ግሎባል ፋኖ ሚዲያ/ዓፋሚ/Global Fano Media/GFM
1.34K subscribers
4.16K photos
331 videos
17 files
2.21K links
የፋኖ ድምፅ
Download Telegram
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ

ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሰራዊት ነፃ ባወጣቸው አካባቢዎች የሲቪል አስተዳደር መዋቅር ዝርጋታ መጀመሩ ተገለፀ::

የምኒልክ ዕዝ ምክትል ሰብሳቢ እና የፓለቲካ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አርበኛ ሔኖክ አዲሴ ከአደረጃጀት መምሪያ ኃላፊው ከአርበኛ አበበ ቀዬ ጋር በመመካከር የሲቪል መዋቅር ስራው በቅንጅት እንድሰራ በመወሰን ነጻ በወጡ ቀጠናዎች ውስጥ የሚኖረውን ህዝብ የፓለቲካ ንቃተ ህሊና ለማሳደግ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን የዕዙ ፓለቲካ ክንፍ ሲሰራ የአደረጃጀት ክንፉ ደግሞ የየቀበሌዎችን ሊቀመናብርት፣ የፀጥታና አስተዳደር ዘርፍ እንዲሁም የማህበራዊ ሸንጎ መዋቅር የመዘርጋት ስራ መስራቱ ታውቋል::

በዚህም መሰረት በደቡብ ወሎ ዞን ከላላ ወረዳ 012 ሚናያ ቀበሌ የሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር አዛዥ አርበኛ አለልኝ ተሰማ ጭምር በተገኘበት ከህዝብ ጋር ውይይት ተደርጓል::

የውጭ ባዳ እና የሀገር ውስጥ ባንዳ በሚል ርእስ የአሸባሪው ብልጽግና ካድሬዎች የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎችን በመሰብሰብ የሚሰሩትን ፕሮፓጋንዳ ለማክሸፍ ህዝብን የማንቃት ስራ ተሰርቷል:: የህልውና ትግሉ የደረሰበትን ደረጃ እንዲሁም ያጋጠሙ ችግሮችን እና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎችን የዳሰሰ ውይይትም ተደርጎ በተለይ አፈንግጠው በዝርፊያ ላይ የተሰማሩ ፀረ ህዝቦችን አሳዶ የመያዝ ግዳጅ በስኬት ተጠናቆ ቀጠናው ከሌቦች መፅዳቱ ለህዝብ ግልጽ ተደርጓል:: የፋሽስቱ አብይ ሰራዊትም ከይዞታው ተነቅሎ የማድረግ አቅሙ ተልመሽምሾ በቡድን እየከዳ እንደሆነም ነው አርበኛ አለልኝ ተሰማ በመድረኩ ላይ ለህዝብ የገለፀው::

መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!

አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥቅምት 27 ቀን 2018 ዓ.ም
3🙏1
የደጋው መብረቅ ኮር አሃዶች ምልምል ፋኖዎችን እያሰለጠኑ ማስመረቁን አጠናክረው ቀጥለው ዛሬም ደጀን ክፍለጦር አስመርቋል::

በቅርቡ የተደራጀው የደጋው መብረቅ ኮር ሁሉም አሃዶቹ ምልምል ፋኖዎችን በእግረኛ እና በልዩ ኮማንዶ ደረጃ እያሰለጠነ እያስመረቀ ሲሆን ዛሬ ጥቅምት 27/2018 ዓ.ም ደግሞ ደጀን ክፍለጦር ለወራቶች የሰለጠኑ ለልዩ ተልዕኮ የሚውሉ ኮማንዶዎችን አስመርቋል::

ከዚህ ጋር ተያይዞም አፋብኃ ምኒልክ ዕዝ በሁሉም ኮሮቹና በዕዙ ልዩ ዘመቻ በበርካታ ቀጠናዎች እያሰለጠነ ነባሩን ፋኖ በሰው ሃይል እያጠናከረ የህልውና ትግሉ በሚፈልገው ልክ ራሱን እየተደራጀ ይገኛል::

ምኒልክ ዕዝ ስልጠና መምሪያ ስልጠናውን በቀላል ወጭ ነገር ግን የካበተ ልምድ ባላቸው አሰልጣኞች እየተሰጠ የከፍተኛ እውቀትና ስነምግባር ባለቤት እያደረገ ለህልውና ትግሉ እያቀረበ ይገኛል::

መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥቅምት 27 ቀን 2018 ዓ.ም
🙏1
ተጨማሪ 9 (ዘጠኝ) ኦርቶዶክሳውያን መሞታቸው ታወቀ፡፡

