ሰበር ዜና
ከሬማ ወደ መርሀ-ቤቴ አለም ከተማ በሁለት ተሽከርካሪ ተጭኖ በመጓዝ ላይ የነበረ የ101ኛ አየር ወለድ ኮማዶ ክፍለጦር በአፋብኃ ተደመሰሰ።
በአፋብፋ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ዋና ወታደራዊ አዛዥ ፊትአውራሪ ባዩ አለባቸው የተመራው ይህ ልዩ ኦፕሬሽን
መነሻውን ሬማ ከተማ መድረሻውን መርሀ-ቤቴ አለም ከተማ በማድረግ በሁለት ተሽከርካሪ ተጭኖ በንቀሳቀስ ላይ እያለ " አገሪት ቁማባ ቀበሌ" በተባለ ቦታ በተወሰደ ድንገተኛ ጥቃት ሙሉ ለሙሉ ተደምስሷል።
በአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጣና አሳምነው ዕዝ አፄ ዘርዓ ያዕቆብ ፩ ኮር ከናደው ክ/ጦር እና ከአፄ ይኩኖ አምላክ ክ/ ጦር በተወጣጡ የልዩ ኦፕሬሽን አባላት አማካኝነት ከረዱ 5:00ሰ ሰዓት ላይ በተወሰደ በዚህ ልዩ ኦፕሬሽን ለወሬ ነጋሪ እንኳን ሳይቀር ሙሉ ለሙሉ ተደምስሷል።
ዝርዝሩን የምንመለስበት ይሆናል።
መረጃው የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ 1ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት ነው።
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል
ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም
ከሬማ ወደ መርሀ-ቤቴ አለም ከተማ በሁለት ተሽከርካሪ ተጭኖ በመጓዝ ላይ የነበረ የ101ኛ አየር ወለድ ኮማዶ ክፍለጦር በአፋብኃ ተደመሰሰ።
በአፋብፋ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ዋና ወታደራዊ አዛዥ ፊትአውራሪ ባዩ አለባቸው የተመራው ይህ ልዩ ኦፕሬሽን
መነሻውን ሬማ ከተማ መድረሻውን መርሀ-ቤቴ አለም ከተማ በማድረግ በሁለት ተሽከርካሪ ተጭኖ በንቀሳቀስ ላይ እያለ " አገሪት ቁማባ ቀበሌ" በተባለ ቦታ በተወሰደ ድንገተኛ ጥቃት ሙሉ ለሙሉ ተደምስሷል።
በአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጣና አሳምነው ዕዝ አፄ ዘርዓ ያዕቆብ ፩ ኮር ከናደው ክ/ጦር እና ከአፄ ይኩኖ አምላክ ክ/ ጦር በተወጣጡ የልዩ ኦፕሬሽን አባላት አማካኝነት ከረዱ 5:00ሰ ሰዓት ላይ በተወሰደ በዚህ ልዩ ኦፕሬሽን ለወሬ ነጋሪ እንኳን ሳይቀር ሙሉ ለሙሉ ተደምስሷል።
ዝርዝሩን የምንመለስበት ይሆናል።
መረጃው የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ 1ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት ነው።
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል
ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም
🙏3
ሰበር ዜና
የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር ጃዊ መተከል ቀጠና የሻለቃዎች ጥምረት ባደረጉት የደፈጣ ዉጊያ በጣላት ላይ ኪሳራ አደረሰ። ብሔራዊ ተብሎ ከሚጠራዉ ቀጠና ላይ በተደረገ ዉጊያ ጠላትን ሙትና ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል።
በሌላ ዜና አረመኔው የመንግስት ስርዓት ተላላኪ ሰራዊት በገባበት ቀጠና ሁሉ በንፁሃን ላይ የግድያ፣ የዘረፋ ፣ የድብደባ እና መሰል አፀያፊ እኩይ ተግባራትን ፈፅሟል።
1. ጃዊ ፈንድቃ ከተማ ላይ ባህር ዳር የሚኖር ዘይኑ የሚባል ሙስሊም በአረመኔው መንግስት ሰራዊት በአሰቃቂ ሁኔታ ተረሽኗል።
2. ደሳለኝ ጥላሁን የተባለ የባምቡልክ ቀበሌ ነዋሪ በግፍ ተረሽኗል። እንዲሁም በዚሁ ቀጠና ከአንድ ግለሰብ 20,000 ብር ዘርፈዉ ወስደዋል። የባምቡልክን ጤና ጣቢያ መድሃኒት በማዉደም ሰራተኞችን እንዳትሰሩ በማለት አንገራግረዋል።
3. ጃዊ ፈንድቃ ከተማ ላይ የቀን ሰራኞችን በማፈስ ፋኖ ማርከናል እያሉ የቂልነት አስቂኝ ድራማ ሰርተዋል።
4. በገቡበት ቀጠና ሁሉ በተለይ የተዘጉ ቤቶችን በመክፈት ያገኙትን እቃ ሁሉ ዘርፈዋል። እንደ ወርቅ እና ብር መሰል ጌጣጌጦችን ወስደዋል።
4. የማህበረሰቡን አዝመራ የምሽግ መቆፈሪያ እና የአስከሬን መቅበሪያ አድርገዉታል።
5. ከወፍጮ ቤት በመግባት ናፍታ ቀድተዉ ወስደዋል።
6. ቁስለኛ በመያዝ አለም አቀፍ የጦርነት ህግ በመጣስ በአሰቃቂ ሁኔታ ረሽነዋል።
7. ፊልፊል ቀበሌ ላይ የጤና ኬላ ሰራተኞች ቤት በመግባት ከልብስ ጀምሮ እስከ ትልልቅ እቃዎች ድረስ ዘረፋ ፈፅመዋል።
የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር ጃዊ መተከል ቀጠና የሻለቃዎች ጥምረት ባደረጉት የደፈጣ ዉጊያ በጣላት ላይ ኪሳራ አደረሰ። ብሔራዊ ተብሎ ከሚጠራዉ ቀጠና ላይ በተደረገ ዉጊያ ጠላትን ሙትና ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል።
በሌላ ዜና አረመኔው የመንግስት ስርዓት ተላላኪ ሰራዊት በገባበት ቀጠና ሁሉ በንፁሃን ላይ የግድያ፣ የዘረፋ ፣ የድብደባ እና መሰል አፀያፊ እኩይ ተግባራትን ፈፅሟል።
1. ጃዊ ፈንድቃ ከተማ ላይ ባህር ዳር የሚኖር ዘይኑ የሚባል ሙስሊም በአረመኔው መንግስት ሰራዊት በአሰቃቂ ሁኔታ ተረሽኗል።
2. ደሳለኝ ጥላሁን የተባለ የባምቡልክ ቀበሌ ነዋሪ በግፍ ተረሽኗል። እንዲሁም በዚሁ ቀጠና ከአንድ ግለሰብ 20,000 ብር ዘርፈዉ ወስደዋል። የባምቡልክን ጤና ጣቢያ መድሃኒት በማዉደም ሰራተኞችን እንዳትሰሩ በማለት አንገራግረዋል።
3. ጃዊ ፈንድቃ ከተማ ላይ የቀን ሰራኞችን በማፈስ ፋኖ ማርከናል እያሉ የቂልነት አስቂኝ ድራማ ሰርተዋል።
4. በገቡበት ቀጠና ሁሉ በተለይ የተዘጉ ቤቶችን በመክፈት ያገኙትን እቃ ሁሉ ዘርፈዋል። እንደ ወርቅ እና ብር መሰል ጌጣጌጦችን ወስደዋል።
4. የማህበረሰቡን አዝመራ የምሽግ መቆፈሪያ እና የአስከሬን መቅበሪያ አድርገዉታል።
5. ከወፍጮ ቤት በመግባት ናፍታ ቀድተዉ ወስደዋል።
6. ቁስለኛ በመያዝ አለም አቀፍ የጦርነት ህግ በመጣስ በአሰቃቂ ሁኔታ ረሽነዋል።
7. ፊልፊል ቀበሌ ላይ የጤና ኬላ ሰራተኞች ቤት በመግባት ከልብስ ጀምሮ እስከ ትልልቅ እቃዎች ድረስ ዘረፋ ፈፅመዋል።
🙏1💔1
"ኦሮሞዎች አንቁላልና ወተት ለመሸጥ ነበረ ወደ ድሬድዋ ይዝው የሚመጡት፤ሽጠው ሲጨርሱ በባቡር ተሳፍረው ወደ መጡበት ይመለሳሉ።ድሬድዋ የኦሮሞ ነበረች የሚል የትም የተፃፈም ሆነ ሲነገር ሰምቼም አይቼም አላውቅም። ድሬድዋ በብዛት የሚኖሩት ኢሳና ጉርጉራ እንደነበሩ ነው የማውቀው። ጠቅላይ ሚንስትሩ በህልሙ ነው መሰለኝ ያየው፣ድሬደዋ በኦሮሞ ክልል ስር ኖራም ተስተዳድራም አታውቅም። አካባቢውን የግጭት ማዕክል ለማድረግ ሆን ብሎ በፓርላማ ለተናገረው ነገር ይቅርታ ሊጠይቅ ይገባል። አገር ምራ አለነው እንጂ የብጥብጥ ምክንያት እንዴት ይሆናል?"
