የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር!
ሻለቃ መሪው በፋኖዎች በቁጥጥር ስር ዋለ!
ህዳር 05/2018ዓ.ም
በአፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ግዙፉ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ስር ተከዜ ክፍለ ጦር መረጃን በማነፍነፍ የ61ኛ ክፍለ ጦር የ2ኛ ሻለቃ ምክትል መሪ የሆነው መቶ አለቃ በእውቀቱ ምስጋናው ከድልብ ወደ ግዳን ወረዳ ሙጃ ማርያም ከተማ በሚወስደው መንገድ ዴንሳ ከተማ ላይ በተከዜ ክፍለ ጦር ፋኖዎች ህዳር 04/2018 ዓ.ም አመሻሽ ላይ በቁጥጥር ስር ሊዉል ችሏል።
ይህ ግለሰብ ላስታ ወረዳ ኩልመስክ ከተማ ላይ ከዚህ በፊት ስምንት ንፁሃንን የረሸነና ያስረሸነ፣የብዙ ወጣቶችን አካል ያጎደለ፣የአባውራ ሴቶችን የደፈረ፣ህዝባዊ መድረክ ላይ በይፋ ኩልመስክ ከተማን ጥቁር አለብሳታለሁ እያለ ማህበረሰቡ ላይ ግልፅ የስነ ልቦና ጫና ያደርስ የነበረ፣ከነጋዴው ብሎም ከማህበረሰቡ ሙስና የሚቀበልና የግል ጥቅሙን የሚያግበሰብስና ፍፁም ስነ ምግባር የጎደለው ጥቁር አማራ ነበር።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ግዙፉ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ተከዜ ክፍለጦር ቃል አቀባይ ፋኖ ኢንጅነር አማረ ካሳ መረጃውን አድርሷል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 05/ 2018 ዓ.ም
ሻለቃ መሪው በፋኖዎች በቁጥጥር ስር ዋለ!
ህዳር 05/2018ዓ.ም
በአፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ግዙፉ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ስር ተከዜ ክፍለ ጦር መረጃን በማነፍነፍ የ61ኛ ክፍለ ጦር የ2ኛ ሻለቃ ምክትል መሪ የሆነው መቶ አለቃ በእውቀቱ ምስጋናው ከድልብ ወደ ግዳን ወረዳ ሙጃ ማርያም ከተማ በሚወስደው መንገድ ዴንሳ ከተማ ላይ በተከዜ ክፍለ ጦር ፋኖዎች ህዳር 04/2018 ዓ.ም አመሻሽ ላይ በቁጥጥር ስር ሊዉል ችሏል።
ይህ ግለሰብ ላስታ ወረዳ ኩልመስክ ከተማ ላይ ከዚህ በፊት ስምንት ንፁሃንን የረሸነና ያስረሸነ፣የብዙ ወጣቶችን አካል ያጎደለ፣የአባውራ ሴቶችን የደፈረ፣ህዝባዊ መድረክ ላይ በይፋ ኩልመስክ ከተማን ጥቁር አለብሳታለሁ እያለ ማህበረሰቡ ላይ ግልፅ የስነ ልቦና ጫና ያደርስ የነበረ፣ከነጋዴው ብሎም ከማህበረሰቡ ሙስና የሚቀበልና የግል ጥቅሙን የሚያግበሰብስና ፍፁም ስነ ምግባር የጎደለው ጥቁር አማራ ነበር።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ግዙፉ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ተከዜ ክፍለጦር ቃል አቀባይ ፋኖ ኢንጅነር አማረ ካሳ መረጃውን አድርሷል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 05/ 2018 ዓ.ም
👍3
የአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ሜደር ጀኔራል ዉባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ድልን ተቀዳጀ።
በዛሬዉ እለት ህዳር 05/2018 ዓ.ም ሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ጉና ክ/ጦር አርበኛ ገብረመስቀል ደርብ ብርጌድ ጋፋት ሻለቃ ኮከብ ሻለቃ እና ታቦር ሻለቃ በመቀናጀት ከደብረታቦር ወደ እብናት ሲጎዝ በነበረ የስርአቱን ቅጥረኛ ከ12፡00 ሰአት ጀምሮ እስከ ቀኑ 6 ፡40 ሰአት ልዩ ቦታዉ ቡሮ ተብሎ በሚጠራዉ ቦታ ደፈጣ በመጣል የጠላት ሀይልን በሚገባ አስተናግደዉታል።
ከደብረታቦር 18 መኪና ጠላትና እሬሽን የጫነ ሲሆን ከእብናት የወረደው አመራር ከ10 መኪና በለይ ታጅቦ ሲመጣ አናብስቶቹ ምን ዉስጥ ገባዉ ብሎ ሲርበተበትና ነብሱን ለማትረፍ ሲፍጨረጨር ዉሏል።
በአዉደ ዉጊያዉም የተገኙ ድሎች፦ የሞተ 14 : ቁስለኛ ከ20 በላይ አድርጎ በሁለት መኪና ጭኖ ሙትና ቁስለኘውን ወደ ደብረታቦር ተመልሷል።
በዚህም የተነሳ ቁስለኛውንና አስከሬኑን ለማንሳት ተጨማሪ የጠላት ኃይል ከደብረታቦር ከተማ ተነስቶ ውጊያው ከተካሄደበት ቦታ በመድረስ በወገን ሃይል ላይ ተኩስ የከፈተ ሲሆን ነበልባሎቹ ፋኖዎች የለመደውን የሽንፈት ካባ አከናንበዉታል ሲል የብርጌዱ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አርበኛ በላይነዉ ልብሱ ተናግራል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን።
