የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር!
ፋኖ በተቆጣጠራቸው ነፃ ቀጠናዎች ህዝባዊ መድረኮች እንደቀጠሉ ናቸው!
ህዳር 01/2018 ዓ.ም
በአፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ግዙፉ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር በተቆጣጠራቸው የላስታ ወረዳ ቀበሌዎች መካከል 02 ቀበሌ ብልባላ ገጠሩ የወልደንጉስ ህዝቦች ጋር የክፍለ ጦሩ አመራሮች ጥቅምት 30/2018 ዓ.ም ጥልቅ ውይይት አድርገዋል።
ውይይቱ የተካሄደው የክፍለ ጦሩ ዋና አዛዥ አርበኛ ፋኖ አውራሪስ ደረሰና ሌሎች አመራሮች በተገኙበት ሲሆን ህዝቡም ሃሳቡን በነፃነት የገለፀበት ከአመራሮቹም በቂ ምላሽ የተሰጠበት መሆኑን ከህዝቡ በተገኙ አስተያየቶች ተረጋግጧል።
ህዝቡም ፋኖ ከመምጣቱ በፊት ሰብላችን ይበላና ይወድም ነበር፣የከብቶቻችን መዋያ ጥብቅ ስፍራዎች በህገወጥ በነፍስ ወከፍ ደኖች እየተጨፈጨፉ ለእርሻ ስራ ይውሉ ነበር፣ሌቦችና ወንበዴዎች በዝተው ነበር፣ህዝቡ በነፃነት ማሳ ውሎ አይመጣም ነበር፣በአጠቃላይ ህዝቡ በስጋትና በፍራቻ ቆፈን ውስጥ ይኖር ነበር ነገር ግን ፋኖ ከመጣ ወዲህ ነፃነታችንን አግኝተናል ስራዎችን እየሰራችሁ ነው የቀሩ ስራዎች ካሉ እነዛን በቶሎ ስሩና አስተካክሉልን ትግሉን እኛም እንደግፈዋለን ከጎናችሁ ነን በማለት ህዝቡ ለፋኖ ድጋፉን ችሮታል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የአፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ግዙፉ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ቃል አቀባይ ፋኖ የፀዳው አመረ መረጃውን አድርሷል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 01/ 2018 ዓ.ም
ፋኖ በተቆጣጠራቸው ነፃ ቀጠናዎች ህዝባዊ መድረኮች እንደቀጠሉ ናቸው!
ህዳር 01/2018 ዓ.ም
በአፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ግዙፉ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር በተቆጣጠራቸው የላስታ ወረዳ ቀበሌዎች መካከል 02 ቀበሌ ብልባላ ገጠሩ የወልደንጉስ ህዝቦች ጋር የክፍለ ጦሩ አመራሮች ጥቅምት 30/2018 ዓ.ም ጥልቅ ውይይት አድርገዋል።
ውይይቱ የተካሄደው የክፍለ ጦሩ ዋና አዛዥ አርበኛ ፋኖ አውራሪስ ደረሰና ሌሎች አመራሮች በተገኙበት ሲሆን ህዝቡም ሃሳቡን በነፃነት የገለፀበት ከአመራሮቹም በቂ ምላሽ የተሰጠበት መሆኑን ከህዝቡ በተገኙ አስተያየቶች ተረጋግጧል።
ህዝቡም ፋኖ ከመምጣቱ በፊት ሰብላችን ይበላና ይወድም ነበር፣የከብቶቻችን መዋያ ጥብቅ ስፍራዎች በህገወጥ በነፍስ ወከፍ ደኖች እየተጨፈጨፉ ለእርሻ ስራ ይውሉ ነበር፣ሌቦችና ወንበዴዎች በዝተው ነበር፣ህዝቡ በነፃነት ማሳ ውሎ አይመጣም ነበር፣በአጠቃላይ ህዝቡ በስጋትና በፍራቻ ቆፈን ውስጥ ይኖር ነበር ነገር ግን ፋኖ ከመጣ ወዲህ ነፃነታችንን አግኝተናል ስራዎችን እየሰራችሁ ነው የቀሩ ስራዎች ካሉ እነዛን በቶሎ ስሩና አስተካክሉልን ትግሉን እኛም እንደግፈዋለን ከጎናችሁ ነን በማለት ህዝቡ ለፋኖ ድጋፉን ችሮታል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የአፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ግዙፉ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ማረጉ ተማረ ክፍለ ጦር ቃል አቀባይ ፋኖ የፀዳው አመረ መረጃውን አድርሷል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 01/ 2018 ዓ.ም