የግጭት ጠማቂው ዐብይ አህመድን ንግግር ለመቃዎም ከተሰባሰቡት የሶማሌ ጎሳ መሪዎችና የሀገር ሽማግሌዎች እንዲሁም ወጣቶች መካከል አንድኛው ከተናገረው የተወሰደ።
የግጭት ጠማቂው ዐብይ አህመድን ንግግር ለመቃዎም ከተሰባሰቡት የሶማሌ ጎሳ መሪዎችና የሀገር ሽማግሌዎች እንዲሁም ወጣቶች መካከል አንድኛው ከተናገረው የተወሰደ።
ሰበር ዜና
በሁለቱ ክፍለ ጦሮች በተውጣጡ የአሳምነው ልጆች የጠላት ኃይል ድባቅ ተመታ!!
የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጣና አሳምነው እዝ አፄ ዘርያቆብ ፩ ኮር ከአፄ ይኩኑ አምላክ ክፍለ ጦር እና ከናደው ክፍለ ጦር በተወጣጡ የአሳምነው አናብስቶች ከሁለቴና ከዛም በላይ በተጠና ልዩ ኦፕሪሽን የ101ኛ አየር ወለድ ኮማንዶ በሁለት መኪና ሆኖ ከሬማ ተነስቶ ወደ መርሃቤቴ በመጎዝ ላይ እያለ በአገሪት ቁማባ ቀበሌ ላይ በደፈጣ ውጊያ አይቀጡ ቅጣት ተቀጣ።
የአብይ አህመድ ጦሩ በመራቤቴ አውራጃ ከተለያዩ ቦታዎቹ ጡት ቆራጩን አረመኒያዊ ኃይል በማምጣት ያላሰበው የጦር ስልት የለም ሆኖም ግን የዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ አንደኛ ኮር የዓፄ ይኩኑ አምላክ ክፍለ ጦር እና ከናደው ክፍለ ጦር በወሰዱት የደፈጣ እርምጃዎች እየተቀጣ ይገኛል።
በሌላ ዜና ይበንዲህ እንዳለ የአብይ አህመድ ጡት ቆራጩ ኃይል በኤፍራታ ግድም ወረዳ በዚህ ሳምንት በይፋ የኦሮሚያ ባንዲራ በማውለብለብ ከአጣዬ ከተማ ተነስቶ ወደ በርግቢ ካንፑ በመገንባት የአማራን የጥላቻን አይን ያሳየበት ከመሆኑም አንፃር በትናንትናው ማለትም በቀን 24/02/2018 ዓ.ም የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ አንደኛ ኮር የሰባት ለሰባ ክፍለ ጦር ደመላሽ ሻለቃ ፋኖዎች ይገኛሉ በተባለው ቦታ በሰራባ ወርዶ ቁንዲ በምትባል ቦታ ዘልቆ በመግባት በማህበረሰቡ ላይ ዲሽቃ ለሶስት ስዓት ያህል በመተኮስ ላይ እያለ የአያሳምነው አናብስቶች በወሰዱት አጣፋ ምላሽ ዕራሱን ለማዳን ወደ መጣበት እንዲመለስ ተደርጓል።
መረጃውን ያደረሰነ አርበኛ አማረ ታዘዘ የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጣና አሳምነው ዕዝ አፄ ዘርያዕቆብ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ነው
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም
በሁለቱ ክፍለ ጦሮች በተውጣጡ የአሳምነው ልጆች የጠላት ኃይል ድባቅ ተመታ!!
የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጣና አሳምነው እዝ አፄ ዘርያቆብ ፩ ኮር ከአፄ ይኩኑ አምላክ ክፍለ ጦር እና ከናደው ክፍለ ጦር በተወጣጡ የአሳምነው አናብስቶች ከሁለቴና ከዛም በላይ በተጠና ልዩ ኦፕሪሽን የ101ኛ አየር ወለድ ኮማንዶ በሁለት መኪና ሆኖ ከሬማ ተነስቶ ወደ መርሃቤቴ በመጎዝ ላይ እያለ በአገሪት ቁማባ ቀበሌ ላይ በደፈጣ ውጊያ አይቀጡ ቅጣት ተቀጣ።
የአብይ አህመድ ጦሩ በመራቤቴ አውራጃ ከተለያዩ ቦታዎቹ ጡት ቆራጩን አረመኒያዊ ኃይል በማምጣት ያላሰበው የጦር ስልት የለም ሆኖም ግን የዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ አንደኛ ኮር የዓፄ ይኩኑ አምላክ ክፍለ ጦር እና ከናደው ክፍለ ጦር በወሰዱት የደፈጣ እርምጃዎች እየተቀጣ ይገኛል።
በሌላ ዜና ይበንዲህ እንዳለ የአብይ አህመድ ጡት ቆራጩ ኃይል በኤፍራታ ግድም ወረዳ በዚህ ሳምንት በይፋ የኦሮሚያ ባንዲራ በማውለብለብ ከአጣዬ ከተማ ተነስቶ ወደ በርግቢ ካንፑ በመገንባት የአማራን የጥላቻን አይን ያሳየበት ከመሆኑም አንፃር በትናንትናው ማለትም በቀን 24/02/2018 ዓ.ም የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ አንደኛ ኮር የሰባት ለሰባ ክፍለ ጦር ደመላሽ ሻለቃ ፋኖዎች ይገኛሉ በተባለው ቦታ በሰራባ ወርዶ ቁንዲ በምትባል ቦታ ዘልቆ በመግባት በማህበረሰቡ ላይ ዲሽቃ ለሶስት ስዓት ያህል በመተኮስ ላይ እያለ የአያሳምነው አናብስቶች በወሰዱት አጣፋ ምላሽ ዕራሱን ለማዳን ወደ መጣበት እንዲመለስ ተደርጓል።
መረጃውን ያደረሰነ አርበኛ አማረ ታዘዘ የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጣና አሳምነው ዕዝ አፄ ዘርያዕቆብ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ነው
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም
🙏2
የአማራ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ፣የምስራቅ አማራ ኮር1 የባለሽርጡ ክፍለጦርን በስድስት አቅጣጫ ከበባ በማድረግ ጥቃት ለመሰንዘር የመጣውን የአብይ አህመድ ስልጣን ጠባቂና ጉዳይ አስፈፃሚ ሰራዊት ከባውን ያለምንም መስዋዕትነት በመስበር በስርአቱ ሰራዊት ላይ ከፍተኛ ሙትና ቁስለኛ ከማድረግ ጀምሮ አቅዶት የመጣውን የጥፋት ተልኮ ቅዥት በማድረግ ድል ተጎናፀፈ።
በእብሪትና ትቢት ተሞልቶ የመጣው የአብይ አህመድ ጭራቅ ሰራዊት በሀብሩ ወረዳ ስር በሚገኙ ቆላማ ቀበሌዎች፦
ለአመታት በባለሽርጡ ክፍለጦር ይተዳደሩ የነበሩ ይዞታዎችን ለመውረር ከቢስቲማ ወደ ሀደሬ፣ ከፋጂ ወደ ቆላማው ክፍል፣ከአረሪት ወደ ኩልባይኔ፣ከኤጀርሳ ወደ ኮለቦ፣ከጊራና ወደ ሩጋ መነዮ እና ከመርሳ ወደ ሀብሩ ሊጎ በሶስት ጀኔራል መድፍ በፋጂ በኩልና በአንድ ጀኔራል መድፍ በጃራ አቅጣጫ እና በሁለት ዙ_23 ታጂቦ የባለሽርጡ ክፍለጦርን ለማጥቃትና የክፍለጦሩን ነበር ይዞታዎች ወረራ ለማድረግ የመጣውን የስርዐቱን ዘረ_ፈጂ ሰራዊት በመደምሰስ ፣በማቁሰል እንዲሁም በመበታተን ፣የጠላት ሀይል አስቦት የመጣውን የጥፋት ዕቅድ ቅዠት በማድረግና በስርዐቱ ሰራዊት ላይ ከፍተኛ ስብዐዊና ቁሳዊ ኪሳራ በማድረስ ታላቅ ድል ተጎናፀፈ።
