እሸት ክፍለ ጦር ለወራት ያሰለጠናቸዉን የፋኖ ሰራዊቶች በዛሬዉ ዕለት በደማቅ ሁኔታ አስመረቀ።
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ላስታ አሳመነዉ ኮር እሸት ክፍለ ጦር ለተከታታይ ወራት ያሰለጠናቸዉን ፋኖወች በዛሬዉ ዕለት ማለትም ህዳር 20/2018 ዓ.ም አስመርቋል።
ተመራቂ ፋኖወችም ለወራቶች በአካል ብቃት፣ በተኩስ ፣ በሰልፍ እና ወታደራዊ ሳይንሱ የሚጠይቀውን እውቀት እና ጥበብ ቀስመዉ ተመርቀዋል።
በዚህ የምረቃ ስነ-ስርዓት ላይም የነብሮ ተወርዋሪ ኮማንዶ አዛዥ ሻለቃ ደምሌ ጣፋጭ (ጥንቅሹ) ጨምሮ የላስታ አሳመነዉ ኮር ከፍተኛ አመራሮች እና የእሸት ክፍለ ጦር አመራሮች ተገኝተዉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ተመራቂዎቹ የፋኖ አባላቶችም እኛ የህልውና ትግሉን በድል ለማጠናቀቅ ብቻ ሳይሆን ስለ ነገይቱ ኢትዮጵያ አስበን ጭምር ነዉ የሰለጠነዉ ብለዋል።
ሰልጣኞቹ አክለዉም እኛ ሰልጥነን ለዚች እለት ስንበቃ እኔ ጎጃም፣ እኔ ጎንደሬ፣ እኔ ሸዋዬ፣ እኔ ወሎዬ እንድንል ሳይሆን አንድ ሁኑ የሚለውን የጄኔራል አሳመነው ፅጌ የኑዛዜ ቃል አክብረን በአማራነታችን ፀንተን እንቆማለን ሲሉ ተናግረዋል።
በመጨረሻም ተመራቂዎቹ የተሰጣቸዉን አደራ በአግባቡ እንደሚወጡ ቃለ መሃላ በመፈፀም ቃል ገብተዋል።
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ላስታ አሳመነዉ ኮር ሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን ክፍል ኃላፊ ጋዜጠኛ ፋኖ ደረበ መኮንን!
"ሰልጥነን እንዋጋለን እየተዋጋን እንሰለጥናለን!"
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ
ህዳር 20/2018 ዓ.ም
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ላስታ አሳመነዉ ኮር እሸት ክፍለ ጦር ለተከታታይ ወራት ያሰለጠናቸዉን ፋኖወች በዛሬዉ ዕለት ማለትም ህዳር 20/2018 ዓ.ም አስመርቋል።
ተመራቂ ፋኖወችም ለወራቶች በአካል ብቃት፣ በተኩስ ፣ በሰልፍ እና ወታደራዊ ሳይንሱ የሚጠይቀውን እውቀት እና ጥበብ ቀስመዉ ተመርቀዋል።
በዚህ የምረቃ ስነ-ስርዓት ላይም የነብሮ ተወርዋሪ ኮማንዶ አዛዥ ሻለቃ ደምሌ ጣፋጭ (ጥንቅሹ) ጨምሮ የላስታ አሳመነዉ ኮር ከፍተኛ አመራሮች እና የእሸት ክፍለ ጦር አመራሮች ተገኝተዉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ተመራቂዎቹ የፋኖ አባላቶችም እኛ የህልውና ትግሉን በድል ለማጠናቀቅ ብቻ ሳይሆን ስለ ነገይቱ ኢትዮጵያ አስበን ጭምር ነዉ የሰለጠነዉ ብለዋል።
ሰልጣኞቹ አክለዉም እኛ ሰልጥነን ለዚች እለት ስንበቃ እኔ ጎጃም፣ እኔ ጎንደሬ፣ እኔ ሸዋዬ፣ እኔ ወሎዬ እንድንል ሳይሆን አንድ ሁኑ የሚለውን የጄኔራል አሳመነው ፅጌ የኑዛዜ ቃል አክብረን በአማራነታችን ፀንተን እንቆማለን ሲሉ ተናግረዋል።
በመጨረሻም ተመራቂዎቹ የተሰጣቸዉን አደራ በአግባቡ እንደሚወጡ ቃለ መሃላ በመፈፀም ቃል ገብተዋል።
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ላስታ አሳመነዉ ኮር ሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን ክፍል ኃላፊ ጋዜጠኛ ፋኖ ደረበ መኮንን!
