ጥቅምት 22 ቀን 2018 ዓ.ም
በቁርጠኛ ተጋድሎ እንጅ ገዳይን በመለማመጥ ነፃ የወጣ ህዝብ በዓለም ላይ የለም!!!
(በአርሲ ዞን በክርስቲያን ወገኖች ላይ የተፈፀመውን ጭፍጨፋ አስመልክቶ ከአፋብኃ የተሰጠ መግለጫ)
"""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""
በአርሲ ዞን በጉና፣ በመርቲ፣ በሸርካ እና በሆሎንቆ ዋቢ ወረዳዎች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች እና ካህናት በተለይም አማራወች ላይ ላይ ሲፈፀም የቆዬው ግድያ እና ስቃይ እጅጉን ተባብሶ መቀጠሉን ተገንዝበናል።
የአማራ ፋኖን ወደ ጫካ የገፋው ዋናው ምክንያት አገዛዙ በአማራ ህዝብ እና በቤተ እምነቶች ላይ የሚፈፅመውን መዋቅራዊ ጥቃት እንዲያቆም በተደጋጋሚ በሰላማዊ መንገድ ጥያቄያችዎችን ሲጠይቅ አረመኔው የአብይ አህመድ አገዛዝ ይህንን ጥያቄውን ከመስማት ይልቅ በጩኸት በመመሰል ወደ ሙሉ ዘር ማጥፋት ጦርነት በመግባቱ እንደሆነ መላው ህዝባችን የሚውቀው ነው፡፡
ይህ መዋቅራዊ ጥቃት የአብይ አህመድ አገዛዝ ወደ ስልጣን ከወጣበት ግዜ ጀምሮ እጅጉን ተባብሶ በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍል በካህናት እና መሻይኮች፣ በኦርቶዶክስ እና በእስልምና ምዕመናን ላይ በግልፅ እና በስውር ጭፍጨፋ ሲፈፅም ከመቆዬቱ ባሻገር በአርሲ አካባቢ የተፈፀመው ማንነት ተኮር ጭፍጨፋም የዚሁ ነፀብራቅ መሆኑ የአደባባይ ሀቅ ነው።
ጥቃቱን ይበልጥ አስከፊ የሚያደርገው የዜጎችን ደህንነት የመጠበቅ ኃላፊነት ያለበት አገዛዝ ለጨፍጫፊዎች መሳሪያ ማደልን ጨምሮ በቀጥታ በግድያዎች ላይ እየተሳተፈ የሚፈፅመው መሆኑ ነው፡፡ ይህ ተግባርም አገዛዙ የአማራን ህዝብ እና ቤተ-እምነቶቹን በተለይም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንን ማጥፋት የእቅዱ አካል መሆኑን በቂ ማሳያ ነው።
አገዛዙ እነዚህን እና መሰል ድርጊቶች እየፈፀመ ያለው የቤተ ክርስቲያኗን መዋቅር በቁጥጥር ስር በማስገባት ጭምር በመሆኑ ኃላፊነት ያለባቸው መንፈሳዊ አባቶች አገዛዙ ድርጊቱን እንዲያቆምና እንዲያስቆም በቂ ትግል ማድረግ ቀርቶ ጥቃቱን ለማውገዝ እንኳን ዳተኝነት እንዲታይባቸው ምክንያት ሆኗል፡፡
የጥቃቱ ሰለባዎችን ማንነት የሚጋራው ህዝብም ሆነ ሌላው ኢትዮጵያዊ የጥፋት ተልዕኮ ይዞ የተነሳውን አገዛዝ ማስወገድ ላይ ከማተኮር ይልቅ ከገዳይ ፍትህን የመናፈቅ አደገኛ አስተሳሰብን በመሸከም ዛሬም እንደ ትላንቱ ሻማ በማብራት እና ፍትህ በመለመን ሞቱን የሚጠባበቅ መሆኑ መጭውን ግዜ አስከፊ ያደርገዋል፡፡
በዝምታ እያየው ያለው ሁሉ የአገዛዙ የጥፋት እቅድ እንዲቀጥል ድጋፍ እያደረግለት መሆኑም መታወቅ አለበት። በሰው ልጆች እልቂት ማዘን ሰብአዊ ባህሪ ቢሆንም በቁርጠኛ ተጋድሎ እንጅ በሀዘን እና እርግማን ነፃ የወጣ ህዝብ በዓለም ላይ የለም፡፡ በመሆኑም ሀዘንና እርግማን የሚለውጠው ነገር እንደሌለ ታውቆ በከተማም ሆነ በገጠር የሚኖረው ሁሉም ኢትዮጵያዊ እንደ አካባቢው ነባራዊ ሁኔታ እራሱን በማደራጀት አገዛዙን በሁሉም ረገድ ታግሎ እንዲያስወግደው ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል አመራር እና ሰራዊቱ የሽብር እና የጭካኔ ተግባራት የሚቆሙት አረመኔውን የአብይ አህመድን አገዛዝ ፍትህ በመለመን ሳይሆን በሁሉም የአገራችን አካባቢዎች በአፈሙዝ በታገዘ ሁሉን ዓቀፍ ህዝባዊ እምቢተኝነት በሚደረግ ትግል ብቻ እንደሆነ እንገነዘባለን፡፡ ለዚህም ድርጅታችን ሲያደርግ የቆየውን ተጋድሎ አጠናክሮ በመቀጠል የዜጎቻችንን ደም የሚያፈሰውን አገዛዝ በማስወገድ ኦርቶዶክሳዊያንን ጨምሮ ለመላው ህዝብ የሰላም አየር ይመጣ ዘንድ መስዋዕትነት መክፈሉን ይቀጥላል።
በመጨረሻም በዚህ በአገዛዙ ይሁንታ በሚደረግ አሰቃቂ ኢሰብአዊ የጭካኔ ድርጊት የወደቁ ሰማዕታትን ነፍስ ይማር እያልን ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕምናን እና ለሰማዕታቱ ቤተሰቦች መጽናናትን እንመኛለን፡፡
ሕልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል
ጥቅምት 2018
በቁርጠኛ ተጋድሎ እንጅ ገዳይን በመለማመጥ ነፃ የወጣ ህዝብ በዓለም ላይ የለም!!!
(በአርሲ ዞን በክርስቲያን ወገኖች ላይ የተፈፀመውን ጭፍጨፋ አስመልክቶ ከአፋብኃ የተሰጠ መግለጫ)
"""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""
በአርሲ ዞን በጉና፣ በመርቲ፣ በሸርካ እና በሆሎንቆ ዋቢ ወረዳዎች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች እና ካህናት በተለይም አማራወች ላይ ላይ ሲፈፀም የቆዬው ግድያ እና ስቃይ እጅጉን ተባብሶ መቀጠሉን ተገንዝበናል።
የአማራ ፋኖን ወደ ጫካ የገፋው ዋናው ምክንያት አገዛዙ በአማራ ህዝብ እና በቤተ እምነቶች ላይ የሚፈፅመውን መዋቅራዊ ጥቃት እንዲያቆም በተደጋጋሚ በሰላማዊ መንገድ ጥያቄያችዎችን ሲጠይቅ አረመኔው የአብይ አህመድ አገዛዝ ይህንን ጥያቄውን ከመስማት ይልቅ በጩኸት በመመሰል ወደ ሙሉ ዘር ማጥፋት ጦርነት በመግባቱ እንደሆነ መላው ህዝባችን የሚውቀው ነው፡፡
ይህ መዋቅራዊ ጥቃት የአብይ አህመድ አገዛዝ ወደ ስልጣን ከወጣበት ግዜ ጀምሮ እጅጉን ተባብሶ በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍል በካህናት እና መሻይኮች፣ በኦርቶዶክስ እና በእስልምና ምዕመናን ላይ በግልፅ እና በስውር ጭፍጨፋ ሲፈፅም ከመቆዬቱ ባሻገር በአርሲ አካባቢ የተፈፀመው ማንነት ተኮር ጭፍጨፋም የዚሁ ነፀብራቅ መሆኑ የአደባባይ ሀቅ ነው።
ጥቃቱን ይበልጥ አስከፊ የሚያደርገው የዜጎችን ደህንነት የመጠበቅ ኃላፊነት ያለበት አገዛዝ ለጨፍጫፊዎች መሳሪያ ማደልን ጨምሮ በቀጥታ በግድያዎች ላይ እየተሳተፈ የሚፈፅመው መሆኑ ነው፡፡ ይህ ተግባርም አገዛዙ የአማራን ህዝብ እና ቤተ-እምነቶቹን በተለይም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንን ማጥፋት የእቅዱ አካል መሆኑን በቂ ማሳያ ነው።
አገዛዙ እነዚህን እና መሰል ድርጊቶች እየፈፀመ ያለው የቤተ ክርስቲያኗን መዋቅር በቁጥጥር ስር በማስገባት ጭምር በመሆኑ ኃላፊነት ያለባቸው መንፈሳዊ አባቶች አገዛዙ ድርጊቱን እንዲያቆምና እንዲያስቆም በቂ ትግል ማድረግ ቀርቶ ጥቃቱን ለማውገዝ እንኳን ዳተኝነት እንዲታይባቸው ምክንያት ሆኗል፡፡
