ሰበር ዜና!
ፋናየ ውቤ ክ/ጦር በጠላት ኃይል ላይ ድንገተኛ ጥቃት ፈጸመ!
በትላንትናው እለት ህዳር 15/2018 ዓ.ም ከቀኑ 9:30 ገደማ የጠላት ኃይል በርካታ ተሽከርካሪዎችን ከባህር ዳር ወደ ጎንደር አጅቦ በማለፍ ላይ እያለ በክንደ ፈርጣማዎቹ የፋናየ ውቤ ክ/ጦር አርኖ ጋርኖ ብርጌድ መክት ሻለቃ ፋኖዎች አማካኝነት ጥቃት ተፈጽሞበታል። ።
በጥቃቱ የጠላት ኃይል ከፍተኛ መደናገጥ የተስተዋለበት ሲሆን ጥቃቱ ላይ የተረፉት ሲያጅቡት የነበረውን በርካታ ተሽከርካሪዎችን በመተው እግራቸው ወደመራቸው አቅጣጫ ፈርጥጠዋል።
ብልጽግና ጥምር ኃይል እያለ የሚጠራውን አራጅ ቡድን ከእንፍራዝ ከተማ ለእገዛ የተላከ ሲሆን በጥቃቱ የቆሰሉትንና አስከሬኑን ሰብስቦ ሊመለስ ችሏል።
➢ በዚህ ድንገተኛ ጥቃት
** 05 ጠላት የሞተ
** 12ቱ ጠላት ቁስለኛ ሲሆኑ 4ቱ ከባድ ቁስለኛ በመሆናቸው በፍጥነት ወደ ጎንደር ለከፍተኛ ህክምና መላካቸውን ለማወቅ ችለናል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ እዝ ዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አብነት ሞላ
ህዳር 16 /2018 ዓ.ም
ፋናየ ውቤ ክ/ጦር በጠላት ኃይል ላይ ድንገተኛ ጥቃት ፈጸመ!
በትላንትናው እለት ህዳር 15/2018 ዓ.ም ከቀኑ 9:30 ገደማ የጠላት ኃይል በርካታ ተሽከርካሪዎችን ከባህር ዳር ወደ ጎንደር አጅቦ በማለፍ ላይ እያለ በክንደ ፈርጣማዎቹ የፋናየ ውቤ ክ/ጦር አርኖ ጋርኖ ብርጌድ መክት ሻለቃ ፋኖዎች አማካኝነት ጥቃት ተፈጽሞበታል። ።
በጥቃቱ የጠላት ኃይል ከፍተኛ መደናገጥ የተስተዋለበት ሲሆን ጥቃቱ ላይ የተረፉት ሲያጅቡት የነበረውን በርካታ ተሽከርካሪዎችን በመተው እግራቸው ወደመራቸው አቅጣጫ ፈርጥጠዋል።
ብልጽግና ጥምር ኃይል እያለ የሚጠራውን አራጅ ቡድን ከእንፍራዝ ከተማ ለእገዛ የተላከ ሲሆን በጥቃቱ የቆሰሉትንና አስከሬኑን ሰብስቦ ሊመለስ ችሏል።
➢ በዚህ ድንገተኛ ጥቃት
** 05 ጠላት የሞተ
** 12ቱ ጠላት ቁስለኛ ሲሆኑ 4ቱ ከባድ ቁስለኛ በመሆናቸው በፍጥነት ወደ ጎንደር ለከፍተኛ ህክምና መላካቸውን ለማወቅ ችለናል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ እዝ ዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አብነት ሞላ
ህዳር 16 /2018 ዓ.ም
👍2
ሰበር ዜና
የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ከሰም ኮር ነበልባል ክፍለጦር ጀነራል ተፈራ ማሞ ብርጌድ በአገዛዙ ሰራዊት ላይ መብረቃዊ ጥቃት ሰነዘረ።
ጀነራል ተፈራ ማሞ ብርጌድ በከተማ ኦፕሬሽን በተደጋጋሚ በመስራት አመርቂ ውጤት እያስመዘገበች ያለቺው ባለፈው ሳምንት ናደው ሻለቃ የተሳካ የደፈጣ ስራ በአሮጌ ምንጃር መፈፀሟ ዘግበን ነበር።
