ማቻከል!
አንድ የኮረኔል ማዕረግ ያለው ሬጅመንት አዛዥ ተደምስሷል!
(አስከሬን ወደቤቱ ሲላክ ማንነቱ የሚረጋገጥ ይሆናል)
ለሳምታት የቆየው እልህ አስጨራሽ ውጊያ ቅዳምን ከተማን ማስለቀቅ ተችሏል።
የማቻክል በላይ ዘለቀ ሻለቆችን ለማፈን አረመኔው አገዛዝ ሰራዊቱን በማሰባሰብ ጥቅምት 26/2018 ጀምሮ በከባድ መሳሪያ የታገዘ ጦርነት ለማድረግ ሞክሯል።
የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር 99ኛክፍለጦር የበላይ ዘለቀ ሻለቆች ባደረጉት የመልሶ ማጥቃት ውጊያ የኮረኔል ማዕረግ ያለው ሬጅመንት አዛዥ በመጨመር በርካታ የጠላት ሃይል ተደምስሷል።
ቁስለኞቹን በሶስት ጭነት መኪና እና በአንድ አምቡላንስ ማውጣቱን አረጋግጠናል።
በዚህ አውደ ውጊያ የበላይ ዘለቀን ልጆች መቋቋም ያቃተው ጡት ቆራጭ ብልት ቆራጭ ምላስ ቆራጭ ሰራዊት ቅዳምን ከተማን በመልቀቅ ወደ አማኑኤል ከተማ ተመልሷል።
ከፍተኛ ምት ያስተናገደው የአረመኔው አገዛዝ የተደመሰሱ አባሎቹን #በጅምላ ቀብሯቸው ፈርጥጧል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ!
አፋብኃ| ቴዎድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ህዳር 16/2018 ዓ.ም
አንድ የኮረኔል ማዕረግ ያለው ሬጅመንት አዛዥ ተደምስሷል!
(አስከሬን ወደቤቱ ሲላክ ማንነቱ የሚረጋገጥ ይሆናል)
ለሳምታት የቆየው እልህ አስጨራሽ ውጊያ ቅዳምን ከተማን ማስለቀቅ ተችሏል።
የማቻክል በላይ ዘለቀ ሻለቆችን ለማፈን አረመኔው አገዛዝ ሰራዊቱን በማሰባሰብ ጥቅምት 26/2018 ጀምሮ በከባድ መሳሪያ የታገዘ ጦርነት ለማድረግ ሞክሯል።
የአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 109ኛ ኮር 99ኛክፍለጦር የበላይ ዘለቀ ሻለቆች ባደረጉት የመልሶ ማጥቃት ውጊያ የኮረኔል ማዕረግ ያለው ሬጅመንት አዛዥ በመጨመር በርካታ የጠላት ሃይል ተደምስሷል።
ቁስለኞቹን በሶስት ጭነት መኪና እና በአንድ አምቡላንስ ማውጣቱን አረጋግጠናል።
በዚህ አውደ ውጊያ የበላይ ዘለቀን ልጆች መቋቋም ያቃተው ጡት ቆራጭ ብልት ቆራጭ ምላስ ቆራጭ ሰራዊት ቅዳምን ከተማን በመልቀቅ ወደ አማኑኤል ከተማ ተመልሷል።
ከፍተኛ ምት ያስተናገደው የአረመኔው አገዛዝ የተደመሰሱ አባሎቹን #በጅምላ ቀብሯቸው ፈርጥጧል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ!
አፋብኃ| ቴዎድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ህዳር 16/2018 ዓ.ም
👍2
ፀረ ዐምሓራ ኃይሎች ኤዲት የተደረጉ ምስሎችን ከማዘጋጀት ጀምሮ የሚሰሩትን የሐሰተኛ መረጃ ስርጭት ተመልከቱ!