የጥቃቱ ሰለባዎችን ማንነት የሚጋራው ህዝብም ሆነ ሌላው ኢትዮጵያዊ የጥፋት ተልዕኮ ይዞ የተነሳውን አገዛዝ ማስወገድ ላይ ከማተኮር ይልቅ ከገዳይ ፍትህን የመናፈቅ አደገኛ አስተሳሰብን በመሸከም ዛሬም እንደ ትላንቱ ሻማ በማብራት እና ፍትህ በመለመን ሞቱን የሚጠባበቅ መሆኑ መጭውን ግዜ አስከፊ ያደርገዋል፡፡
በዝምታ እያየው ያለው ሁሉ የአገዛዙ የጥፋት እቅድ እንዲቀጥል ድጋፍ እያደረግለት መሆኑም መታወቅ አለበት። በሰው ልጆች እልቂት ማዘን ሰብአዊ ባህሪ ቢሆንም በቁርጠኛ ተጋድሎ እንጅ በሀዘን እና እርግማን ነፃ የወጣ ህዝብ በዓለም ላይ የለም፡፡ በመሆኑም ሀዘንና እርግማን የሚለውጠው ነገር እንደሌለ ታውቆ በከተማም ሆነ በገጠር የሚኖረው ሁሉም ኢትዮጵያዊ እንደ አካባቢው ነባራዊ ሁኔታ እራሱን በማደራጀት አገዛዙን በሁሉም ረገድ ታግሎ እንዲያስወግደው ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል አመራር እና ሰራዊቱ የሽብር እና የጭካኔ ተግባራት የሚቆሙት አረመኔውን የአብይ አህመድን አገዛዝ ፍትህ በመለመን ሳይሆን በሁሉም የአገራችን አካባቢዎች በአፈሙዝ በታገዘ ሁሉን ዓቀፍ ህዝባዊ እምቢተኝነት በሚደረግ ትግል ብቻ እንደሆነ እንገነዘባለን፡፡ ለዚህም ድርጅታችን ሲያደርግ የቆየውን ተጋድሎ አጠናክሮ በመቀጠል የዜጎቻችንን ደም የሚያፈሰውን አገዛዝ በማስወገድ ኦርቶዶክሳዊያንን ጨምሮ ለመላው ህዝብ የሰላም አየር ይመጣ ዘንድ መስዋዕትነት መክፈሉን ይቀጥላል።
በመጨረሻም በዚህ በአገዛዙ ይሁንታ በሚደረግ አሰቃቂ ኢሰብአዊ የጭካኔ ድርጊት የወደቁ ሰማዕታትን ነፍስ ይማር እያልን ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕምናን እና ለሰማዕታቱ ቤተሰቦች መጽናናትን እንመኛለን፡፡
ሕልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል
ጥቅምት 2018
👍3❤1
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር
ጣና ገላውዲዎስ ክ/ጦር
ጥቅምት 22/2018
የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት መነሸውን ሐሙሲት ከተማ በማድረግ ወደ ወረታና ደብረ ታቦር ከተማ እየተንቀሳቀሰ እያለ ጉማራ ከተማ ሢደርሥ በጣና ገላውዴዎሥ ክፍለ ጦር አብራከ አናብስቶች ጣና ብርጌድ እና አምበሶ ብርጌድ በጥምረት ከቀኑ 6:00-7:00 በተፈጸመ ድንገተኛና ፈጣን የማጥቃት አውደ ውጊያ ጉማራ ላይ የነበረው ጭራቅ ታጣቂ ቡድን ከሐሙሲት የመጣው ኃይል እግሬ አውጭኝ ሲል ከተማዋን ለቅቆ ፈርጥጧል። በዚህ ያልታቀደ ውጊያ ጠላት አሥከሬኑን ሁሉ ትቶ ፈርጥጧል።
አምበሶና ጣና ብርጌድ ጉማራ ላይ ጠላትን በየአቅጣጫው ሲበታትኑት የጣና ብርጌድ አካል የሆነችው ''እሸት ሻለቃ'' ደግሞ ሐሙሲት ከተማ በመግባት ተጨማሪ የአገዛዙ ታጣቂ ቡድን ወደ ጉማራ እንዳይንቀሳቀስ አድርጋዋለች። እሸት ሻለቃ ወደከተማዋ የገባው በአርሴማ በኩል ሲሆን አርሴማ ላይ የነበረውን የጠላት ሀይል ድንገተኛ ጥቃት በመክፈት መድረሻ አሳጥታዋለች።
