የተለያዩ ሀገራት የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በኢትዮጵያ ኦሮሚያ ክልል አርሲ ለተጨፈጨፉ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ድምፃቸዉን አሰሙ!!
በኢትዮጵያ ኦሮሚያ ክልል ምስራቅ አርሲ ዞን በአገዛዙ ብልፅግና መንግስት በኩል በተጠና መልኩ በጀምላ ለተጨፈጨፉ የኦርቶዶክስ ተዎህዶ እምነት ተከታዮች የኔፕል ኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች፣የአርመኑ ፓትርያርክ እና የሀገሪቱ የኦሮቶዶክስ እምነት ተከታዮች እና የሌሎችም ሀገራት የእምነቱ ተከታዮች ድምፃቸዉን አሰምተዋል።
በአርሲ በመቶዎች የሚቆጠሩ የኦርቶዶክስ ተዎህዶ እና የአማራ ብሄር ተዎላጆች በመንግስት ታጣቂ ኃይሎች በግፍ ተጨፍጭፈዋል ።
የሀገሪቱ ምስለኔ አገዛዝ ብልፅግና ጨፍጨፋዉን ለማስተባበል የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ወደ ስፍረዉ ቢልክም ተቋሙ ከጨፍጫፊዎቹ በባሰ መልኩ መላ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮችን ያሳዘነ መግለጫ አዉጥቷል።
የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ መግለጫ እንደ ተጨማሪ ጥቃት ሊወሰድ የሚችል ነው ተብሏል!!
ቀደም ሲል በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ አርሲ ዞን “በጥቅምት ወር ብቻ ከ25 በላይ የሚሆኑ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን” የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ማስታወቁን መዘገባችን ይታወሳል።
ይሁን እንጂ በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን የተፈፀመው ጥቃት "ሃይማኖት እና ዘር ሳይለይ የተፈፀመ ነዉ ማለቱ ተቋሙ በጉዳዩ ላይ እጁን ሳያስገባ እንዳልቀረ ተነግሯል።
አጣሪ ኮሚቴው በምስራቅ አርሲ"በጉና፣ በመርቲ፣ በሸርካ እና በሆሎንቆ ዋቢ ወረዳዎች የሰዎች መገደል፣ መታጋት እና የንብረት ውድመት መከሰቱን ከአካባቢው ማህበረሰብ እና ጉዳት ከደረሰባቸው ወገኖች መረጃ ማግኘቱን" የገለፀ ቢሆንም መረጃዉ የተሰበሰዉ ግን ጉዳቱ ከደረሰባቸዉ ሰዎች እንዳልሆነ ግሎባል ፋኖ ሚዲያ ከቦታዉ ማረጋገጥ ችሏል።
ተቋሙ "የተገደሉት ሰዎች እንዲሁም የአካል ጉዳት እና የንብረት ውድመት ያጋጠማቸው ዜጎች የአንድ የሃይማኖት ተከታይ እና አገልጋዮች አለመሆናቸውን" ጠቅሶ፤ "ሃይማኖት እና ዘር ሳይለይ ግድያና ጥቃት እንደተፈጸመ ቢገልፅም ከሙቱት ዉስጥ ስንት የኦርቶዶክስ፣ስንት የእስልምና እንዲሁም ስንት የፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች እንደተገደሉ በአሀዝ ደረጃ አላስቀመጠም።ይህ ደግሞ ተቋሙ ያቀረበዉ መረጃ ዉሸት መሆኑን እና ጉዳቱ ከደረሰባቸዉ ሰዎች ጋር እንዳልተገናኘም ከጥቃቱ ያመለጡ እና የተጎጂ ቤተሰቦች ለጣቢያችን ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በኦሮሚያ ክልል፣ አርሲ ዞን በጉና፣ በመርቲ፣ በሸርካ እና በሆሎንቆ ዋቢ ወረዳዎች የተፈጠረውን ችግር እንዲያጣራ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት የተውጣጡ ተውካዮችን ያካተተ አንድ ግብረ ኃይል አቋቁሞ ችግር ወደ ተከሰተባቸው ወረዳዎች ጥቅምት 25 ቀን 2018 ዓ/ም ማሰማራቱን የሚታወስ ቢሆንም ተመርጠዉ ወደ ቦታዉ ያቀኑት ተወካዮች ግን በብልፅግናዉ አገዛዝ የፖለቲካ ዉክልና ያላቸዉ እና በጥቃቱ እጃቸዉ ያለባቸዉ እንዲሁም ለሆዳቸዉ ያደሩ መሆናቸዉ ተረጋግጧል።
በተጨማሪም በአርሲ በመቶዎች የሚቆጠሩ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ቢገደሉም ተቋሙ ግን 25 ብቻ ናቸዉ የተገደሉት ማለቱ አነጋጋሪ ሆኗል።
ጥቃቱ አሁንም ያላባራ ሲሆን በትናንትነዉ ዕለት በምስራቅ አርሲ ዞን የ10 ዓመት ህጻንን ጨምሮ 3 ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸዉ ሌላ ተኩሳትን ፈጥሯል።
ትናንት ህዳር 01 -2018 ዓ.ም ከጥዋቱ 3:00 ሰዓት ላይ በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን፡ አሰኮ ወረዳ በጡሌ ቢዮ ቀበሌ፤ ጠለታ አከባቢ በአውድማ ላይ እህል እየወቁ ያሉ 3 የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተከታዮች በጥይት ተደብድበው በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደልዋል።