ትላንት ህዳር 16, 2018 ዓ.ም ማታ በ2:00 ሰዓት በአረርቲ ከተማ በአሮጌው ከብት ተራ ካሉ መጠጥ ቤት በሚገኙበት የአገዛዙ ዙፋን አስጠባቂ ሚኒሻና ኮማንዶ መከላከያ በየአረቄ ቤቱ ተወሽቀው እንደገቡ መረጃ የደረሳቸው መብረቁ ሻለቃ በብርሃን ፍጥነት ከቦታው በመድረስ በወረፋ ሱሳቸውን ሲያጣጥሙ የነበሩትን የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት ኮማንዶ እና ገረዶቹ ሚኒሻዎች ቅንድብ ቅንድባቸው በማለት ስያጋድሟቸው አምሽተው በሰላም ወደ ቀጠናቸው ተመልሷል።
በዚህ የተደናገጠው የአገዛዙ ሰራዊት በአካባቢው ከሚገኙ መጠጥ ቤት ሰራተኛ አንቺ ነሽ ያስገደልሽን በማለት እንደረሸኗት አረጋግጠናል።
አረርቲ ሆስፒታል በርካታ ቁስለኛና ሙት እንደታየ በመረጃ ምንጮቻችን አማካኝነት ማረጋገጥ ችለናል።
መረጃውን ያደረሰን የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ከሰም ኮር ነበልባል ክ/ጦር የህዝብ ግንኙነት ክፍል ነው።
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል።
ህዳር 15/03/2018 ዓ.ም
የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ከሰም ኮር ነበልባል ክፍለጦር ጀነራል ተፈራ ማሞ ብርጌድ በአገዛዙ ሰራዊት ላይ መብረቃዊ ጥቃት ሰነዘረ።
ጀነራል ተፈራ ማሞ ብርጌድ በከተማ ኦፕሬሽን በተደጋጋሚ በመስራት አመርቂ ውጤት እያስመዘገበች ያለቺው ባለፈው ሳምንት ናደው ሻለቃ የተሳካ የደፈጣ ስራ በአሮጌ ምንጃር መፈፀሟ ዘግበን ነበር።
ትላንት ህዳር 16, 2018 ዓ.ም ማታ በ2:00 ሰዓት በአረርቲ ከተማ በአሮጌው ከብት ተራ ካሉ መጠጥ ቤት በሚገኙበት የአገዛዙ ዙፋን አስጠባቂ ሚኒሻና ኮማንዶ መከላከያ በየአረቄ ቤቱ ተወሽቀው እንደገቡ መረጃ የደረሳቸው መብረቁ ሻለቃ በብርሃን ፍጥነት ከቦታው በመድረስ በወረፋ ሱሳቸውን ሲያጣጥሙ የነበሩትን የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት ኮማንዶ እና ገረዶቹ ሚኒሻዎች ቅንድብ ቅንድባቸው በማለት ስያጋድሟቸው አምሽተው በሰላም ወደ ቀጠናቸው ተመልሷል።
በዚህ የተደናገጠው የአገዛዙ ሰራዊት በአካባቢው ከሚገኙ መጠጥ ቤት ሰራተኛ አንቺ ነሽ ያስገደልሽን በማለት እንደረሸኗት አረጋግጠናል።
አረርቲ ሆስፒታል በርካታ ቁስለኛና ሙት እንደታየ በመረጃ ምንጮቻችን አማካኝነት ማረጋገጥ ችለናል።
መረጃውን ያደረሰን የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ከሰም ኮር ነበልባል ክ/ጦር የህዝብ ግንኙነት ክፍል ነው።
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል።
ህዳር 15/03/2018 ዓ.ም
❤2👍1
ሰበር መረጃ ‼️
አንድ ኮሎኔል ዙ-23 ጨምሮ ከ60 በላይ አድማብተና እና መከላከያ በመያዝ ጠፍተዋል!! የከዱ ኃይሎች አስተማማኝ ሁኔታ ላይ ሲሆኑ ዝርዝር ይዘን እንመለሳለን!!
በአሁኑ ሰዓት የጠፍውን ኃይል ጀነራል ብርሃኑ በቀለን ጨምሮ ለመፈለግ ማርቆስ ያለው ኃይል ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ከተማውን ለቆ አሰሳ እየወጣ ነው።
ደብረ ኤልያስ ያለው የጠላት ኃይል አስቸኳይ ስብሰባ ተቀምጧል!!