በአርሲ ዞን በጃጅ ወረዳ፣ በሰጉሬ፣ በወሸባ፣ በተሬ አሜና እና አንጌ (ጓ) ዳቼ አካባቢ ከጥቅምት 22 እስከ ጥቅምት 24 2018 ዓም በነበረው ጭፍጨፋ ታፍነው ከተወሰዱ 16 ኦርቶዶክሳውያን መካከን ዛሬ ዘጠኙን ገድለው ጥለዋቸው ተገኝተዋል፡፡ ቀሪዎቹ ስድስቱ እስከአሁንም በገዳዮች እጅ ላይ ይገኛሉ፡፡
በአንድ ሳምንት ብቻ የሟቾች ቁጥር 43 ደርሷል።

ለኦሮሚያ መንግሥት፣ ለአርሲ ዞን እና ለብልጽግና ይኸ ልማታቸውና ሰላማቸው ነው፡፡
1
ሰበር ዜና!

11 የአገዛዙ አባላት ፋኖን ተቀላቅሉ!

የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 74ኛ ክ/ጦርን 11 የአገዛዙ አባላት ፋኖን ተቀላቅለዋል፣ ከእነዚህም ውስጥ 9 ሚሊሻ 2 የመከላከያ አባላት ሲሆኑ ፦
➢ 8 ክላሽ
➢1አብራራው
➢ 2 ቦንብ
➢ 300 የክላሽ ተተኳሽ
➢ 8 የወገብ ትጥቅ በመያዝ ፋኖን ተቀላቅለዋል ።

   ዛሬ "ከእነበላይ አገር ጎጃም ተወልጀ በነጋ በጠባ ይከበባል ደጀ " የሚለው ስጋት የበዛበት ጎጃምኛ ዘፈን ወደጎን ተብሎ "ዙሪያ ዳር ድንበሩን አፈሩን ኩሩበት፣ አነበላይ ናቸው የተወለዱበት!" የሚለው ጎጃምኛ ወኔ ቀስቃሽ ሙዚቃ በታጋዪ ስነ ልቦና ላይ ነፍስ ዘርቶ አጥንት አለምልሞ በመጨፈር ላይ ይገኛል።

ከድርጅቱ በተቀበለው ተልዕኮ መሠረት አረንዛው ጎንቻ፤ አባይ ሸለቆ እና ሶማ ብርጌዶችን ይዞ የነበረው የ9ኛ ሳሙዔል አወቀ ክፍለጦር ወደ ግዙፋ 201ኛ ኮር 74ኛ ክፍለጦር በማሳደግ በቀጠናው ከፍ ብሎ አየበረረ ይገኛል።

ክፍለጦሩም በ5 አንጋፋ ሬጅመንቶች ተዋቅሮ የመጀመሪያው ምዕራፍ የፕወዛና አባላቱን በተመደቡበት ቦታ የማስገባት ስራቸውን በድል በማጠናቀቅ፣ ሁሉም ሬጅመንቶች እና አባላቱ በተመደበት ቦታ ተገኝተው ቀጠናቸውን በንቃት መከታተልና ትዕዛዝ በመጠባበበቅ ላይ መሆናቸውን የአፋብሃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 74ኛ ክ/ጦር ሰብሳቢ ፋኖ በላይነህ እናውገው አሳወቀዋል።

ለዚህ ድል መገኘትም ከፍተኛ አስተዋፅኦ ላደረጉ የ74ኛ ክ/ጦር አመራርሮች፣ ለሬጅመንት አመራሮች፣ ለሬጅመንት አባላት፣ ለወረዳዎቹ ጊዜያዊ መስተዳድር አባላት እና በጦሩ እንቅስቃሴ ወቅት ልዩ አሸኛኘት እና አቀባበል ላደረገልን እነብሴ ሳር ምድር ፣ጎንቻ ሲሶ እነሴ እና እናርጅ እናውጋ ወረዳ ማህበረሰብ፣የጎበዝ አለቃ መዋቅር እና የገበሬው ጦር በሙሉ ላቅ ያለ ምስጋናየን በክ/ጦሩ ስም አቀርባዋል።

   ይሄንን የአደረጃጀት ስራ በጥራትና በፍጥነት በመሰራቱ እና ድርጅቱ፣ ባለፋት ሶስት ቀናት ማለትም ከጥቅምት 25 እስከ 27/02/2018 ዓ/ም ብቻ