🙏1
ሰበር ዜና
አረጋ ከበደ (ቀንዳውጣ ) ከፋኖ ጥይት ለጥቂት በማምለጥ ነፍሳቸውን አሽትተው ፈረጠጡ!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር የተከዜ ክፍለ ጦር 3ኛ ሻለቃና የክፍለ ጦሩ ሜካናይዝድ በጋራ በመሆን ህዳር 01/2018 ዓ.ም ከጧቱ 2:30 እስከ ረፋዱ 3:30 ሰዓት በወሰዱት ጥቃት የክልሉ ፕሬዝዳንት ነኝ የሚሉት አረጋ ከበደ (ቀንድ አውጣ) ከባህርዳር ኤርፖርት በመነሳት ላሊበላ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ደርሰው ወደ ላሊበላ ከተማ በማቅናት ላይ እያሉ ሹምሽሃ አየር ማረፊያ አጠገብ ልዩ ስሙ በርታ በተባለ ቦታ ድንገተኛና የተጠና ጥቃት ተፈፅሞባቸዋል።
በተወሰደባቸውም መብረቃዊ ጥቃት ከ10 በላይ ቀይ ቦኔት ለባሽ አጃቢዎቻቸው የተደመሰሱባቸው ሲሆን ፕሬዝዳንቱም ለጥቂት ከፋኖ በትር እንዳመለጡና ከአየር ማረፊያው ቅርብ ስለነበሩ መንገድ ቀይረው በሌላ አቅጣጫ እንደፈረጠጡ ታውቋል።
አገዛዙ ብልፅግና የመጨረሻው ህቅታ ላይ እንደሚገኝና የአለባብሰው ቢያርሱ የአዳራሽ ዲስኩር ህዝቡን እንደማያደናግረው ብሎም የፋኖ የድል ችቦና የአማራ ህዝብ ሰቆቃ የሚያበቃበት ዘመን እውን እየሆነ መምጣቱን የተከዜ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ አርበኛ ኮማንዶ ዘላለም ሲሳይ ገልፀዋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ግዙፉ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ተከዜ ክፍለጦር ቃል አቀባይ ፋኖ ኢንጅነር አማረ ካሳ መረጃውን አድርሷል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 01/ 2018 ዓ.ም
አረጋ ከበደ (ቀንዳውጣ ) ከፋኖ ጥይት ለጥቂት በማምለጥ ነፍሳቸውን አሽትተው ፈረጠጡ!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር የተከዜ ክፍለ ጦር 3ኛ ሻለቃና የክፍለ ጦሩ ሜካናይዝድ በጋራ በመሆን ህዳር 01/2018 ዓ.ም ከጧቱ 2:30 እስከ ረፋዱ 3:30 ሰዓት በወሰዱት ጥቃት የክልሉ ፕሬዝዳንት ነኝ የሚሉት አረጋ ከበደ (ቀንድ አውጣ) ከባህርዳር ኤርፖርት በመነሳት ላሊበላ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ደርሰው ወደ ላሊበላ ከተማ በማቅናት ላይ እያሉ ሹምሽሃ አየር ማረፊያ አጠገብ ልዩ ስሙ በርታ በተባለ ቦታ ድንገተኛና የተጠና ጥቃት ተፈፅሞባቸዋል።
በተወሰደባቸውም መብረቃዊ ጥቃት ከ10 በላይ ቀይ ቦኔት ለባሽ አጃቢዎቻቸው የተደመሰሱባቸው ሲሆን ፕሬዝዳንቱም ለጥቂት ከፋኖ በትር እንዳመለጡና ከአየር ማረፊያው ቅርብ ስለነበሩ መንገድ ቀይረው በሌላ አቅጣጫ እንደፈረጠጡ ታውቋል።
አገዛዙ ብልፅግና የመጨረሻው ህቅታ ላይ እንደሚገኝና የአለባብሰው ቢያርሱ የአዳራሽ ዲስኩር ህዝቡን እንደማያደናግረው ብሎም የፋኖ የድል ችቦና የአማራ ህዝብ ሰቆቃ የሚያበቃበት ዘመን እውን እየሆነ መምጣቱን የተከዜ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ አርበኛ ኮማንዶ ዘላለም ሲሳይ ገልፀዋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ግዙፉ ላስታ ጄኔራል አሳምነው ፅጌ ኮር ተከዜ ክፍለጦር ቃል አቀባይ ፋኖ ኢንጅነር አማረ ካሳ መረጃውን አድርሷል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 01/ 2018 ዓ.ም
🙏1
ከመካነሰላም ከተማ 15 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኘው አባይ በር መቅደላ ከተማ ጥቅምት 30/2018 ዓ.ም በፋሽስቱ ብልፅግና ሰራዊት በግፍ የተረሸኑ ወጣቶች!