ዛሬ ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም ከበረንዳ፣ከቀን ስራተኛ፣ከፑል ቤት እና ጎዳናዎች በግዳጂ እየሰበሰበ የ15 ቀን ለብለብ ስልጠና በመስጠት ፣መለዮ አልብሶ፣ያለምንም ወታደራዊ እውቀት ፣አማራ ጠልነትን አላብሶ ፣አማራን በዘፈቀደ ከባድ መሳሪያ እየተኮሱና ያገኙትንም እየገደሉ፣ንብረቱን እየዘረፉና እያቃጠሉ እንድሁም ሴቶች እንድደፍር ተልኮ ተሰጥቶት በማዕበል የመጣውን የስርዐቱን ወንበር ጠባቂ ሰራዊት ቁጥሩን ለማወቅ በሚታክት ሁኔታ ሙትና ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል።
ከንጋቱ 2:45 እስከ ቀኑ 10:15 ድረስ በቆየው አውደ ውጊያና አሁን እንደቀጠለ ባለው ትንቅንቅ የጥላትን ቅጥረኛ ሰራዊት በርካታ ሙት እና ቁስለኛ ያስተናገደው የአብይ አህመድ ሰራዊት የሞራል ውድቀት፤የቁስ ክስረት እንዲደርስበት ማድረግ ተችሏል።በዚህም ሙትና ቁስለኛው ከቆላማው ክፍል ወደ ጃራና ሀራ በበርካታ አንቡላንሶች ሲያጓጉዝ ውሏል።
በዚህ አውደ ውጊያ የተገኙ ድሎችና ወታደራዊ አቅሞች፣
1.የስርዐቱን ቅጥረኛ ወታደር ማሰልቸት፣ተስፋ ማስቆረጥ፣የጥፋት እቅዱን ማክሸፍ፣
2.በሽርጥ ለባሽ ኮማንዶዎች በቃኝ አህድ በተያዘ ውጤታማ ደፈጣ ከመነዮ ወደ ሚሌ ወንዝ የገባውን የስርዐቱን ወታደር መደምሰስ ተችሏል፣በዚህ የተበሳጨው የስርዐቱ ወታደር በሁለት አቅጣጫ ማለትም ከፋጂ ወደ ቆላማው ህዝብና ከጃራ ወደ ገፍራ በርካታ መድፎችን በዘፈቀደ በመተኮስ፣የንፁሀንን ህይወት ሰለባ ማድረግና የገበሬውን ቤቶች በዘፈቀጀ በሚተኮሱ መድፎችና ሞርተሮች በማቃጠል አማራ ጠልነቱን በይፋ ለህዝባችን አሳይቷል።
3.በስድስት አቅጣጫ ያሰማራው ሰራዊት ያለምንም ድል ደክሞ፣ባክኖ ፣የህይወት መስዋዕትነት ገፈት ቀማሽ ሁኖ ፣ሙቱን ሳይቀብር በመበሳጨት እርስ በእርስ እንዲተኳስ ማድረግ ተችሏል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ሀይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚሊኒክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 1 የባለሽርጡ ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነት ፋኖ መሀመድ ሞገስ
ጥቅምት 25/2081 ዓ/ም
በእብሪትና ትቢት ተሞልቶ የመጣው የአብይ አህመድ ጭራቅ ሰራዊት በሀብሩ ወረዳ ስር በሚገኙ ቆላማ ቀበሌዎች፦
ለአመታት በባለሽርጡ ክፍለጦር ይተዳደሩ የነበሩ ይዞታዎችን ለመውረር ከቢስቲማ ወደ ሀደሬ፣ ከፋጂ ወደ ቆላማው ክፍል፣ከአረሪት ወደ ኩልባይኔ፣ከኤጀርሳ ወደ ኮለቦ፣ከጊራና ወደ ሩጋ መነዮ እና ከመርሳ ወደ ሀብሩ ሊጎ በሶስት ጀኔራል መድፍ በፋጂ በኩልና በአንድ ጀኔራል መድፍ በጃራ አቅጣጫ እና በሁለት ዙ_23 ታጂቦ የባለሽርጡ ክፍለጦርን ለማጥቃትና የክፍለጦሩን ነበር ይዞታዎች ወረራ ለማድረግ የመጣውን የስርዐቱን ዘረ_ፈጂ ሰራዊት በመደምሰስ ፣በማቁሰል እንዲሁም በመበታተን ፣የጠላት ሀይል አስቦት የመጣውን የጥፋት ዕቅድ ቅዠት በማድረግና በስርዐቱ ሰራዊት ላይ ከፍተኛ ስብዐዊና ቁሳዊ ኪሳራ በማድረስ ታላቅ ድል ተጎናፀፈ።
ዛሬ ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም ከበረንዳ፣ከቀን ስራተኛ፣ከፑል ቤት እና ጎዳናዎች በግዳጂ እየሰበሰበ የ15 ቀን ለብለብ ስልጠና በመስጠት ፣መለዮ አልብሶ፣ያለምንም ወታደራዊ እውቀት ፣አማራ ጠልነትን አላብሶ ፣አማራን በዘፈቀደ ከባድ መሳሪያ እየተኮሱና ያገኙትንም እየገደሉ፣ንብረቱን እየዘረፉና እያቃጠሉ እንድሁም ሴቶች እንድደፍር ተልኮ ተሰጥቶት በማዕበል የመጣውን የስርዐቱን ወንበር ጠባቂ ሰራዊት ቁጥሩን ለማወቅ በሚታክት ሁኔታ ሙትና ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል።
ከንጋቱ 2:45 እስከ ቀኑ 10:15 ድረስ በቆየው አውደ ውጊያና አሁን እንደቀጠለ ባለው ትንቅንቅ የጥላትን ቅጥረኛ ሰራዊት በርካታ ሙት እና ቁስለኛ ያስተናገደው የአብይ አህመድ ሰራዊት የሞራል ውድቀት፤የቁስ ክስረት እንዲደርስበት ማድረግ ተችሏል።በዚህም ሙትና ቁስለኛው ከቆላማው ክፍል ወደ ጃራና ሀራ በበርካታ አንቡላንሶች ሲያጓጉዝ ውሏል።
በዚህ አውደ ውጊያ የተገኙ ድሎችና ወታደራዊ አቅሞች፣
1.የስርዐቱን ቅጥረኛ ወታደር ማሰልቸት፣ተስፋ ማስቆረጥ፣የጥፋት እቅዱን ማክሸፍ፣
2.በሽርጥ ለባሽ ኮማንዶዎች በቃኝ አህድ በተያዘ ውጤታማ ደፈጣ ከመነዮ ወደ ሚሌ ወንዝ የገባውን የስርዐቱን ወታደር መደምሰስ ተችሏል፣በዚህ የተበሳጨው የስርዐቱ ወታደር በሁለት አቅጣጫ ማለትም ከፋጂ ወደ ቆላማው ህዝብና ከጃራ ወደ ገፍራ በርካታ መድፎችን በዘፈቀደ በመተኮስ፣የንፁሀንን ህይወት ሰለባ ማድረግና የገበሬውን ቤቶች በዘፈቀጀ በሚተኮሱ መድፎችና ሞርተሮች በማቃጠል አማራ ጠልነቱን በይፋ ለህዝባችን አሳይቷል።
3.በስድስት አቅጣጫ ያሰማራው ሰራዊት ያለምንም ድል ደክሞ፣ባክኖ ፣የህይወት መስዋዕትነት ገፈት ቀማሽ ሁኖ ፣ሙቱን ሳይቀብር በመበሳጨት እርስ በእርስ እንዲተኳስ ማድረግ ተችሏል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ሀይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚሊኒክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 1 የባለሽርጡ ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነት ፋኖ መሀመድ ሞገስ
ጥቅምት 25/2081 ዓ/ም
🙏3
ሰበር ዜና
ጥቅምት 25/2018 ዓ/ም ከሰዓት በኋላ በተደረገው አውደ ውጊያ ደጀን ክፍለ ጦር በጥላት ላይ ከባድ ጉዳት በማድረስ ታላቅ ድል ተጎናፀፉ::
ከጋሸና በቅርብ ርቀት ላይ በምትገኘው ጥምጥማት እየተባለች በምትጠራው ቦታ ላይ በተደረገ የፋኖ ማጥቃት ውጊያ ስምንት(8) የፋሽስቱ መከላከያዎች ሰራዊቶች ሲደመሰሱ ፣ አስራ አምስት(15) ቁስለኛ እና ሶስት(3) ሚኒሻ ምርኮኛ ሆነዋል።