የ10 ዓመት ህጻን የሆነውን ጻድቃኔ ሠራዊት ጨምሮ ጥላሁን ቦጌ እና ኢዮብ እጅግ የተባሉ ምዕመናንን የግድያው ሰለባ መሆናቸውን ከአከባቢው የደረሰን መረጃ ያመላክታል።
ምን እንደምናደርግ ግራ ገብቶናል። ለማን አቤት ይባል ? ማንንስ እንክሰስ ፤ማንስ መፍትሄ ይስጠን፤ማንስ ያስጠልለን ?ብለዉ የጮሁ እነዚህ ምስኪን ወገኖቻችን በኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በኩል የተሰረዉ የሀሰት ትርክት ዳግም ከሀዘን ላይ ሀዘን ደርቦብናል ሲሉ ተናግረዋል።
በተመሳሳይ ጥቃቱ በካቶሊክ ማህበረሰብ ላይም ያነጣጠረ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ካቶሊክ ጳጳሳት ጉባኤ ድርጊቱን በጽኑ አውግዟል።
ጉባኤው ባወጣው መግለጫ፣ "በምዕራብ ሐረርጌ በቅድስት ማርያም ካቶሊክ ቤተክርስቲያን አቅራቢያ ካቶሊኮች መሞታቸውንና ንብረት መቃጠሉን" በመጥቀስ፣ ይህ "ኢሰብዓዊ ድርጊት" መሆኑን ገልጿል። ጳጳሳቱ መንግስት "የዜጎችን ሰላምና ደህንነት እንዲያስከብር" እና አስፈላጊውን ህግ የማስከበር ስራ እንዲሰራ አሳስበዋል።
ለጥቃቶቹ ተጠያቂነትን በተመለከተ የተለያዩ አካላት የተጠቀሱ ሲሆን፣ "የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት (OLA)" በተወሰኑ ጥቃቶች እጁ እንዳለበት አንዳንዶች ቢጠቅሱም፣ የቀድሞው የቡድኑ የፖለቲካ ክንፍ በበኩሉ "በሲቪሎች ላይ ለሚደርሰው ግፍ" መንግስትን ተጠያቂ አድርጓል። ይሁን እንጂ በሀረርጌ የተፈፀመዉ ጥቃት በመንግስት ታጣቂ ኃይሎች መሆኑን ከጥቃቱ የተረፉ የካቶሊክ እምነት ተከታዮች ተናግረዋል።
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!!
የፋኖ ድምፅ!!!
በኢትዮጵያ ኦሮሚያ ክልል ምስራቅ አርሲ ዞን በአገዛዙ ብልፅግና መንግስት በኩል በተጠና መልኩ በጀምላ ለተጨፈጨፉ የኦርቶዶክስ ተዎህዶ እምነት ተከታዮች የኔፕል ኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች፣የአርመኑ ፓትርያርክ እና የሀገሪቱ የኦሮቶዶክስ እምነት ተከታዮች እና የሌሎችም ሀገራት የእምነቱ ተከታዮች ድምፃቸዉን አሰምተዋል።
በአርሲ በመቶዎች የሚቆጠሩ የኦርቶዶክስ ተዎህዶ እና የአማራ ብሄር ተዎላጆች በመንግስት ታጣቂ ኃይሎች በግፍ ተጨፍጭፈዋል ።
የሀገሪቱ ምስለኔ አገዛዝ ብልፅግና ጨፍጨፋዉን ለማስተባበል የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ወደ ስፍረዉ ቢልክም ተቋሙ ከጨፍጫፊዎቹ በባሰ መልኩ መላ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮችን ያሳዘነ መግለጫ አዉጥቷል።
የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ መግለጫ እንደ ተጨማሪ ጥቃት ሊወሰድ የሚችል ነው ተብሏል!!
ቀደም ሲል በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ አርሲ ዞን “በጥቅምት ወር ብቻ ከ25 በላይ የሚሆኑ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን” የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ማስታወቁን መዘገባችን ይታወሳል።
ይሁን እንጂ በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን የተፈፀመው ጥቃት "ሃይማኖት እና ዘር ሳይለይ የተፈፀመ ነዉ ማለቱ ተቋሙ በጉዳዩ ላይ እጁን ሳያስገባ እንዳልቀረ ተነግሯል።
አጣሪ ኮሚቴው በምስራቅ አርሲ"በጉና፣ በመርቲ፣ በሸርካ እና በሆሎንቆ ዋቢ ወረዳዎች የሰዎች መገደል፣ መታጋት እና የንብረት ውድመት መከሰቱን ከአካባቢው ማህበረሰብ እና ጉዳት ከደረሰባቸው ወገኖች መረጃ ማግኘቱን" የገለፀ ቢሆንም መረጃዉ የተሰበሰዉ ግን ጉዳቱ ከደረሰባቸዉ ሰዎች እንዳልሆነ ግሎባል ፋኖ ሚዲያ ከቦታዉ ማረጋገጥ ችሏል።