ዞብል አምባ ክፍለጦር 6ኛ ሻለቃ የፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና ሰራዊት ላይ ከባድ የደፈጣ ጥቃት በመፈፀም ድል ተጎናፀፉ::
ምስራቅ አማራ ኮር 2 ዞብል አምባ ክፍለጦር 6ኛ ሻለቃ ከመርጦ ወደ ወልድያ ከተማ ይጓዝ የነበረ የአገዛዙ ሰራዊት ላይ አማየ ሚጫ በሚባል ቀጠና ደፈጣ በመያዝ በፈፀሙበት ጥቅት ኦራል ላይ የነበረውን ሙሉ ለሙሉ ሙትና ቁስለኛ በማድረግ እንዲሁም በእግር ይጓዝ የነበረውን ከሙትና ቁስለኛ የተረፈውን ብትንትኑን በማውጣት ከባድ ሰብዓዊ ኪሳራ በማድረስ ታላቅ ጀብድ ፈፅመው ድል ተጎናፅፈዋል::
በቀጣይም የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ሰራዊት ላይ የሚወሰደው እርምጃ በደፈጣ ጥቃት ረፍት በመንስስትና በማዋከብ እንዲማረር በማድረግ ሲያመች በመደበኛ ውጊያ በመደምሰስና በመማረክ ብሎም በማስኮብለል አገዛዙን የማፈራረሱ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 1/2018 ዓ.ም
ምስራቅ አማራ ኮር 2 ዞብል አምባ ክፍለጦር 6ኛ ሻለቃ ከመርጦ ወደ ወልድያ ከተማ ይጓዝ የነበረ የአገዛዙ ሰራዊት ላይ አማየ ሚጫ በሚባል ቀጠና ደፈጣ በመያዝ በፈፀሙበት ጥቅት ኦራል ላይ የነበረውን ሙሉ ለሙሉ ሙትና ቁስለኛ በማድረግ እንዲሁም በእግር ይጓዝ የነበረውን ከሙትና ቁስለኛ የተረፈውን ብትንትኑን በማውጣት ከባድ ሰብዓዊ ኪሳራ በማድረስ ታላቅ ጀብድ ፈፅመው ድል ተጎናፅፈዋል::
በቀጣይም የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ሰራዊት ላይ የሚወሰደው እርምጃ በደፈጣ ጥቃት ረፍት በመንስስትና በማዋከብ እንዲማረር በማድረግ ሲያመች በመደበኛ ውጊያ በመደምሰስና በመማረክ ብሎም በማስኮብለል አገዛዙን የማፈራረሱ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 1/2018 ዓ.ም
❤2🙏1
#የዘር_ማጽዳት_ጭፍጨፋው_ዛሬም_እንደቀጠለ_ነው!
ዛሬ ኅዳር 1 ቀን 2018 ዓ.ም ምሥራቅ አርሲ፣ አሰኮ ወረዳ፣ ጠለታ ቅዱስ ገብርኤል በተባለ አካባቢ ከጠዋቱ 3:00 ገደማ ሦስት የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች (ኹለት ወንዶችና አንድ ሴት) በአውድማ ሥራ ላይ እህል እየወቁ ባሉበት በጥይት ተደብድበው ተገድለዋል። በርካቶች ታፍነው ተወስደዋል።
ከሰሞኑ ተቋቋመ የተባለው "አጣሪ ቡድን" ዛሬ ባወጣው መግለጫ በሃማኖታቸው ተመርጠው ዘር ማጽዳት/Genocide/ የሚፈጸምባቸውን አስተባብሎ ማውጣቱ እጅግ ያሳዘነን ተግባር ነው። ፓርቲያችን አኹንም ገለልተኛ ዓለም አቀፍ አጣሪ ቡድን እንዲቋቋም በጥብቅ ያሳስባል።
እናት ፓርቲ በኦሮሚያ ክልል በተለይ በአርሲ የሚፈጸምን ዘር ማጽዳትና ተደጋጋሚ ጭፍጨፋ በጽኑ ያወግዛል። በሃይማኖታቸው ተመርጠው እንደሞቱ ሲካዱ ገዳይን ማበረታታት በመኾኑ ይኽን ዓይነቱን እውነቱን የካደ አካሄድ ፈጽመን እናወግዛለን። ለአካባቢው ማኅበረሰብ ሕዝብ በአንድነት ቆሞ ካልደረሰላቸው ለዘር እንደማይተርፉ ግልጽ እየኾነ መጥቷል። ፓርቲያችን ለሟቾችም እረፍተ ነፍስን ለአካባቢው ማኅበረሰብና ለወዳጅ ዘመድ መጽናናትን ይመኛል።
ፈጣሪ አገራችን ኢትዮጵያንና ሕዝቧን ይጠብቅ!
እናት ፓርቲ
ኅዳር ፩ ቀን ፳፻፲፰ ዓ. ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
ዛሬ ኅዳር 1 ቀን 2018 ዓ.ም ምሥራቅ አርሲ፣ አሰኮ ወረዳ፣ ጠለታ ቅዱስ ገብርኤል በተባለ አካባቢ ከጠዋቱ 3:00 ገደማ ሦስት የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች (ኹለት ወንዶችና አንድ ሴት) በአውድማ ሥራ ላይ እህል እየወቁ ባሉበት በጥይት ተደብድበው ተገድለዋል። በርካቶች ታፍነው ተወስደዋል።
ከሰሞኑ ተቋቋመ የተባለው "አጣሪ ቡድን" ዛሬ ባወጣው መግለጫ በሃማኖታቸው ተመርጠው ዘር ማጽዳት/Genocide/ የሚፈጸምባቸውን አስተባብሎ ማውጣቱ እጅግ ያሳዘነን ተግባር ነው። ፓርቲያችን አኹንም ገለልተኛ ዓለም አቀፍ አጣሪ ቡድን እንዲቋቋም በጥብቅ ያሳስባል።
እናት ፓርቲ በኦሮሚያ ክልል በተለይ በአርሲ የሚፈጸምን ዘር ማጽዳትና ተደጋጋሚ ጭፍጨፋ በጽኑ ያወግዛል። በሃይማኖታቸው ተመርጠው እንደሞቱ ሲካዱ ገዳይን ማበረታታት በመኾኑ ይኽን ዓይነቱን እውነቱን የካደ አካሄድ ፈጽመን እናወግዛለን። ለአካባቢው ማኅበረሰብ ሕዝብ በአንድነት ቆሞ ካልደረሰላቸው ለዘር እንደማይተርፉ ግልጽ እየኾነ መጥቷል። ፓርቲያችን ለሟቾችም እረፍተ ነፍስን ለአካባቢው ማኅበረሰብና ለወዳጅ ዘመድ መጽናናትን ይመኛል።
ፈጣሪ አገራችን ኢትዮጵያንና ሕዝቧን ይጠብቅ!