በዚህ ውጊያ ጠላት ከፍተኛ የሆነ የአካል፣ የቁሥና የሥነልቦናን ጉዳት አሥተናግዷል።
ጣና ገላውዴዎሥ ክፍለ ጦር ሕዝብ ግንኙነት
ፍቅሩ ባዬ
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር
ጣና ገላውዲዎስ ክ/ጦር
ጥቅምት 22/2018
የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት መነሸውን ሐሙሲት ከተማ በማድረግ ወደ ወረታና ደብረ ታቦር ከተማ እየተንቀሳቀሰ እያለ ጉማራ ከተማ ሢደርሥ በጣና ገላውዴዎሥ ክፍለ ጦር አብራከ አናብስቶች ጣና ብርጌድ እና አምበሶ ብርጌድ በጥምረት ከቀኑ 6:00-7:00 በተፈጸመ ድንገተኛና ፈጣን የማጥቃት አውደ ውጊያ ጉማራ ላይ የነበረው ጭራቅ ታጣቂ ቡድን ከሐሙሲት የመጣው ኃይል እግሬ አውጭኝ ሲል ከተማዋን ለቅቆ ፈርጥጧል። በዚህ ያልታቀደ ውጊያ ጠላት አሥከሬኑን ሁሉ ትቶ ፈርጥጧል።
አምበሶና ጣና ብርጌድ ጉማራ ላይ ጠላትን በየአቅጣጫው ሲበታትኑት የጣና ብርጌድ አካል የሆነችው ''እሸት ሻለቃ'' ደግሞ ሐሙሲት ከተማ በመግባት ተጨማሪ የአገዛዙ ታጣቂ ቡድን ወደ ጉማራ እንዳይንቀሳቀስ አድርጋዋለች። እሸት ሻለቃ ወደከተማዋ የገባው በአርሴማ በኩል ሲሆን አርሴማ ላይ የነበረውን የጠላት ሀይል ድንገተኛ ጥቃት በመክፈት መድረሻ አሳጥታዋለች።
በዚህ ውጊያ ጠላት ከፍተኛ የሆነ የአካል፣ የቁሥና የሥነልቦናን ጉዳት አሥተናግዷል።
ጣና ገላውዴዎሥ ክፍለ ጦር ሕዝብ ግንኙነት
ፍቅሩ ባዬ
🙏4
በቋራ ወረዳ በበራየ 504 ኮር 96 ክፍለ ጦር ም/ል አዛዥ ኮኔርል ታከለ ቁስለኛ መሆኑ ተረጋግጧል!!!
በዝርዝር እንመለስበታለን!!
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!!
በዝርዝር እንመለስበታለን!!
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!!
በምስራቅ ደንቢያ ወረዳ አገዛዙ የአርሶ አደር ትጥቆችን በኃይል መንጠቁ ታወቀ።
ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም በምስራቅ ደንቢያ ወረዳ በተለያዩ የገጠር ቀበሌዎች ነዋሪዎችን ህጋዊ ጠመንጃዎች በሃይል መንጠቅ ጀምሯል።
ብልጽግና የአማራ ፋኖን የኃይል እርምጃ መቋቋም ሲያቅተው በንጹሃን የአማራ ተወላጆች ላይ በተለይም በአርሶ አደሮች ላይ የበቀል በትሩን ማሳረፍ ከጀመረ ውሎ አድሯል።
የበቀል በትሩ በህይወት ብቻ የሚቆም ሳይሆን በኢኮኖሚ ላይም ጭምር ነው።
በትላንትናው እለት በሱፍቃራና በሌሎች ቀበሌዎች
ከ15 በላይ የንጹሃን አርሶ አደሮችን ነብስ ወከፍ መሳሪያዎችን በየቤታቸው ገብቶ በመፈተሽ ዘርፈው ወስደዋል።
በመከላከያና ሚሊሻ ዝርፊያ ተፈጸመበት አርሶ አደሩ ከፍተኛ ቁጣ ላይ መሆኑም ታውቋል። ዝርፊያው ቀጣይም በሌሎች የምስራቅ ደንቢያ ቀበሌዎችና በሌሎች በሁሉም የደንቢያ አባቢዎች እንደሚቀጥል የመረጃ ምንጫችን ያስረዳል።
በዚህም መሠረት ሁሉም ትጥቅ ያለው የአማራ ተወላጅ በተጠንቀቅ እንዲቆም መልእክት ተላልፏል።
በሌላ በኩል ደግሞ በአማራ ላይ ጭፍን ጥላቻ ያለበት እና አማራን ለአንዴና ለመጨረሻ ከምድረ ገፅ ለማጥፋት አበክሮ እየሰራ ያለዉ የእናት ጡት ነካሹ እና ቆራጩ ብልፅግና በአማራ ምድር ላይ ያለ የሌለ ሀይሉን እያሰማራ እና እያሰፈረ ይገኛል።
የአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ፫ኛ ኮር ተቆጣጥሯቸዉ እና እያስተዳደራቸዉ ባሉ ቀጠናወች ላይ ይህ ወራሪ ሀይል ይዞት እና እንደቀበሮ ተደብቆበት ከነበረዉ ጥቁር አስፓልት እና የወረዳ ብሎም የዞን ከተሞች ወጥቶ እንቅስቃሴ ሊያደርግ ሲል የ፫ኛ ኮር አካል ክ/ጦሮች እየገደቡትና እያሽመደመዱት ይገኛሉ።በዘሪማ ወደ ጥራይና ለመግባት ሙከራ አድርጎ ጭና እና ድብ ጠለምት ክ/ጦር በተቀናጀ መልኩ መብረቃዊ ጥቃት ሲያደርሱበት ወደ ደባርቅ ከተማ ተሠልሶ ገብቷል።በዚህም የተጠና እና ቅንጅታዊ የ2ቱ ክ/ጦር ሰራዊት በአደረሱበት ከፍተኛ በትር መጠነ ሰፊ ሙትና ቁስለኛ አስተናግዶ ተመልሷል።በጭና በኩል እንቅስቃሴ ያደረገዉ ገዳይ ሰራዊት አያሌዉ ብሩ ክ/ጦር በአደረሰበት ከፍተኛ ምት አፍሮና ተሸማቆ ተመልሶ ወደ ወቀን እንዲገባ ተድርጎ እና ተገዷል።
ሌላዉ ገዳዩ እና አራጁ ስርአት የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ሲል የፋኖ ጭንብል ለባሾችን በየቀጠናዉ በማሰማራት ህዝብን
በማገት
በመዝረፍ
በመግደል እና በማሰር ፋኖ ሰራቸዉ በማለት ፋኖን ከህዝብ ለመነጠል ታላቅ ጥረት እያደረገ ነዉ።ይህን እኮይ ሴራቸዉን የነቃባቸዉ የአማራ የቁርጥ ቀን አናብስቶች ማፈን እና እርምጃ መዉሰድ ሲጀምር የፋኖ ትግል አላማ የሌለዉ መሆኑን ተገንዝበን እጅ ሰጥተናል ብሎ በገዳዩ ስርአት የሚዲያ መስኮት በመዉጣት መግለጫ ሲሰጡ ተመልክተናል።
ታዲያ ገዳዩ ማን ነዉ?እጅ የሰጠዉ ማን ነዉ?
ፋኖ ወይስ ጡት ቆራጩ ስርአት።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን።
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ
ጥቅምት 22/2018ዓ.ም
ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም በምስራቅ ደንቢያ ወረዳ በተለያዩ የገጠር ቀበሌዎች ነዋሪዎችን ህጋዊ ጠመንጃዎች በሃይል መንጠቅ ጀምሯል።
ብልጽግና የአማራ ፋኖን የኃይል እርምጃ መቋቋም ሲያቅተው በንጹሃን የአማራ ተወላጆች ላይ በተለይም በአርሶ አደሮች ላይ የበቀል በትሩን ማሳረፍ ከጀመረ ውሎ አድሯል።
የበቀል በትሩ በህይወት ብቻ የሚቆም ሳይሆን በኢኮኖሚ ላይም ጭምር ነው።
በትላንትናው እለት በሱፍቃራና በሌሎች ቀበሌዎች
ከ15 በላይ የንጹሃን አርሶ አደሮችን ነብስ ወከፍ መሳሪያዎችን በየቤታቸው ገብቶ በመፈተሽ ዘርፈው ወስደዋል።
በመከላከያና ሚሊሻ ዝርፊያ ተፈጸመበት አርሶ አደሩ ከፍተኛ ቁጣ ላይ መሆኑም ታውቋል። ዝርፊያው ቀጣይም በሌሎች የምስራቅ ደንቢያ ቀበሌዎችና በሌሎች በሁሉም የደንቢያ አባቢዎች እንደሚቀጥል የመረጃ ምንጫችን ያስረዳል።
በዚህም መሠረት ሁሉም ትጥቅ ያለው የአማራ ተወላጅ በተጠንቀቅ እንዲቆም መልእክት ተላልፏል።
በሌላ በኩል ደግሞ በአማራ ላይ ጭፍን ጥላቻ ያለበት እና አማራን ለአንዴና ለመጨረሻ ከምድረ ገፅ ለማጥፋት አበክሮ እየሰራ ያለዉ የእናት ጡት ነካሹ እና ቆራጩ ብልፅግና በአማራ ምድር ላይ ያለ የሌለ ሀይሉን እያሰማራ እና እያሰፈረ ይገኛል።
የአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ፫ኛ ኮር ተቆጣጥሯቸዉ እና እያስተዳደራቸዉ ባሉ ቀጠናወች ላይ ይህ ወራሪ ሀይል ይዞት እና እንደቀበሮ ተደብቆበት ከነበረዉ ጥቁር አስፓልት እና የወረዳ ብሎም የዞን ከተሞች ወጥቶ እንቅስቃሴ ሊያደርግ ሲል የ፫ኛ ኮር አካል ክ/ጦሮች እየገደቡትና እያሽመደመዱት ይገኛሉ።በዘሪማ ወደ ጥራይና ለመግባት ሙከራ አድርጎ ጭና እና ድብ ጠለምት ክ/ጦር በተቀናጀ መልኩ መብረቃዊ ጥቃት ሲያደርሱበት ወደ ደባርቅ ከተማ ተሠልሶ ገብቷል።በዚህም የተጠና እና ቅንጅታዊ የ2ቱ ክ/ጦር ሰራዊት በአደረሱበት ከፍተኛ በትር መጠነ ሰፊ ሙትና ቁስለኛ አስተናግዶ ተመልሷል።በጭና በኩል እንቅስቃሴ ያደረገዉ ገዳይ ሰራዊት አያሌዉ ብሩ ክ/ጦር በአደረሰበት ከፍተኛ ምት አፍሮና ተሸማቆ ተመልሶ ወደ ወቀን እንዲገባ ተድርጎ እና ተገዷል።
ሌላዉ ገዳዩ እና አራጁ ስርአት የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ሲል የፋኖ ጭንብል ለባሾችን በየቀጠናዉ በማሰማራት ህዝብን
በማገት
በመዝረፍ
በመግደል እና በማሰር ፋኖ ሰራቸዉ በማለት ፋኖን ከህዝብ ለመነጠል ታላቅ ጥረት እያደረገ ነዉ።ይህን እኮይ ሴራቸዉን የነቃባቸዉ የአማራ የቁርጥ ቀን አናብስቶች ማፈን እና እርምጃ መዉሰድ ሲጀምር የፋኖ ትግል አላማ የሌለዉ መሆኑን ተገንዝበን እጅ ሰጥተናል ብሎ በገዳዩ ስርአት የሚዲያ መስኮት በመዉጣት መግለጫ ሲሰጡ ተመልክተናል።
ታዲያ ገዳዩ ማን ነዉ?እጅ የሰጠዉ ማን ነዉ?
ፋኖ ወይስ ጡት ቆራጩ ስርአት።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን።
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ
ጥቅምት 22/2018ዓ.ም
❤2👍1
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር
ጣና ገላውዲዎስ ክ/ጦር
ጥቅምት 22/2018
የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት መነሸውን ሐሙሲት ከተማ በማድረግ ወደ ወረታና ደብረ ታቦር ከተማ እየተንቀሳቀሰ እያለ ጉማራ ከተማ ሢደርሥ በጣና ገላውዴዎሥ ክፍለ ጦር አብራከ አናብስቶች ጣና ብርጌድ እና አምበሶ ብርጌድ በጥምረት ከቀኑ 6:00-7:00 በተፈጸመ ድንገተኛና ፈጣን የማጥቃት አውደ ውጊያ ጉማራ ላይ የነበረው ጭራቅ ታጣቂ ቡድን ከሐሙሲት የመጣው ኃይል እግሬ አውጭኝ ሲል ከተማዋን ለቅቆ ፈርጥጧል። በዚህ ያልታቀደ ውጊያ ጠላት አሥከሬኑን ሁሉ ትቶ ፈርጥጧል።
አምበሶና ጣና ብርጌድ ጉማራ ላይ ጠላትን በየአቅጣጫው ሲበታትኑት የጣና ብርጌድ አካል የሆነችው ''እሸት ሻለቃ'' ደግሞ ሐሙሲት ከተማ በመግባት ተጨማሪ የአገዛዙ ታጣቂ ቡድን ወደ ጉማራ እንዳይንቀሳቀስ አድርጋዋለች። እሸት ሻለቃ ወደከተማዋ የገባው በአርሴማ በኩል ሲሆን አርሴማ ላይ የነበረውን የጠላት ሀይል ድንገተኛ ጥቃት በመክፈት መድረሻ አሳጥተዋለች።
ድላችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ!!