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ እዝ
ህዳር 05/2018 ዓ.ም
በዛሬዉ እለት ህዳር 05/2018 ዓ.ም ሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ጉና ክ/ጦር አርበኛ ገብረመስቀል ደርብ ብርጌድ ጋፋት ሻለቃ ኮከብ ሻለቃ እና ታቦር ሻለቃ በመቀናጀት ከደብረታቦር ወደ እብናት ሲጎዝ በነበረ የስርአቱን ቅጥረኛ ከ12፡00 ሰአት ጀምሮ እስከ ቀኑ 6 ፡40 ሰአት ልዩ ቦታዉ ቡሮ ተብሎ በሚጠራዉ ቦታ ደፈጣ በመጣል የጠላት ሀይልን በሚገባ አስተናግደዉታል።
ከደብረታቦር 18 መኪና ጠላትና እሬሽን የጫነ ሲሆን ከእብናት የወረደው አመራር ከ10 መኪና በለይ ታጅቦ ሲመጣ አናብስቶቹ ምን ዉስጥ ገባዉ ብሎ ሲርበተበትና ነብሱን ለማትረፍ ሲፍጨረጨር ዉሏል።
በአዉደ ዉጊያዉም የተገኙ ድሎች፦ የሞተ 14 : ቁስለኛ ከ20 በላይ አድርጎ በሁለት መኪና ጭኖ ሙትና ቁስለኘውን ወደ ደብረታቦር ተመልሷል።
በዚህም የተነሳ ቁስለኛውንና አስከሬኑን ለማንሳት ተጨማሪ የጠላት ኃይል ከደብረታቦር ከተማ ተነስቶ ውጊያው ከተካሄደበት ቦታ በመድረስ በወገን ሃይል ላይ ተኩስ የከፈተ ሲሆን ነበልባሎቹ ፋኖዎች የለመደውን የሽንፈት ካባ አከናንበዉታል ሲል የብርጌዱ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አርበኛ በላይነዉ ልብሱ ተናግራል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን።
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ እዝ
ህዳር 05/2018 ዓ.ም
👍3❤1🙏1
የአለም አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት በአርሲ ስለተገደሉ አርቶዶክሳዊያን የተሰማውን ሀዘን ገልጧል፡፡
ንጹሐንን በጭካኔ የሚገድሉትን አውግዞ ገዳዮችን ወደ ፍትሕ ለማቅረብ የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፍ የገለፀው ካውንስሉ
ለብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስም የሐዘን ደብዳቤም መጻፉ ታውቋል፡፡
(አውሎግሶን አንድነት ፣ ሕዳር 4/2018)
ንጹሐንን በጭካኔ የሚገድሉትን አውግዞ ገዳዮችን ወደ ፍትሕ ለማቅረብ የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፍ የገለፀው ካውንስሉ
ለብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስም የሐዘን ደብዳቤም መጻፉ ታውቋል፡፡
(አውሎግሶን አንድነት ፣ ሕዳር 4/2018)
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር!
የአገዛዙ ብልፅግና ሰራዊት ንፁሃንና እንስሳትን በከባድ መሳሪያ ጨፈጨፈ !
ህዳር 05/2018ዓ.ም
የአገዛዙ ብልፅግና ወንበር አስጠባቂ ጨፍጫፊ ሰራዊት በሰሜን ወሎ አስተዳደር ዞን ላስታ ወረዳ 04 ቀበሌ ሳርዝና ልዩ ስሟ ወምበርኮ ማርያም ከምትባል ደብር እህል በመዉቃት ላይ ያሉ ንፁሃንን ላሊበላ ከተማ ልዩ ስሙ ሁለት ቁጥር ከሚባለው ቦታ በመሆን በዘፈቀደ ሞርተር 120 ወደ ንፁሃን በመተኮስ የአንድ ቤተሰብ ልጆች
1. ህፃን ወርቅየ ጌታቸው ዕድሜ=15 ወዲያውኑ አውድማው ላይ ሲሞት
2. ህፃን ደባሽ ጌታቸው ዕድሜ=8 ቀኝ እጁ የተቆረጠ እንዲሁም
3. የልጆቹ አባት አቶ ጌታቸው መለሰ ዕድሜ=46 በከባድ ሁኔታ የቆሰለ
4. ሰባት ከብቶች ወዲያውኑ ሲሞቱ
5. አውድማው ላይና በዙሪያው የነበረ ሦስት ክምር እህል ከ30 ኩንታል በላይ የሚገመት እህል ወድሟል።
የብልፅግና ወራሪ ሰራዊት ግብረ ሰዶም የሚፈፅም፣ህፃናትን የሚያርድ፣ንፁሃንን የሚረሽን በመድፍ አረር የሚቆላ፣አራጅ፣ደፋሪ ፀረ አማራ በመሆኑ በህዝባዊ ማዕበልና እምቢተኝነት ለአንዴና ለመጨረሻ ተባብረን እናስወግደው ሲሉ የጄኔራል ተፈራ ማሞ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ አርበኛ ሃምሳ አለቃ ጌታየ ተፈሪ ጥሪ አስተላልፈዋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ግዙፉ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ጄ/ተፈራ ማሞ ክፍለ ጦር ቃል አቀባይ አርበኛ ፋኖ ሽፈራው አለልኝ መረጃውን አድርሷል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 05/ 2018 ዓ.ም
የአገዛዙ ብልፅግና ሰራዊት ንፁሃንና እንስሳትን በከባድ መሳሪያ ጨፈጨፈ !