እናት ፓርቲ
ኅዳር ፩ ቀን ፳፻፲፰ ዓ. ም
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
👍2
ልጇን ያጣች እናት ወደ ፋኖ ገባች!!
የሴቷ አርበኛ ሳራ ትባላለች:: በምዕራብ ወሎ ግንባር ጃማ ወረዳ ደጎሎ ከተማ ውስጥ ነዋሪ ስትሆን ምግብ ቤት ከፍታ ቤተሰብ ስትመራ ኖራለች::
ፋኖ ሮቤል ካሳዬ የሚባለውን ልጇን የፋሽስቱ አብይ መከላከያ ሰራዊት አስፋልት ላይ እየገተተ አሰቃይቶታል:: ነጋ ጠባ ልጇን ዘረኛው ሰራዊት ሲያሰቃይባት እና ከፍተኛ ድብደባ ፈጽሞበት ቁስለኛ አድርጎት በስተመጨረሻም 5 ወር ከ15 ቀን ጮሪሳ አስሮ የግፍ ግፍ ፈጽሞበት ሲያበቃ ለቆት ወደ ትውልዲ አካባቢው ከተመለሰ በኋላ ወደ ፋኖ ገብቶ ነበር:: በነገራችን
በዚያን ቅጽበት እስኪ ቢያንስ ቁስልህ ይዳን በማለት ዘመድ ወዳጅ ሲመክረው ከወላጅ እናቱ ጋር ስለውሳኔው በሚያወጋበት ወቅት እናቴ የልብ ቁስል ነው እንጅ የማይድነው ሰው የሚያየው የገላው ቁስልማ ቀላል ነው እንዳላት ታስታውሳለች:: ልቤ ቆስሏል ከእንግዲህ እነሱን እስከ ሞት ድረስ መዋጋት ነው ያለብኝ ብሏታል::
በዚህ ውሳኔው መሰረት በጃማ ግንባር የሚንቀሳቀሰውን የፋኖ ኃይል ተቀላቅሎ በፊታውራሪነት ታግሏል::
ፋኖ ሮቤል ሞትን የማይፈራ ጀግና ታጋይ እንደነበር ጓዶቹ ይመሰክራሉ::
ሞት አይፈሬው ፋኖ ሮቤል በጃማ ግንባር ማሞ ቆላ (ወደ ሸክፍ መሄጃው ላይ) በተደረገ ትንቅንቅ በጠላት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ ካደረሰ በኋላ አንድ ጥይት ስትቀረው ራሱን ማጥፋቱን ነው ለማረጋገጥ የቻልኩት::
እኔ ለእናንተ እጄን አልሰጥም ብሎ ራሱን አጠፋ ያሉት ጓዶቹ ፋኖ ሮቤል እጅግ በጣም ደፋር መሆኑን ነው የመሰከሩት::
በጣም ልቤን የነካኝ ነገር ቢኖር ፋኖ ሮቤል ለእናቱ ይህ ፎቶ ማልቀሻ ይሆንሻል ብሎ አሳጥቦ ግድግዳ ላይ መስቀሉን ሲነግሩኝ ነው:: ሞትን አልፈራም የወጣሁት ልሞት ነው ይል የነበረው ጀግናው ወንድማችን ወላጅ እናትን የደጎሎ ከተማ ነዋሪ የሆኑ ግለሰቦች ከማፅናናት ይልቅ ይሄኔ ልጅሽ የመንግስት ሚሊሻ ቢሆን ኖሮ በካሳ መልኩ ብር ታፍሽ ነበር ይሏት እንደነበርም ነው የሰማሁት:: እሷ ግን እንኳንም ለአማራ ህዝብ ጠላት ሆኖ ታሪኩን እና ታሪኬን ያላበላሸ እንጅ ልጄን በገንዘብ የምሸጥ ሆዳም አይደለሁም እንዳውም እኔም ለአማራ እሞታለሁ ብላ ጠብመንጃ ነከሰች::
አሁን ላይ የአፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ዋሲል ክፍለ ጦር ፊታውራሪ ናት!!
በድል ይመልስሽ እህትዋ:: የወንድማችንንም ነፍስ ይማርልን!