እራሳቸው ባዘጋጁት ሰው አሰቃቂውን ድርጊት ፈፀሙ... ከዚያም ሰሞኑን አለም አቀፍ ትኩረት ያገኘውን የአማራ ሕዝብን እልቂት ለመሸፈን አጀንዳ አድርገው አቀረቡት።
የድራማው ዳይሬክተር ቀሽም ሆኖ ነጥብ አስጣላቸው።
ሰሞኑን አለም አቀፍ ትኩረት ያገኘውን የአማራን ሕዝብ እልቂት ለመሸፋፈን ሲሉ የዛሬ ሁለት ሳምንት ገደማ እጁን ሰጠን በሚል ያሳወቁትን ገለሰብ አሰቃቂውን ድርጊት አስፈፀሙና አጀንዳ አደረጉት።
ከዚያም ግለሰቡ "የዛሬ ሁለት ሳምንት ገደማ እጁን ሰጠን" ብላችሁን አልነበር ወይ?...የሚል ተጠይቅ ሲቀርብባቸው ደግሞ ድርጊቱን ድሮ ነው የፈፀመው በሚል ሌላ ውሸት ጀመረዋል። ድሮ መቼ?...ዘግናኙ ድጊት የተፈፀመበት ግለሰብ ሰሞኑን ነዋ? ድሮ መቼ?
የሚያሳዝነው ደግሞ አክራሪ ኦርቶዶክስ ጠል ኃይሎች ተደርበው፡ እራሳቸው ድጊቱን እንዲፈፅም ያስደረጉትን ግለሰብ ግንባሩ ላይ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን በመጠቀም <መስቀል> ስለው ቤተክርስቲያኗንም ለመምታት ሌላ የሐሰት መረጃ ስርጭት ላይ ናቸው።
ሌላ ማስረጃም ለትወና ዝግጅት ሲያደርጉና ሲወያዩ የሚያሳየውም ምስል ወጥቶ የሚያደርጉትን አሳጥቷቸዋል::
በሰው ልጅ ፍጡር ላይ ይህንን ያክል ጭካኔ ከቶ እንደምን ሆነላቸው ካልን ምክንያቱም አውሬነትን የተላበሱ ወራሪዎች ናቸውና ነው መልሱ
እራሳቸው ባዘጋጁት ሰው አሰቃቂውን ድርጊት ፈፀሙ... ከዚያም ሰሞኑን አለም አቀፍ ትኩረት ያገኘውን የአማራ ሕዝብን እልቂት ለመሸፈን አጀንዳ አድርገው አቀረቡት።
የድራማው ዳይሬክተር ቀሽም ሆኖ ነጥብ አስጣላቸው።
ሰሞኑን አለም አቀፍ ትኩረት ያገኘውን የአማራን ሕዝብ እልቂት ለመሸፋፈን ሲሉ የዛሬ ሁለት ሳምንት ገደማ እጁን ሰጠን በሚል ያሳወቁትን ገለሰብ አሰቃቂውን ድርጊት አስፈፀሙና አጀንዳ አደረጉት።
ከዚያም ግለሰቡ "የዛሬ ሁለት ሳምንት ገደማ እጁን ሰጠን" ብላችሁን አልነበር ወይ?...የሚል ተጠይቅ ሲቀርብባቸው ደግሞ ድርጊቱን ድሮ ነው የፈፀመው በሚል ሌላ ውሸት ጀመረዋል። ድሮ መቼ?...ዘግናኙ ድጊት የተፈፀመበት ግለሰብ ሰሞኑን ነዋ? ድሮ መቼ?