© Tilahun abeje
አንድ ኮሎኔል ዙ-23 ጨምሮ ከ60 በላይ አድማብተና እና መከላከያ በመያዝ ጠፍተዋል!! የከዱ ኃይሎች አስተማማኝ ሁኔታ ላይ ሲሆኑ ዝርዝር ይዘን እንመለሳለን!!
በአሁኑ ሰዓት የጠፍውን ኃይል ጀነራል ብርሃኑ በቀለን ጨምሮ ለመፈለግ ማርቆስ ያለው ኃይል ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ከተማውን ለቆ አሰሳ እየወጣ ነው።
ደብረ ኤልያስ ያለው የጠላት ኃይል አስቸኳይ ስብሰባ ተቀምጧል!!
© Tilahun abeje
👍3
አርሲ### ሌላ ጥፋት ሌላ መከራ###
አርሲ ! አሳዛ,ኝ መረጃ
በትናንትናው ዕለት ምሽት ላይ ከአቦምሳ ከተማ በትንሽ እርቀት ላይ ከቢሮ በምትባል አካባቢ አንድ አባት ከሁለት ልጆቹ ጋር አብረው ተገ,ድለዋል።
. የአባት ስም ሽመልስ
. የታላቁ ልጃቸው ስም አበራ ሽመልስ
. የታናሹ ልጃቸው ስም ብርሀኑ ሽመልስ
ኅዳር 14 ቀን 2018 ዓ ም በጀጁ ወረዳ አገንጎደቼ ሁላ ጨሌ ቀበሌ አቶ ጉልዬ ነጋሽ የሚባል ኦርቶዶክሳዊ አርሶ አደርን በግብርና ስራው ላይ እያለ የወሰዱት ሲሆን ባለፈው ጥቅምት ወር ላይ ወንድሙን ሻንበል ነጋሽ አግ,ተውበት 300 ሺህ ብር ቢከፈልም ገድ,ለውበታል ። አሁን ደግሞ እሱንም ከወሰዱት በኋላ በአሰ,ቃቂ ሁኔታ የተገ,ደለ ሲሆን አስ,ከሬኑን አ,ውሬ በልቶት በደ,ም የተጨማለ,ቀ ልብሱን እና አንዳንድ የሰውነት ክፍሉ ብቻ መገኘቱ ተነግሯል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
አርሲ ! አሳዛ,ኝ መረጃ
በትናንትናው ዕለት ምሽት ላይ ከአቦምሳ ከተማ በትንሽ እርቀት ላይ ከቢሮ በምትባል አካባቢ አንድ አባት ከሁለት ልጆቹ ጋር አብረው ተገ,ድለዋል።
. የአባት ስም ሽመልስ
. የታላቁ ልጃቸው ስም አበራ ሽመልስ
. የታናሹ ልጃቸው ስም ብርሀኑ ሽመልስ
ኅዳር 14 ቀን 2018 ዓ ም በጀጁ ወረዳ አገንጎደቼ ሁላ ጨሌ ቀበሌ አቶ ጉልዬ ነጋሽ የሚባል ኦርቶዶክሳዊ አርሶ አደርን በግብርና ስራው ላይ እያለ የወሰዱት ሲሆን ባለፈው ጥቅምት ወር ላይ ወንድሙን ሻንበል ነጋሽ አግ,ተውበት 300 ሺህ ብር ቢከፈልም ገድ,ለውበታል ። አሁን ደግሞ እሱንም ከወሰዱት በኋላ በአሰ,ቃቂ ሁኔታ የተገ,ደለ ሲሆን አስ,ከሬኑን አ,ውሬ በልቶት በደ,ም የተጨማለ,ቀ ልብሱን እና አንዳንድ የሰውነት ክፍሉ ብቻ መገኘቱ ተነግሯል።
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
❤2💔1
የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ ተቋም በየቀኑ እየፈረሰ የፋኖንት ትግል በገፍ እየተቀላቀለ ነው!