የፋሽስቱ ሰራዊት ቁስለኛውን በመኪና እየጫነ ወደ ጋሸና ከተማ በማሸግሸግ ላይ ይገኛል:: አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር ደጀን ክፍለ ጦር ባደረገው ትስስራዊ በጥላት ላይ እየወሰደው ያለው እርምጃ ለአማራ ህዝብ የህልውና አዳጋ መዳኛ አመርቂ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ነው።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ከደጋው መብረቅ ክፍለጦር ቃል አቀባይ የዶክተር መላኩ
ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም
ጥቅምት 25/2018 ዓ/ም ከሰዓት በኋላ በተደረገው አውደ ውጊያ ደጀን ክፍለ ጦር በጥላት ላይ ከባድ ጉዳት በማድረስ ታላቅ ድል ተጎናፀፉ::
ከጋሸና በቅርብ ርቀት ላይ በምትገኘው ጥምጥማት እየተባለች በምትጠራው ቦታ ላይ በተደረገ የፋኖ ማጥቃት ውጊያ ስምንት(8) የፋሽስቱ መከላከያዎች ሰራዊቶች ሲደመሰሱ ፣ አስራ አምስት(15) ቁስለኛ እና ሶስት(3) ሚኒሻ ምርኮኛ ሆነዋል።
የፋሽስቱ ሰራዊት ቁስለኛውን በመኪና እየጫነ ወደ ጋሸና ከተማ በማሸግሸግ ላይ ይገኛል:: አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ የደጋው መብረቅ ኮር ደጀን ክፍለ ጦር ባደረገው ትስስራዊ በጥላት ላይ እየወሰደው ያለው እርምጃ ለአማራ ህዝብ የህልውና አዳጋ መዳኛ አመርቂ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ነው።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ከደጋው መብረቅ ክፍለጦር ቃል አቀባይ የዶክተር መላኩ
ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም
❤2🙏1
በሌሊት ወደ ጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር ቀጠና የገባው የአገዛዙ ጡት ቆራጭ ሀይል ተመታ።
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ሀይል (አፋብኃ ) ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ ዳግማዊ ቴውድሮስ /አምስተኛ/ ኮር ጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር የፋሲለደስ ብርጌድ ጀግኖች ዛሬ ጥቅምት 25/2018 ዓ/ም ከጠዳ እና ጎንደር ከተሞች ተወጣጥቶ በሌሊት መረጃ አጥፍቶ ወደ ቀጠናው የገባው የአገዛዙን ጡት ቆራጭ ሀይል ልዩ ስሟ ወይንየ ላይ ተመትቶና ተዋርዶ ተመልሷል።
አገዛዙ አሁን ላይ ቀቢሰ ተስፋ አድርጎ በሌሊት ማጥቃትን እየተጠቀመ ቢገኝም ከሞትና ከሸንፈት ግን መዳን አልቻለም ።
የፋሲለደስ ብርጌድ አባላት ዛሬ ወደ እነርሱ ቀጠና የመጣውን የአገዛዙን ሀይል 3 ሙት : 5 ቱን በማቁሰል እርምጃ ሲወስዱበት ከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ በመግባቱ ያመጣውን ሀይሉን ሰባስቦ እግሬ አውጭኝ ፈርጥጦ ወደ መጣበት ተመልሷል።
በተመሳሳይ ዜና ዛሬ ቡርቧክስ ቀበሌ ላይ የጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር አሀድ የሆነችው ቃኘው ብርጌድ በቀጠናው ለመንቀሳቀስ የሞከረውን የአገዛዙን ቅልብ ሀይል በቀይ ጥይት ቁርስ አቅምሶ ሙትና ቁስለኛውን እየጎተተ እንዲሄድ አድርገውታል ።
በሁለቱም አውደ ውጊያ ጠላት ያልጠበቀው ነገር ገጥሞት ከፍተኛ የሆነ የስነ ልቦና ሽንፈት ደርሶበት እኛ ወንድሞቻቸው ነን አይምቱን አይግደሉን ተገደን ነው የመጣን መንግስት ነገ ይወድቃል እኛ እና እናንተ ግን አብረን እንኖራለን እያሉ እንዲጠፋ የወሰኑበትን ማህበረሰብ እየለመኑና እየተማፀኑ ወደ መጡበት ተመልሰዋል ።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
ጥቅምት 25/2018 ዓም
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ሀይል (አፋብኃ ) ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ ዳግማዊ ቴውድሮስ /አምስተኛ/ ኮር ጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር የፋሲለደስ ብርጌድ ጀግኖች ዛሬ ጥቅምት 25/2018 ዓ/ም ከጠዳ እና ጎንደር ከተሞች ተወጣጥቶ በሌሊት መረጃ አጥፍቶ ወደ ቀጠናው የገባው የአገዛዙን ጡት ቆራጭ ሀይል ልዩ ስሟ ወይንየ ላይ ተመትቶና ተዋርዶ ተመልሷል።
አገዛዙ አሁን ላይ ቀቢሰ ተስፋ አድርጎ በሌሊት ማጥቃትን እየተጠቀመ ቢገኝም ከሞትና ከሸንፈት ግን መዳን አልቻለም ።
የፋሲለደስ ብርጌድ አባላት ዛሬ ወደ እነርሱ ቀጠና የመጣውን የአገዛዙን ሀይል 3 ሙት : 5 ቱን በማቁሰል እርምጃ ሲወስዱበት ከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ በመግባቱ ያመጣውን ሀይሉን ሰባስቦ እግሬ አውጭኝ ፈርጥጦ ወደ መጣበት ተመልሷል።
በተመሳሳይ ዜና ዛሬ ቡርቧክስ ቀበሌ ላይ የጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር አሀድ የሆነችው ቃኘው ብርጌድ በቀጠናው ለመንቀሳቀስ የሞከረውን የአገዛዙን ቅልብ ሀይል በቀይ ጥይት ቁርስ አቅምሶ ሙትና ቁስለኛውን እየጎተተ እንዲሄድ አድርገውታል ።
በሁለቱም አውደ ውጊያ ጠላት ያልጠበቀው ነገር ገጥሞት ከፍተኛ የሆነ የስነ ልቦና ሽንፈት ደርሶበት እኛ ወንድሞቻቸው ነን አይምቱን አይግደሉን ተገደን ነው የመጣን መንግስት ነገ ይወድቃል እኛ እና እናንተ ግን አብረን እንኖራለን እያሉ እንዲጠፋ የወሰኑበትን ማህበረሰብ እየለመኑና እየተማፀኑ ወደ መጡበት ተመልሰዋል ።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
ጥቅምት 25/2018 ዓም
❤3🙏1
ቀን፦ ጥቅምት ፳ ፫/፳ ፻ ፲ ፰ ዓ.ም
ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
በላይ ዘለቀ ዕዝ በጉባኤ መቋጫ ላይ የተሰጠ የአቋም መግለጫ
“በድርጅታዊ ማዕከላዊነት የኅልውና ትግላችንን ዓላማ እናሳካለን!!!”