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር
ጣና ገላውዲዎስ ክ/ጦር
ጥቅምት 22/2018
የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት መነሸውን ሐሙሲት ከተማ በማድረግ ወደ ወረታና ደብረ ታቦር ከተማ እየተንቀሳቀሰ እያለ ጉማራ ከተማ ሢደርሥ በጣና ገላውዴዎሥ ክፍለ ጦር አብራከ አናብስቶች ጣና ብርጌድ እና አምበሶ ብርጌድ በጥምረት ከቀኑ 6:00-7:00 በተፈጸመ ድንገተኛና ፈጣን የማጥቃት አውደ ውጊያ ጉማራ ላይ የነበረው ጭራቅ ታጣቂ ቡድን ከሐሙሲት የመጣው ኃይል እግሬ አውጭኝ ሲል ከተማዋን ለቅቆ ፈርጥጧል። በዚህ ያልታቀደ ውጊያ ጠላት አሥከሬኑን ሁሉ ትቶ ፈርጥጧል።
አምበሶና ጣና ብርጌድ ጉማራ ላይ ጠላትን በየአቅጣጫው ሲበታትኑት የጣና ብርጌድ አካል የሆነችው ''እሸት ሻለቃ'' ደግሞ ሐሙሲት ከተማ በመግባት ተጨማሪ የአገዛዙ ታጣቂ ቡድን ወደ ጉማራ እንዳይንቀሳቀስ አድርጋዋለች። እሸት ሻለቃ ወደከተማዋ የገባው በአርሴማ በኩል ሲሆን አርሴማ ላይ የነበረውን የጠላት ሀይል ድንገተኛ ጥቃት በመክፈት መድረሻ አሳጥተዋለች።
ድላችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ!!
🙏1
ከአፋብኃ የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ
ጥቅምት 22/2018ዓ.ም
በቁርጠኛ ተጋድሎ እንጅ ገዳይን በመለማመጥ ነፃ የወጣ ህዝብ በዓለም ላይ የለም!!!
(በአርሲ ዞን በክርስቲያን ወገኖች ላይ የተፈፀመውን ጭፍጨፋ አስመልክቶ ከአፋብኃ የተሰጠ መግለጫ)
"""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""
በአርሲ ዞን በጉና፣ በመርቲ፣ በሸርካ እና በሆሎንቆ ዋቢ ወረዳዎች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች እና ካህናት በተለይም አማራወች ላይ ላይ ሲፈፀም የቆዬው ግድያ እና ስቃይ እጅጉን ተባብሶ መቀጠሉን ተገንዝበናል።
የአማራ ፋኖን ወደ ጫካ የገፋው ዋናው ምክንያት አገዛዙ በአማራ ህዝብ እና በቤተ እምነቶች ላይ የሚፈፅመውን መዋቅራዊ ጥቃት እንዲያቆም በተደጋጋሚ በሰላማዊ መንገድ ጥያቄያችዎችን ሲጠይቅ አረመኔው የአብይ አህመድ አገዛዝ ይህንን ጥያቄውን ከመስማት ይልቅ በጩኸት በመመሰል ወደ ሙሉ ዘር ማጥፋት ጦርነት በመግባቱ እንደሆነ መላው ህዝባችን የሚውቀው ነው፡፡
ይህ መዋቅራዊ ጥቃት የአብይ አህመድ አገዛዝ ወደ ስልጣን ከወጣበት ግዜ ጀምሮ እጅጉን ተባብሶ በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍል በካህናት እና መሻይኮች፣ በኦርቶዶክስ እና በእስልምና ምዕመናን ላይ በግልፅ እና በስውር ጭፍጨፋ ሲፈፅም ከመቆዬቱ ባሻገር በአርሲ አካባቢ የተፈፀመው ማንነት ተኮር ጭፍጨፋም የዚሁ ነፀብራቅ መሆኑ የአደባባይ ሀቅ ነው።
ጥቃቱን ይበልጥ አስከፊ የሚያደርገው የዜጎችን ደህንነት የመጠበቅ ኃላፊነት ያለበት አገዛዝ ለጨፍጫፊዎች መሳሪያ ማደልን ጨምሮ በቀጥታ በግድያዎች ላይ እየተሳተፈ የሚፈፅመው መሆኑ ነው፡፡ ይህ ተግባርም አገዛዙ የአማራን ህዝብ እና ቤተ-እምነቶቹን በተለይም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንን ማጥፋት የእቅዱ አካል መሆኑን በቂ ማሳያ ነው።