ተቋሙ "የተገደሉት ሰዎች እንዲሁም የአካል ጉዳት እና የንብረት ውድመት ያጋጠማቸው ዜጎች የአንድ የሃይማኖት ተከታይ እና አገልጋዮች አለመሆናቸውን" ጠቅሶ፤ "ሃይማኖት እና ዘር ሳይለይ ግድያና ጥቃት እንደተፈጸመ ቢገልፅም ከሙቱት ዉስጥ ስንት የኦርቶዶክስ፣ስንት የእስልምና እንዲሁም ስንት የፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች እንደተገደሉ በአሀዝ ደረጃ አላስቀመጠም።ይህ ደግሞ ተቋሙ ያቀረበዉ መረጃ ዉሸት መሆኑን እና ጉዳቱ ከደረሰባቸዉ ሰዎች ጋር እንዳልተገናኘም ከጥቃቱ ያመለጡ እና የተጎጂ ቤተሰቦች ለጣቢያችን ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በኦሮሚያ ክልል፣ አርሲ ዞን በጉና፣ በመርቲ፣ በሸርካ እና በሆሎንቆ ዋቢ ወረዳዎች የተፈጠረውን ችግር እንዲያጣራ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት የተውጣጡ ተውካዮችን ያካተተ አንድ ግብረ ኃይል አቋቁሞ ችግር ወደ ተከሰተባቸው ወረዳዎች ጥቅምት 25 ቀን 2018 ዓ/ም ማሰማራቱን የሚታወስ ቢሆንም ተመርጠዉ ወደ ቦታዉ ያቀኑት ተወካዮች ግን በብልፅግናዉ አገዛዝ የፖለቲካ ዉክልና ያላቸዉ እና በጥቃቱ እጃቸዉ ያለባቸዉ እንዲሁም ለሆዳቸዉ ያደሩ መሆናቸዉ ተረጋግጧል።
በተጨማሪም በአርሲ በመቶዎች የሚቆጠሩ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ቢገደሉም ተቋሙ ግን 25 ብቻ ናቸዉ የተገደሉት ማለቱ አነጋጋሪ ሆኗል።
ጥቃቱ አሁንም ያላባራ ሲሆን በትናንትነዉ ዕለት በምስራቅ አርሲ ዞን የ10 ዓመት ህጻንን ጨምሮ 3 ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸዉ ሌላ ተኩሳትን ፈጥሯል።
ትናንት ህዳር 01 -2018 ዓ.ም ከጥዋቱ 3:00 ሰዓት ላይ በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን፡ አሰኮ ወረዳ በጡሌ ቢዮ ቀበሌ፤ ጠለታ አከባቢ በአውድማ ላይ እህል እየወቁ ያሉ 3 የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተከታዮች በጥይት ተደብድበው በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደልዋል።
የ10 ዓመት ህጻን የሆነውን ጻድቃኔ ሠራዊት ጨምሮ ጥላሁን ቦጌ እና ኢዮብ እጅግ የተባሉ ምዕመናንን የግድያው ሰለባ መሆናቸውን ከአከባቢው የደረሰን መረጃ ያመላክታል።
ምን እንደምናደርግ ግራ ገብቶናል። ለማን አቤት ይባል ? ማንንስ እንክሰስ ፤ማንስ መፍትሄ ይስጠን፤ማንስ ያስጠልለን ?ብለዉ የጮሁ እነዚህ ምስኪን ወገኖቻችን በኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በኩል የተሰረዉ የሀሰት ትርክት ዳግም ከሀዘን ላይ ሀዘን ደርቦብናል ሲሉ ተናግረዋል።
በተመሳሳይ ጥቃቱ በካቶሊክ ማህበረሰብ ላይም ያነጣጠረ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ካቶሊክ ጳጳሳት ጉባኤ ድርጊቱን በጽኑ አውግዟል።
ጉባኤው ባወጣው መግለጫ፣ "በምዕራብ ሐረርጌ በቅድስት ማርያም ካቶሊክ ቤተክርስቲያን አቅራቢያ ካቶሊኮች መሞታቸውንና ንብረት መቃጠሉን" በመጥቀስ፣ ይህ "ኢሰብዓዊ ድርጊት" መሆኑን ገልጿል። ጳጳሳቱ መንግስት "የዜጎችን ሰላምና ደህንነት እንዲያስከብር" እና አስፈላጊውን ህግ የማስከበር ስራ እንዲሰራ አሳስበዋል።
ለጥቃቶቹ ተጠያቂነትን በተመለከተ የተለያዩ አካላት የተጠቀሱ ሲሆን፣ "የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት (OLA)" በተወሰኑ ጥቃቶች እጁ እንዳለበት አንዳንዶች ቢጠቅሱም፣ የቀድሞው የቡድኑ የፖለቲካ ክንፍ በበኩሉ "በሲቪሎች ላይ ለሚደርሰው ግፍ" መንግስትን ተጠያቂ አድርጓል። ይሁን እንጂ በሀረርጌ የተፈፀመዉ ጥቃት በመንግስት ታጣቂ ኃይሎች መሆኑን ከጥቃቱ የተረፉ የካቶሊክ እምነት ተከታዮች ተናግረዋል።
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!!
የፋኖ ድምፅ!!!
❤4
የድል ብስራት ዜና አድራሹ : የጋራ ቤት ቀያሹ : የነሃብቴ ወንድም : መልከመልካም ገራገርና ጨዋታ አዋቂው : ደግሞ ቆፍጣና ፊታውራሪ #አርበኛ_ዮሐንስ_ንጉሡ የበላይ እዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ
አገዛዙ : የውሸት ፋብሪካው የአብይ አህመድ ጦር ገደልኩ ሲል ጭራሽ በግርማሞገስ ኩም አድርጎ ተከስቷል
ባለህበት በድላድራጊነት ወደፊት ትገሰግስ ዘንድ ተመኝተናል
አገዛዙ : የውሸት ፋብሪካው የአብይ አህመድ ጦር ገደልኩ ሲል ጭራሽ በግርማሞገስ ኩም አድርጎ ተከስቷል
ባለህበት በድላድራጊነት ወደፊት ትገሰግስ ዘንድ ተመኝተናል
የአርበኛ ጌትነት መሳፍንትን መስዋዕትነት አስመልክቶ ከአርበኛ ደሳለኝ ሲያስብሸዋ የተላለፈ መልዕክት!