➦ከመርጦለማርያም .....ከተማ 7 ምኒሻ
1. እምቢያለ አየለ= ኮርያ ክላሽ ከነሙሉ ትጥቁ
2. ይርጋ እባቡ =ኮርያ ክላሽ ከነሙሉ ትጥቁ
3. ሃብታሙ ዉዱ= በደዉ ክላሽ ከነሙሉ ትጥቁ
4. አወቀ ደርጀዉ= አብራራው ከነሙሉ ትጥቁ
5. አወቀ አስናቀዉ= በደዉ ክላሽ ከነሙሉ ትጥቁ
6. እንዳለው ታደሰ = ጀሌ
7. አስናቀዉ አሻግሬ ኮፍ ክላሽ ከነሙሉ ትጥቁ ይዘው

   ➦""ከግንደወይን ከተማ 2 ምኒሻ
1. አረጋ እንየው = ኮፍ ክላሽ
2. ታዴ እንየው= ሰሜን

➦""ከፈለገ ብርሃን ከተማ 2 የመከላከያ አባላት ከ14ኛ ክ/ጦር 3ኛ ሬጅመንት አባላት የሆኑት
1. ክቡር አታክልት= ኮርያ ክላሽ፣የወገብ ትጥቅ፣1ቦንብ፣150 ፍሬ የክላሽ ጥይት
2. ጋሻው ገብሩ= ኮርያ ክላሽ፣የወገብ ትጥቅ፣ 1ቦንብ፣ 150 ፍሬ የክላሽ ጥይትበመያዝ በአጠቃላይ 11 የጨፍጫፊውና ሰወበላው ስርዓት በቃን በማለት ፋኖን ተቀላቅለዋል።

ፋኖም ለመጡት የመከላከያ እና ምኒሻ አባላት ሞቅ ያለ አቀባበል በማድረግ በድርጅቱ ትዛዝ መሰረት በፍላጎታቸው እንዲተዳደሩ ማለትም ወደፋኖ መደበኛ መዋቅር ገብተው መታገል ወይም በገበሬው ጦር ጋር በመሆን ቤተሰባቸውን እየመሩ ትግሉን መደገፍ እነደሚችሉ እድል ተሰጥቷቸዋል።

አነዚህ የምኒሻና የመከላከያ አባላትም ሳያውቁ እና በተሳሳተ አላማ ተሸውደው እስካሁን በአማራ  ህዝብ ላይ መንግስት ለሚያደረገው ዘር ማጥፈት ተግባር ተሳታፊ በመሆናቸው መላውን የአማራ ህዝብ ይቅርታ የጠየቁ ሲሆን ሌላው የምኒሻ፣ አድማ ብተናና ፖሊስ አባላትም የእነሱን ፈለግ ተከትሎ ፋኖን እንዲቀላቀል ጥሪ አድርገዋል ሲል የ ቴዎድሮስ እዝ የ201ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አርበኛ ሐብታሙ የሱፍ ገልጿል።
1👍1🙏1
አርበኛ ስለሽ ከበደ

የ206ኛ ኮር  የ14ኛ፣24ኛ፣34ኛ ክፍለጦር   አደረጃጀት ተጠናቋል።

የአፋብኃ  ምዕራብ አማራ ቀጠና የቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር የ24ኛ ክፍለጦር ምስረታ ተጠናቋል ።
በአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ የመልሶ ማደራጀት እና የመዋቅር ማሻሻል ተግባራት መካከል አንዱ የሆነው የኮር አደረጃጀት እና የክፍለጦር መልሶ ማደራጀት እንዲሁም የጊዜያዊ መንግስት አሰተዳደር አወቃቀር እያደራጀ ይገኛል።
በዚህም በአዲስ አደረጃጀት የ24ኛ ክፍለጦር በቀደመው አደረጃጀት ቦቅላ አባይ  ብርጌድ ፣ የስናን አባጂሜ ብርጌድ እና የደባይ ጮቄ ብርጌድ በጋራ በአንድ ሆኖ ተመስርቷል ።
ክፍለጦሩ በአምስት ሻለቃዎች በጊዜያዊ መንግስት አሰተዳደር   የተደራጀ  ሲሆን ለቀጣይ ለሚሰጣቸው ድርጅታዊ ስምሪትም  ዝግጁ መሆናቸውን የክፍለጦሩ ፣ የጊዜያዊ መንግስት አሰተዳደር ፣  የሻለቃ  አመራሮች እና አባላት አረጋግጠዋል ።
ክፍለ ጦሩን መልሶ ለማደራጀት የተገኙ የቴዎድሮስ ዕዝ አመራሮች 
1 አርበኛ ምናልባት ይታየው የዲያሰፖራና ውጭ ግንኙነት መምሪያ ሀላፊ
2 አርበኛ ሰለሺ ከበደ የቴዎድሮሰ ዕዝ ም/አደረጃጀት መምሪያ ሀላፊ