የሚያሳዝነው ደግሞ አክራሪ ኦርቶዶክስ ጠል ኃይሎች ተደርበው፡ እራሳቸው ድጊቱን እንዲፈፅም ያስደረጉትን ግለሰብ ግንባሩ ላይ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን በመጠቀም <መስቀል> ስለው ቤተክርስቲያኗንም ለመምታት ሌላ የሐሰት መረጃ ስርጭት ላይ ናቸው።
ሌላ ማስረጃም ለትወና ዝግጅት ሲያደርጉና ሲወያዩ የሚያሳየውም ምስል ወጥቶ የሚያደርጉትን አሳጥቷቸዋል::
በሰው ልጅ ፍጡር ላይ ይህንን ያክል ጭካኔ ከቶ እንደምን ሆነላቸው ካልን ምክንያቱም አውሬነትን የተላበሱ ወራሪዎች ናቸውና ነው መልሱ
❤2👍1
የፋሽስቱ አገዛዝ ቁልፍ የመረጃና ደህንነት ሰው ቆቦ ከተማ ላይ እርምጃ ተወሰደበት::
የቆቦ ከተማ መረጃ እና ደህንነት የሆነው የፋሽስቱ አገዛዝ ቁልፍ ሰው አቶ ጥጋቡ ደርቤ ከነ አጃቢዎቹ በሰማዕቶቹ ጀግኖች በነ አርበኛ አለሙ ገብሩ በነ አርበኛ ዋሴ ከበደ በነ አርበኛ ፍሬው አለና እና ሌሎች አርበኞች ልጆች በምስራቅ አማራ ኮር 2 ቃኝ አባሎች ወደማይቀረው ተሽኝቷል::
ከአማራ ህዝብ ተፈጥሮ ከፋሽስቱ የብልፅግና አገዛዝ ጋር በመተባበር የአማራ ህዝብ ላይ ዘር ማጥፋት እየፈፀመ የኖረው ሆድ አደሩ አቶ ጥጋቡ ደርቤ ከነ አጃቢዎቹ ህዳር 16/2018 ዓ.ም ምሽት ቆቦ ከተማ ላይ በምስራቅ አማራ ኮር 2 ቃኝ አባሎች እርምጃ ተውስዶበታል:: በቀጣይም እርምጃው ተጠናክሮ ይቀጥላል!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ሕልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 17/2018 ዓ.ም
የቆቦ ከተማ መረጃ እና ደህንነት የሆነው የፋሽስቱ አገዛዝ ቁልፍ ሰው አቶ ጥጋቡ ደርቤ ከነ አጃቢዎቹ በሰማዕቶቹ ጀግኖች በነ አርበኛ አለሙ ገብሩ በነ አርበኛ ዋሴ ከበደ በነ አርበኛ ፍሬው አለና እና ሌሎች አርበኞች ልጆች በምስራቅ አማራ ኮር 2 ቃኝ አባሎች ወደማይቀረው ተሽኝቷል::
ከአማራ ህዝብ ተፈጥሮ ከፋሽስቱ የብልፅግና አገዛዝ ጋር በመተባበር የአማራ ህዝብ ላይ ዘር ማጥፋት እየፈፀመ የኖረው ሆድ አደሩ አቶ ጥጋቡ ደርቤ ከነ አጃቢዎቹ ህዳር 16/2018 ዓ.ም ምሽት ቆቦ ከተማ ላይ በምስራቅ አማራ ኮር 2 ቃኝ አባሎች እርምጃ ተውስዶበታል:: በቀጣይም እርምጃው ተጠናክሮ ይቀጥላል!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ሕልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 17/2018 ዓ.ም
ከሲቪል ሰርቫንት ባለሙያዎች ጋር ውይይት ተካሄደ!
በአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና አፄ ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 54ኛክ/ጦር በቢቡኝ ወረዳ ከሚገኙ መምህራኖች እና የግብርና ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎች የመንግስት ሰራተኞች ጋር ሰፊ ውይይት ማካሄዱን ከኮሩ ሕዝብ ግንኙነት ክፍል ለማረጋገጥ ተችሏል።
በውይይቱ፡ ለሕዝቡ አገልግሎት የሚሰጡ ማንኛቸውም የመንግስት ሰራተኞች ከየትኛውም የፓለቲካ እሳቤና አላማ እራሳቸውን ነፃ አድርገው እንዲሰሩ ሀሳብ ተነስቶ ሰፊ ውይይት ከተደረገበት በኋላ መግባባት ላይ ተደርሷል ብሏል ኮሩ በሕዝብ ግንኙነት ክፍሉ በኩል ባወጣው መረጃ
በአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና አፄ ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 54ኛክ/ጦር በቢቡኝ ወረዳ ከሚገኙ መምህራኖች እና የግብርና ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎች የመንግስት ሰራተኞች ጋር ሰፊ ውይይት ማካሄዱን ከኮሩ ሕዝብ ግንኙነት ክፍል ለማረጋገጥ ተችሏል።
በውይይቱ፡ ለሕዝቡ አገልግሎት የሚሰጡ ማንኛቸውም የመንግስት ሰራተኞች ከየትኛውም የፓለቲካ እሳቤና አላማ እራሳቸውን ነፃ አድርገው እንዲሰሩ ሀሳብ ተነስቶ ሰፊ ውይይት ከተደረገበት በኋላ መግባባት ላይ ተደርሷል ብሏል ኮሩ በሕዝብ ግንኙነት ክፍሉ በኩል ባወጣው መረጃ
👍2
በጎጃም የአገዛዙ ሰራዊት የጀምላ መቃብር!!!!!!
ጠላት እሬሳውን በጅምላ ቀበረ።
በርካታ ቁጥር ያለው ሀይል በመያዝ ወደ ግራ ቅዳምን የተንቀሳቀሰው በደረሰበት ተከታታይ ምት በርካታ ሃይሉን አጧል። በደረሰበት ምት ግራቅዳምንን ለቆ ሲወጣ በርካታ የጅምላ መቃብሮችን ማግኘቱን ማህበረሰቡ አሳውቋል።
ፋኖ የተኮሰው ጥይት መሬት ላይ እንደማይወድቅ አረጋግጠናል ሲሉ በማዕረግ የተገደሉትን ደግሞ ጭኖ መውሰዱንም የአካባቢው ማህበረሰብ ገልጿል።
ጠላት እሬሳውን በጅምላ ቀበረ።
በርካታ ቁጥር ያለው ሀይል በመያዝ ወደ ግራ ቅዳምን የተንቀሳቀሰው በደረሰበት ተከታታይ ምት በርካታ ሃይሉን አጧል። በደረሰበት ምት ግራቅዳምንን ለቆ ሲወጣ በርካታ የጅምላ መቃብሮችን ማግኘቱን ማህበረሰቡ አሳውቋል።
ፋኖ የተኮሰው ጥይት መሬት ላይ እንደማይወድቅ አረጋግጠናል ሲሉ በማዕረግ የተገደሉትን ደግሞ ጭኖ መውሰዱንም የአካባቢው ማህበረሰብ ገልጿል።
👍3
የአገዛዙ ብልፅግና ጥምር ጦር በአርሶአደሩ ሀብትና ንብረት ላይ ዘረፋ ሲፈፅም በፋኖ እርምጃ ተወሰደበት!!!
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነዉ ዕዝ ከሰም ኮር ኃይለማርያም ማሞ ክፍለጦር ሰላምሰዉ ሻለቃ ዘረፋ በተሰማረዉ የአገዛዙ ብልፅግና ጥምር ጦር ላይ እርምጃ መዉሰዷን ክፍለጦሩ አስታዉቋል።
በከሰም ሀገረማሪያም ኮርማሽ ቀጠና ሳልማን ቀበሌ የገበዉ የአገዛዙ ጡት ቆራጭ ወንበዴ ቡድን የአርሶአደሩን ሀብትና ንብረት በመዝረፋ ላይ እያለ የሀለማሪያም ማሞ አናብስቶች ፈጥነዉ በመድረስ ቅፅበታዉ እርምጃ ወስደዉበታል።
የአገዛዙ ጥምር ጦር ማር፣ቅቤ እና ሌሎችንም የአርሶአደሩን ሀብት እና ንብረት ዘርፎ ወደ መጣበት የተመለሰ ሲሆን የደረሰበት የጉዳት መጠን በዉል አልታወቀም።
በተያያዘ የኃይለማርያም ማሞ ክፍለጦር ሰላም ሰዉ ሻለቃ ከአዉደዉጊያ ጎን ለጎን የታድሶ ፕሮግራም ያደረገች ሲሆን ከዚህ በፊት የነበሩ ክፍተቶችን በመገምገም እና በማስተካከል የቀጣይ የስራ አቅጣጫውችን በማስቀመጥ የታድሶ ፕሮግራሙን በተሳካ ሁኔታ አጠናቃለች።
በፕሮግራሙ ስነስርዓት ላይ የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነዉ ዕዝ ከሰም ኮር የሀይለማሪያም ማሞ ክ/ጦር ም/ኦፕሬሽናል ኃላፊ ደፋሩ ተ/ሚካኤል፣የሀይለማሪያም ማሞ ክ/ጦ ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ መምህር ሔኖክ ጌትየ እና የሃይለማርያም ማሞ ክ/ጦር ዘመቻ መምሪያ ሀለፊ ዋሴ ማንጉዳይ ተገኝተዋል ሲል የኃይለማርያም ማሞ ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ መረጀዉን አድርሶናል።
የግሎባል ፋኖ ሚዲያ የቴሌግራም ገፃችን ይወዳጁ!!!!!