"ሰልጥነን እንዋጋለን እየተዋጋን እንሰለጥናለን!"
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ
ህዳር 20/2018 ዓ.ም
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
❤2🙏1
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር 2ተኛ እንድሪስ ተሾመ ሻለቃ ሰራዊት ዛሬ ህዳር 20 ቀን 2018 ዓ/ም በምዕራብ ወሎ ግንባር ከላላ ወረዳ ቆርኬ ቀበሌ ውስጥ ድል አስመዘገበ::
ሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) 2ተኛ (እንድሪስ ተሾመ) ሻለቃ ሰራዊት ከጧቱ 2 ሰዓት እስከ 4 ሰዓት ባካሄደው ውጊያ ከከላላ ከተማ ተነስቶ ለወረራ ወደ ቆርኬ የገባው ጠላት ላይ ከባድ ሰብአዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ ያደረሰ ሲሆን በድምሩ 7 የአድማ ብተና አባላት በእነ ሞት አይፈሬ ጥይት ተመትተው ሁለቱ ወዲያውኑ ሲሞቱ ቀሪዎችን ቁስለኞች ሸክሮ ጠላት ፈርጥጧል ሲል የሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ አርበኛ ይማም ሁሴን ለዕዙ በላከው ሪፓርት አስታውቋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 20 ቀን 2018 ዓ.ም
ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር 2ተኛ እንድሪስ ተሾመ ሻለቃ ሰራዊት ዛሬ ህዳር 20 ቀን 2018 ዓ/ም በምዕራብ ወሎ ግንባር ከላላ ወረዳ ቆርኬ ቀበሌ ውስጥ ድል አስመዘገበ::
ሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) 2ተኛ (እንድሪስ ተሾመ) ሻለቃ ሰራዊት ከጧቱ 2 ሰዓት እስከ 4 ሰዓት ባካሄደው ውጊያ ከከላላ ከተማ ተነስቶ ለወረራ ወደ ቆርኬ የገባው ጠላት ላይ ከባድ ሰብአዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ ያደረሰ ሲሆን በድምሩ 7 የአድማ ብተና አባላት በእነ ሞት አይፈሬ ጥይት ተመትተው ሁለቱ ወዲያውኑ ሲሞቱ ቀሪዎችን ቁስለኞች ሸክሮ ጠላት ፈርጥጧል ሲል የሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ አርበኛ ይማም ሁሴን ለዕዙ በላከው ሪፓርት አስታውቋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 20 ቀን 2018 ዓ.ም
❤1🙏1
ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሰብሳቢ አርበኛ አብነው ታደሰ የተላለፈ መልዕክት
ህዳር 13 ቀን 2018 ዓ.ም መካነሰላም ከተማ ውስጥ የአንድ ካህን ሚስትን ጨምሮ በድምሩ 3 እመጫት እናቶች ታፍነው ወደ ካምፕ ተወስደው የፋሽስቱ አብይ አህመድ ገረድ በሆነው የፀጥታ ኃይል አባል ተደፍረው የግፍ ግፍ እንደተፈፀመባቸው በሰማሁ ጊዜ እጅጉን ማዘኔን እየገለፅኩ ህዝባችን እንዲህ አይነት ዘግናኝ ድርጊት እየፈፀሙ ታሪኩን እና ሀይማኖቱን እንዲሁም እሴቱን የሚሸረሽሩትን ለመታገል ጥርሱን ነክሶ ዳር እስከ ዳር ይነሳ ዘንድ ይህን የትግል ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ።