አርበኝነት በደም የሚወረስ የታሪክ ስንቃችን ነው። አርበኝነት ፈሪዎች የማይደርሱበት የጎበዞች መንበር ነው። አርበኝነት ከራስ በላይ ለአገርና ለህዝብ፤ ለታራክና ማንነት የሚዋደቁ የተመረጡ ዋጋ የሚከፍሉበት ህያው የታሪክ ገፃችን ነው።
እኛ አማራ ነን ስንል። ከአገር ሰሪው ታላቁ የአማራ ህዝብ አብራክ ስለወጣን ብቻ ሳይሆን እነዚያ ጥቁር ሰው መሆኑን በክንዳቸው ለዓለም ያስተማሩት አርበኞች የግብር ልጆች መሆናችንን በተግባር በማሳየት ነው።
አርበኝነት የትውልድ ቅብብል ውጤት ነው ስንል በእኛ ዘመን ከፊት ምሳሌ የምናደርገው የትግል አባታችን አርበኛ መሳፍንት ተስፉ ነው።
አባታችን የፕሮፌሰር አሥራት ወልደየስን አደራ በብረት ትግል ከተቀበሉ ቀዳሚ አርበኞች አንዱ ናቸው።
የአማራ ህዝብ የተቃጣበትን መዋቅራዊ ጥቃት ለመመከት የሀሳብ ትግል ያደረጉት፣ አንቂያችን አደራጃችን ፕሮፌሰር አሥራት የትግል ራዕያቸው በዘመናቸው ባይሳካም። ከሀሳብ ትግል ወደ ነፍጥ ትግል የገባው አማራ የፕሮፌሰር አሥራትን አደራ በመቀበል ነው።
ታላቁ አርበኛ መሳፍንት ተስፉ በአማራዊ ብሄርተኝነት፣ "አማራ ነኝ" ብለው ቀድመው ነፍጥ ካነሱት አንዱና ቀዳሚው ናቸው።
ከ 30 ዓመታት በላይ አማራ ነኝ ብለው በመታገል ለኛ ትውልድ የሞራልም የተግባር መምህር ሆነውናል።
በዚህ ሳይወሰኑ መላ ቤተሰባቸውን በአማራ የኀልውና ትግል ላይ አሰልፈው፣ ታሪክ በወርቃማ ቀለም የሚፅፈው ገድል እየሰሩ ነው።
የአማራ ህዝብን የታሪክ እጥፋት በሚወስነው በዚህ የትግል ታሪክ መላ ቤተሰቡ በትግል ሜዳ ተሰልፎ በሚከፍለው ዋጋ፣ አርበኛ ጌትነት መሳፍንት መስዋዕት መሆኑን የሰማሁት በከባድ ሐዘን ነው።
ለኛ ለታጋዮች ሞት ለአማራ ህዝብ ህልውና መረጋገጥ የምንከፈለው የመጨረሻው ስጦታችን ቢሆንም፣ አርበኛ ጌትነት ዕድሜው ለትግል ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ ያለእረፍት ከአባቱ ጎን ተሰልፎ የከፈለው ዋጋና ከዚህም በላይ የሚጠበቅበት ታጋይ መሆኑን ስናስብ ህልፈቱ ከባድ ሐዘን ፈጥሮብናል።
ቢሆንም በዚህ መራር ዋጋ እየተከፈለበት ባለ ትግል የ አርበኛ ጌትነት መሳፍንት እና ሌሎች ሰማዕታት የትግል አደራ ከግብ ለማድረስ የትግል ቃል ኪዳናችንን እናድሳለን።
ትግላችን እስከቀራኒዮ ነውና በእኛ መስዋዕትነት ታላቁን የአማራ ህዝብ ለዘላቂ ድል እናበቃዋለን።
በመጨረሻም ለድርጅታችን አፋብኃ የበላይ ጠባቂ አርበኛ መሳፍንት ተስፉ፣ ቤተሰቦቹ፣ እና መላው የትግል ጓዶቹ ልባዊ መጽናናትን እመኛለሁ።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን
የአፋብኃ ማዕከላዊ ኮማንድ አባል አሳምነው ዕዝ ሰብሳቢ አርበኛ ደሳለኝ ሲያስብሸዋ
ህዳር 2 ቀን 2018 ዓ.ም