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነዉ ዕዝ ከሰም ኮር ኃይለማርያም ማሞ ክፍለጦር ሰላምሰዉ ሻለቃ ዘረፋ በተሰማረዉ የአገዛዙ ብልፅግና ጥምር ጦር ላይ እርምጃ መዉሰዷን ክፍለጦሩ አስታዉቋል።
በከሰም ሀገረማሪያም ኮርማሽ ቀጠና ሳልማን ቀበሌ የገበዉ የአገዛዙ ጡት ቆራጭ ወንበዴ ቡድን የአርሶአደሩን ሀብትና ንብረት በመዝረፋ ላይ እያለ የሀለማሪያም ማሞ አናብስቶች ፈጥነዉ በመድረስ ቅፅበታዉ እርምጃ ወስደዉበታል።
የአገዛዙ ጥምር ጦር ማር፣ቅቤ እና ሌሎችንም የአርሶአደሩን ሀብት እና ንብረት ዘርፎ ወደ መጣበት የተመለሰ ሲሆን የደረሰበት የጉዳት መጠን በዉል አልታወቀም።
በተያያዘ የኃይለማርያም ማሞ ክፍለጦር ሰላም ሰዉ ሻለቃ ከአዉደዉጊያ ጎን ለጎን የታድሶ ፕሮግራም ያደረገች ሲሆን ከዚህ በፊት የነበሩ ክፍተቶችን በመገምገም እና በማስተካከል የቀጣይ የስራ አቅጣጫውችን በማስቀመጥ የታድሶ ፕሮግራሙን በተሳካ ሁኔታ አጠናቃለች።
በፕሮግራሙ ስነስርዓት ላይ የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነዉ ዕዝ ከሰም ኮር የሀይለማሪያም ማሞ ክ/ጦር ም/ኦፕሬሽናል ኃላፊ ደፋሩ ተ/ሚካኤል፣የሀይለማሪያም ማሞ ክ/ጦ ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ መምህር ሔኖክ ጌትየ እና የሃይለማርያም ማሞ ክ/ጦር ዘመቻ መምሪያ ሀለፊ ዋሴ ማንጉዳይ ተገኝተዋል ሲል የኃይለማርያም ማሞ ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ መረጀዉን አድርሶናል።
የግሎባል ፋኖ ሚዲያ የቴሌግራም ገፃችን ይወዳጁ!!!!!