ህዳር 05/2018ዓ.ም
የአገዛዙ ብልፅግና ወንበር አስጠባቂ ጨፍጫፊ ሰራዊት በሰሜን ወሎ አስተዳደር ዞን ላስታ ወረዳ 04 ቀበሌ ሳርዝና ልዩ ስሟ ወምበርኮ ማርያም ከምትባል ደብር እህል በመዉቃት ላይ ያሉ ንፁሃንን ላሊበላ ከተማ ልዩ ስሙ ሁለት ቁጥር ከሚባለው ቦታ በመሆን በዘፈቀደ ሞርተር 120 ወደ ንፁሃን በመተኮስ የአንድ ቤተሰብ ልጆች
1. ህፃን ወርቅየ ጌታቸው ዕድሜ=15 ወዲያውኑ አውድማው ላይ ሲሞት
2. ህፃን ደባሽ ጌታቸው ዕድሜ=8 ቀኝ እጁ የተቆረጠ እንዲሁም
3. የልጆቹ አባት አቶ ጌታቸው መለሰ ዕድሜ=46 በከባድ ሁኔታ የቆሰለ
4. ሰባት ከብቶች ወዲያውኑ ሲሞቱ
5. አውድማው ላይና በዙሪያው የነበረ ሦስት ክምር እህል ከ30 ኩንታል በላይ የሚገመት እህል ወድሟል።
የብልፅግና ወራሪ ሰራዊት ግብረ ሰዶም የሚፈፅም፣ህፃናትን የሚያርድ፣ንፁሃንን የሚረሽን በመድፍ አረር የሚቆላ፣አራጅ፣ደፋሪ ፀረ አማራ በመሆኑ በህዝባዊ ማዕበልና እምቢተኝነት ለአንዴና ለመጨረሻ ተባብረን እናስወግደው ሲሉ የጄኔራል ተፈራ ማሞ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ አርበኛ ሃምሳ አለቃ ጌታየ ተፈሪ ጥሪ አስተላልፈዋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ግዙፉ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ጄ/ተፈራ ማሞ ክፍለ ጦር ቃል አቀባይ አርበኛ ፋኖ ሽፈራው አለልኝ መረጃውን አድርሷል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 05/ 2018 ዓ.ም
❤4💔2
የወንበዴ ስርዓት : የብልፅግና የደናቁርት አመራር : የደቦ ፍርድ ውጤት!
ይህ ሰው ጨካኝ ሆኖ የሰው ነፍስ አላጠፋም። በውንብድና ተግባር ተሰማርቶ አልያም ዘርፎ አይደለም፣ የሰው ሚስትም አልቀማም። እኔ እንደሰማሁት ከሆነም ልጁ በጨዋነቱ የሚወቀስም አልነበረም። የአከባቢው ሰዎችም እንዲሁ ነው የሚሉት። ምስኪን ነው።
ይህን የጭካኔ ጥግ፣ የግፍ ግፍ የፈፀሙበት ጉልበተኞች በወቅቱ በተፈጠረ ፀብም አልነበረም። በዚህ ልክ ማሰብ እንዲሳናቸው ያደረጋቸው የቆየ ነገር፣ ያደረ እና የከራረመ ቂም ይዘው መሆኑ ነው። የሰማሁት ይህንኑ ነው። የተባልኩትም እንዲሁ።
በ2009 ዓም ላይ ቤቴን አቃጥለሃል፣ ንብረቴን አውድመሃል ነው መነሻቸው። ይህን ብለው ቂማቸውን በግፍ ማወራረድ የፈለጉት ግለሰብ አቶ ብርሃኑ በቀለ የሚሰኙ እና በዲላ ዙሪ የአንዲዳ ቀበሌ ነዋሪም ናቸው።
ነሃሴ 24 2016 ዓ/ም አቶ ብርሃኑ በቀለ ተባባሪ ጓደኞቹን ይዞ ወጣት ደሳለኝ ማርያምን ወዳለበት መኖሪያ ቤት በማቅናት ያገኙታል። ይዘውትም ተረባርበውበት አዋክበውና አንገላተው ልብሱን ቀዳደው አውልቀው፣ እጆቹን በገመድ ጠፈሩት። እርቃኑን እንደሆነም ወደ ገበያ ለሽያጭ እንደሚነዱት ከ*ብ**ት እየጎተቱት፣ በአለንጋም እየገረፉት፣ በካሜራዎቻቸው እየቀረፁት እና ፎቶ እያነሱት፣ በሰው እያሳቁበት፣ እየተዘባበቱበት፣ ከኦቲልቾ እስከ አንዲዳ ድረስ ህዝብ እየተመለከታቸው፣ አንድም ተዉ፣ በህግ አምላክ፣ እባካችሁን እረፉ. . የሚላቸው ሳይኖር ህጉም፣ እግዜሩም፣ ሰዉም፣ ባህልም የሚጠየፈውን የነውር እና የጭካኔ ጥግ የሆነ ድርጊታቸውን በአደባባይ እየፈፀሙ፣ እንዲሁ ደጋግመው እየገረፉት፣ ባሰሩት ገመድ እየጎተቱት ለአንዲዳ ፖሊስ አስረክበውታል።
