዐይና ቆሞስ አባ ይባቤ በላይ ትምህርታቸውን እንደጨረሱ ምን ማድረግ እንዳለባቸው ፈቃደ እግዚአብሔርን ለመጠየቅ ሱባኤ ገብተው ፈለገ ብርሃን ናዳ ማርያም ላይ ታላቅ ጉባኤና ገዳም እንደሚተከል በሱባኤ ተገልጦላቸው ጥቅምት 20 ቀን 1979ዓ.ም በመምህራቸው አለቃ ወ/ማርቆስ ሽኝት ተደርጎላቸው ወደ ናዳ መጥተዋል።
እንደመጡም ቀድሞ በሱባኤ የተረዱትን ሀሳበ እግዚአብሔር በቦታው የነበሩ አንዲት ባሕታዊት እናት በዚህ ቦታ ታላቅ ገዳም እና ጉባኤ ቤት እንደሚመሰረት ደግመው ነግረዋቸዋል።
ዐራት ዐይና ቆሞስ አባ ይባቤ በላይ ከ1974-1978 ዓ.ም ለዐራት ዓመታት ከአለቃ ወ/ማርቆስ እየተማሩ ቅኔ እና አቡሻኽርን፤ ከ1979-2018ዓ.ም ለ39ዓመታት በድምሩ ከ44ዓመታት በላይ ከ25,000-30,000 ደቀ መዛሙርትን በማስተማር በርካታ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንን አፍርተዋል።
ዐራት ዐይና ቆሞስ አባ ይባቤ በላይ በተወለዱ በ67 ዓመታቸው ኅዳር 21 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል።
ሥርዓተ ቀብራቸውም ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ ከሩቅም ከቅርብም የተገኙ ዘመድ ወዳጆቻቸው፣ ያስተማሯቸው ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ ከተለያዩ ቦታዎች የሄዱ የመንፈስ ልጆቻቸው በተገኙበት ለ40ዓመታት በጸለዩበት፣ ብዙ ተጋድሎ በፈጸሙበት እና ወንበር ዘርግተው ባስተማሩበት በክብረ ደናግል ናዳ ቅዱስ ላሊበላ አንድነት ገዳም ዛሬ ኅዳር 23 ቀን 2018ዓ.ም ተፈጽሟል።
መረጃው በማኅበረ ቅዱሳን የባሕር ዳር ማእከል ሚዲያ ክፍል ነው
አጭር የሕይወት ታሪክ
ዐራት ዐይና ቆሞስ አባ ይባቤ በላይ ከአባታቸው ከአቶ በላይ ፈንታ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ይታይሽ ወርቄ በቀድሞው አጠራር በጎጃም ክፍለ ሀገር በዳንግላ አውራጃ አብሽካን ቅዱስ ጊዮርጊስ በተባለ ቦታ መጋቢት 27 ቀን 1951 ዓ.ም ተወለዱ።
በ1956 ዓ.ም በአያታቸው (የእናታቸው እናት) ሞት ምክንያት እናታቸው አባታቸውን ሊቀ ካህናት ወርቄ ጀምበሬን ለመጦር ወደ ናዳ ሲሄዱ ዐራት ዐይና ቆሞስ አባ ይባቤ በላይ በወቅቱ የ5 ዓመት ሕፃን ነበሩ።
ወዲያው ናዳ እንደደረሱ የወላጆቻቸውን ፍቅር አጣጥመው ሳይጨርሱ ገና በ5 ዓመታቸው ወደ አብነት ት/ቤት በመግባት ትምህርታቸውን በዝክረ አቦ ከፊደል ገበታ እስከ ጸዋትዎ ዜማ ከመምህር የኔታ ተአምር አስኪደዋል።
በመቀጠል ቻቫ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደተባለ ቦታ በመሄድ የቅኔ እና የፍትሐ ነገሥት መምህር ከሆኑት ከየኔታ ወሀቤ ጸጋ ቅኔን ከእነአገባቡ፤ ግስን እስከ አመሉ እንዲሁም የአቡሻኽር ትምህርትን ተምረው በመምህራቸው ተመርቀዋል።
በተጨማሪም በመምህራቸው የኔታ ወሀቤ ጸጋ መልካም ፈቃድ ለግ ማርያም ወደተባለው ቦታ ወደሚገኙት መምህር የኔታ መንክር ጉባኤ ቤት ገብተው ለሁለተኛ ጊዜ የቅኔን ትምህርት ተምረው ተመርቀዋል። በሁለቱም ጉባኤ ቤት እየተመላለሱ የቅኔ ዘረፋን አስኪደዋል።
የቅኔ ትምህርታቸውንም ካስመሰከሩ በኋላ ምክትል መምህር በመሆን አስተምረዋል።