አማራ በእርስቱ፣ በሚስቱ እና በእምነቱ ማለትም በድኑ እና በማተቡ አይደራደርም። የተፈፀመው ዘግናኝ ድርጊት ደግሞ በእርስት እና በማንነት ብቻ ሳይሆን በሚስት እና በሀይማኖት የመጣ ጠላት ስለመኖሩ አስረጅ ነው። የካህን (ቄስ) ሚስትን አስገድዶ የሚደፍር ኃይል በአማራ ምድር እንኳን 3 ዓመት 3 ቀን ውሎ ማደር አልነበረበትም። ይህን ያክል ጠላት በነፍሳችን ጭምር ሊጫወት የቻለው አንድ ሆነን ዳር እስከ ዳር ባለመነሳታችንና ጠላታችንን አምርረን ባለመጥላታችን ነው።
የሰሞኑ የግፍ ግፍ ብቻ ሳይሆን ባለፉት ዓመታት ህዝባችን የተሸከመው የመከራ ቀንበርን ክብደት ሁላችንም የምናውቀው ነው።
ጥቅምት 30 ቀን 2018 ዓ.ም በመካነሰላም ከተማ ዙሪያ ገጠር ወረዳ መቅደላ ታዳጊ ከተማ አቅራቢያ ይሄው ኦሮሙማው ስርዓት ዘብ የሆነው ፀረ አማራ ቡድን 5 ንፁሓን ወጣቶችን መረሸኑም ይታወሳል። የልጆቻችንን የመከራ ድንኳን ሳይነቀል ድጋሜ ቀያችን ላይ የተፈፀመው የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፀረ አማራውን ቡድን አረመኔነት ገላጭ ነው።
ህዳር 13 ቀን 2018 ዓ.ም የተደፈሩት እናቶቻችን ለህፃናት ልጆቻቸው ፓምፕሌት እንድወስዱ በጤና ባለሙያዎች ጥሪ ተደርጎላቸው ከገጠር ወደ መካነሰላም ከተማ የሄዱ መሆናቸው ታውቆ ከእንግዲህ መሰል ጥሪ ሲደረግ ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ መጓዝ እንደሚያስፈልግ ለማሳሰብም እወዳለሁ። እመጫት እናቶችን እና የካህናት ሚስቶችን በመድፈር የአማራ ህዝብን ክብር እና ታሪክ ለማበላሸት ቆርጦ የተነሳውን አረመኔ ቡድን ለማስወገድ የምናደርገውን የህልውና ትግል በመደገፍ ህዝባችን ለአይቀሬው ድል እንድዘጋጅ ከወዲሁ ለማሳሰብም እወዳለሁ።
የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሰብሳቢ አርበኛ አብነው ታደሰ ምትኩ
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 20 ቀን 2018 ዓ.ም
ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሰብሳቢ አርበኛ አብነው ታደሰ የተላለፈ መልዕክት
ህዳር 13 ቀን 2018 ዓ.ም መካነሰላም ከተማ ውስጥ የአንድ ካህን ሚስትን ጨምሮ በድምሩ 3 እመጫት እናቶች ታፍነው ወደ ካምፕ ተወስደው የፋሽስቱ አብይ አህመድ ገረድ በሆነው የፀጥታ ኃይል አባል ተደፍረው የግፍ ግፍ እንደተፈፀመባቸው በሰማሁ ጊዜ እጅጉን ማዘኔን እየገለፅኩ ህዝባችን እንዲህ አይነት ዘግናኝ ድርጊት እየፈፀሙ ታሪኩን እና ሀይማኖቱን እንዲሁም እሴቱን የሚሸረሽሩትን ለመታገል ጥርሱን ነክሶ ዳር እስከ ዳር ይነሳ ዘንድ ይህን የትግል ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ።