በወቅቱ የነበረው ፖሊስም ደሳለኝን እርቃኑን በገመድ ታስሮ ሲያየው ጥቂት እንኳን አልደነገጠም። "አስገቡት !!" ነበር ያለው። አዎን አስገቡት ከማለት ውጪ ለምን እንዲህ አደረጋችሁ ብሎ እንኳን አልጠየቃቸውም። ወጣቱ ምስኪን ደሳለኝም አንድ የሚረዳው፣ አንድ እንኳን የሚሟገትለት፣ አይዞህ የሚለው ሳይኖር ይህን ሁሉ ግፍ ተቀበለ። ምሬትን አጣጥሞ ቀመሰ። ጭካኔን እስከ ጥጉ ድረስ ያውም ሲፈፀምበት አየ። ሀፍረተ ስጋውን በእራፊ ጨርቅ እንኳ አልሸፈኑትም ነበር።
ከዚህ ሁሉ ስቃይ እና እስር በኋላም እንዲህ ሆነ።
ፖሊስ ነፃ ነህ ብሎት ካሰናበተው ቀን በኋላ ይህ ምስኪን ወጣት ደሳለኝ ማርያም የገባበት አልታወቀም።
ወላጅ አባቱ አቶ ማርያም ጎበና ከኦሮሚያ ክልል ሻኪሶ ወረዳ ሆነው፣ ለዲላ ከተማ አስተዳደር እና ለሚመለከተው ሁሉ ብለው በፃፉት ደብዳቤ
"ልጄን አጣሁት። ስራ ይሆናል ብለን ብንጠባበቀው ድምፁ ጠፋብን። ኋላ ላይም በማህበራዊ ሚዲያ ላይ እርቃኑን በገመድ አስረው ሲያሰቃዩት የሚያሳይ ፎቶ ተለቆ ያዩ ሰዎች ነገሩን። ለዲላ ከተማ ፖሊስ ባመለክት ከሶስት ወር ያለፈ ክስ አንቀበልም አሉኝ። ቢያንስ የልጄን መኖርም መሞትም ባውቅ ብዬ አልሆነልኝም። ፖሊስ እንኳን ለፍትህ ደጁን ዘጋብኝ" የሚል ይዘት ያለው ነው።
እንግዲህ ይህ የሆነው በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጌዴኦ ዞን በዲላ ከተማ አስተዳደር ስር ነው። እንደሰማሁት ከሆነም የዲላ ከተማ ፖሊስ አዛዥ፣ ጉዳዩን ይዘውት የነበሩት መርማሪ ፖሊሶች በጉርሻ ተደልለው ነገሩ ተድበስብሶ እንዲቀር አድርገውታል።
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፖሊስ ኮሚሽን፣ የጌዴኦ ዞን አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ እና የዲላ ከተማ ፖሊስ ስለዚህ በሰው ልጅ ላይ ስለተፈፀመ ግፍ በቂ እና የተጣራ መረጃ እንዲሰጥ እናድርግ።
ይሄን ሁሉ ግፍ የፈፀሙት ጉልበተኞች እና ተባባሪ የህግ አካላቶች እንዲጠየቁ ማድረግ አለብን።
ምን የሚባል ኋላ ቀርነት፣ ምን የሚባል ጭካኔ፣ ምን የሚባል ከሰውነት መሸሽ እንደሆነም ይንገሩን። በየጊዜው የምንሰማው ዜና ሁሉ እውነት መንግስት ያለበት ሀገር ላይ ነን ?! ከማስባልም እያለፈ ነው።
እባካችሁ ይህን አፀያፊ ነውር መስማት ያለበት ሁሉ ጋር እንዲደርስ ሼር አድርጉት።
Cc Minase Wako Gudeta
ይህ ሰው ጨካኝ ሆኖ የሰው ነፍስ አላጠፋም። በውንብድና ተግባር ተሰማርቶ አልያም ዘርፎ አይደለም፣ የሰው ሚስትም አልቀማም። እኔ እንደሰማሁት ከሆነም ልጁ በጨዋነቱ የሚወቀስም አልነበረም። የአከባቢው ሰዎችም እንዲሁ ነው የሚሉት። ምስኪን ነው።
ይህን የጭካኔ ጥግ፣ የግፍ ግፍ የፈፀሙበት ጉልበተኞች በወቅቱ በተፈጠረ ፀብም አልነበረም። በዚህ ልክ ማሰብ እንዲሳናቸው ያደረጋቸው የቆየ ነገር፣ ያደረ እና የከራረመ ቂም ይዘው መሆኑ ነው። የሰማሁት ይህንኑ ነው። የተባልኩትም እንዲሁ።
በ2009 ዓም ላይ ቤቴን አቃጥለሃል፣ ንብረቴን አውድመሃል ነው መነሻቸው። ይህን ብለው ቂማቸውን በግፍ ማወራረድ የፈለጉት ግለሰብ አቶ ብርሃኑ በቀለ የሚሰኙ እና በዲላ ዙሪ የአንዲዳ ቀበሌ ነዋሪም ናቸው።