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
🙏4❤1
የብልፅግናዉ አገዛዝ በአማራ አክልል የተለያዩ አካባቢዎች የድሮን ቅኝት ሲያደርግ መዋሉ ተገለፀ።
ላለፉት ሁለት አመታት በአማራ ክልል ሁሉን አቀፍ ጦርነት የከፈተዉ የብልፅግናዉ አገዛዝ በፋኖ ከፍተኛ ምትን ሲያስተናግድ መክረሙ ይታወቃል።የእግረኛ ሰራዊቱትን፣የኮማንዶ ሀይሉን፣መካናይዝዱን እና አየር ኃይሉን በመጠቀም በአማራ ህዝብ ላይ ጦርነት የከፈተው የብልፅግናዉ መንግስት የፋኖ ኃይሎችን ባሰበዉ እና ባቀደዉ ልክ ማሸነፍ አልቻለም።
ሁሉንም አቅሙን ተጠቅሞ ፋኖን ማሸነፍ ያቃተዉ አገዛዙ ከተባበሩት አረብ ኤሜሬትስ ድጋፍ በተደረገለት ገንዘብ የአጥፍቶ ጠፊ ድሮን ወደ ሀገር ዉስጥ ማስገባቱ ተረጋግጧል።
እነዚህ ድሮኖችን ለመጠቀም ዛሬ በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የድሮን ቅኝት ሲያደርግ ዉሏል።
በሶስት ቦታዎች የድሮን ጣቢያ የተከለዉ አገዛዙ ዛሬ ሁሉም የድሮን ጣቢያዎች ስራ ላይ መዋላቸዉን የውስጥ ምንጫችን ከደብረዘይት የድሮን ስታፍ ማዕከል መረጀዉን አድርሶናል።
መነሻቸዉን ከደብረዘይት ያደረጉ ሶስት ድሮኖች የሸዋ ቆላማ አካባቢዎችን እና የደቡብ ምዕራብ ወሎ አካባቢዎችን አሰሳ ሲያደርጉ መዋላቸዉን ምንጫችን ገልፆልናል።
ሌላኛው ከባህርዳር መነሻቸዉን ያደረጉ ሁለት ድሮኖች የምዕራብ ጎጃምን እና ባህርዳር ዙሪያን እንዲሁም የጎንደርን አብዛኛውን ክፍል ያካለለ የድሮን አሰሳ አድርገዋል ብሏል።
አፋር ሰመራ መነሻቸዉን ያደረጉ ሁለት ድሮኖች ደግሞ የትግራይን፣የአፋርን እና የአማራ ክልል አዋሳኝ ቦታዎች ላይ ቅኝት አድርገዋል።በራያ አካባቢ ተደጋጋሚ የድሮን ቅኝት የተደረገ ሲሆን በአፋር እና ትግራይ አዋሳኝ አካባቢም ተደጋጋሚ የድሮን ቅኝት መደረጉን ነዉ ምንጫችን ከዋናው መስሪያቤት ያደረሰን።
የፋኖ አመራሮችን ኢላማ ያደረገ የድሮን አሰሳ በአዲስ ሊጀመር እንደሆነ ጨምሮ የገለፀልን ምንጫችን ሁሉም የፋኖ አመራሮች አስፈላጊዉን ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለባቸዉ ሀሳቡን አጋርቶናል።
የድሮን ጥቃቱ የሚፈፀመው በዘፈቀ በመሆኑ ማህበረሰቡም በተቻለ መጠን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሲል የዉስጥ ምንጫችን መልዕክት አስተላልፏል።
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ
የፋኖ ድምፅ!!!