የሴቷ አርበኛ ሳራ ትባላለች:: በምዕራብ ወሎ ግንባር ጃማ ወረዳ ደጎሎ ከተማ ውስጥ ነዋሪ ስትሆን ምግብ ቤት ከፍታ ቤተሰብ ስትመራ ኖራለች::
ፋኖ ሮቤል ካሳዬ የሚባለውን ልጇን የፋሽስቱ አብይ መከላከያ ሰራዊት አስፋልት ላይ እየገተተ አሰቃይቶታል:: ነጋ ጠባ ልጇን ዘረኛው ሰራዊት ሲያሰቃይባት እና ከፍተኛ ድብደባ ፈጽሞበት ቁስለኛ አድርጎት በስተመጨረሻም 5 ወር ከ15 ቀን ጮሪሳ አስሮ የግፍ ግፍ ፈጽሞበት ሲያበቃ ለቆት ወደ ትውልዲ አካባቢው ከተመለሰ በኋላ ወደ ፋኖ ገብቶ ነበር:: በነገራችን
በዚያን ቅጽበት እስኪ ቢያንስ ቁስልህ ይዳን በማለት ዘመድ ወዳጅ ሲመክረው ከወላጅ እናቱ ጋር ስለውሳኔው በሚያወጋበት ወቅት እናቴ የልብ ቁስል ነው እንጅ የማይድነው ሰው የሚያየው የገላው ቁስልማ ቀላል ነው እንዳላት ታስታውሳለች:: ልቤ ቆስሏል ከእንግዲህ እነሱን እስከ ሞት ድረስ መዋጋት ነው ያለብኝ ብሏታል::
በዚህ ውሳኔው መሰረት በጃማ ግንባር የሚንቀሳቀሰውን የፋኖ ኃይል ተቀላቅሎ በፊታውራሪነት ታግሏል::
ፋኖ ሮቤል ሞትን የማይፈራ ጀግና ታጋይ እንደነበር ጓዶቹ ይመሰክራሉ::
ሞት አይፈሬው ፋኖ ሮቤል በጃማ ግንባር ማሞ ቆላ (ወደ ሸክፍ መሄጃው ላይ) በተደረገ ትንቅንቅ በጠላት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ ካደረሰ በኋላ አንድ ጥይት ስትቀረው ራሱን ማጥፋቱን ነው ለማረጋገጥ የቻልኩት::
እኔ ለእናንተ እጄን አልሰጥም ብሎ ራሱን አጠፋ ያሉት ጓዶቹ ፋኖ ሮቤል እጅግ በጣም ደፋር መሆኑን ነው የመሰከሩት::
በጣም ልቤን የነካኝ ነገር ቢኖር ፋኖ ሮቤል ለእናቱ ይህ ፎቶ ማልቀሻ ይሆንሻል ብሎ አሳጥቦ ግድግዳ ላይ መስቀሉን ሲነግሩኝ ነው:: ሞትን አልፈራም የወጣሁት ልሞት ነው ይል የነበረው ጀግናው ወንድማችን ወላጅ እናትን የደጎሎ ከተማ ነዋሪ የሆኑ ግለሰቦች ከማፅናናት ይልቅ ይሄኔ ልጅሽ የመንግስት ሚሊሻ ቢሆን ኖሮ በካሳ መልኩ ብር ታፍሽ ነበር ይሏት እንደነበርም ነው የሰማሁት:: እሷ ግን እንኳንም ለአማራ ህዝብ ጠላት ሆኖ ታሪኩን እና ታሪኬን ያላበላሸ እንጅ ልጄን በገንዘብ የምሸጥ ሆዳም አይደለሁም እንዳውም እኔም ለአማራ እሞታለሁ ብላ ጠብመንጃ ነከሰች::
አሁን ላይ የአፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ዋሲል ክፍለ ጦር ፊታውራሪ ናት!!
በድል ይመልስሽ እህትዋ:: የወንድማችንንም ነፍስ ይማርልን!
🙏3👍1
ሰበር ዜና ‼️
በአዲስ አበባ ከለገጣፎ አቅራቢያ በሚገኘው የመከላከያ ካምፕ ላይ ከባድ የተኩስ ልውውጥ ሲደረግ 12 የመከላከያ አባላት መገደላቸው ተሰማ! በመከላከያ ካምፕ ውስጥ በተነሳ የእርስ በእርስ ውጊያ የአገዛዙ ወታደሮች እርስ በእርስ ተጫርሰዋል ነው የተባለው!
በካምፕ ውስጥ በነበረው የእርስ በእርስ ውጊያ 12 ወታደሮች ሲገደሉ አንድ የቡናና ሻይ ቁርስቤት ሰራተኛም በተኩስ ልውውጥ መሀል መገደሏ ተነግሯል ! የእርስ በእርስ ውጊያው የተደረገው ዛሬ ከሰአት ሲሆን ወደ ወሎ ዛሬ ትሄዳላችሁ ተብለው የነበሩ የ94ኛ ክፍለጦር ወታደሮች በዝግጅት ላይ ባሉበት ወቅት የኦሮሚያ ልዩሀይል እና ሚሊሻ ወደ ካምፑ በመግባት የመከላከያ ዩኒፎርም እየለበሱ ከነሱ ጋር መቀላቀል ሲጀምሩ ይሄ ለምን ይሆናል የመከላከያን ስም እያጎደፍን ነው ይህን አንቀበልም ያሉ ወታደሮች መረሸናቸውን ተከትሎ ሲሆን የሚሰራው ህገወጥ ስራ ሳያንስ ጓዶቻችንን እንዴት ትረሽናላችሁ በሚል የእርስ በእርስ ውጊያ የተደረገ ሲሆን ለ1 ሰአት እርስ በእርስ ተታኩሰዋል ነው የተባለው። በዚህም 12 ወታደር ሲሞት የቆሰሉም ብዙ ናቸው። ተኩሱን ለማስቆም ከፍተኛ ጀነራሎች ወደቦታው በፍጥነት የሄዱ ሲሆን ተኩሱን አረጋግተው አሁን ተቃውሞ ያስነሱትን ወደ ወታደራዊ እስርቤት እያጋዟቸው ነው ተብሏል !
በአዲስ አበባ ከለገጣፎ አቅራቢያ በሚገኘው የመከላከያ ካምፕ ላይ ከባድ የተኩስ ልውውጥ ሲደረግ 12 የመከላከያ አባላት መገደላቸው ተሰማ! በመከላከያ ካምፕ ውስጥ በተነሳ የእርስ በእርስ ውጊያ የአገዛዙ ወታደሮች እርስ በእርስ ተጫርሰዋል ነው የተባለው!
በካምፕ ውስጥ በነበረው የእርስ በእርስ ውጊያ 12 ወታደሮች ሲገደሉ አንድ የቡናና ሻይ ቁርስቤት ሰራተኛም በተኩስ ልውውጥ መሀል መገደሏ ተነግሯል ! የእርስ በእርስ ውጊያው የተደረገው ዛሬ ከሰአት ሲሆን ወደ ወሎ ዛሬ ትሄዳላችሁ ተብለው የነበሩ የ94ኛ ክፍለጦር ወታደሮች በዝግጅት ላይ ባሉበት ወቅት የኦሮሚያ ልዩሀይል እና ሚሊሻ ወደ ካምፑ በመግባት የመከላከያ ዩኒፎርም እየለበሱ ከነሱ ጋር መቀላቀል ሲጀምሩ ይሄ ለምን ይሆናል የመከላከያን ስም እያጎደፍን ነው ይህን አንቀበልም ያሉ ወታደሮች መረሸናቸውን ተከትሎ ሲሆን የሚሰራው ህገወጥ ስራ ሳያንስ ጓዶቻችንን እንዴት ትረሽናላችሁ በሚል የእርስ በእርስ ውጊያ የተደረገ ሲሆን ለ1 ሰአት እርስ በእርስ ተታኩሰዋል ነው የተባለው። በዚህም 12 ወታደር ሲሞት የቆሰሉም ብዙ ናቸው። ተኩሱን ለማስቆም ከፍተኛ ጀነራሎች ወደቦታው በፍጥነት የሄዱ ሲሆን ተኩሱን አረጋግተው አሁን ተቃውሞ ያስነሱትን ወደ ወታደራዊ እስርቤት እያጋዟቸው ነው ተብሏል !
🙏3👍1
💪ሰበር መረጃ💪
ከወልድያ በቅርብ ርቀት አማየ ሚጫ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ላይ በተፈፀመ ደፈጣ ጥቃት አንድ ኦራል ሙሉ የአገዛዙ ወታደር ሙትና ቁስለኛ ተደርጓል!
ምስራቅ አማራ ኮር 2 ዞብል አምባ ክፍለጦር 6ኛ ሻለቃ ከመርጦ ወደ ወልድያ ከተማ ይጓዝ የነበረ የአገዛዙ ሰራዊት ላይ አማየ ሚጫ በሚባል ቀጠና ደፈጣ በመያዝ በፈፀሙበት ጥቅት ኦራል ላይ የነበረውን ሙሉ ለሙሉ ሙትና ቁስለኛ በማድረግ እንዲሁም በእግር ይጓዝ የነበረውን ከሙትና ቁስለኛ የተረፈውን ብትንትኑን በማውጣት ከባድ ሰብዓዊ ኪሳራ በማድረስ ታላቅ ጀብድ ፈፅመዋል ሲል የዕዙ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ለመረብ ሚዲያ በላከው መረጃ አስታውቋል።
በቀጣይም የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ሰራዊት ላይ የሚወሰደው እርምጃ በደፈጣ ጥቃት ረፍት በመንስስትና በማዋከብ እንዲማረር በማድረግ ሲያመች በመደበኛ ውጊያ በመደምሰስና በመማረክ ብሎም በማስኮብለል አገዛዙን የማፈራረሱ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ነው ያለው ዕዙ በሕዝብ ግንኙነት መምሪያው በኩል ለጣቢያችን በላከው መረጃ።
ከወልድያ በቅርብ ርቀት አማየ ሚጫ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ላይ በተፈፀመ ደፈጣ ጥቃት አንድ ኦራል ሙሉ የአገዛዙ ወታደር ሙትና ቁስለኛ ተደርጓል!