ነሃሴ 24 2016 ዓ/ም አቶ ብርሃኑ በቀለ ተባባሪ ጓደኞቹን ይዞ ወጣት ደሳለኝ ማርያምን ወዳለበት መኖሪያ ቤት በማቅናት ያገኙታል። ይዘውትም ተረባርበውበት አዋክበውና አንገላተው ልብሱን ቀዳደው አውልቀው፣ እጆቹን በገመድ ጠፈሩት። እርቃኑን እንደሆነም ወደ ገበያ ለሽያጭ እንደሚነዱት ከ*ብ**ት እየጎተቱት፣ በአለንጋም እየገረፉት፣ በካሜራዎቻቸው እየቀረፁት እና ፎቶ እያነሱት፣ በሰው እያሳቁበት፣ እየተዘባበቱበት፣ ከኦቲልቾ እስከ አንዲዳ ድረስ ህዝብ እየተመለከታቸው፣ አንድም ተዉ፣ በህግ አምላክ፣ እባካችሁን እረፉ. . የሚላቸው ሳይኖር ህጉም፣ እግዜሩም፣ ሰዉም፣ ባህልም የሚጠየፈውን የነውር እና የጭካኔ ጥግ የሆነ ድርጊታቸውን በአደባባይ እየፈፀሙ፣ እንዲሁ ደጋግመው እየገረፉት፣ ባሰሩት ገመድ እየጎተቱት ለአንዲዳ ፖሊስ አስረክበውታል።
በወቅቱ የነበረው ፖሊስም ደሳለኝን እርቃኑን በገመድ ታስሮ ሲያየው ጥቂት እንኳን አልደነገጠም። "አስገቡት !!" ነበር ያለው። አዎን አስገቡት ከማለት ውጪ ለምን እንዲህ አደረጋችሁ ብሎ እንኳን አልጠየቃቸውም። ወጣቱ ምስኪን ደሳለኝም አንድ የሚረዳው፣ አንድ እንኳን የሚሟገትለት፣ አይዞህ የሚለው ሳይኖር ይህን ሁሉ ግፍ ተቀበለ። ምሬትን አጣጥሞ ቀመሰ። ጭካኔን እስከ ጥጉ ድረስ ያውም ሲፈፀምበት አየ። ሀፍረተ ስጋውን በእራፊ ጨርቅ እንኳ አልሸፈኑትም ነበር።
ከዚህ ሁሉ ስቃይ እና እስር በኋላም እንዲህ ሆነ።
ፖሊስ ነፃ ነህ ብሎት ካሰናበተው ቀን በኋላ ይህ ምስኪን ወጣት ደሳለኝ ማርያም የገባበት አልታወቀም።
ወላጅ አባቱ አቶ ማርያም ጎበና ከኦሮሚያ ክልል ሻኪሶ ወረዳ ሆነው፣ ለዲላ ከተማ አስተዳደር እና ለሚመለከተው ሁሉ ብለው በፃፉት ደብዳቤ
"ልጄን አጣሁት። ስራ ይሆናል ብለን ብንጠባበቀው ድምፁ ጠፋብን። ኋላ ላይም በማህበራዊ ሚዲያ ላይ እርቃኑን በገመድ አስረው ሲያሰቃዩት የሚያሳይ ፎቶ ተለቆ ያዩ ሰዎች ነገሩን። ለዲላ ከተማ ፖሊስ ባመለክት ከሶስት ወር ያለፈ ክስ አንቀበልም አሉኝ። ቢያንስ የልጄን መኖርም መሞትም ባውቅ ብዬ አልሆነልኝም። ፖሊስ እንኳን ለፍትህ ደጁን ዘጋብኝ" የሚል ይዘት ያለው ነው።
እንግዲህ ይህ የሆነው በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጌዴኦ ዞን በዲላ ከተማ አስተዳደር ስር ነው። እንደሰማሁት ከሆነም የዲላ ከተማ ፖሊስ አዛዥ፣ ጉዳዩን ይዘውት የነበሩት መርማሪ ፖሊሶች በጉርሻ ተደልለው ነገሩ ተድበስብሶ እንዲቀር አድርገውታል።
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፖሊስ ኮሚሽን፣ የጌዴኦ ዞን አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ እና የዲላ ከተማ ፖሊስ ስለዚህ በሰው ልጅ ላይ ስለተፈፀመ ግፍ በቂ እና የተጣራ መረጃ እንዲሰጥ እናድርግ።
ይሄን ሁሉ ግፍ የፈፀሙት ጉልበተኞች እና ተባባሪ የህግ አካላቶች እንዲጠየቁ ማድረግ አለብን።
ምን የሚባል ኋላ ቀርነት፣ ምን የሚባል ጭካኔ፣ ምን የሚባል ከሰውነት መሸሽ እንደሆነም ይንገሩን። በየጊዜው የምንሰማው ዜና ሁሉ እውነት መንግስት ያለበት ሀገር ላይ ነን ?! ከማስባልም እያለፈ ነው።
እባካችሁ ይህን አፀያፊ ነውር መስማት ያለበት ሁሉ ጋር እንዲደርስ ሼር አድርጉት።
