ግሎባል ፋኖ ሚዲያ/ዓፋሚ/Global Fano Media/GFM
1.34K subscribers
4.16K photos
331 videos
17 files
2.21K links
የፋኖ ድምፅ
Download Telegram
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር

በምእራብ ጎንደር መተማ ወረዳ የአገዛዙ ደም መጣጭ ቡድን ክፉኛ እየተቀጣ ሙትና ቁስለኛ እየሆነ ይገኛል።

ቀጠናው ላይ በተደረገው ተደጋጋሚ ሽንፈት የተነሳ ጭማሪ ሀይል ለማስገባት ፣ በትናንትናው እለት ጥቅምት 25/2018 የአገዛዙ ግብስብስ ፀረ አማራ የአውሬው ስርአት አስፈፃሚ ሀይል መነሻውን ምዕራብ አርማጭሆ ማሰሮ ተነስቶ ወደ መተማ ወረዳ ለመግባት ሲንቀሳቀስ ፣ በአናብስቶቹ የመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር አጣናው ዋሴ ክ/ጦ ባባየ ብርጌድ በአርበኛ ገ/ህይወት እየተመራ እና ደጃዝማች 4ኛ ኮር አርበኞች ክ/ጦ በላይ ዘለቀ ብርጌድ በአርበኛ ተስፋየ እየተመራ ፣ ይህንኑ ግብስብስ ሀይል ሁለቱ ብርጌዶች ወሳኝ የሞት ወረዳ ታጉር ከምትባል ቦታ ደፈጣ በማድረግ ከቀኑ 9:00  ስአት ላይ መብረቃዊ ጥቃት ማድረስ ተችሏል። በዚህ ፈጣን የማጥቃት የደፈጣ ውጊያ የደነገጠው የአገዛዙ ወንበር አስጠባቂ አራጅ ቡድንና ሆዳም የብልፅግና ተስፋ ቆራጭ በራሳቸው መተማመን የሌላቸው ትንንሽ ጭንቅላቶች በአሁኑ ስአት በቀጠናው ከፍተኛ ሽንፈትንና ድንጋጤን ፈጥሮባቸዋል። ይህንኑ በደፈጣ የጀመረው ውጊያ በአሁኑ ስአት ወደ መደበኛ አውደ ውጊያ ተቀይሮ ፣ የአገዛዙ ጥምር ሀይል ቀለበት ውስጥ ገብቶ ክፋኛ እየተቀጠቀጠ መውጫ መግቢያ አጦ ይገኛል።የአጣናው ዋሴ ክ/ጦ የህዝብ ግንኙነት አርበኛ ግዛት አለበል ከቦታው እንዳደረሰን አውደ ውጊያው በአስፈሪነቱና በድል እንደቀጠለ እንዳልተቋጨ አድርሶናል።

ከ9:00__11:00 ስአት በተደረገው ውጊያ የተገኘ ድል:
ሙት = 27
ቁስለኛ = 35
የሞርተር ቅምቡላ = 4
የዲሽቃ ተተኳሽ = 1 ሳጥን
ወታደራዊ ሻንጣ = ከ30 በላይ

ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ  ዕዝ
ጥቅምት 26/2018
🙏1
አዲስ ቅዳም‼️                                                              

ጠላት ወደ አድጓሚ ተራራ ፈርጥጧልል‼️

እረመጧ የአፋብኃ ቴዎድሮስ እዝ ፫ኛ ጎጃም አገዉ ምድር ክ/ጦር ፲/አ ኤፍሬም ብርጌድ ዛሬ ጥቅምት 26/2018 ዓ/ም ወደ አዲስ ቅዳም ከተማ በመግባት ጠላትን ቁም ስቅሉን ስታበላዉ አርፍዳለች።

ጠላት በከተማዋ መዉጫ እና  መግቢያ ጨምሮ ምድሯ ላይ ሁሉ የቆፈረዉን የቁም ምሽግ በመተማመን ከአለዉ አራዊት  ዉስጥ ግማሹን ከፍሎ ኬላ ዘርግቶ ለመዝረፍ ወደ አሽዋ ተንቀሳቅሶ የነበረ ሲሆን በእረመጦቹ የ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ትንፋሾች  ሎሊስታ  ላይ ተይዞ  በመቀጥቀጡ አንድ ጓዱን ገብሮ የዝርፊያ እቅዱን ሳያሳካ ወደ አድጓሚ ተራራ እንዲፈረጥጥ ተደርጓል ።

በተመሳሳይ ዘራፊ ጓዱን ለመጠበቅ ከተማዋን በቁም ምሽግ ቁፋሮ የገበጣ ሜዳ ያስመሰላት የብልፅግና እንጉዳይ ጦር የእረመጦችን  ወደ አዲስ ቅዳም ከተማ መንቀሳቀስ ገና እንደሰማ ጥቅምት 6ን እያስታወሰ የመሪዎቹን "ቁም¡" የሚል ትዕዛዝ  ወደ ጎን በመተዉ ለጊዜዉ ነፍሱን ወደሚያተርፍባት አድጓሚ ተራራ ፈርጥጧል።

አዲስ ትዉልድ አዲስ አስተሳሰብ  አዲስ ተስፋ!!!