3 መቶ አለቃ እሱባለው ዋለ የቴዎድሮሰ ዕዝ የሰው ሀይል ኃላፊ እና የ206 ኮር አመራሮች በተገኙበት የአፋብኃ  ምዕራብ አማራ ቀጠና የቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር ስር የሚገኙ የ14ኛ፣24ኛ፣34ኛ ክፍለጦር ምስረታ አጠናቋል ።
ድል ለአማራ ፋኖ!!

አዲስ ትውልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ !!
2🙏1
መርአዊ ከተማ ላይ ጥቃት ተፈፀመ!

አፋብኃ ቴወድሮስ እዝ የ102ኛ ኮር አካል የሆኑት ኮረኔል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ  ሻምበል መማር ጌትነት ሻለቃ አባላት መራዊ ከተማ ላይ የተሰገሰገውን የአብይ  ወንበር አስጠባቂ ሰራዊት ላይ እርምጃ ተወሰደበት

በተጠና የከተማ ኦፕሬሽን በጠላት ምሽግ ላይ ከባድ የቦንብ ዝናብ በማውረድ 12  የስርዓቱ ወንበር ጠባቂ ሚሊሻና አድማ ብተና እስከወዲያኛው የተሸኙ ሲሆን ከ20 በላይ ከባድና ቀላል ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል።

በዚህ መብረቃዊ ጥቃት የመከላከያ ጦር አዛዡ በሽርፍራፊ ሰከንዶች ማምለጥ ቢችልም ሌሎች የብልፅግና ሆድ አደር ካድሪዎች ነፍሴ አውጭኝ በማለት ወደ ጦር ካምፕ ፈርጥጠውል በጥቃቱም ከፍተኛ ድንጋጤና  የጦር መረበሽ እንደተፈጠረ ለማወቅ ችለናል  በርካታ ሙትና ቁስለኞችን ህዝቡ እንዳያይ ቤት እየዞሩ በማዘጋት ላይ መሆናቸውን ማረጋገጥ ተችሏል።

በመጨረሻ አሁንም አልመሸም  እዳላቹህን ተጠቅማቹህ ወደ ማንነታቹህ ተመለሱ በማለት ለሚሊሻ እና አድማ ብተናወች መልክት አስተላልፈዋል።

ጥቅምት  27/2018ዓ.ም
2🙏1
በመቄት ወረዳ በተደረገ ውጊያ ከ25 በላይ የአገዛዙ ወታደሮች ሙትና ቁስለኛ መደረጋቸው ታወቀ!

በውጊያው፡ በአገዛዙ በኩል አራት ዲሽቃ እና ሞርተር እንዲሁም ሌሎች የቡድንና ከባባድ የጦር መሣሪያዎችን የታጠቀ አንድ ክ/ጦር ሰራዊት የተሰለፈ ሲሆን፡ በፋኖ በኩል ደግሞ ክንዳቸው እሳት የሚተፋ የአንድ ሻለቃ አባላት ተሰልፈው በጥቂት ኃይል ትልቅ ድል ተቀዳጅተው መዋላቸው ተነግሯል።

አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር አንሻ ሰይድ ክ/ጦር ስር የሚገኙት ክንዱ አሻግሬ ሻለቃ አባላት ዛሬ ጥቅምት 27/2018 ዓ/ም በመቄት ወረዳ ባደረጉት ተጋድሎ፡ 10 የአገዛዙ ወታደሮችን ሲገድሉ ከ15 በላይ የሚሆኑትን ማቁሰላቸውን ዕዙ ለመረብ ሚዲያ በላከው መረጃ አስታውቋል።

በውጊያው በአገዛዙ በኩል አራት ዲሽቃ እና ሞርተር እንዲሁም ሌሎች የቡድንና ከባባድ የጦር መሣሪያዎችን የታጠቀ አንድ ክ/ጦር ሰራዊት የተሰለፈ ሲሆን፡ የክንዱ አሻግሬ ሻለቃ አባላት ግን የሰራዊት ብዛት እና የመሣሪያ አይነት ብቻ ለድል እንደማያበቃ በማሳየት የአገዛዙን ኃይል አይቀጡ ቅጣት ቀጥተውታል ነው ያለው ዕዙ ለጣቢያችን በላከው መረጃ።
🙏1