ምስራቅ አማራ ኮር 2 ዞብል አምባ ክፍለጦር 6ኛ ሻለቃ ከመርጦ ወደ ወልድያ ከተማ ይጓዝ የነበረ የአገዛዙ ሰራዊት ላይ አማየ ሚጫ በሚባል ቀጠና ደፈጣ በመያዝ በፈፀሙበት ጥቅት ኦራል ላይ የነበረውን ሙሉ ለሙሉ ሙትና ቁስለኛ በማድረግ እንዲሁም በእግር ይጓዝ የነበረውን ከሙትና ቁስለኛ የተረፈውን ብትንትኑን በማውጣት ከባድ ሰብዓዊ ኪሳራ በማድረስ ታላቅ ጀብድ ፈፅመዋል ሲል የዕዙ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ለመረብ ሚዲያ በላከው መረጃ አስታውቋል።
በቀጣይም የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ሰራዊት ላይ የሚወሰደው እርምጃ በደፈጣ ጥቃት ረፍት በመንስስትና በማዋከብ እንዲማረር በማድረግ ሲያመች በመደበኛ ውጊያ በመደምሰስና በመማረክ ብሎም በማስኮብለል አገዛዙን የማፈራረሱ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ነው ያለው ዕዙ በሕዝብ ግንኙነት መምሪያው በኩል ለጣቢያችን በላከው መረጃ።
❤4🙏1
ምኒልክ ዕዝ የአደረጃጀት ዜና!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምንሊክ ዕዝ ልጁ እያሱ ኮር ራሱን እንደ ንስር ማንቆሪያውን እና ጥፍሩን አድሶ ላባውን ቀይሮ በአዲስ አደረጃጀት በአዲስ ስያሜ እና በአዲስ የድል መንፈስ ከከፍተኛ እስከ ዝቅተኛ የአመራር ሪፎርም በማድረግ ብቅ ብሏል፡፡
ትግሉን እና ዘመኑን መዋጀት ለምናደርገው ረጅም እና ፈታኝ የትግል ጉዞ ትልቅ ስንቅ እና ጡንቻ እንደሚሆን ግልፅና የማይካድ ሃቅ ነው።
የልጅ እያሱ ኮር ከፍተኛ የኮር አመራርን ጨምሮ በውስጡ የሚገኙቱን
** ራንቦ ክፍለ ጦር
** ቤተ አማራ ክፍለ ጦር
** ራስ አሊ ክፍለ ጦር
** የጁ ክፍለ ጦር ከሻለቃ መሪ በላይ ያሉ አመራሮችን ትግል በሚፈልገው ደረጃ በጥልቀት በማወያየት እና በማገማገም ችግሮችን ነቅሶ በማውጣት እና ለችግሮቹ የመፍትሔ አቅጣጫ በማስቀመጥ ጉባዔውን አጠናቋል፡፡
ጉባዔው በታቀደው መሠረት ግለቱን ጠብቆ እንዲሄድ ከድርጅት በመጡ የወታደራዊ እና የፖለቲካ ክንፍ አመራሮች ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል፡፡
በስፍራው በተገኙት የድርጅቱ የዘመቻ መምሪያ ሃላፊው አርበኛ በለጠ ሸጋውን (ተራራው) ን ጨምሮ የድርጅቱ የአደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊ እና ምክትል ሃላፊ የሆኑት አበበ ቀዮ እና አሰፋ መሰለ (አሳምነው) በተገኙበት ጉባዔ እጅግ ድንቅ እና ለቀጠናው አስተማሪ የሆነ ሪፎርም ለመስራት ተችሏል፡፡
በሪፎርሙ ከኮር አመራርን ጨምሮ የክፍለ ጦር አመራር ለውጥ ከማድረግ ጀምሮ አራቱን ነባር ክፍለ ጦሮች መጠሪያቸውን ስም ጭምር በመቀየር ሠራዊታቸውም አዲሱ አመራር በፈለገው ሂደት ተሰባጥሮ ወደ ሁሉት ግዙፍ ክፍለ ጦር እንዲታጠፉና መጠሪያ ስያሜያቸውም ወደ ቁጥር በመለወጥ የልጅ እያሱ ኮር 23ኛ እና 24ኛ ክፍለ ጦር እየተባሉ እንዲጠሩ ተወስኗል፡፡
በቀጠናው የመጀመሪያ የሆነውን እና ፈር ቀዳጅ የሆነውን የሠራዊት ውህደት እና የቁጥር ስያሜ ለሌሎችም አርአያ እንደሚሆን ታምኗል፡፡
በሪፎርሙ መሠረት የኮሩ ወታደራዊ ክንፍ ላይ ሠፊ ሪፎርም የተደረገ ሲሆን የቤተ አማራ ክፍለ ጦር አዛዥ የነበረው እንዳሻው ወታደራዊ አዛዥ ሆኖ ሲሾም የየጁ ክፍለ ጦር አዛዥ የነበረው ፶ አለቃ ሞላ አባተ ምክትል ወታደራዊ አዛዥ በመሆን ኀላፊነታቸውን ተረክበዋል፡፡
አዲሱ መዋቀር
1 አርበኛ ሰለሞን አሊ ሰብሳቢ
2 አርበኛ እንዳሻ ጌታሁን ምክትል ሰብሳቢ እና ወታደራዊ አዛዥ
3 አርበኛ ሲሳይ አየለ (ሳተናው) ምክትል ሰብሳቢ እና የፖለቲካ ጉዳዮች ኀላፊ
4 አርበኛ ፶ አለቃ ሞላ አባተ ምክትል ወታደራዊ አዛዥ
5 አርበኛ ዳንኤል አስረስ አስተዳደር
6 አርበኛ ቦጋለ ሞሌ ምክትል አስተዳደር
7 አርበኛ ሽመልስ አወል ሎጅስቲክ
8 አርበኛ እርገት አያሌው ም/ሎጅስቲክ
9 አርበኛ ሱሃሊ ሸኩር ዘመቻ