አማራ በእርስቱ፣ በሚስቱ እና በእምነቱ ማለትም በድኑ እና በማተቡ አይደራደርም። የተፈፀመው ዘግናኝ ድርጊት ደግሞ በእርስት እና በማንነት ብቻ ሳይሆን በሚስት እና በሀይማኖት የመጣ ጠላት ስለመኖሩ አስረጅ ነው። የካህን (ቄስ) ሚስትን አስገድዶ የሚደፍር ኃይል በአማራ ምድር እንኳን 3 ዓመት 3 ቀን ውሎ ማደር አልነበረበትም። ይህን ያክል ጠላት በነፍሳችን ጭምር ሊጫወት የቻለው አንድ ሆነን ዳር እስከ ዳር ባለመነሳታችንና ጠላታችንን አምርረን ባለመጥላታችን ነው።
የሰሞኑ የግፍ ግፍ ብቻ ሳይሆን ባለፉት ዓመታት ህዝባችን የተሸከመው የመከራ ቀንበርን ክብደት ሁላችንም የምናውቀው ነው።
ጥቅምት 30 ቀን 2018 ዓ.ም በመካነሰላም ከተማ ዙሪያ ገጠር ወረዳ መቅደላ ታዳጊ ከተማ አቅራቢያ ይሄው ኦሮሙማው ስርዓት ዘብ የሆነው ፀረ አማራ ቡድን 5 ንፁሓን ወጣቶችን መረሸኑም ይታወሳል። የልጆቻችንን የመከራ ድንኳን ሳይነቀል ድጋሜ ቀያችን ላይ የተፈፀመው የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፀረ አማራውን ቡድን አረመኔነት ገላጭ ነው።
ህዳር 13 ቀን 2018 ዓ.ም የተደፈሩት እናቶቻችን ለህፃናት ልጆቻቸው ፓምፕሌት እንድወስዱ በጤና ባለሙያዎች ጥሪ ተደርጎላቸው ከገጠር ወደ መካነሰላም ከተማ የሄዱ መሆናቸው ታውቆ ከእንግዲህ መሰል ጥሪ ሲደረግ ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ መጓዝ እንደሚያስፈልግ ለማሳሰብም እወዳለሁ። እመጫት እናቶችን እና የካህናት ሚስቶችን በመድፈር የአማራ ህዝብን ክብር እና ታሪክ ለማበላሸት ቆርጦ የተነሳውን አረመኔ ቡድን ለማስወገድ የምናደርገውን የህልውና ትግል በመደገፍ ህዝባችን ለአይቀሬው ድል እንድዘጋጅ ከወዲሁ ለማሳሰብም እወዳለሁ።
የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሰብሳቢ አርበኛ አብነው ታደሰ ምትኩ
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 20 ቀን 2018 ዓ.ም
❤1🙏1
ለህዝባችን ለምንሰጠዉ አገልግሎት የተሳካ እንዲሆን ፋኖ ትልቅ አስተዋፅኦ አድርጓል ሲሉ የጤና ባለሙያዎች ተናገሩ።
በሰሜን ጎንደር ዞን በተለያዩ አካባቢዎች የህፃናት ክትባት በተገባው መንገድ እየተሰጠ መሆኑን የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ የራስ አሞራዉ ዉብነህ ሶስተኛ ኮር አስታዋቋል።
ለህፃናት ክትባት ለመስጠት ወደ ቀጠናው የገቡ የጤና ባለሙያዎችን በተገቢው መንገድ እንክብካቤ እየተደረገላቸዉ እንደሚገኝ የራስ አሞራዉ ዉብነህ ሶስተኛ ኮር ጫና ክፍለጦር አስተዳደር መምሪያ ኃላፊ አርበኛ መለሰ ብርሀን ለግሎባል ፋኖ ሚዲያ ተናግሯል።
የህክምና ባለሙያዎች የመንከባከብ ግዴታ አለብን ያለዉ አርበኛ መለሰ፣በዚህ መሸረትም ባለሙያዎቹ በነፃነት በመንቀሳቀስ ለህዝባችን የህክምና አገልግሎት እየሰጢ ይገኛሉ ብሏል።ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ህዝብ የጣለባቸዉን ሙያዊ ኃላፊነት በሚገባ እየተወጡ በመሆናቸዉ በአማራ ፋኖ ብሄራዊ በላይ ዘለቀ ዕዝ ላቅ ያለ ምስጋና ተችሯቸዋል።