Cc Minase Wako Gudeta
❤5
የደጋው መብረቅ ኮር ከወቄታ እስከ ፍላቂት ባለው ቀጠና በርካታ የጥላት ሃይል በመደምሰስ ድል ተጎናፀፈ::
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር አንሻ ክፍለ ጦር በጥላት ላይ በወሰደችው ከፍተኛ ጥቃት በመቄት ወረዳ ታይቶ የማይታወቅ ታሪክ ሰራች።
ከማለዳው 4:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽት አንድ ሰዓት በዘለቀው እልክ አስጨራሽ አውደ ውጊያ ከወቄታ እስከ ፍላቂት ቀጠናውን ዘርግቶ ሲለበለብ ውሎ ያመሸው የጥላት ሰራዊት ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ተደመሰሰ።
የፋሽስቱ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛውን በስምንት ፓትሮል ሲያጎጉዝ የዋለ ሲሆን ሶስት ፓትሮል ሙት፤አምስት ፓትሮሎች ቁስለኛን ጭነው ሲያመላልሱ ውለዋል።የጥላት ጥምር ሰራዊት ተብየው ጣረሞቱን አፋጥኖ ሞቱን ተረክቧል።
ከአፍንጫው ዳር ሞትን እያነፈነፈ ያለው ስርአት በመቄት ወረዳ በግስላዎቹ ሞትን እድጎርሳት ተደርጓል። የደጋው መብረቅ ኮር የፋሽስቱን ሰራዊት ከመሀል አስገብቶ ቅንድብ ቅንድቡን በመቀንደሽ ወደማይቀረው አለሙ እየሸኘው ለምስጥ ሲሳይ አድርጎታል። ፎክሮና ፎግሮ አማራ ክልል የገባው የጥላት ሰራዊት እና በሆዱ የተገዛው ባንዳ በአንሻ ክፍለ ጦር አመርቂ አሸኛኜት ተደርጎለታል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
የደጋው መብረቅ ኮር አንሻ ክፍለ ጦር
ህዳር 5/2018 ዓ.ም
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር አንሻ ክፍለ ጦር በጥላት ላይ በወሰደችው ከፍተኛ ጥቃት በመቄት ወረዳ ታይቶ የማይታወቅ ታሪክ ሰራች።
ከማለዳው 4:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽት አንድ ሰዓት በዘለቀው እልክ አስጨራሽ አውደ ውጊያ ከወቄታ እስከ ፍላቂት ቀጠናውን ዘርግቶ ሲለበለብ ውሎ ያመሸው የጥላት ሰራዊት ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ተደመሰሰ።
የፋሽስቱ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛውን በስምንት ፓትሮል ሲያጎጉዝ የዋለ ሲሆን ሶስት ፓትሮል ሙት፤አምስት ፓትሮሎች ቁስለኛን ጭነው ሲያመላልሱ ውለዋል።የጥላት ጥምር ሰራዊት ተብየው ጣረሞቱን አፋጥኖ ሞቱን ተረክቧል።
ከአፍንጫው ዳር ሞትን እያነፈነፈ ያለው ስርአት በመቄት ወረዳ በግስላዎቹ ሞትን እድጎርሳት ተደርጓል። የደጋው መብረቅ ኮር የፋሽስቱን ሰራዊት ከመሀል አስገብቶ ቅንድብ ቅንድቡን በመቀንደሽ ወደማይቀረው አለሙ እየሸኘው ለምስጥ ሲሳይ አድርጎታል። ፎክሮና ፎግሮ አማራ ክልል የገባው የጥላት ሰራዊት እና በሆዱ የተገዛው ባንዳ በአንሻ ክፍለ ጦር አመርቂ አሸኛኜት ተደርጎለታል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
የደጋው መብረቅ ኮር አንሻ ክፍለ ጦር
ህዳር 5/2018 ዓ.ም
🙏4👍1
ሁለት የሀገር በቀል ጥቁሩ ፋሽስት ከፍተኛ አመራሮች የሆኑት ተደመሰሱ!