ጥቅምት 26/2018 ዓ/ም

ይበልጣል የዉነቱ (እሳቱ)
🙏1
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር

በምእራብ ጎንደር መተማ ወረዳ የአገዛዙ ደም መጣጭ ቡድን ክፉኛ እየተቀጣ ሙትና ቁስለኛ እየሆነ ይገኛል።

ቀጠናው ላይ በተደረገው ተደጋጋሚ ሽንፈት የተነሳ ጭማሪ ሀይል ለማስገባት ፣ በትናንትናው እለት ጥቅምት 25/2018 የአገዛዙ ግብስብስ ፀረ አማራ የአውሬው ስርአት አስፈፃሚ ሀይል መነሻውን ምዕራብ አርማጭሆ ማሰሮ ተነስቶ ወደ መተማ ወረዳ ለመግባት ሲንቀሳቀስ ፣ በአናብስቶቹ የመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር አጣናው ዋሴ ክ/ጦ ባባየ ብርጌድ በአርበኛ ገ/ህይወት እየተመራ እና ደጃዝማች 4ኛ ኮር አርበኞች ክ/ጦ በላይ ዘለቀ ብርጌድ በአርበኛ ተስፋየ እየተመራ ፣ ይህንኑ ግብስብስ ሀይል ሁለቱ ብርጌዶች ወሳኝ የሞት ወረዳ ታጉር ከምትባል ቦታ ደፈጣ በማድረግ ከቀኑ 9:00 ስአት ላይ መብረቃዊ ጥቃት ማድረስ ተችሏል። በዚህ ፈጣን የማጥቃት የደፈጣ ውጊያ የደነገጠው የአገዛዙ ወንበር አስጠባቂ አራጅ ቡድንና ሆዳም የብልፅግና ተስፋ ቆራጭ በራሳቸው መተማመን የሌላቸው ትንንሽ ጭንቅላቶች በአሁኑ ስአት በቀጠናው ከፍተኛ ሽንፈትንና ድንጋጤን ፈጥሮባቸዋል። ይህንኑ በደፈጣ የጀመረው ውጊያ በአሁኑ ስአት ወደ መደበኛ አውደ ውጊያ ተቀይሮ ፣ የአገዛዙ ጥምር ሀይል ቀለበት ውስጥ ገብቶ ክፋኛ እየተቀጠቀጠ መውጫ መግቢያ አጦ ይገኛል።የአጣናው ዋሴ ክ/ጦ የህዝብ ግንኙነት አርበኛ ግዛት አለበል ከቦታው እንዳደረሰን አውደ ውጊያው በአስፈሪነቱና በድል እንደቀጠለ እንዳልተቋጨ አድርሶናል።

ከ9:00__11:00 ስአት በተደረገው ውጊያ የተገኘ ድል:
ሙት = 27
ቁስለኛ = 35
የሞርተር ቅምቡላ = 4
የዲሽቃ ተተኳሽ = 1 ሳጥን
ወታደራዊ ሻንጣ = ከ30 በላይ

ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተውል አምሳሉ
ጥቅምት 26/2018
1🙏1
ምኒልክ ዕዝ ነፃ ባወጣቸው ቀጠናዎች ህዝባዊ ውይይት እያካሄደ የህዝብ አስተዳደር መዋቅር እየዘረጋ እንደሆነ ይታወቃል::

በዚህም በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ ህዝብ ጋር ሰፊና ጥልቅ ውይይት በማካሄድ ህዝቡ የመረጣቸውን አመራሮች በመሾም አራት ንዑስ ወረዳዎችን በማሰባሰብ የአምባሰል ወረዳ አስተዳደርን መስርቷል:: በቀጣይም ስራው ተጠናክሮ ይቀጥላል::

መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም
🙏1
ጋሸና ዙሪያ ላይ የደጋው መብረቅ ኮር ከየ ክፍለ ጦሮቹ በተውጣጡ ሻለቆች ጥላትን ስቦ በማስገጥና ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ታላቅ ድል አስመዝግበዋል::

አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር ጥቅምት 26/2018 ዓ/ም በተደረገው አውደ ውጊያ በርካታ የፋሽስቱ ሰራዊትን ሙትና ቁስለኛ ሲሆኑ የሚኒሻና የፖሊስ አባላቶች በየግለሰብ ቤት እየተበተኑ የገቡና የተደበቁ ሲሆን ከተደበቁበት ጓዳ እየተመዘዙ በንስሮቹ ገቢ ተደርገዋል።

አውደ ውጊያው ከወትሮው በይዘቱ የተለየና በጋሸና ዙሪያ በጥላት ላይ ጠንካራ እርምጃ የተወሰደበት ሲሆን ከዚህ ቀደም ነፃ የወጡ ቀጠናዎችን ከማፅናት ባለፈ ተጨማሪ ቦታዎችን መቆጣጠር ተችሏል።

መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
የደጋው መብረቅ ኮር የሚድያ ክፍል
ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም
3🙏1
ፋኖ የአቅመ ደካሞችን ሰብል ሰበሰበ!!

የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነዉ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር አመራሮች የአቅመ ደካሞችን ሰብል ሰብስበዋል!!

ከአዉደዉጊያ ጎን ለጎን የማህበረሰቡን ሰብል በመሰብሰብ አጋርነታቸዉን አሳይተዋል!!

የክፍለጦሩ የስታፋ አመራሮች እና የሰራዊቱ አባላት በሸዋ በረኀት ወረዳ፣ሀገረማሪያም እና ምንጃር ወረዳዎች የአቅመ ደካሞችን ሰብል በመሰብሰብ የህዝብ ልጅ መሆናቸዉን አስመስክረዋል።

ከአዉደዉጊያ ጎን ለጎን የአቅመ ደካሞችን ሰብል በመሰብሰባችን  ታላቅ ደስታ ተሰምቷናል ሲል የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነዉ ዕዝ የከሰም ክፍለጦር ማህበራዊ ዘርፋ ኃላፊ አርበኛ ይታገሱ አሰፋ ተናግረዋል።

ወቅቱ ሰብል የሚሰበሰብበት ጊዜ በመሆኑ የማህበረሰቡን ሰብል በየተዋረዱ እየሰበሰብን እንገኛለን ሲል የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነዉ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ህግ አገልግልት ክፍል ኮማንደር ነጋሽ አሰፋ ገልፀዋል።
3🙏1
..............የአደረጃጀት ዜና !! ...........

በአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ( አፋብኃ ) የቴዎድሮስ ዕዝ የ109ኛ ኮር የ99ኛ ክፍለጦር ምስረታ ተጠናቋል ።

በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ የመልሶ ማደራጀት እና የመዋቅር ማሻሻል ተግባራት መካከል አንዱ የሆነው የኮር አደረጃጀት እና የክፍለጦር መልሶ ማደራጀት ይገኝበታል ።

ክፍለጦሩ በአምስት  ሻለቃ የተዋቀረ ሲሆን ለቀጣይ የህልውና ትግል ዝግጁ መሆናቸውን የክፍለጦሩ ፣ የሻለቃ አመራሮች እና አባላት አረጋግጠዋል ።

የክፍለጦር መልሶ ማደራጀት ስራው በሻለቃ ዝናቡ ልንገረው ፣ በአርበኛ ስሜነህ ሙላቱ አስተባባሪነት ተጠናቋል ።

አዲስ ትውልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ !!
🙏3
..............የአደረጃጀት ዜና !! ...........

በአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ( አፋብኃ ) የቴዎድሮስ ዕዝ የ109ኛ ኮር የ77ኛ ክፍለጦር ምስረታ ተጠናቋል ።

በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ የመልሶ ማደራጀት እና የመዋቅር ማሻሻል ተግባራት መካከል አንዱ የሆነው የኮር አደረጃጀት እና የክፍለጦር መልሶ ማደራጀት ይገኝበታል ።

ክፍለጦሩ በአምስት  ሻለቃ የተዋቀረ ሲሆን ለቀጣይ የህልውና ትግል ዝግጁ መሆናቸውን የክፍለጦሩ ፣ የሻለቃ አመራሮች እና አባላት አረጋግጠዋል ።

የክፍለጦር መልሶ ማደራጀት ስራው በአርበኛ ስሜነህ ሙላቱ  ፣ በአርበኛ ግሩም ምሳሌ እና በሀምሳ አለቃ ታደሰ ልንገር አስተባባሪነት ተጠናቋል ።

አዲስ ትውልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ !!
🙏4