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) በላይ ዘለቀ ዕዝ ከመስከረም 23 እስከ ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም ዓመታዊ የሥራ አሥፈጻሚ ጉባኤውን አድርጓል። የጀመርነው የኅልውና ትግል ከያዝነው ነባራዊ እውነት ባሻገር፣ ብርቱ መረዳትን፣ ክህሎትንና ልዩ ልዩ የትግል ስልተ መንገዶችን መንደፍንም ጭምር አጥብቆ ይሻል።
በውይይት ፖለቲካዊ አቅም ያድጋል፣ በውይይት የሃሳብ ልዩነቶች ይገራሉ/ይታረቃሉ፣ በውይይት ጓዳዊ መስተጋብሮች ይዳብራሉ፣ በውይይት አዳዲስ የአሠራር መንገዶች ይቀየሳሉ። ከምንም በላይ ደግሞ ልዩልዩ ሥልጠናዎችን በጋራ መውሰድ አንድም መስጠት የአረዳድ ልዩነቶችን ለማጠበብ ያግዛል። በዚህ መሠረት የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) በላይ ዘለቀ ዕዝ አመራሮች ለጋራ ትግል፣ ለጋራ ዓላማና ግብ በጋራ መምከርና መሰልጠን በማስፈለጉ ይህ ታሪካዊ ጓባኤ ተዘጋጅቶ በተሳካ መንገድ ተጠናቋል። ጉባኤው ቀጠናችን ላይ የሚገኙትን አስቸጋሪ ሰንሰለታማ ተራሮችንና ቁልቁለቱን በማቆራረጥ ከሃያ ቀናት በላይ ጉዞን በጠላት መካከል አቆራርጠን የመከርንበት፣ አቅጣጫዎችን ያስቀመጥንበት፣ የጋራ መገነዛዘቦችን የፈጠርንበት ትልልቅ ውሳኔዎችን ያሳለፍንበት ታሪካዊ ጉባኤ ነው።
የዚህ ታሪካዊ ጉባኤ መሪ ቃል “በድርጅታዊ ማዕከላዊነት የኅልውና ትግላችንን ዓላማ እናሳካለን” የሚል ሲሆን ድርጅታዊ ማዕከላዊነት አሁን ላይ ያለውን የተበታተነ ኃይል፣ የተበታተነ ሃሳብ፣ የተበታተነ አደረጃጀትን በአማራነት እሴት አንድም በአማራነት አስተሳሰብና በመታገያ ጉዳያችን አይለወጤ ነገረ ጉዳይ አማካይነት የሚከናወን ቁልፍ እሳቤ ነው። የኅልውና ትግላችን እድገቱ፣ የአደረጃጀትና የኃይል ግንባታ ስፉህነቱ፣ የጠላት ደካማና ተለዋዋጭ የአጥፊነት መንገዱ፣ የቀጠናው መልክዓ ፖለቲካዊ ተለዋዋጭ እንቅስቃሴው፣ የዓለም
አቀፍ ግዙፍ ተቋማት ሥርዓቱ ላይ ያላቸው አተያይን በተሟላ መንገድ ማስተካከል የሚቻለው ወጥ የሆነ ማዕከላዊነቱን የጠበቀ ተቋማዊ አንድም ድርጅታዊ አሠራርን ማሳደግና ማከበር ሲቻል እንደሆነ በጽኑ
እናምናለን። ድርጅታዊ ማዕከላዊነት ተቋማዊ መርኅና አሠራር ከላይ ወደ ታች፣ በአንጻሩ በድርጅት ጥላ ሥር የሚገኙ አሓዶች፣ ግለሰቦች ከታች ወደ ላይ የሚያከናውኗቸው የሠመሩ ተግባቦቶች እንዲፈጠሩ ጉልህ ሚና
ይጫወታል። በዚህ ሂደት ውስጥ ድርጅታዊ አሠራሮች፣ ህግና ደንቦች፣ ነባራዊ እውነት፣ ዘመን ዘለል ልሂቅነት፣ ዓለምአቀፍ አሠራርን ያማከለ ምክንያታዊነት፣ ለህዝብ ጥቅምና ለወል ዓላማ መስዋዕት ከፋይነት ማጠንጠኛ
ቁልፍ ጉዳዮቹ ናቸው። ድርጅታዊ ማዕከላዊነት እኔነትን ይጠየፋል በአንጻሩ በእኛነት፣ በአብሮነት፣ በአንድነትና በአንድ ተቋማዊ አሠራር ተገዥነት የሚጓዙት የአሠራር መሠረት ነው። ለዚህ መሰሉ አሠራር በላይ ዘለቀ ዕዝ
የሥራ አስፈጻሚ ጉባኤ አባላትና መላው የዕዛችን የሠራዊቱ አመራሮችና አባላት የሚያምኑበትን፣ የሚያሸንፉበትን፣ ጠላትን የሚነቅሉበትን፣ የሕዝባችንን ዘለቄታዊ ኅልውና የምናረጋግጥበትን በማዕከላዊ አንድ አሠራርነት፦ አንድ አመራርነት፣ አንድ ግን የጋራ ውሳኔ ሰጭነት፣ የጋራ ጠላት ላይ ማበር መተባበርነት፣ አንድ ተቋም መፍጠርነት፣ በአማራነት አንድ መሆንነት ላይ ትኩረታችን፣ ውይይትና ሥልጠናችንን ማድረግ
ችለናል።
በጥቅሉ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) በላይ ዘለቀ ዕዝ በጉባኤው መቋጫ ላይ የሚከተሉትን ሦስት የአቋም መግለጫዎች በማውጣት ጉባኤውን ቋጭቷል።
1. የአብይ አሕመድ አረመኔያዊ አገዛዝ ባለፉት ሰባት ዓመታት በመላው አገሪቱ አማራዊ ማንነት ያላቸውን አካላት ያለ አንዳች ምክንያት እንደ አውሬ እያደነ በጅምላ በአሰቃቂ ሁኔታ መግደሉ፣ ከቀያቸው ማፈናቀሉ፣ ሃብት ንብረታቸውን ማውደሙ ገሐደ የወጣ ሐቅ ነው። ከምንም በላይ ደግሞ ባለፉት ሁለት ዓመታት ክልላችን ውስጥ ጦር አዝምቶ ያልፈጸመው አረመኔያዊ ድርጊት የለም።
ሕዝባችንንም በጅምላ በአየር ኃይልና በሜካናይዝድ ጦር ጨፍጭፏል፣ ዓለምአቀፋዊ የጦር ወንጀልም ፈጽሟል። እንዲሁም ለማኅበራዊ፣ ምጣኔሃብታዊና ፖለቲካዊ ቀውስ ሕዝባችንን ዳርጎታል። በዚህ ሥርዓታዊ አውዳሚነት ሂደት ውስጥ የፋኖ መካች ትግልና እንቅስቃሴ ባይኖር ኖሮ ግፍና መከራው
በመቶዎች እጥፍ ሊጨምር በቻለ ነበር። ስለሆነም በመንግሥትነት ጭምብል የሚነግደው ይህ ወንጀለኛ ሥርዓት በአጭር ጊዜ እንዲወገድ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ማእከላዊነትን ጠብቀን የትግል መንገዳችንን ሥልታዊነት (Strategize) አድርገን ለመታገል ያለንን ጽኑ አቋም
እንገልጻለን።
2. የኅልውና ትግላችንን የገጠመው የኃይል እጥረት ሳይሆን ያለንን ሰፊ ኃይል በአንድ አስተባብሮና አቀናጅቶ ጠላት ላይ አለመተባበር እንደሆነ የታመነ ጉዳይ ነው። ባለፉት ሁለት ዓመታት ውስጥ አጠገብ ካለ ወንድም ይልቅ ሩቅ ላለ አካል ከፍተን የሰጠነው ጆሯችን ብዙ ዋጋ አስከፈለን። የአንድ አማራዊ ማንነት ባለቤቶች ሆነን፣ አንድ ጠላት ኖሮን፣ አንድ ዓይነት ሞት ተደግሶልን እኛ ለምን አንድ