ዐራት ዐይና የኔታ ይባቤ በላይ ለትምህርት ባላቸው ፍላጎት የሊቃውንት መፍለቂያ ወደ ሆነው ደብረ ዲማኅ ቅዱስ ጊዮርጊስ ገዳም በመሄድ ከመምህር አለቃ ወ/ማርቆስ የሐዲሳት ትርጓሜንና የፍትሐ-ነገሥትን ትምህርት ተምረዋል።
በዚህም ቦታ በመምህራቸው መልካም ፈቃድ በ1974 ዓ.ም ከትምህርታቸው ጎን ለጎን የቅኔ እና የአቡሻኽር ትምህርትን ወንበር ዘርግተው አስተምረዋል።
ዐራት ዐይና ቆሞስ አባ ይባቤ በላይ መጻሕፍተ ብሉያትን ከመምህር ገብረ አምላክ እና ከመምህር ገብረ ኢየሱስ ተምረው ተመርቀዋል።
መዓርገ ዲቁናን ከብፁዕ አቡነ ማርቆስ ቀዳማዊ በ1964ዓ.ም የተቀበሉ ሲሆን በፈቃደ እግዚአብሔር በ1985 ዓ.ም ግንቦት 12 ቀን በደብረ ሊባኖስ አቡነ ተክለሐይማኖት ገዳም ሥርዓተ ምንኩስናን ፈጽመዋል።
በ1986ዓ.ም ደግሞ መዓርገ ቅስናን እና ቁምስናን በወቅቱ የምዕራብ ጎጃም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከነበሩት ከብፁዕ አቡነ በርናባስ ተቀብለዋል።
ዐራት ዐይና ቆሞስ አባ ይባቤ በላይ ትምህርታቸውን እንደጨረሱ ምን ማድረግ እንዳለባቸው ፈቃደ እግዚአብሔርን ለመጠየቅ ሱባኤ ገብተው ፈለገ ብርሃን ናዳ ማርያም ላይ ታላቅ ጉባኤና ገዳም እንደሚተከል በሱባኤ ተገልጦላቸው ጥቅምት 20 ቀን 1979ዓ.ም በመምህራቸው አለቃ ወ/ማርቆስ ሽኝት ተደርጎላቸው ወደ ናዳ መጥተዋል።
እንደመጡም ቀድሞ በሱባኤ የተረዱትን ሀሳበ እግዚአብሔር በቦታው የነበሩ አንዲት ባሕታዊት እናት በዚህ ቦታ ታላቅ ገዳም እና ጉባኤ ቤት እንደሚመሰረት ደግመው ነግረዋቸዋል።
ዐራት ዐይና ቆሞስ አባ ይባቤ በላይ ከ1974-1978 ዓ.ም ለዐራት ዓመታት ከአለቃ ወ/ማርቆስ እየተማሩ ቅኔ እና አቡሻኽርን፤ ከ1979-2018ዓ.ም ለ39ዓመታት በድምሩ ከ44ዓመታት በላይ ከ25,000-30,000 ደቀ መዛሙርትን በማስተማር በርካታ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንን አፍርተዋል።
ዐራት ዐይና ቆሞስ አባ ይባቤ በላይ በተወለዱ በ67 ዓመታቸው ኅዳር 21 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል።
ሥርዓተ ቀብራቸውም ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ ከሩቅም ከቅርብም የተገኙ ዘመድ ወዳጆቻቸው፣ ያስተማሯቸው ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ ከተለያዩ ቦታዎች የሄዱ የመንፈስ ልጆቻቸው በተገኙበት ለ40ዓመታት በጸለዩበት፣ ብዙ ተጋድሎ በፈጸሙበት እና ወንበር ዘርግተው ባስተማሩበት በክብረ ደናግል ናዳ ቅዱስ ላሊበላ አንድነት ገዳም ዛሬ ኅዳር 23 ቀን 2018ዓ.ም ተፈጽሟል።
መረጃው በማኅበረ ቅዱሳን የባሕር ዳር ማእከል ሚዲያ ክፍል ነው
❤2
አሳዛኝ መረጃ!!
በታች አርማጭሆ ወረዳ በምትገኝ ገጠራማ ስፍራ ልጅሽ የፋኖ አባል ነዉ በሚል በአገዛዙ ሰራዊት ታፍና ወደ ካምፕ የተወሰደችዉ የ65 ዓመት እናት በቡድን ተደፍራ ህይወቷ ማለፉ ተሰምቷል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
በታች አርማጭሆ ወረዳ በምትገኝ ገጠራማ ስፍራ ልጅሽ የፋኖ አባል ነዉ በሚል በአገዛዙ ሰራዊት ታፍና ወደ ካምፕ የተወሰደችዉ የ65 ዓመት እናት በቡድን ተደፍራ ህይወቷ ማለፉ ተሰምቷል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
😭1