አፋብኃ ምስርቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር አንሻ ክፍለጦር በትናንትናው አውደ ውጊያ የአድማበትን ሁለት ከፍተኛ አመራር ተደምስሰዋል
ህዳር 5/2018 ዓ/ም ከወቂታ እስከ ፍላቂት በነበረው አውደ ውጊያ የጥላት ሰራዊት ሙሉ በሙሉ በሚያስብል ደረጃ መደምሰሱን የዘገብን ሲሆን። ከዚህ ጋር ተያይዞ የአማራን ህዝብ በከርሳቸው ፍጆታ የሸጡ አብርሀምና ጌታቸው የተባሉ የአድማበትን የውህድ ምክትል አዛዥ እና ከፍተኛ አመራር በአውደ ውጊያው ተደምስሰዋል። የቀብር ስርዓታቸው ዛሬ ህዳር 6/2018 ዓ/ም እደሚፈፀምም ያገኘነው መረጃ ያሳውቃል።
የሶስት ሻለቃ ውህድ ምክትል አዛዥ የሆነው ጌታቸው የሚባል ባንዳ በትናንትናው እለት አውደ ውጊያው ላይ ሲሸኝ፤አብርሀም የሚባለው ከፍተኛ አመራር ግን ከባድ ቁስለኛ ሆኖ ወደ ሆስፒታል ቢገባም የአብይ አህመድ የከርስ መሙያ ብር ህቅታውን ሊታደጋት አልተቻለውም ነበር።በባንዳነት ህዝባቸውን ክደው ለፋሽስቱ ሲያጎበድዱ የነበሩት ሁለቱም ወደ አምላካቸው ተሸኝተዋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
የደጋው መብረቅ ኮር አንሻ ክፍለ ጦር
ህዳር 6/2018 ዓ.ም
አፋብኃ ምስርቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር አንሻ ክፍለጦር በትናንትናው አውደ ውጊያ የአድማበትን ሁለት ከፍተኛ አመራር ተደምስሰዋል
ህዳር 5/2018 ዓ/ም ከወቂታ እስከ ፍላቂት በነበረው አውደ ውጊያ የጥላት ሰራዊት ሙሉ በሙሉ በሚያስብል ደረጃ መደምሰሱን የዘገብን ሲሆን። ከዚህ ጋር ተያይዞ የአማራን ህዝብ በከርሳቸው ፍጆታ የሸጡ አብርሀምና ጌታቸው የተባሉ የአድማበትን የውህድ ምክትል አዛዥ እና ከፍተኛ አመራር በአውደ ውጊያው ተደምስሰዋል። የቀብር ስርዓታቸው ዛሬ ህዳር 6/2018 ዓ/ም እደሚፈፀምም ያገኘነው መረጃ ያሳውቃል።
የሶስት ሻለቃ ውህድ ምክትል አዛዥ የሆነው ጌታቸው የሚባል ባንዳ በትናንትናው እለት አውደ ውጊያው ላይ ሲሸኝ፤አብርሀም የሚባለው ከፍተኛ አመራር ግን ከባድ ቁስለኛ ሆኖ ወደ ሆስፒታል ቢገባም የአብይ አህመድ የከርስ መሙያ ብር ህቅታውን ሊታደጋት አልተቻለውም ነበር።በባንዳነት ህዝባቸውን ክደው ለፋሽስቱ ሲያጎበድዱ የነበሩት ሁለቱም ወደ አምላካቸው ተሸኝተዋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
የደጋው መብረቅ ኮር አንሻ ክፍለ ጦር
ህዳር 6/2018 ዓ.ም
🙏3❤1
የድል ዜና
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ አንደኛ ኮር የበፍቃዱ በላይ ክፍለ ጦር ድልን ተቀናጀ!