የቴሌግራም ገፃችን ይወዳጁ
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
ላለፉት ሁለት አመታት በአማራ ክልል ሁሉን አቀፍ ጦርነት የከፈተዉ የብልፅግናዉ አገዛዝ በፋኖ ከፍተኛ ምትን ሲያስተናግድ መክረሙ ይታወቃል።የእግረኛ ሰራዊቱትን፣የኮማንዶ ሀይሉን፣መካናይዝዱን እና አየር ኃይሉን በመጠቀም በአማራ ህዝብ ላይ ጦርነት የከፈተው የብልፅግናዉ መንግስት የፋኖ ኃይሎችን ባሰበዉ እና ባቀደዉ ልክ ማሸነፍ አልቻለም።
ሁሉንም አቅሙን ተጠቅሞ ፋኖን ማሸነፍ ያቃተዉ አገዛዙ ከተባበሩት አረብ ኤሜሬትስ ድጋፍ በተደረገለት ገንዘብ የአጥፍቶ ጠፊ ድሮን ወደ ሀገር ዉስጥ ማስገባቱ ተረጋግጧል።
እነዚህ ድሮኖችን ለመጠቀም ዛሬ በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የድሮን ቅኝት ሲያደርግ ዉሏል።
በሶስት ቦታዎች የድሮን ጣቢያ የተከለዉ አገዛዙ ዛሬ ሁሉም የድሮን ጣቢያዎች ስራ ላይ መዋላቸዉን የውስጥ ምንጫችን ከደብረዘይት የድሮን ስታፍ ማዕከል መረጀዉን አድርሶናል።
መነሻቸዉን ከደብረዘይት ያደረጉ ሶስት ድሮኖች የሸዋ ቆላማ አካባቢዎችን እና የደቡብ ምዕራብ ወሎ አካባቢዎችን አሰሳ ሲያደርጉ መዋላቸዉን ምንጫችን ገልፆልናል።
ሌላኛው ከባህርዳር መነሻቸዉን ያደረጉ ሁለት ድሮኖች የምዕራብ ጎጃምን እና ባህርዳር ዙሪያን እንዲሁም የጎንደርን አብዛኛውን ክፍል ያካለለ የድሮን አሰሳ አድርገዋል ብሏል።
አፋር ሰመራ መነሻቸዉን ያደረጉ ሁለት ድሮኖች ደግሞ የትግራይን፣የአፋርን እና የአማራ ክልል አዋሳኝ ቦታዎች ላይ ቅኝት አድርገዋል።በራያ አካባቢ ተደጋጋሚ የድሮን ቅኝት የተደረገ ሲሆን በአፋር እና ትግራይ አዋሳኝ አካባቢም ተደጋጋሚ የድሮን ቅኝት መደረጉን ነዉ ምንጫችን ከዋናው መስሪያቤት ያደረሰን።
የፋኖ አመራሮችን ኢላማ ያደረገ የድሮን አሰሳ በአዲስ ሊጀመር እንደሆነ ጨምሮ የገለፀልን ምንጫችን ሁሉም የፋኖ አመራሮች አስፈላጊዉን ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለባቸዉ ሀሳቡን አጋርቶናል።
የድሮን ጥቃቱ የሚፈፀመው በዘፈቀ በመሆኑ ማህበረሰቡም በተቻለ መጠን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሲል የዉስጥ ምንጫችን መልዕክት አስተላልፏል።
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ
የፋኖ ድምፅ!!!
የቴሌግራም ገፃችን ይወዳጁ
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
👍4
የድል ዜና!
መተከል የማምቡክ ከተማ ሚሊሻ ፅ/ቤት ሀላፊ #ደረጀ ለሚሳ ላይ እርምጃ ተወስዷል!
በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 66ኛ ክ/ጦር 3ኛ ሻለቃ በሰሩት ኦፕሬሽን መተከል ክፍለ ሀገር፣ ፓዊ ወረዳ መንደር 34 ቀበሌ በሰሩት ኦፕሬሽን የአብይ ወንበር አስጠባቂ ሰራዊት አባላትን መግደል ሲቻል በርካቶችን ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል።
እንዲሁም በዛሬዉ እለት በቀን 17/03/2018 ዓ.ም ከወርቅ ሜዳ ወደ ፓዊ ከተማ በባጃጅ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 3 የአድማ ብተና አባላት በቁጥጥር ስር ዉለዋል።
እነሱም:-
1.ገኔ ሽታሁን
2.ተሻለ አረጋ
3.ደርበዉ አስማረ
በሌላ ዜና የቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 66ኛ ክ/ጦር 5ኛ ሻለቃ አባል የሆነ ጀግና ፋኖ መተከል ክፍለ ሀገር ዳንጉር ወረዳ ማቡክ ከተማ ሰርጎ በመግባት :- የማምቡክ ከተማ ሚሊሻ ፅ/ቤት ሀላፊ #ደረጀ ለሚሳን ጨምሮ 2 የአድማ ብተና አባላትን መግደል ሲችል 2 አድማ በተናን በማቁሰል በድል ተመልሷል።
በተመሳሳይ ዜና
የሚሊሻ ተቋሙን የማፍረስ ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል::
ሰፊ የሆነ የውስጥ ለውስጥ ስራ በመስራት ወንድሞቻችን የመሰብሰብ ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል 201ኛ ኮር 64ኛ ክ/ጦር እና 54ኛ ክ/ጦርን ተቀላቅለዋል።
1- እሱባለው ደረጀው
2- ዘሩ ባየ ..ሚሊሻ ከቢቸና የዕድኃከተማ
3- አሌክስ ይሁን 34 ዙር ምልምል ፓሊስ ከሰዴ ወረዳ
4- መሌ ባሰ ...ሚሊሻ ከጎንቻ ሲሶእነሴ
አሁንም አልመሸም ወደ ቀድሞ ማንነታቹህ ተመለሱ ትጥቃቹህን በመያዝ መታገል ትችላላቹህ መታገል ለማይፈልግ ደግሞ መብታቹህ የተከበረ መሆኑን ተቋሙ ሀላፊነት ይወስድላቹሀል።
@አፋብኃ|ቴዎድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
መተከል የማምቡክ ከተማ ሚሊሻ ፅ/ቤት ሀላፊ #ደረጀ ለሚሳ ላይ እርምጃ ተወስዷል!
በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 66ኛ ክ/ጦር 3ኛ ሻለቃ በሰሩት ኦፕሬሽን መተከል ክፍለ ሀገር፣ ፓዊ ወረዳ መንደር 34 ቀበሌ በሰሩት ኦፕሬሽን የአብይ ወንበር አስጠባቂ ሰራዊት አባላትን መግደል ሲቻል በርካቶችን ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል።
እንዲሁም በዛሬዉ እለት በቀን 17/03/2018 ዓ.ም ከወርቅ ሜዳ ወደ ፓዊ ከተማ በባጃጅ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 3 የአድማ ብተና አባላት በቁጥጥር ስር ዉለዋል።
እነሱም:-
1.ገኔ ሽታሁን
2.ተሻለ አረጋ
3.ደርበዉ አስማረ
በሌላ ዜና የቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 66ኛ ክ/ጦር 5ኛ ሻለቃ አባል የሆነ ጀግና ፋኖ መተከል ክፍለ ሀገር ዳንጉር ወረዳ ማቡክ ከተማ ሰርጎ በመግባት :- የማምቡክ ከተማ ሚሊሻ ፅ/ቤት ሀላፊ #ደረጀ ለሚሳን ጨምሮ 2 የአድማ ብተና አባላትን መግደል ሲችል 2 አድማ በተናን በማቁሰል በድል ተመልሷል።
በተመሳሳይ ዜና
የሚሊሻ ተቋሙን የማፍረስ ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል::
ሰፊ የሆነ የውስጥ ለውስጥ ስራ በመስራት ወንድሞቻችን የመሰብሰብ ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል 201ኛ ኮር 64ኛ ክ/ጦር እና 54ኛ ክ/ጦርን ተቀላቅለዋል።
1- እሱባለው ደረጀው
2- ዘሩ ባየ ..ሚሊሻ ከቢቸና የዕድኃከተማ
3- አሌክስ ይሁን 34 ዙር ምልምል ፓሊስ ከሰዴ ወረዳ
4- መሌ ባሰ ...ሚሊሻ ከጎንቻ ሲሶእነሴ
አሁንም አልመሸም ወደ ቀድሞ ማንነታቹህ ተመለሱ ትጥቃቹህን በመያዝ መታገል ትችላላቹህ መታገል ለማይፈልግ ደግሞ መብታቹህ የተከበረ መሆኑን ተቋሙ ሀላፊነት ይወስድላቹሀል።
@አፋብኃ|ቴዎድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
👍4❤2