አርበኝነት በደም የሚወረስ የታሪክ ስንቃችን ነው። አርበኝነት ፈሪዎች የማይደርሱበት የጎበዞች መንበር ነው። አርበኝነት ከራስ በላይ ለአገርና ለህዝብ፤ ለታራክና ማንነት የሚዋደቁ የተመረጡ ዋጋ የሚከፍሉበት ህያው የታሪክ ገፃችን ነው።
እኛ አማራ ነን ስንል። ከአገር ሰሪው ታላቁ የአማራ ህዝብ አብራክ ስለወጣን ብቻ ሳይሆን እነዚያ ጥቁር ሰው መሆኑን በክንዳቸው ለዓለም ያስተማሩት አርበኞች የግብር ልጆች መሆናችንን በተግባር በማሳየት ነው።
አርበኝነት የትውልድ ቅብብል ውጤት ነው ስንል በእኛ ዘመን ከፊት ምሳሌ የምናደርገው የትግል አባታችን አርበኛ መሳፍንት ተስፉ ነው።
አባታችን የፕሮፌሰር አሥራት ወልደየስን አደራ በብረት ትግል ከተቀበሉ ቀዳሚ አርበኞች አንዱ ናቸው።
የአማራ ህዝብ የተቃጣበትን መዋቅራዊ ጥቃት ለመመከት የሀሳብ ትግል ያደረጉት፣ አንቂያችን አደራጃችን ፕሮፌሰር አሥራት የትግል ራዕያቸው በዘመናቸው ባይሳካም። ከሀሳብ ትግል ወደ ነፍጥ ትግል የገባው አማራ የፕሮፌሰር አሥራትን አደራ በመቀበል ነው።
ታላቁ አርበኛ መሳፍንት ተስፉ በአማራዊ ብሄርተኝነት፣ "አማራ ነኝ" ብለው ቀድመው ነፍጥ ካነሱት አንዱና ቀዳሚው ናቸው።
ከ 30 ዓመታት በላይ አማራ ነኝ ብለው በመታገል ለኛ ትውልድ የሞራልም የተግባር መምህር ሆነውናል።
በዚህ ሳይወሰኑ መላ ቤተሰባቸውን በአማራ የኀልውና ትግል ላይ አሰልፈው፣ ታሪክ በወርቃማ ቀለም የሚፅፈው ገድል እየሰሩ ነው።
የአማራ ህዝብን የታሪክ እጥፋት በሚወስነው በዚህ የትግል ታሪክ መላ ቤተሰቡ በትግል ሜዳ ተሰልፎ በሚከፍለው ዋጋ፣ አርበኛ ጌትነት መሳፍንት መስዋዕት መሆኑን የሰማሁት በከባድ ሐዘን ነው።
ለኛ ለታጋዮች ሞት ለአማራ ህዝብ ህልውና መረጋገጥ የምንከፈለው የመጨረሻው ስጦታችን ቢሆንም፣ አርበኛ ጌትነት ዕድሜው ለትግል ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ ያለእረፍት ከአባቱ ጎን ተሰልፎ የከፈለው ዋጋና ከዚህም በላይ የሚጠበቅበት ታጋይ መሆኑን ስናስብ ህልፈቱ ከባድ ሐዘን ፈጥሮብናል።
ቢሆንም በዚህ መራር ዋጋ እየተከፈለበት ባለ ትግል የ አርበኛ ጌትነት መሳፍንት እና ሌሎች ሰማዕታት የትግል አደራ ከግብ ለማድረስ የትግል ቃል ኪዳናችንን እናድሳለን።
ትግላችን እስከቀራኒዮ ነውና በእኛ መስዋዕትነት ታላቁን የአማራ ህዝብ ለዘላቂ ድል እናበቃዋለን።
በመጨረሻም ለድርጅታችን አፋብኃ የበላይ ጠባቂ አርበኛ መሳፍንት ተስፉ፣ ቤተሰቦቹ፣ እና መላው የትግል ጓዶቹ ልባዊ መጽናናትን እመኛለሁ።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን
የአፋብኃ ማዕከላዊ ኮማንድ አባል አሳምነው ዕዝ ሰብሳቢ አርበኛ ደሳለኝ ሲያስብሸዋ
ህዳር 2 ቀን 2018 ዓ.ም
❤2
የአርበኛ ጌትነት መሳፍንትን መስዋዕትነት አስመልክቶ ከአርበኛ ደሳለኝ ሲያስብሸዋ የተላለፈ መልዕክት!