10 አርበኛ ዳንኤል ዋጋው ህዝብ ግኑኝነት
11 አርበኛ መሃመድ ፈንታው ኦርድናንስ
12 አርበኛ አሰፋ አባተ የሰው ኀይል
13 አርበኛ ዮሃንስ ከልክሌ ፋይናንስ
በማድረግ ነባሩን እና አዲሱን አመራር በማጣመር ኮሩን በታላቅ ኀላፍነት ክብሩን እና ሞገሱን አሁን ካለው በላይ በማግዘፍ በጥበብ በማስተዋል እና በፍፁም አማራዊ ስነልቦና እንዲመሩ ቃለ መሃላ ጨምሮ አደራም ጭምር ተሰጥቷቸዋል፡፡
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 2/2018 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምንሊክ ዕዝ ልጁ እያሱ ኮር ራሱን እንደ ንስር ማንቆሪያውን እና ጥፍሩን አድሶ ላባውን ቀይሮ በአዲስ አደረጃጀት በአዲስ ስያሜ እና በአዲስ የድል መንፈስ ከከፍተኛ እስከ ዝቅተኛ የአመራር ሪፎርም በማድረግ ብቅ ብሏል፡፡
ትግሉን እና ዘመኑን መዋጀት ለምናደርገው ረጅም እና ፈታኝ የትግል ጉዞ ትልቅ ስንቅ እና ጡንቻ እንደሚሆን ግልፅና የማይካድ ሃቅ ነው።
የልጅ እያሱ ኮር ከፍተኛ የኮር አመራርን ጨምሮ በውስጡ የሚገኙቱን
** ራንቦ ክፍለ ጦር
** ቤተ አማራ ክፍለ ጦር
** ራስ አሊ ክፍለ ጦር
** የጁ ክፍለ ጦር ከሻለቃ መሪ በላይ ያሉ አመራሮችን ትግል በሚፈልገው ደረጃ በጥልቀት በማወያየት እና በማገማገም ችግሮችን ነቅሶ በማውጣት እና ለችግሮቹ የመፍትሔ አቅጣጫ በማስቀመጥ ጉባዔውን አጠናቋል፡፡
ጉባዔው በታቀደው መሠረት ግለቱን ጠብቆ እንዲሄድ ከድርጅት በመጡ የወታደራዊ እና የፖለቲካ ክንፍ አመራሮች ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል፡፡
በስፍራው በተገኙት የድርጅቱ የዘመቻ መምሪያ ሃላፊው አርበኛ በለጠ ሸጋውን (ተራራው) ን ጨምሮ የድርጅቱ የአደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊ እና ምክትል ሃላፊ የሆኑት አበበ ቀዮ እና አሰፋ መሰለ (አሳምነው) በተገኙበት ጉባዔ እጅግ ድንቅ እና ለቀጠናው አስተማሪ የሆነ ሪፎርም ለመስራት ተችሏል፡፡
በሪፎርሙ ከኮር አመራርን ጨምሮ የክፍለ ጦር አመራር ለውጥ ከማድረግ ጀምሮ አራቱን ነባር ክፍለ ጦሮች መጠሪያቸውን ስም ጭምር በመቀየር ሠራዊታቸውም አዲሱ አመራር በፈለገው ሂደት ተሰባጥሮ ወደ ሁሉት ግዙፍ ክፍለ ጦር እንዲታጠፉና መጠሪያ ስያሜያቸውም ወደ ቁጥር በመለወጥ የልጅ እያሱ ኮር 23ኛ እና 24ኛ ክፍለ ጦር እየተባሉ እንዲጠሩ ተወስኗል፡፡
በቀጠናው የመጀመሪያ የሆነውን እና ፈር ቀዳጅ የሆነውን የሠራዊት ውህደት እና የቁጥር ስያሜ ለሌሎችም አርአያ እንደሚሆን ታምኗል፡፡
በሪፎርሙ መሠረት የኮሩ ወታደራዊ ክንፍ ላይ ሠፊ ሪፎርም የተደረገ ሲሆን የቤተ አማራ ክፍለ ጦር አዛዥ የነበረው እንዳሻው ወታደራዊ አዛዥ ሆኖ ሲሾም የየጁ ክፍለ ጦር አዛዥ የነበረው ፶ አለቃ ሞላ አባተ ምክትል ወታደራዊ አዛዥ በመሆን ኀላፊነታቸውን ተረክበዋል፡፡
አዲሱ መዋቀር
1 አርበኛ ሰለሞን አሊ ሰብሳቢ
2 አርበኛ እንዳሻ ጌታሁን ምክትል ሰብሳቢ እና ወታደራዊ አዛዥ
3 አርበኛ ሲሳይ አየለ (ሳተናው) ምክትል ሰብሳቢ እና የፖለቲካ ጉዳዮች ኀላፊ
4 አርበኛ ፶ አለቃ ሞላ አባተ ምክትል ወታደራዊ አዛዥ
5 አርበኛ ዳንኤል አስረስ አስተዳደር
6 አርበኛ ቦጋለ ሞሌ ምክትል አስተዳደር
7 አርበኛ ሽመልስ አወል ሎጅስቲክ
8 አርበኛ እርገት አያሌው ም/ሎጅስቲክ
9 አርበኛ ሱሃሊ ሸኩር ዘመቻ
10 አርበኛ ዳንኤል ዋጋው ህዝብ ግኑኝነት
11 አርበኛ መሃመድ ፈንታው ኦርድናንስ
12 አርበኛ አሰፋ አባተ የሰው ኀይል
13 አርበኛ ዮሃንስ ከልክሌ ፋይናንስ
በማድረግ ነባሩን እና አዲሱን አመራር በማጣመር ኮሩን በታላቅ ኀላፍነት ክብሩን እና ሞገሱን አሁን ካለው በላይ በማግዘፍ በጥበብ በማስተዋል እና በፍፁም አማራዊ ስነልቦና እንዲመሩ ቃለ መሃላ ጨምሮ አደራም ጭምር ተሰጥቷቸዋል፡፡
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ህዳር 2/2018 ዓ.ም
🙏3❤1