መሆን ተሳነን ካልን ቁጭ ብለን መነጋገር አለመቻላችን ካልሆነ ሌላ ምክንያት የለንም። “መለያየት ሞት ነው” እንዳለ ባለቅኔው መለያዬት ለተደገሰልን ሥርዓታዊ የሞት ድግስ ራስን ማዘጋጀት ነው፣ መለያየት የሕዝብን ሰቆቃ ማራዘሚያ መንገድና ጸረ ሕዝብነት ነው፣ መለያዬት ልሂቅነት ሳይሆን የዘመናችን የአላዋቂነት ጥግ ነው፣ መለያዬት በድርጅታዊ ማዕከላዊነት አለመጓዝና ትልቁን ዓላማና
ግብ መዘንጋት ነው። ስለሆነም ማሸነፊያ መንገዳችን የሕዝብን እንባ ማበሻ መሃረባችን፣ የተደበቀም የተገለጠም የጠላት አሠራርና እቅድን ማርከሻ ፍኖታችን፣ በኅልውና ትግላችን ስም በሕዝብ ላይ የሚቀልዱ ባለግል ፍላጎት አጋች፣ ሌባ ዘራፊና ተላላኪ ባንዳዎች ማጥሪያ ወንፊታችን አንድነት ብቻ ነው። ይህንን ቅዱስ ተግባር ለማከናወን ቁጭ ብሎ “እውነትን፣ እውቀትን፣ ፍጹም መተማመንን” ማእከል አድርጎ መነጋገር መቻል እንደሆነ በጽኑ እናምናለን። ለዚህ ተግባራዊ ሥራ ደግሞ የበላይ ዘለቀ እዝ እስከ መጨረሻው ድረስ ተጉዞ የማሸነፊያ ቁልፍ የሆነው አንድነት እንዲመጣ ያለንን ጽኑ አቋም እንገልጻለን።
3. በአፍሪካውያን ብቻ ሳይሆን በመላው ዓለም ታፍራና ተከብራ የምትኖረውን ታላቋን ሃገር ኢትዮጵያን ፖለቲካዊ ተደማጭነቷን፣ ታሪካዊ ልዕልናዋን በማኮሰስ፣ በውስጥ ዓለምአቀፍ የጦር ወንጀል እየፈጸመ፣ በቀጠናው ሃገሪቷን ወደ ጦርነት አዙሪት ውስጥ ለማስገባት እየተደረጉ ያሉ የጦርነት ነጋሪት ጉሰማ አካሄድ የሥርዓቱን የፖለቲካ ዲፕሎማሲ ድህነት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ጉዳይ ነው። የምሥራቅ አፍሪካ መልክዓ ፖለቲካ በየቀኑ መልኩንና ገጽታውን እየለዋወጠ የሚገኘውም በግንባር ቀደምትነት በብልጽግና ተናካሽ የፖለቲካ አካሄድ እንደሆነ ለማንም የተሰወረ አይደለም። ይኸው የምሥራቅ አፍሪካ
ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
በላይ ዘለቀ ዕዝ በጉባኤ መቋጫ ላይ የተሰጠ የአቋም መግለጫ
“በድርጅታዊ ማዕከላዊነት የኅልውና ትግላችንን ዓላማ እናሳካለን!!!”
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) በላይ ዘለቀ ዕዝ ከመስከረም 23 እስከ ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም ዓመታዊ የሥራ አሥፈጻሚ ጉባኤውን አድርጓል። የጀመርነው የኅልውና ትግል ከያዝነው ነባራዊ እውነት ባሻገር፣ ብርቱ መረዳትን፣ ክህሎትንና ልዩ ልዩ የትግል ስልተ መንገዶችን መንደፍንም ጭምር አጥብቆ ይሻል።
በውይይት ፖለቲካዊ አቅም ያድጋል፣ በውይይት የሃሳብ ልዩነቶች ይገራሉ/ይታረቃሉ፣ በውይይት ጓዳዊ መስተጋብሮች ይዳብራሉ፣ በውይይት አዳዲስ የአሠራር መንገዶች ይቀየሳሉ። ከምንም በላይ ደግሞ ልዩልዩ ሥልጠናዎችን በጋራ መውሰድ አንድም መስጠት የአረዳድ ልዩነቶችን ለማጠበብ ያግዛል። በዚህ መሠረት የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) በላይ ዘለቀ ዕዝ አመራሮች ለጋራ ትግል፣ ለጋራ ዓላማና ግብ በጋራ መምከርና መሰልጠን በማስፈለጉ ይህ ታሪካዊ ጓባኤ ተዘጋጅቶ በተሳካ መንገድ ተጠናቋል። ጉባኤው ቀጠናችን ላይ የሚገኙትን አስቸጋሪ ሰንሰለታማ ተራሮችንና ቁልቁለቱን በማቆራረጥ ከሃያ ቀናት በላይ ጉዞን በጠላት መካከል አቆራርጠን የመከርንበት፣ አቅጣጫዎችን ያስቀመጥንበት፣ የጋራ መገነዛዘቦችን የፈጠርንበት ትልልቅ ውሳኔዎችን ያሳለፍንበት ታሪካዊ ጉባኤ ነው።
የዚህ ታሪካዊ ጉባኤ መሪ ቃል “በድርጅታዊ ማዕከላዊነት የኅልውና ትግላችንን ዓላማ እናሳካለን” የሚል ሲሆን ድርጅታዊ ማዕከላዊነት አሁን ላይ ያለውን የተበታተነ ኃይል፣ የተበታተነ ሃሳብ፣ የተበታተነ አደረጃጀትን በአማራነት እሴት አንድም በአማራነት አስተሳሰብና በመታገያ ጉዳያችን አይለወጤ ነገረ ጉዳይ አማካይነት የሚከናወን ቁልፍ እሳቤ ነው። የኅልውና ትግላችን እድገቱ፣ የአደረጃጀትና የኃይል ግንባታ ስፉህነቱ፣ የጠላት ደካማና ተለዋዋጭ የአጥፊነት መንገዱ፣ የቀጠናው መልክዓ ፖለቲካዊ ተለዋዋጭ እንቅስቃሴው፣ የዓለም
አቀፍ ግዙፍ ተቋማት ሥርዓቱ ላይ ያላቸው አተያይን በተሟላ መንገድ ማስተካከል የሚቻለው ወጥ የሆነ ማዕከላዊነቱን የጠበቀ ተቋማዊ አንድም ድርጅታዊ አሠራርን ማሳደግና ማከበር ሲቻል እንደሆነ በጽኑ
እናምናለን። ድርጅታዊ ማዕከላዊነት ተቋማዊ መርኅና አሠራር ከላይ ወደ ታች፣ በአንጻሩ በድርጅት ጥላ ሥር የሚገኙ አሓዶች፣ ግለሰቦች ከታች ወደ ላይ የሚያከናውኗቸው የሠመሩ ተግባቦቶች እንዲፈጠሩ ጉልህ ሚና
ይጫወታል። በዚህ ሂደት ውስጥ ድርጅታዊ አሠራሮች፣ ህግና ደንቦች፣ ነባራዊ እውነት፣ ዘመን ዘለል ልሂቅነት፣ ዓለምአቀፍ አሠራርን ያማከለ ምክንያታዊነት፣ ለህዝብ ጥቅምና ለወል ዓላማ መስዋዕት ከፋይነት ማጠንጠኛ
ቁልፍ ጉዳዮቹ ናቸው። ድርጅታዊ ማዕከላዊነት እኔነትን ይጠየፋል በአንጻሩ በእኛነት፣ በአብሮነት፣ በአንድነትና በአንድ ተቋማዊ አሠራር ተገዥነት የሚጓዙት የአሠራር መሠረት ነው። ለዚህ መሰሉ አሠራር በላይ ዘለቀ ዕዝ
የሥራ አስፈጻሚ ጉባኤ አባላትና መላው የዕዛችን የሠራዊቱ አመራሮችና አባላት የሚያምኑበትን፣ የሚያሸንፉበትን፣ ጠላትን የሚነቅሉበትን፣ የሕዝባችንን ዘለቄታዊ ኅልውና የምናረጋግጥበትን በማዕከላዊ አንድ አሠራርነት፦ አንድ አመራርነት፣ አንድ ግን የጋራ ውሳኔ ሰጭነት፣ የጋራ ጠላት ላይ ማበር መተባበርነት፣ አንድ ተቋም መፍጠርነት፣ በአማራነት አንድ መሆንነት ላይ ትኩረታችን፣ ውይይትና ሥልጠናችንን ማድረግ