ለህዝባችን የተሳካ የህክምና አገልግሎት እንድሰጥ አስቻይ ሁኔታ ለፈጠረልን ፋኖ ላቅ ያለ ምስጋና እናቀርባለን ሲሉ በቀጠናው የተሰማሩ የጤና ባለሙያዎች ገልፀዋል።ወደ ፊትም ለምናከናውነው ስራ የተሳካ እንዲሆን የፋኖ ድጋፍ እንዳይለየን ሲሉ ተናግረዋል።
ከዚህ በፊት ለመንግሥት ተደጋጋሚ ጥያቄ አቅርበን ያልተፈታልን ጥያቄ አሁን ላይ ጥያቄያቸን ለፋኖ በማቅረባችን አፋጣኝ ምላሽ ተሰቶናል ሲሉ የአካባቢው ማህበረሰብ ተናግረዋል ።አገልግሎቱ ቀጠይነት እንዲኖረዉ ሁሉም የድርሻውን መወጣት እንዳለበት ተጠቁሟል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
በሰሜን ጎንደር ዞን በተለያዩ አካባቢዎች የህፃናት ክትባት በተገባው መንገድ እየተሰጠ መሆኑን የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ የራስ አሞራዉ ዉብነህ ሶስተኛ ኮር አስታዋቋል።
ለህፃናት ክትባት ለመስጠት ወደ ቀጠናው የገቡ የጤና ባለሙያዎችን በተገቢው መንገድ እንክብካቤ እየተደረገላቸዉ እንደሚገኝ የራስ አሞራዉ ዉብነህ ሶስተኛ ኮር ጫና ክፍለጦር አስተዳደር መምሪያ ኃላፊ አርበኛ መለሰ ብርሀን ለግሎባል ፋኖ ሚዲያ ተናግሯል።
የህክምና ባለሙያዎች የመንከባከብ ግዴታ አለብን ያለዉ አርበኛ መለሰ፣በዚህ መሸረትም ባለሙያዎቹ በነፃነት በመንቀሳቀስ ለህዝባችን የህክምና አገልግሎት እየሰጢ ይገኛሉ ብሏል።ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ህዝብ የጣለባቸዉን ሙያዊ ኃላፊነት በሚገባ እየተወጡ በመሆናቸዉ በአማራ ፋኖ ብሄራዊ በላይ ዘለቀ ዕዝ ላቅ ያለ ምስጋና ተችሯቸዋል።
ለህዝባችን የተሳካ የህክምና አገልግሎት እንድሰጥ አስቻይ ሁኔታ ለፈጠረልን ፋኖ ላቅ ያለ ምስጋና እናቀርባለን ሲሉ በቀጠናው የተሰማሩ የጤና ባለሙያዎች ገልፀዋል።ወደ ፊትም ለምናከናውነው ስራ የተሳካ እንዲሆን የፋኖ ድጋፍ እንዳይለየን ሲሉ ተናግረዋል።
ከዚህ በፊት ለመንግሥት ተደጋጋሚ ጥያቄ አቅርበን ያልተፈታልን ጥያቄ አሁን ላይ ጥያቄያቸን ለፋኖ በማቅረባችን አፋጣኝ ምላሽ ተሰቶናል ሲሉ የአካባቢው ማህበረሰብ ተናግረዋል ።አገልግሎቱ ቀጠይነት እንዲኖረዉ ሁሉም የድርሻውን መወጣት እንዳለበት ተጠቁሟል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
❤2🙏1
በከተሞቾ የሚደረገዉ የወጣቶች አፈሳ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
የአገዛዙ ብልፅግና ጥምር ጦር ኃይል በአማራ ክልል በርካታ ቁጥር ያላቸዉ ወጣቶችን አፍሶ ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምሀርት ቤት መዉስዱ እየተነገረ ይገኛል።
በዚህ ሳምንት በመላ ሀገሪቱ በሚገኙ ከተሞች የተጠናከረ አፈሳ ተካሂዷል።በአማራ ክልል በሚደረገዉ የወጣቶች አፈሳ የቤተክርስቲያን አገልጋይ የሆኑት የቆሎ ተማሪዎች መታፈሳቸዉ የብልፅግናዉን መንግስት አረመኒያዊነት በግል ያሳየ ተግባር ተብሏል።