በዛሬው እለት ማለትም ህዳር 16/2018ዓ.ም፦
1. ዘመድ ባወቀ/ ምስራቅ እዝ 304ኮር 99ክ/ጦር ሁለት ክላሽ በመያዝ
2. አሸናፊ አባይነህ/ ከ602ኛ ኮር 25ክ.ጦር
3. ቸርነት ደስታ/ ከ602ኛኮር 25ኛክ.ጦር
በመውጣት ከነሙሉ ትጥቃቸው 201ኛኮር 54ኛ ሻለቃ ተቀላቅለዋል።
አፋብኃ| ቴወድሮስ እዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ
ህዳር 16/2018 ዓ.ም
በዛሬው እለት ማለትም ህዳር 16/2018ዓ.ም፦
1. ዘመድ ባወቀ/ ምስራቅ እዝ 304ኮር 99ክ/ጦር ሁለት ክላሽ በመያዝ
2. አሸናፊ አባይነህ/ ከ602ኛ ኮር 25ክ.ጦር
3. ቸርነት ደስታ/ ከ602ኛኮር 25ኛክ.ጦር
በመውጣት ከነሙሉ ትጥቃቸው 201ኛኮር 54ኛ ሻለቃ ተቀላቅለዋል።
አፋብኃ| ቴወድሮስ እዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ
ህዳር 16/2018 ዓ.ም
👍2
ማረጉ ተማረ ክፍለጦር ከ20 በላይ የአገዛዙ ሰራዊት በመደምሰስና ከ35 በላይ በማቁሰል ታላቅ ድል ተጎናፀፉ::
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ በግዙፉ ላስታ ጄኔራል አሳምነዉ ፅጌ ኮር ስር የሚገኘው ማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ባደረገው አውደ ዉጊያ ከ20 በላይ የአገዛዙ ጦር ሲደመሰስ የጠላት ኃይል 35 ቁስለኛውን ይዞ ወደመጣበት እግሬ አውጭኝ ብሎ ፈርጥጧል።
የብርሃኑ ጁላ 12ኛ ክፍለ ጦር ሁለት ሬጅመንት፣የ65ኛ ክፍለ ጦር ሁለት ሬጅመንት ኃይልና የ65ኛ ክፍለ ጦር ሜካናይዝድ በጥምረት አንድ ዙ-23 እና አራት ዲሽቃ በመያዝ መነሻውን ከላስታ ወረዳ ብልባላ ከተማ በማድረግ ሌሊቱን በመጓዝ የማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ቃኝን፣ሦስተኛ ሻለቃንና የኮሩን ዘመቻ መምሪያ ኃላፊን አርበኛ ፋኖ ታዘበው ሻምበልንና ስልጠና መምሪያ ኃላፊውን አርበኛ ፋኖ አምሳ አለቃ መልካሙ ገበየሁን አፍናለሁ በሚል ቀቢፀ ተስፋ ወደ 01 ቀበሌ ይምርሃነ ክርስቶስ በመጓዝ ላይ እንዳለ ክፍለ ጦሩ ቀድሞ በደረሰው መረጃ መሠረት ዛዚያ ስላሴ፣ዳቢያና አሞራ ደብር ደፈጣ በመያዝ ህዳር 16/2018 ዓ/ም ከንጋቱ 12:30 ሰዓት እስከ አመሻሽ 12:00 ሰዓት ለሙሉ ቀን በተደረገ ትንቅንቅ ከ20 በላይ የጠላት ኃይል ሲደመሰስ ከ35 በላይ ቆስሏል።
በዚህ አውደ ዉጊያ ጠላት የማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ቃኝን፣3ኛ ሻለቃንና ከላይ የተጠቀሱ የኮር አመራሮችን ለማፈን አቅዶ የመጣ ቢሆንም ጠላት ባላሰበውና ባልጠበቀው ራሱ ታፍኖ የማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ቃኝንና ሁሉንም ሻለቃዎች በማሳተፍ ጠላት በወገን ክንድ ሲቀጠቀጥ ውሎ ወደመጣበት ፈርጥጧል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የላስታ ጀኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ ቢሆነኝ ቢያበይን መረጃውን አድርሷል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 16/2018 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ በግዙፉ ላስታ ጄኔራል አሳምነዉ ፅጌ ኮር ስር የሚገኘው ማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ባደረገው አውደ ዉጊያ ከ20 በላይ የአገዛዙ ጦር ሲደመሰስ የጠላት ኃይል 35 ቁስለኛውን ይዞ ወደመጣበት እግሬ አውጭኝ ብሎ ፈርጥጧል።