ችለናል።
በጥቅሉ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) በላይ ዘለቀ ዕዝ በጉባኤው መቋጫ ላይ የሚከተሉትን ሦስት የአቋም መግለጫዎች በማውጣት ጉባኤውን ቋጭቷል።
1. የአብይ አሕመድ አረመኔያዊ አገዛዝ ባለፉት ሰባት ዓመታት በመላው አገሪቱ አማራዊ ማንነት ያላቸውን አካላት ያለ አንዳች ምክንያት እንደ አውሬ እያደነ በጅምላ በአሰቃቂ ሁኔታ መግደሉ፣ ከቀያቸው ማፈናቀሉ፣ ሃብት ንብረታቸውን ማውደሙ ገሐደ የወጣ ሐቅ ነው። ከምንም በላይ ደግሞ ባለፉት ሁለት ዓመታት ክልላችን ውስጥ ጦር አዝምቶ ያልፈጸመው አረመኔያዊ ድርጊት የለም።
ሕዝባችንንም በጅምላ በአየር ኃይልና በሜካናይዝድ ጦር ጨፍጭፏል፣ ዓለምአቀፋዊ የጦር ወንጀልም ፈጽሟል። እንዲሁም ለማኅበራዊ፣ ምጣኔሃብታዊና ፖለቲካዊ ቀውስ ሕዝባችንን ዳርጎታል። በዚህ ሥርዓታዊ አውዳሚነት ሂደት ውስጥ የፋኖ መካች ትግልና እንቅስቃሴ ባይኖር ኖሮ ግፍና መከራው
በመቶዎች እጥፍ ሊጨምር በቻለ ነበር። ስለሆነም በመንግሥትነት ጭምብል የሚነግደው ይህ ወንጀለኛ ሥርዓት በአጭር ጊዜ እንዲወገድ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ማእከላዊነትን ጠብቀን የትግል መንገዳችንን ሥልታዊነት (Strategize) አድርገን ለመታገል ያለንን ጽኑ አቋም
እንገልጻለን።
2. የኅልውና ትግላችንን የገጠመው የኃይል እጥረት ሳይሆን ያለንን ሰፊ ኃይል በአንድ አስተባብሮና አቀናጅቶ ጠላት ላይ አለመተባበር እንደሆነ የታመነ ጉዳይ ነው። ባለፉት ሁለት ዓመታት ውስጥ አጠገብ ካለ ወንድም ይልቅ ሩቅ ላለ አካል ከፍተን የሰጠነው ጆሯችን ብዙ ዋጋ አስከፈለን። የአንድ አማራዊ ማንነት ባለቤቶች ሆነን፣ አንድ ጠላት ኖሮን፣ አንድ ዓይነት ሞት ተደግሶልን እኛ ለምን አንድ
መሆን ተሳነን ካልን ቁጭ ብለን መነጋገር አለመቻላችን ካልሆነ ሌላ ምክንያት የለንም። “መለያየት ሞት ነው” እንዳለ ባለቅኔው መለያዬት ለተደገሰልን ሥርዓታዊ የሞት ድግስ ራስን ማዘጋጀት ነው፣ መለያየት የሕዝብን ሰቆቃ ማራዘሚያ መንገድና ጸረ ሕዝብነት ነው፣ መለያዬት ልሂቅነት ሳይሆን የዘመናችን የአላዋቂነት ጥግ ነው፣ መለያዬት በድርጅታዊ ማዕከላዊነት አለመጓዝና ትልቁን ዓላማና
ግብ መዘንጋት ነው። ስለሆነም ማሸነፊያ መንገዳችን የሕዝብን እንባ ማበሻ መሃረባችን፣ የተደበቀም የተገለጠም የጠላት አሠራርና እቅድን ማርከሻ ፍኖታችን፣ በኅልውና ትግላችን ስም በሕዝብ ላይ የሚቀልዱ ባለግል ፍላጎት አጋች፣ ሌባ ዘራፊና ተላላኪ ባንዳዎች ማጥሪያ ወንፊታችን አንድነት ብቻ ነው። ይህንን ቅዱስ ተግባር ለማከናወን ቁጭ ብሎ “እውነትን፣ እውቀትን፣ ፍጹም መተማመንን” ማእከል አድርጎ መነጋገር መቻል እንደሆነ በጽኑ እናምናለን። ለዚህ ተግባራዊ ሥራ ደግሞ የበላይ ዘለቀ እዝ እስከ መጨረሻው ድረስ ተጉዞ የማሸነፊያ ቁልፍ የሆነው አንድነት እንዲመጣ ያለንን ጽኑ አቋም እንገልጻለን።
3. በአፍሪካውያን ብቻ ሳይሆን በመላው ዓለም ታፍራና ተከብራ የምትኖረውን ታላቋን ሃገር ኢትዮጵያን ፖለቲካዊ ተደማጭነቷን፣ ታሪካዊ ልዕልናዋን በማኮሰስ፣ በውስጥ ዓለምአቀፍ የጦር ወንጀል እየፈጸመ፣ በቀጠናው ሃገሪቷን ወደ ጦርነት አዙሪት ውስጥ ለማስገባት እየተደረጉ ያሉ የጦርነት ነጋሪት ጉሰማ አካሄድ የሥርዓቱን የፖለቲካ ዲፕሎማሲ ድህነት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ጉዳይ ነው። የምሥራቅ አፍሪካ መልክዓ ፖለቲካ በየቀኑ መልኩንና ገጽታውን እየለዋወጠ የሚገኘውም በግንባር ቀደምትነት በብልጽግና ተናካሽ የፖለቲካ አካሄድ እንደሆነ ለማንም የተሰወረ አይደለም። ይኸው የምሥራቅ አፍሪካ
❤3🙏1
ቀጠና በርካታ የተፈጥሮ ሃብቶች ያሉት፣ የበርካታ ፖለቲካዊ፣ ምጣኔ ሃብታዊ፣ ማኅበራዊና መሰል የባህል፣ የቋንቋ፣ የእምነት እንዲሁም የሥነ ልቡና ተጋሪነት ያለው በመሆኑ አብሮ የመልማት፣ ሥነ ምኅዳራዊ ተጋሪነትና ተጠቃሚነት ያለው መሆኑን እንኳን የሚያስብበት ፖለቲካዊ መርኅና ስሪት
የሌለው የቀጠናው ጸረ-ሰላም ኃይል መሆኑን በዓለም አደባባይ እያሳየ የሚገኝ በመሆኑ ይህንን እኩይ እብሪተኛ ቡድን እስካልተወገደ ድረስ በውስጥም በቀጠናውም ሠላም መስፈን እንደማይችል በጽኑ እናምናለን።
ስለሆነም በውስጥ የሃገሪቱ ሁሉንአቀፍ ቀውስ እንዲስተካከል በውጭ ቀጠናዊ ቀውሱ
እንዲስተካከል ቀውስ ጠማቂውን በተባበረ ክንድ ማስወገድ ቁልፉ ተግባራችን እንደሆነ ያለንን ጽኑ አቋም እንገልጻለን።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) በላይ ዘለቀ ዕዝ
የሌለው የቀጠናው ጸረ-ሰላም ኃይል መሆኑን በዓለም አደባባይ እያሳየ የሚገኝ በመሆኑ ይህንን እኩይ እብሪተኛ ቡድን እስካልተወገደ ድረስ በውስጥም በቀጠናውም ሠላም መስፈን እንደማይችል በጽኑ እናምናለን።
ስለሆነም በውስጥ የሃገሪቱ ሁሉንአቀፍ ቀውስ እንዲስተካከል በውጭ ቀጠናዊ ቀውሱ
እንዲስተካከል ቀውስ ጠማቂውን በተባበረ ክንድ ማስወገድ ቁልፉ ተግባራችን እንደሆነ ያለንን ጽኑ አቋም እንገልጻለን።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) በላይ ዘለቀ ዕዝ
❤2🙏1
አፋብኃ ምኒልክ ዕዝ በዘመቻ አባ ናደው የተገኙ ድሎችን አስጠብቆ አዳዲስ ድሎችንም እያስመዘገበ ቀጥሏል!