አገዛዙ ከዚህ በፊት በጎጃም ሜጫ 16 የቆሎ ተማሪዎችን በአሰቃቂ ሁኔታ መረሸኑ ይታወሳል።ዛሬ ላይ ደግሞ በእየ አብያተክርስቲያናቱ የሚሊሺያ ኃይል በማሰማራት በርካታ የቆሎ ተማሪዎችን እንዲታፈሱ አድርጓል።ፀረ አማራው የአብይ አህመድ አሊ አገዛዝ ከአማራ ህዝብ ላይ እና አብያተክርስቲያናት ላይ የሚፈፅመዉ የተጠና ጥቃት አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ዛሬ በሰሜን ወሎ ዞን መናገሻዋ ወልድያ የፈፀመዉ ግፍ አሳዛኝ ክስተት ነዉ ሲሉ የወልድያ ከተማ ኗሪዎች ተናግረዋል።
ዛሬ ህዳር 20/2018 ዓ.ም ከጧቱ 2:00 የአገዛዙ ለብልፅግና ሚሊሺያ ኃይል የቆሎ ተማሪዎች አፍሰው ወደ አልታወቀ የወሰዱ ሲሆን ከአፈሰዉ ለማምለጥ የሞከሩ የቆሎ ተማሪዎች ደግሞ መገደላቸው ተረጋግጧል።
ይህ የአገዛዙ ድርጊት በጎንደር በተለያዩ አካባቢዎች የተፈፀመ ሲሆን በሰሜን ጎንደር ጃናአሞራ፣አጅሬ እና ዳባት ቁጥራቸው በዉል የማይታወቅ የቆሎ ተማሪዎች ታፍሰዉ ተወስደዋል።በደቡብ ጎንደር ጉና በጌምድር ከወራት በፊት 20 የቆሎ ተማሪዎች ታፍሰዉ የተወሰዱ ሲሆን ሰሞኑን እየተደረገ ባለዉ አፈሳ ደግሞ ወለላባህር፣አጎና፣ስማዳ፣ደራ እና ፎገራ እንዲሁም ስማዳ የቆሎ ተማሪዎች መታፈሳቸዉ ተረጋግጧል።
አገዛዙ ከቆሎ ተማሪዎች አፈሳ በተጨማሪ የከተማ ወጣቶችን አፈሳም አጠናክሮ ቀጥሏል።ባለፈዉ ሳምንት ቅዳሜ በመዲናዋ አዲስአበባ ሁለት ሲኖትራክ ተሽከርካሪ ወጣቶች መታፈሳቸዉን መዘገባችን ይታወሳል።
ዛሬም አፈሳው ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን የታፈሱ ወጣቶች በየክፍለከተመዉ በሚገኝ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ታጉረዉ እንደሚገኙ ተገልጿል።በባህርዳር፣ጎንደር፣ደብታቦር፣ማርቆስ እና ፍኖተ ሰላም የወጣቶች አፈሳ ከወትሮው በተለየ ተጠናክሮ መቀጠሉ የተነገረ ሲሆን በደቡቡ የሀገሪቱ ክፍልም አፈሳዉ ተጧጡፎ ቀጥሏል።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ቤንች ማጅ፣ቦንጋ፣አሪ፣ጅንካ እንዲሁም በደቡብ ኢትዮጵያ ወላይታ፣ጋሞ፣ጎፍ፣በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ዉልቂጤ፣ቡታጅራ እና ሰልጤ በአስገዳጅ ሁኔታ የታፈሱ ወጣቶች ተጭነዉ ወደ አዲስአበባ እየተወሰዱ ነዉ ተብሏል።
በኦሮሚያ ክልል የሚታፈሱ ወጣቶች መኖራቸዉን እና አብዛኞቹ በቤተሰቦቻቸው በተከፈለላቸዉ ገንዘብ መለቀቃቸው የአይን እማኞች ተናግረዋል።አንድ ቤተሰብ በሚሊሻ የተያዘዉን ልጁን ለማስለቀቅ እስከ 200 ሺህ ብር ድረስ እንደሚከፍል ተገልጿል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
የአገዛዙ ብልፅግና ጥምር ጦር ኃይል በአማራ ክልል በርካታ ቁጥር ያላቸዉ ወጣቶችን አፍሶ ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምሀርት ቤት መዉስዱ እየተነገረ ይገኛል።