በትላንትናው ዕለት በቀን 05/03/2018 የአብይ አህመድ አገዛዝ ዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ አንደኛ ኮር በፍቃዱ በላይ ክፍለ ጦር አናብስቶች አሉበት ወደ ተባለው ቀጠና የጠላት ኃይል ዘልቆ በመግባት ከበባ ለማድረግ ቢሞክርም በክንደ ነበልባሎች ሙትና ቁስለኛ ሆኗል።
በመሆኑም ጠላት በሰፊው ከጉንዶ መስቀል በመነሳት ከግራኝ ሙቀጫ እስከ ሀንቁ ባለው ቀጠና ከስድስት ስዓት በላይ የወሰደ ውጊያ በማድርግ የጡት ቆራጩ ኃይል ሶስት መኪና አስከሬን በመያዝ አይቀጡ ቅጣት በመቀጣት እንዲሁም የበፍቃዱ በላይ ክፍለ ጦር ትግስት ይርሳው ብርጌድ በማከፍታ ቀጭኔ ቀጠና በአደረጉት ውጊያ በጠላት ላይ ከፍታኛ ኪሳራ ማድረስ ተችሏል።
በመሆኑም የአብይ አህመድ ተላላኪ ባንዳና ወራዳ መከላከያ በዚህ አካባቢ ፋኖን አጠፋለሁ በማለት በዘጠኝ ሪጅመት በሜካናይዝድ የታገዘ ውጊያ ቢያደርግም በአሳምነው አናብስቶች ከጥዋቱ አስራ አንድ ስዓት እስከ ቀኑ ሰባት ሰዓት በመደበኛ ውጊያ ሲዋጉት ውለዋል። እንደለመደው አሁን የማህበረሰብ የሰብል መሰብሰቢያ ወቅት በሞሆኑ አማራን ከምድረ ገፅ እንዲጠፋ ስልጣን ከያዘበት ቀን ጀምሮ በደራ አማራ ያላደረገው ያልሰራው ስራ የለም ነገር ግን ጀግኖች የአማራ እናት የወለደቻቸው የበፍቃዱ በላይ ክፍለ ጦር በአስደማሚ ሁኔታ ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ድልን ተቀናጅተዋል።
አማራ በታሪክ ጀምሮ ያልጨረሰው የትግል ምዕራፍ የለም አባቶቻችን ብዙ ጥበብን፣ ፅናትን፣ አይበገሬነትን አስተምረውን አልፈዋል። እኛም የአባቶቻችን ፈለግ ተከትለን በጥበብ፣ በፅናትና በአሸናፊነት መንገድ የጀመርነውን የአማራን ህዝብ ከመጥፋት የህልውና አዳጋ የማዳንን ሂደት በማይታመን ፍጥነት ወደ ፊት እየገሰገሰ በጠላት ላይ የበላይነት በመውሰድ ዳር ለማድረስ ጠንክረን እየሰራን እንገኛለን ።
መረጃውን ያደረሰን የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጣና አሳምነው ዕዝ አፄ ዘርያዕቆብ ፩ኛ ኮር የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አርበኛ አማረ ታዘዘ ነው።
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል
ህዳር 06/03//2018 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ አንደኛ ኮር የበፍቃዱ በላይ ክፍለ ጦር ድልን ተቀናጀ!
በትላንትናው ዕለት በቀን 05/03/2018 የአብይ አህመድ አገዛዝ ዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ አንደኛ ኮር በፍቃዱ በላይ ክፍለ ጦር አናብስቶች አሉበት ወደ ተባለው ቀጠና የጠላት ኃይል ዘልቆ በመግባት ከበባ ለማድረግ ቢሞክርም በክንደ ነበልባሎች ሙትና ቁስለኛ ሆኗል።
በመሆኑም ጠላት በሰፊው ከጉንዶ መስቀል በመነሳት ከግራኝ ሙቀጫ እስከ ሀንቁ ባለው ቀጠና ከስድስት ስዓት በላይ የወሰደ ውጊያ በማድርግ የጡት ቆራጩ ኃይል ሶስት መኪና አስከሬን በመያዝ አይቀጡ ቅጣት በመቀጣት እንዲሁም የበፍቃዱ በላይ ክፍለ ጦር ትግስት ይርሳው ብርጌድ በማከፍታ ቀጭኔ ቀጠና በአደረጉት ውጊያ በጠላት ላይ ከፍታኛ ኪሳራ ማድረስ ተችሏል።
በመሆኑም የአብይ አህመድ ተላላኪ ባንዳና ወራዳ መከላከያ በዚህ አካባቢ ፋኖን አጠፋለሁ በማለት በዘጠኝ ሪጅመት በሜካናይዝድ የታገዘ ውጊያ ቢያደርግም በአሳምነው አናብስቶች ከጥዋቱ አስራ አንድ ስዓት እስከ ቀኑ ሰባት ሰዓት በመደበኛ ውጊያ ሲዋጉት ውለዋል። እንደለመደው አሁን የማህበረሰብ የሰብል መሰብሰቢያ ወቅት በሞሆኑ አማራን ከምድረ ገፅ እንዲጠፋ ስልጣን ከያዘበት ቀን ጀምሮ በደራ አማራ ያላደረገው ያልሰራው ስራ የለም ነገር ግን ጀግኖች የአማራ እናት የወለደቻቸው የበፍቃዱ በላይ ክፍለ ጦር በአስደማሚ ሁኔታ ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ድልን ተቀናጅተዋል።
አማራ በታሪክ ጀምሮ ያልጨረሰው የትግል ምዕራፍ የለም አባቶቻችን ብዙ ጥበብን፣ ፅናትን፣ አይበገሬነትን አስተምረውን አልፈዋል። እኛም የአባቶቻችን ፈለግ ተከትለን በጥበብ፣ በፅናትና በአሸናፊነት መንገድ የጀመርነውን የአማራን ህዝብ ከመጥፋት የህልውና አዳጋ የማዳንን ሂደት በማይታመን ፍጥነት ወደ ፊት እየገሰገሰ በጠላት ላይ የበላይነት በመውሰድ ዳር ለማድረስ ጠንክረን እየሰራን እንገኛለን ።
መረጃውን ያደረሰን የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጣና አሳምነው ዕዝ አፄ ዘርያዕቆብ ፩ኛ ኮር የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አርበኛ አማረ ታዘዘ ነው።
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል
ህዳር 06/03//2018 ዓ.ም
🙏3