አርበኝነት በደም የሚወረስ የታሪክ ስንቃችን ነው። አርበኝነት ፈሪዎች የማይደርሱበት የጎበዞች መንበር ነው። አርበኝነት ከራስ በላይ ለአገርና ለህዝብ፤ ለታራክና ማንነት የሚዋደቁ የተመረጡ ዋጋ የሚከፍሉበት ህያው የታሪክ ገፃችን ነው።
እኛ አማራ ነን ስንል። ከአገር ሰሪው ታላቁ የአማራ ህዝብ አብራክ ስለወጣን ብቻ ሳይሆን እነዚያ ጥቁር ሰው መሆኑን በክንዳቸው ለዓለም ያስተማሩት አርበኞች የግብር ልጆች መሆናችንን በተግባር በማሳየት ነው።
አርበኝነት የትውልድ ቅብብል ውጤት ነው ስንል በእኛ ዘመን ከፊት ምሳሌ የምናደርገው የትግል አባታችን አርበኛ መሳፍንት ተስፉ ነው።
አባታችን የፕሮፌሰር አሥራት ወልደየስን አደራ በብረት ትግል ከተቀበሉ ቀዳሚ አርበኞች አንዱ ናቸው።
የአማራ ህዝብ የተቃጣበትን መዋቅራዊ ጥቃት ለመመከት የሀሳብ ትግል ያደረጉት፣ አንቂያችን አደራጃችን ፕሮፌሰር አሥራት የትግል ራዕያቸው በዘመናቸው ባይሳካም። ከሀሳብ ትግል ወደ ነፍጥ ትግል የገባው አማራ የፕሮፌሰር አሥራትን አደራ በመቀበል ነው።
ታላቁ አርበኛ መሳፍንት ተስፉ በአማራዊ ብሄርተኝነት፣ "አማራ ነኝ" ብለው ቀድመው ነፍጥ ካነሱት አንዱና ቀዳሚው ናቸው።
ከ 30 ዓመታት በላይ አማራ ነኝ ብለው በመታገል ለኛ ትውልድ የሞራልም የተግባር መምህር ሆነውናል።
በዚህ ሳይወሰኑ መላ ቤተሰባቸውን በአማራ የኀልውና ትግል ላይ አሰልፈው፣ ታሪክ በወርቃማ ቀለም የሚፅፈው ገድል እየሰሩ ነው።
የአማራ ህዝብን የታሪክ እጥፋት በሚወስነው በዚህ የትግል ታሪክ መላ ቤተሰቡ በትግል ሜዳ ተሰልፎ በሚከፍለው ዋጋ፣ አርበኛ ጌትነት መሳፍንት መስዋዕት መሆኑን የሰማሁት በከባድ ሐዘን ነው።
ለኛ ለታጋዮች ሞት ለአማራ ህዝብ ህልውና መረጋገጥ የምንከፈለው የመጨረሻው ስጦታችን ቢሆንም፣ አርበኛ ጌትነት ዕድሜው ለትግል ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ ያለእረፍት ከአባቱ ጎን ተሰልፎ የከፈለው ዋጋና ከዚህም በላይ የሚጠበቅበት ታጋይ መሆኑን ስናስብ ህልፈቱ ከባድ ሐዘን ፈጥሮብናል።
ቢሆንም በዚህ መራር ዋጋ እየተከፈለበት ባለ ትግል የ አርበኛ ጌትነት መሳፍንት እና ሌሎች ሰማዕታት የትግል አደራ ከግብ ለማድረስ የትግል ቃል ኪዳናችንን እናድሳለን።
ትግላችን እስከቀራኒዮ ነውና በእኛ መስዋዕትነት ታላቁን የአማራ ህዝብ ለዘላቂ ድል እናበቃዋለን።
በመጨረሻም ለድርጅታችን አፋብኃ የበላይ ጠባቂ አርበኛ መሳፍንት ተስፉ፣ ቤተሰቦቹ፣ እና መላው የትግል ጓዶቹ ልባዊ መጽናናትን እመኛለሁ።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን
የአፋብኃ ማዕከላዊ ኮማንድ አባል አሳምነው ዕዝ ሰብሳቢ አርበኛ ደሳለኝ ሲያስብሸዋ
ህዳር 2 ቀን 2018 ዓ.ም
አርበኝነት በደም የሚወረስ የታሪክ ስንቃችን ነው። አርበኝነት ፈሪዎች የማይደርሱበት የጎበዞች መንበር ነው። አርበኝነት ከራስ በላይ ለአገርና ለህዝብ፤ ለታራክና ማንነት የሚዋደቁ የተመረጡ ዋጋ የሚከፍሉበት ህያው የታሪክ ገፃችን ነው።
እኛ አማራ ነን ስንል። ከአገር ሰሪው ታላቁ የአማራ ህዝብ አብራክ ስለወጣን ብቻ ሳይሆን እነዚያ ጥቁር ሰው መሆኑን በክንዳቸው ለዓለም ያስተማሩት አርበኞች የግብር ልጆች መሆናችንን በተግባር በማሳየት ነው።
አርበኝነት የትውልድ ቅብብል ውጤት ነው ስንል በእኛ ዘመን ከፊት ምሳሌ የምናደርገው የትግል አባታችን አርበኛ መሳፍንት ተስፉ ነው።
አባታችን የፕሮፌሰር አሥራት ወልደየስን አደራ በብረት ትግል ከተቀበሉ ቀዳሚ አርበኞች አንዱ ናቸው።
የአማራ ህዝብ የተቃጣበትን መዋቅራዊ ጥቃት ለመመከት የሀሳብ ትግል ያደረጉት፣ አንቂያችን አደራጃችን ፕሮፌሰር አሥራት የትግል ራዕያቸው በዘመናቸው ባይሳካም። ከሀሳብ ትግል ወደ ነፍጥ ትግል የገባው አማራ የፕሮፌሰር አሥራትን አደራ በመቀበል ነው።
ታላቁ አርበኛ መሳፍንት ተስፉ በአማራዊ ብሄርተኝነት፣ "አማራ ነኝ" ብለው ቀድመው ነፍጥ ካነሱት አንዱና ቀዳሚው ናቸው።
ከ 30 ዓመታት በላይ አማራ ነኝ ብለው በመታገል ለኛ ትውልድ የሞራልም የተግባር መምህር ሆነውናል።
በዚህ ሳይወሰኑ መላ ቤተሰባቸውን በአማራ የኀልውና ትግል ላይ አሰልፈው፣ ታሪክ በወርቃማ ቀለም የሚፅፈው ገድል እየሰሩ ነው።
የአማራ ህዝብን የታሪክ እጥፋት በሚወስነው በዚህ የትግል ታሪክ መላ ቤተሰቡ በትግል ሜዳ ተሰልፎ በሚከፍለው ዋጋ፣ አርበኛ ጌትነት መሳፍንት መስዋዕት መሆኑን የሰማሁት በከባድ ሐዘን ነው።
ለኛ ለታጋዮች ሞት ለአማራ ህዝብ ህልውና መረጋገጥ የምንከፈለው የመጨረሻው ስጦታችን ቢሆንም፣ አርበኛ ጌትነት ዕድሜው ለትግል ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ ያለእረፍት ከአባቱ ጎን ተሰልፎ የከፈለው ዋጋና ከዚህም በላይ የሚጠበቅበት ታጋይ መሆኑን ስናስብ ህልፈቱ ከባድ ሐዘን ፈጥሮብናል።
ቢሆንም በዚህ መራር ዋጋ እየተከፈለበት ባለ ትግል የ አርበኛ ጌትነት መሳፍንት እና ሌሎች ሰማዕታት የትግል አደራ ከግብ ለማድረስ የትግል ቃል ኪዳናችንን እናድሳለን።
ትግላችን እስከቀራኒዮ ነውና በእኛ መስዋዕትነት ታላቁን የአማራ ህዝብ ለዘላቂ ድል እናበቃዋለን።
በመጨረሻም ለድርጅታችን አፋብኃ የበላይ ጠባቂ አርበኛ መሳፍንት ተስፉ፣ ቤተሰቦቹ፣ እና መላው የትግል ጓዶቹ ልባዊ መጽናናትን እመኛለሁ።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን
የአፋብኃ ማዕከላዊ ኮማንድ አባል አሳምነው ዕዝ ሰብሳቢ አርበኛ ደሳለኝ ሲያስብሸዋ
ህዳር 2 ቀን 2018 ዓ.ም
❤3💔1
አፋህድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ 206ኛ ከፉያለው ደሴ ኮር በአገዛዙ ጡት ቆራጭ ሰራዊት ላይ እርምጃ ወሰደ!!