በዚህ ሳምንት በመላ ሀገሪቱ በሚገኙ ከተሞች የተጠናከረ አፈሳ ተካሂዷል።በአማራ ክልል በሚደረገዉ የወጣቶች አፈሳ የቤተክርስቲያን አገልጋይ የሆኑት የቆሎ ተማሪዎች መታፈሳቸዉ የብልፅግናዉን መንግስት አረመኒያዊነት በግል ያሳየ ተግባር ተብሏል።
አገዛዙ ከዚህ በፊት በጎጃም ሜጫ 16 የቆሎ ተማሪዎችን በአሰቃቂ ሁኔታ መረሸኑ ይታወሳል።ዛሬ ላይ ደግሞ በእየ አብያተክርስቲያናቱ የሚሊሺያ ኃይል በማሰማራት በርካታ የቆሎ ተማሪዎችን እንዲታፈሱ አድርጓል።ፀረ አማራው የአብይ አህመድ አሊ አገዛዝ ከአማራ ህዝብ ላይ እና አብያተክርስቲያናት ላይ የሚፈፅመዉ የተጠና ጥቃት አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ዛሬ በሰሜን ወሎ ዞን መናገሻዋ ወልድያ የፈፀመዉ ግፍ አሳዛኝ ክስተት ነዉ ሲሉ የወልድያ ከተማ ኗሪዎች ተናግረዋል።
ዛሬ ህዳር 20/2018 ዓ.ም ከጧቱ 2:00 የአገዛዙ ለብልፅግና ሚሊሺያ ኃይል የቆሎ ተማሪዎች አፍሰው ወደ አልታወቀ የወሰዱ ሲሆን ከአፈሰዉ ለማምለጥ የሞከሩ የቆሎ ተማሪዎች ደግሞ መገደላቸው ተረጋግጧል።
ይህ የአገዛዙ ድርጊት በጎንደር በተለያዩ አካባቢዎች የተፈፀመ ሲሆን በሰሜን ጎንደር ጃናአሞራ፣አጅሬ እና ዳባት ቁጥራቸው በዉል የማይታወቅ የቆሎ ተማሪዎች ታፍሰዉ ተወስደዋል።በደቡብ ጎንደር ጉና በጌምድር ከወራት በፊት 20 የቆሎ ተማሪዎች ታፍሰዉ የተወሰዱ ሲሆን ሰሞኑን እየተደረገ ባለዉ አፈሳ ደግሞ ወለላባህር፣አጎና፣ስማዳ፣ደራ እና ፎገራ እንዲሁም ስማዳ የቆሎ ተማሪዎች መታፈሳቸዉ ተረጋግጧል።
አገዛዙ ከቆሎ ተማሪዎች አፈሳ በተጨማሪ የከተማ ወጣቶችን አፈሳም አጠናክሮ ቀጥሏል።ባለፈዉ ሳምንት ቅዳሜ በመዲናዋ አዲስአበባ ሁለት ሲኖትራክ ተሽከርካሪ ወጣቶች መታፈሳቸዉን መዘገባችን ይታወሳል።
ዛሬም አፈሳው ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን የታፈሱ ወጣቶች በየክፍለከተመዉ በሚገኝ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ታጉረዉ እንደሚገኙ ተገልጿል።በባህርዳር፣ጎንደር፣ደብታቦር፣ማርቆስ እና ፍኖተ ሰላም የወጣቶች አፈሳ ከወትሮው በተለየ ተጠናክሮ መቀጠሉ የተነገረ ሲሆን በደቡቡ የሀገሪቱ ክፍልም አፈሳዉ ተጧጡፎ ቀጥሏል።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ቤንች ማጅ፣ቦንጋ፣አሪ፣ጅንካ እንዲሁም በደቡብ ኢትዮጵያ ወላይታ፣ጋሞ፣ጎፍ፣በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ዉልቂጤ፣ቡታጅራ እና ሰልጤ በአስገዳጅ ሁኔታ የታፈሱ ወጣቶች ተጭነዉ ወደ አዲስአበባ እየተወሰዱ ነዉ ተብሏል።
በኦሮሚያ ክልል የሚታፈሱ ወጣቶች መኖራቸዉን እና አብዛኞቹ በቤተሰቦቻቸው በተከፈለላቸዉ ገንዘብ መለቀቃቸው የአይን እማኞች ተናግረዋል።አንድ ቤተሰብ በሚሊሻ የተያዘዉን ልጁን ለማስለቀቅ እስከ 200 ሺህ ብር ድረስ እንደሚከፍል ተገልጿል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
💔1
እስካሁን በጫካ የቆያችሁት ምን እስክታገኙ ነበር???!!!