በሰሜን ወሎ ዞን ወረዳዎችና ታዳጊ ከተሞች:ኮን፣እስታይሽ፣ሃሙሲት፣አሁንተገኝ፣ ቀበሮ ሜዳ እና ሌሎች ታዳጊ ከተሞች በምኒልክ ዕዝ ቁጥጥር ስር ገብተዋል:: እነዚህ ድሎች እየተመዘገቡ ያሉት አዲስ በተደራጀው በኮሩ ሰብሳቢ በሻለቃ ሃብቴ እባቡ እና በወታደራዊ አዛዡ አርበኛ ተመስገን አለባቸው የሚመራው የደጋው መብረቅ ኮር አሃዶች ሲሆን የዞብል አምባ ክፍለጦር አሃድ የሆነችው 5ኛ ሻለቃም የበኩሏን ጉልህ ሚና እየተጫወተች ትገኛለች::
ተጋድሎው ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ዳውንት ወረዳ ሙሉ ለሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ነው:: ደላንታ ወረዳ ከወረዳ መቀመጫው ወገልጤና ከተማ ውጭ ሙሉ ለሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ነው:: መቄትና ጋሼና ከከተሞቹ ውጭ ያሉ ቀበሌዎች 100% በምኒልክ ዕዝ ቁጥጥር ስር ናቸው:: ሌሎች ቁልፍ ወታደራዊ ቦታዎችም በቅርቡ በቁጥጥር ስር የሚውሉ ይሆናል::
ከዘመቻ አባናደው በድል መጠናቀቅ በኋላ በርካታ ቁጥር ያለው እግረኛና ኮማንዶ ሰራዊት ወደ ቤተ-አማራ በማስገባት በመካናይዝድና በአየር ሃይል በጄትና በድሮን ታግዞ በሙሉ አቅም ወደ ማጥቃት የገባውን የፋሽስቱን ሰራዊት ምሽግ ለቆ ወደ ፋኖ ቀጠናዎች እንዲገባ በማድረግ በአውደ ውጊያ ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ብሎም በመማረክ ከአውደ ውጊያ ውጭ በማስኮብለል ብትንትኑን እያወጣነው እንገኛለን::
ፋሽስቱ ብልፅግና በሰሜን ወሎ ዞን መርሳ ከተማ እና ደቡብ ወሎ ዞን ሐይቅ ከተማ ምስራቃዊ ቀጠናዎች እስከ አፋር አጎራባች አካባቢዎች ባለፉት አምስት ቀናቶች ከባድ ማጥቃት ቢያደርግም በምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለሽርጡ ክፍለጦር በኮሩ ወታደራዊ አዛዥ አርበኛ ደባሽ መምሬ እና በኮሩ ዘመቻ አርበኛ እንድሪስ ጉድሌ አጋፋሪነት ጠላትን አይቀጡ ቅጣት ቀጥተው አሳፍረው በዘረራ ቀጠናውን ለቆ እንዲወጣ በማድረግ ታላቅ ድል አስመዝግበዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም
በሰሜን ወሎ ዞን ወረዳዎችና ታዳጊ ከተሞች:ኮን፣እስታይሽ፣ሃሙሲት፣አሁንተገኝ፣ ቀበሮ ሜዳ እና ሌሎች ታዳጊ ከተሞች በምኒልክ ዕዝ ቁጥጥር ስር ገብተዋል:: እነዚህ ድሎች እየተመዘገቡ ያሉት አዲስ በተደራጀው በኮሩ ሰብሳቢ በሻለቃ ሃብቴ እባቡ እና በወታደራዊ አዛዡ አርበኛ ተመስገን አለባቸው የሚመራው የደጋው መብረቅ ኮር አሃዶች ሲሆን የዞብል አምባ ክፍለጦር አሃድ የሆነችው 5ኛ ሻለቃም የበኩሏን ጉልህ ሚና እየተጫወተች ትገኛለች::
ተጋድሎው ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ዳውንት ወረዳ ሙሉ ለሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ነው:: ደላንታ ወረዳ ከወረዳ መቀመጫው ወገልጤና ከተማ ውጭ ሙሉ ለሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ስር ነው:: መቄትና ጋሼና ከከተሞቹ ውጭ ያሉ ቀበሌዎች 100% በምኒልክ ዕዝ ቁጥጥር ስር ናቸው:: ሌሎች ቁልፍ ወታደራዊ ቦታዎችም በቅርቡ በቁጥጥር ስር የሚውሉ ይሆናል::
ከዘመቻ አባናደው በድል መጠናቀቅ በኋላ በርካታ ቁጥር ያለው እግረኛና ኮማንዶ ሰራዊት ወደ ቤተ-አማራ በማስገባት በመካናይዝድና በአየር ሃይል በጄትና በድሮን ታግዞ በሙሉ አቅም ወደ ማጥቃት የገባውን የፋሽስቱን ሰራዊት ምሽግ ለቆ ወደ ፋኖ ቀጠናዎች እንዲገባ በማድረግ በአውደ ውጊያ ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ብሎም በመማረክ ከአውደ ውጊያ ውጭ በማስኮብለል ብትንትኑን እያወጣነው እንገኛለን::
ፋሽስቱ ብልፅግና በሰሜን ወሎ ዞን መርሳ ከተማ እና ደቡብ ወሎ ዞን ሐይቅ ከተማ ምስራቃዊ ቀጠናዎች እስከ አፋር አጎራባች አካባቢዎች ባለፉት አምስት ቀናቶች ከባድ ማጥቃት ቢያደርግም በምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለሽርጡ ክፍለጦር በኮሩ ወታደራዊ አዛዥ አርበኛ ደባሽ መምሬ እና በኮሩ ዘመቻ አርበኛ እንድሪስ ጉድሌ አጋፋሪነት ጠላትን አይቀጡ ቅጣት ቀጥተው አሳፍረው በዘረራ ቀጠናውን ለቆ እንዲወጣ በማድረግ ታላቅ ድል አስመዝግበዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም
🙏1