የአገዛዙ ስርዓት ከምንጊዜውም በላይ እራሱን ለማትረፍ ከላይ ታች በሚረግጥበት ወቅት የፋኖ የቅንጂት ውጊያ ደግሞ ልዩነት ፈጣሪ አድርጎት ጠላት አንገቱን እንዲደፋ አድርጎታል። ላለፍት ሁለት ወራት በቀንም በሌትም እረፍት አልባ እንቅስቃሴ በማድረግ አንድም ግቡን ያላሳከው ይህ የግለሰብ ፍላጎት አስፈጻሚ ስብስብ አፈና ለመፈጸም ያልወረደው ቁልቁለት ያልወጣው ዳገት አለ ማለት አይቻልም።
ሆኖም የመዋጋት ሞራሉ ከጊዜ ወደጊዜ እየተዳከመ የመጣው ይህ ኃይል የፋኖን የመዋጋት አቅም መስበር ተስኖት በሁሉም አውደ ውጊያዎች ሽንፈትን እየተከናነበ ግማሹ በሞት ከፊሉ በምርኮ ቀሪው እጅ በመስጠት በመበታተን ላይ ነው። አፋህድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ 206ኛ ከፉያለው ደሴ ኮር በሁሉም ቀጠናዎች ላይ እልህ አስጨራሽ የትንቅንቅ ውጊያዎችን በማድረግ ዛሬም ለ 8:00 ሰዓታት የቆየ አውደ ውጊያ አሳልፏል።
የጠላት ኃይል ከዛጎች ተነስቶ በለሊት የአንበሳው ጋይንት ክፍለ ጦር አካል የሆነችውን ሻንበል አጥናፉ ብርጌድን ደንጓጥ ላይ ለማፈን ሙከራ አድርጎ ነበር። ነገር ግን እንዳሰበው ሳይሆን ባላሰበው መልኩ እራሱን በከበባ ውስጥ አግኝቶታል። ሻንበል አጥፉ ብጌድ በዋናዡ ሻለቃ ጌታሰው ቢራራ እተመራች የጠላትን ኃይል አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት መፈናፈኝ ሲያሳጡት ውለዋል። ታዲያ የመትረፍ እድሉ ዝቅተኛ መሆኑን የተረዳው ይህ የጠላት ኃይል ከክምር ድንጋይ ተጨማሪ አንድ ሬጅመት ቢላክለትም ከአንበሳው ጋይንት ክፍለ ጦር ፣ ከተራራው ራስ ጉና ክፍለ ጦር እና ከኮሩ ጥምር ጦር በደንጓጥ ፣ ጎሃ ፣ እስላምቀብር ፣ፈላሺት ፣ ከአፋፍ መንደር እስከ ጎሃ ኪዳነ ምህረት ድረስ እጅግ ልብ እሚያሞቅ ቅንጅታዊ ውጊያ የታየበት ገጥሞት ውሏል ። በዚህ አውደ ውጊያ ጠላት :-
# 31 ሙት ጎሀ መድሀኒያለም ፣ፍላሽት ጎጥና ዶስካ ጌዎርጊስ ቀብሮ ሲወጣ እና ከ45 በላይ ቁስለኛ አስተናግዶ ተመልሷል።
# 13 ነፍስ ወከፍ ክላሽ እና በርካታ ተተኳሽ ገቢ ሆኗል።
በሌላኛው አውደ ውጊያ በትናትናው እለት ማለትም ህዳር 01/2018 ዓ.ም አፋህድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ 206ኛ ከፉያለው ደሴ ኮር ጄኔራል ኃይሌ ዘ ውባንተ ክፍለ ጦር በድል የታጀበ የሙሉ ቀን ውጊያ አድርጓል። ጠላት ተደጋጋሚ ሙከራውን ቢያደርግም አይበገሬዎቹ ትናትም እንደባለፉት ቀናቶች አሳፍረው መልሰውታል። ከየኳሳ እስከ ጃንባ በረሀ ሲባክን የዋለው ጠላት :-
# 18 ሙት
# 32 ቁስለኛውን ይዞ ወደ የኳሳ ዳግም ተመልሷል። ባለፉት ጊዜዓት በዋና አዛዡ ተሾመ ይመር ያልተሳካለት የአፈና እንቅስቃሴ ትናት በምክትል አዛዡ ኮረኔል ይርጋ አርአያ እየተመራ ገባው 64ኛ ክፍለ ጦር የለመደውን ሽንፈቱን ተከናንቦ ተመልሷል። በዚህ የተበሳጨው ጨፍጫፊ ስርዓት ሰላማዊ ሰዎችን ጭፍጨፏል በመፈጸም ዛሬም ከህዝብ የተነጠለ ግፈኛ ስርዓት መሆኑን ዳግም አሳይቷል። በግፍ የተጨፈጨፉ ንጹሀንን ስም ዝርዝርና መረጃ በማጠናከር ላይ እንገኛል በቀጣይ እምናሳውቅ ይሆናል።
ድል ለአማራ ፋኖ!!!
ድል ለአማራ ህዝብ!!!
አፋህድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ 206ኛ ከፉያለው ደሴ ኮር ቃል አቀባይ ክፍል!!!
የአገዛዙ ስርዓት ከምንጊዜውም በላይ እራሱን ለማትረፍ ከላይ ታች በሚረግጥበት ወቅት የፋኖ የቅንጂት ውጊያ ደግሞ ልዩነት ፈጣሪ አድርጎት ጠላት አንገቱን እንዲደፋ አድርጎታል። ላለፍት ሁለት ወራት በቀንም በሌትም እረፍት አልባ እንቅስቃሴ በማድረግ አንድም ግቡን ያላሳከው ይህ የግለሰብ ፍላጎት አስፈጻሚ ስብስብ አፈና ለመፈጸም ያልወረደው ቁልቁለት ያልወጣው ዳገት አለ ማለት አይቻልም።
ሆኖም የመዋጋት ሞራሉ ከጊዜ ወደጊዜ እየተዳከመ የመጣው ይህ ኃይል የፋኖን የመዋጋት አቅም መስበር ተስኖት በሁሉም አውደ ውጊያዎች ሽንፈትን እየተከናነበ ግማሹ በሞት ከፊሉ በምርኮ ቀሪው እጅ በመስጠት በመበታተን ላይ ነው። አፋህድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ 206ኛ ከፉያለው ደሴ ኮር በሁሉም ቀጠናዎች ላይ እልህ አስጨራሽ የትንቅንቅ ውጊያዎችን በማድረግ ዛሬም ለ 8:00 ሰዓታት የቆየ አውደ ውጊያ አሳልፏል።