👉አብረዋችሁ የወጡ ወንድሞቻችሁ በሞት እስኪለዩዋችሁ?
ወንድምን ጫካ ላይ ቀብሮ በናት መቀነት ሳንቲም የተገዛን መሳሪያ ተሸክሞ ለጠላት እጅ መስጠት የሚያስችል ሞራልስ ከየት አገኛችሁት?
👉 የቤተሰብ፣ዘመድ፣ጎረቤት፣ቤተ እምነት..ሀብት ንብረት በድሮን፣ጀትና መድፍ እስኪወድም?
👉 እውነተኛ ወንድሞቻችሁ ባስታጠቋችሁ መሳሪያ ወንድሞቻችሁን በማገት፣በስርቆትና ውንብድና ስጋዊ ፍላጎታችሁ እስኪሟላ?
👉 ባይን ጥቅሻ ይግባቡ የነበሩ ወንድሞቻችሁ በናንተ ሀሳዊ ነገር በማመላለስ እስኪጋጩ?
👉 በብዙ ውጣ ውረድ በመልካም ስብዕና የታነጹ መሪዎች በናንተ ምክኒያት እስኪዋረዱ?
👉 ምን ብላችሁ ወጥታችሁ ምን አሳክታችሁ ነው ለገዳዮቻችሁ እጅ የሰጣችሁ???!!!
ከትላንት እስከዛሬ እጅ ለመስጠት የሚያስችል በቂ ምከኒያት አለን በማለት እራሳችሁን ለምታረኩ ባንዳዎች ሁሉ ነው ጥያቄየ?!!!
አርበኛ እሸቱ ጌትነት አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ አደረጃጀት መምሪያ ሃላፊ።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
👉አብረዋችሁ የወጡ ወንድሞቻችሁ በሞት እስኪለዩዋችሁ?
ወንድምን ጫካ ላይ ቀብሮ በናት መቀነት ሳንቲም የተገዛን መሳሪያ ተሸክሞ ለጠላት እጅ መስጠት የሚያስችል ሞራልስ ከየት አገኛችሁት?
👉 የቤተሰብ፣ዘመድ፣ጎረቤት፣ቤተ እምነት..ሀብት ንብረት በድሮን፣ጀትና መድፍ እስኪወድም?
👉 እውነተኛ ወንድሞቻችሁ ባስታጠቋችሁ መሳሪያ ወንድሞቻችሁን በማገት፣በስርቆትና ውንብድና ስጋዊ ፍላጎታችሁ እስኪሟላ?
👉 ባይን ጥቅሻ ይግባቡ የነበሩ ወንድሞቻችሁ በናንተ ሀሳዊ ነገር በማመላለስ እስኪጋጩ?
👉 በብዙ ውጣ ውረድ በመልካም ስብዕና የታነጹ መሪዎች በናንተ ምክኒያት እስኪዋረዱ?
👉 ምን ብላችሁ ወጥታችሁ ምን አሳክታችሁ ነው ለገዳዮቻችሁ እጅ የሰጣችሁ???!!!
ከትላንት እስከዛሬ እጅ ለመስጠት የሚያስችል በቂ ምከኒያት አለን በማለት እራሳችሁን ለምታረኩ ባንዳዎች ሁሉ ነው ጥያቄየ?!!!
አርበኛ እሸቱ ጌትነት አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ አደረጃጀት መምሪያ ሃላፊ።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
👍3❤1