የብርሃኑ ጁላ 12ኛ ክፍለ ጦር ሁለት ሬጅመንት፣የ65ኛ ክፍለ ጦር ሁለት ሬጅመንት ኃይልና የ65ኛ ክፍለ ጦር ሜካናይዝድ በጥምረት አንድ ዙ-23 እና አራት ዲሽቃ በመያዝ መነሻውን ከላስታ ወረዳ ብልባላ ከተማ በማድረግ ሌሊቱን በመጓዝ የማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ቃኝን፣ሦስተኛ ሻለቃንና የኮሩን ዘመቻ መምሪያ ኃላፊን አርበኛ ፋኖ ታዘበው ሻምበልንና ስልጠና መምሪያ ኃላፊውን አርበኛ ፋኖ አምሳ አለቃ መልካሙ ገበየሁን አፍናለሁ በሚል ቀቢፀ ተስፋ ወደ 01 ቀበሌ ይምርሃነ ክርስቶስ በመጓዝ ላይ እንዳለ ክፍለ ጦሩ ቀድሞ በደረሰው መረጃ መሠረት ዛዚያ ስላሴ፣ዳቢያና አሞራ ደብር ደፈጣ በመያዝ ህዳር 16/2018 ዓ/ም ከንጋቱ 12:30 ሰዓት እስከ አመሻሽ 12:00 ሰዓት ለሙሉ ቀን በተደረገ ትንቅንቅ ከ20 በላይ የጠላት ኃይል ሲደመሰስ ከ35 በላይ ቆስሏል።
በዚህ አውደ ዉጊያ ጠላት የማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ቃኝን፣3ኛ ሻለቃንና ከላይ የተጠቀሱ የኮር አመራሮችን ለማፈን አቅዶ የመጣ ቢሆንም ጠላት ባላሰበውና ባልጠበቀው ራሱ ታፍኖ የማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ቃኝንና ሁሉንም ሻለቃዎች በማሳተፍ ጠላት በወገን ክንድ ሲቀጠቀጥ ውሎ ወደመጣበት ፈርጥጧል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የላስታ ጀኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ ቢሆነኝ ቢያበይን መረጃውን አድርሷል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 16/2018 ዓ.ም
👍2
ማረጉ ተማረ ክፍለጦር ከ20 በላይ የአገዛዙ ሰራዊት በመደምሰስና ከ35 በላይ በማቁሰል ታላቅ ድል ተጎናፀፉ::
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ በግዙፉ ላስታ ጄኔራል አሳምነዉ ፅጌ ኮር ስር የሚገኘው ማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ባደረገው አውደ ዉጊያ ከ20 በላይ የአገዛዙ ጦር ሲደመሰስ የጠላት ኃይል 35 ቁስለኛውን ይዞ ወደመጣበት እግሬ አውጭኝ ብሎ ፈርጥጧል።
የብርሃኑ ጁላ 12ኛ ክፍለ ጦር ሁለት ሬጅመንት፣የ65ኛ ክፍለ ጦር ሁለት ሬጅመንት ኃይልና የ65ኛ ክፍለ ጦር ሜካናይዝድ በጥምረት አንድ ዙ-23 እና አራት ዲሽቃ በመያዝ መነሻውን ከላስታ ወረዳ ብልባላ ከተማ በማድረግ ሌሊቱን በመጓዝ የማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ቃኝን፣ሦስተኛ ሻለቃንና የኮሩን ዘመቻ መምሪያ ኃላፊን አርበኛ ፋኖ ታዘበው ሻምበልንና ስልጠና መምሪያ ኃላፊውን አርበኛ ፋኖ አምሳ አለቃ መልካሙ ገበየሁን አፍናለሁ በሚል ቀቢፀ ተስፋ ወደ 01 ቀበሌ ይምርሃነ ክርስቶስ በመጓዝ ላይ እንዳለ ክፍለ ጦሩ ቀድሞ በደረሰው መረጃ መሠረት ዛዚያ ስላሴ፣ዳቢያና አሞራ ደብር ደፈጣ በመያዝ ህዳር 16/2018 ዓ/ም ከንጋቱ 12:30 ሰዓት እስከ አመሻሽ 12:00 ሰዓት ለሙሉ ቀን በተደረገ ትንቅንቅ ከ20 በላይ የጠላት ኃይል ሲደመሰስ ከ35 በላይ ቆስሏል።
በዚህ አውደ ዉጊያ ጠላት የማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ቃኝን፣3ኛ ሻለቃንና ከላይ የተጠቀሱ የኮር አመራሮችን ለማፈን አቅዶ የመጣ ቢሆንም ጠላት ባላሰበውና ባልጠበቀው ራሱ ታፍኖ የማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ቃኝንና ሁሉንም ሻለቃዎች በማሳተፍ ጠላት በወገን ክንድ ሲቀጠቀጥ ውሎ ወደመጣበት ፈርጥጧል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የላስታ ጀኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ ቢሆነኝ ቢያበይን መረጃውን አድርሷል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 16/2018 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ በግዙፉ ላስታ ጄኔራል አሳምነዉ ፅጌ ኮር ስር የሚገኘው ማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ባደረገው አውደ ዉጊያ ከ20 በላይ የአገዛዙ ጦር ሲደመሰስ የጠላት ኃይል 35 ቁስለኛውን ይዞ ወደመጣበት እግሬ አውጭኝ ብሎ ፈርጥጧል።
የብርሃኑ ጁላ 12ኛ ክፍለ ጦር ሁለት ሬጅመንት፣የ65ኛ ክፍለ ጦር ሁለት ሬጅመንት ኃይልና የ65ኛ ክፍለ ጦር ሜካናይዝድ በጥምረት አንድ ዙ-23 እና አራት ዲሽቃ በመያዝ መነሻውን ከላስታ ወረዳ ብልባላ ከተማ በማድረግ ሌሊቱን በመጓዝ የማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ቃኝን፣ሦስተኛ ሻለቃንና የኮሩን ዘመቻ መምሪያ ኃላፊን አርበኛ ፋኖ ታዘበው ሻምበልንና ስልጠና መምሪያ ኃላፊውን አርበኛ ፋኖ አምሳ አለቃ መልካሙ ገበየሁን አፍናለሁ በሚል ቀቢፀ ተስፋ ወደ 01 ቀበሌ ይምርሃነ ክርስቶስ በመጓዝ ላይ እንዳለ ክፍለ ጦሩ ቀድሞ በደረሰው መረጃ መሠረት ዛዚያ ስላሴ፣ዳቢያና አሞራ ደብር ደፈጣ በመያዝ ህዳር 16/2018 ዓ/ም ከንጋቱ 12:30 ሰዓት እስከ አመሻሽ 12:00 ሰዓት ለሙሉ ቀን በተደረገ ትንቅንቅ ከ20 በላይ የጠላት ኃይል ሲደመሰስ ከ35 በላይ ቆስሏል።
በዚህ አውደ ዉጊያ ጠላት የማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ቃኝን፣3ኛ ሻለቃንና ከላይ የተጠቀሱ የኮር አመራሮችን ለማፈን አቅዶ የመጣ ቢሆንም ጠላት ባላሰበውና ባልጠበቀው ራሱ ታፍኖ የማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ቃኝንና ሁሉንም ሻለቃዎች በማሳተፍ ጠላት በወገን ክንድ ሲቀጠቀጥ ውሎ ወደመጣበት ፈርጥጧል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የላስታ ጀኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ ቢሆነኝ ቢያበይን መረጃውን አድርሷል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 16/2018 ዓ.ም
የብልፅግና ሰራዊት እየከዳና እየኮበለለ ፋኖን መቀላቀሉን አጠናክሮ ቀጥሏል!
የፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና ሰራዊት ሰሜን ወሎ ዞን መርሳ ዙሪያ የሚንቀሳቀሰው 35ኛ ክፍለጦር ሶስት አባላቶች አገዛዙን በቃን በማለት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለ ሽርጡ ክፍለጦርን ተቀላቅለዋል::
አገዛዙን በአውደ ውጊያ ብቻ ሳይሆን በሁሉም ዘርፍ የማፍረሱ እና ከህዝባችን ጫንቃ ብሎም ከሃገራችን ለማስወገድና ለመደምሰስ የሚደረገው ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
የፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና ሰራዊት ሰሜን ወሎ ዞን መርሳ ዙሪያ የሚንቀሳቀሰው 35ኛ ክፍለጦር ሶስት አባላቶች አገዛዙን በቃን በማለት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለ ሽርጡ ክፍለጦርን ተቀላቅለዋል::
አገዛዙን በአውደ ውጊያ ብቻ ሳይሆን በሁሉም ዘርፍ የማፍረሱ እና ከህዝባችን ጫንቃ ብሎም ከሃገራችን ለማስወገድና ለመደምሰስ የሚደረገው ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
❤2