የጠላት ኃይል ከዛጎች ተነስቶ በለሊት የአንበሳው ጋይንት ክፍለ ጦር አካል የሆነችውን ሻንበል አጥናፉ ብርጌድን ደንጓጥ ላይ ለማፈን ሙከራ አድርጎ ነበር። ነገር ግን እንዳሰበው ሳይሆን ባላሰበው መልኩ እራሱን በከበባ ውስጥ አግኝቶታል። ሻንበል አጥፉ ብጌድ በዋናዡ ሻለቃ ጌታሰው ቢራራ እተመራች የጠላትን ኃይል አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት መፈናፈኝ ሲያሳጡት ውለዋል። ታዲያ የመትረፍ እድሉ ዝቅተኛ መሆኑን የተረዳው ይህ የጠላት ኃይል ከክምር ድንጋይ ተጨማሪ አንድ ሬጅመት ቢላክለትም ከአንበሳው ጋይንት ክፍለ ጦር ፣ ከተራራው ራስ ጉና ክፍለ ጦር እና ከኮሩ ጥምር ጦር በደንጓጥ ፣ ጎሃ ፣ እስላምቀብር ፣ፈላሺት ፣ ከአፋፍ መንደር እስከ ጎሃ ኪዳነ ምህረት ድረስ እጅግ ልብ እሚያሞቅ ቅንጅታዊ ውጊያ የታየበት ገጥሞት ውሏል ። በዚህ አውደ ውጊያ ጠላት :-
# 31 ሙት ጎሀ መድሀኒያለም ፣ፍላሽት ጎጥና ዶስካ ጌዎርጊስ ቀብሮ ሲወጣ እና ከ45 በላይ ቁስለኛ አስተናግዶ ተመልሷል።
# 13 ነፍስ ወከፍ ክላሽ እና በርካታ ተተኳሽ ገቢ ሆኗል።
በሌላኛው አውደ ውጊያ በትናትናው እለት ማለትም ህዳር 01/2018 ዓ.ም አፋህድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ 206ኛ ከፉያለው ደሴ ኮር ጄኔራል ኃይሌ ዘ ውባንተ ክፍለ ጦር በድል የታጀበ የሙሉ ቀን ውጊያ አድርጓል። ጠላት ተደጋጋሚ ሙከራውን ቢያደርግም አይበገሬዎቹ ትናትም እንደባለፉት ቀናቶች አሳፍረው መልሰውታል። ከየኳሳ እስከ ጃንባ በረሀ ሲባክን የዋለው ጠላት :-
# 18 ሙት
# 32 ቁስለኛውን ይዞ ወደ የኳሳ ዳግም ተመልሷል። ባለፉት ጊዜዓት በዋና አዛዡ ተሾመ ይመር ያልተሳካለት የአፈና እንቅስቃሴ ትናት በምክትል አዛዡ ኮረኔል ይርጋ አርአያ እየተመራ ገባው 64ኛ ክፍለ ጦር የለመደውን ሽንፈቱን ተከናንቦ ተመልሷል። በዚህ የተበሳጨው ጨፍጫፊ ስርዓት ሰላማዊ ሰዎችን ጭፍጨፏል በመፈጸም ዛሬም ከህዝብ የተነጠለ ግፈኛ ስርዓት መሆኑን ዳግም አሳይቷል። በግፍ የተጨፈጨፉ ንጹሀንን ስም ዝርዝርና መረጃ በማጠናከር ላይ እንገኛል በቀጣይ እምናሳውቅ ይሆናል።
ድል ለአማራ ፋኖ!!!
ድል ለአማራ ህዝብ!!!
አፋህድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ 206ኛ ከፉያለው ደሴ ኮር ቃል አቀባይ ክፍል!!!
❤4🙏2
የፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና ሰራዊት እየፈረሰ ፋኖን እየተቀላቀለ ሲሆን ዛሬም ተጠናክሮ ቀጥሎ አንድ ስናይፐር እና አምስት ክላሽ ይዘው ምስራቅ አማራ ኮር አንድን ተቀላቅለዋል::
የሚዋጋበት አጀንዳ የሌለው የብልፅግና ሰራዊት አሁንም በሰሜን በኩል አዲስ ጦርነት ጀምሮ ሊያዋጋን ስለሆነና መምሪያም እየወረደ ስለሆነ ነው ኮብልለን ፋኖን የተቀላቀልነው ይላሉ አንድ ስናይፐርና አምስት ክላሽ ይዘው ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር አንድን የተቀላቀሉ የሰራዊቱ አባላቶች::
በዚህም አንድ ስናይፐር ከሙሉ ትጥቁና ተተኳሹ ጋር እንዲሁም አምስት ክላሽ የወገብና የደረት ትጥቅ ከተተኳሽና የእጅ ቦምቦች በመያዝ ወደ ምስራቅ አማራ ኮር 1 ተቀላቅለዋል::
በሌላ የተጋድሎ መረጃ ምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለሽርጡ ክፍለጦር 3ኛ ሻለቃ እና የኮሩ ቃኝ በጋራ ሰሜን ወሎ ጊራና ዙሪያ ልዩ ስሙ ኮሎቦ ላይ በፈፀሙት የደፈጣ ጥቃትና በወሰዱት እርምጃ አንድ ጓድ የጠላት ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ በማድረግና ሁለት ክላሽም ጭምር በማንሳት ታላቅ ጀብድ ፈፅመው ድል ተጎናፅፈዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 3/2018 ዓ.ም
የሚዋጋበት አጀንዳ የሌለው የብልፅግና ሰራዊት አሁንም በሰሜን በኩል አዲስ ጦርነት ጀምሮ ሊያዋጋን ስለሆነና መምሪያም እየወረደ ስለሆነ ነው ኮብልለን ፋኖን የተቀላቀልነው ይላሉ አንድ ስናይፐርና አምስት ክላሽ ይዘው ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር አንድን የተቀላቀሉ የሰራዊቱ አባላቶች::
በዚህም አንድ ስናይፐር ከሙሉ ትጥቁና ተተኳሹ ጋር እንዲሁም አምስት ክላሽ የወገብና የደረት ትጥቅ ከተተኳሽና የእጅ ቦምቦች በመያዝ ወደ ምስራቅ አማራ ኮር 1 ተቀላቅለዋል::
በሌላ የተጋድሎ መረጃ ምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለሽርጡ ክፍለጦር 3ኛ ሻለቃ እና የኮሩ ቃኝ በጋራ ሰሜን ወሎ ጊራና ዙሪያ ልዩ ስሙ ኮሎቦ ላይ በፈፀሙት የደፈጣ ጥቃትና በወሰዱት እርምጃ አንድ ጓድ የጠላት ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ በማድረግና ሁለት ክላሽም ጭምር በማንሳት ታላቅ ጀብድ ፈፅመው ድል ተጎናፅፈዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 3/2018 ዓ.ም
❤3🙏1