አገዛዙ እነዚህን እና መሰል ድርጊቶች እየፈፀመ ያለው የቤተ ክርስቲያኗን መዋቅር በቁጥጥር ስር በማስገባት ጭምር በመሆኑ ኃላፊነት ያለባቸው መንፈሳዊ አባቶች አገዛዙ ድርጊቱን እንዲያቆምና እንዲያስቆም በቂ ትግል ማድረግ ቀርቶ ጥቃቱን ለማውገዝ እንኳን ዳተኝነት እንዲታይባቸው ምክንያት ሆኗል፡፡
የጥቃቱ ሰለባዎችን ማንነት የሚጋራው ህዝብም ሆነ ሌላው ኢትዮጵያዊ የጥፋት ተልዕኮ ይዞ የተነሳውን አገዛዝ ማስወገድ ላይ ከማተኮር ይልቅ ከገዳይ ፍትህን የመናፈቅ አደገኛ አስተሳሰብን በመሸከም ዛሬም እንደ ትላንቱ ሻማ በማብራት እና ፍትህ በመለመን ሞቱን የሚጠባበቅ መሆኑ መጭውን ግዜ አስከፊ ያደርገዋል፡፡
በዝምታ እያየው ያለው ሁሉ የአገዛዙ የጥፋት እቅድ እንዲቀጥል ድጋፍ እያደረግለት መሆኑም መታወቅ አለበት። በሰው ልጆች እልቂት ማዘን ሰብአዊ ባህሪ ቢሆንም በቁርጠኛ ተጋድሎ እንጅ በሀዘን እና እርግማን ነፃ የወጣ ህዝብ በዓለም ላይ የለም፡፡ በመሆኑም ሀዘንና እርግማን የሚለውጠው ነገር እንደሌለ ታውቆ በከተማም ሆነ በገጠር የሚኖረው ሁሉም ኢትዮጵያዊ እንደ አካባቢው ነባራዊ ሁኔታ እራሱን በማደራጀት አገዛዙን በሁሉም ረገድ ታግሎ እንዲያስወግደው ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል አመራር እና ሰራዊቱ የሽብር እና የጭካኔ ተግባራት የሚቆሙት አረመኔውን የአብይ አህመድን አገዛዝ ፍትህ በመለመን ሳይሆን በሁሉም የአገራችን አካባቢዎች በአፈሙዝ በታገዘ ሁሉን ዓቀፍ ህዝባዊ እምቢተኝነት በሚደረግ ትግል ብቻ እንደሆነ እንገነዘባለን፡፡ ለዚህም ድርጅታችን ሲያደርግ የቆየውን ተጋድሎ አጠናክሮ በመቀጠል የዜጎቻችንን ደም የሚያፈሰውን አገዛዝ በማስወገድ ኦርቶዶክሳዊያንን ጨምሮ ለመላው ህዝብ የሰላም አየር ይመጣ ዘንድ መስዋዕትነት መክፈሉን ይቀጥላል።
በመጨረሻም በዚህ በአገዛዙ ይሁንታ በሚደረግ አሰቃቂ ኢሰብአዊ የጭካኔ ድርጊት የወደቁ ሰማዕታትን ነፍስ ይማር እያልን ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕምናን እና ለሰማዕታቱ ቤተሰቦች መጽናናትን እንመኛለን፡፡
ሕልውናችን በተባበረ ክንዳችን❗
አፋብኃ✊👊
ጥቅምት 22/2018ዓ.ም
በቁርጠኛ ተጋድሎ እንጅ ገዳይን በመለማመጥ ነፃ የወጣ ህዝብ በዓለም ላይ የለም!!!
(በአርሲ ዞን በክርስቲያን ወገኖች ላይ የተፈፀመውን ጭፍጨፋ አስመልክቶ ከአፋብኃ የተሰጠ መግለጫ)
"""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""
በአርሲ ዞን በጉና፣ በመርቲ፣ በሸርካ እና በሆሎንቆ ዋቢ ወረዳዎች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች እና ካህናት በተለይም አማራወች ላይ ላይ ሲፈፀም የቆዬው ግድያ እና ስቃይ እጅጉን ተባብሶ መቀጠሉን ተገንዝበናል።
የአማራ ፋኖን ወደ ጫካ የገፋው ዋናው ምክንያት አገዛዙ በአማራ ህዝብ እና በቤተ እምነቶች ላይ የሚፈፅመውን መዋቅራዊ ጥቃት እንዲያቆም በተደጋጋሚ በሰላማዊ መንገድ ጥያቄያችዎችን ሲጠይቅ አረመኔው የአብይ አህመድ አገዛዝ ይህንን ጥያቄውን ከመስማት ይልቅ በጩኸት በመመሰል ወደ ሙሉ ዘር ማጥፋት ጦርነት በመግባቱ እንደሆነ መላው ህዝባችን የሚውቀው ነው፡፡
ይህ መዋቅራዊ ጥቃት የአብይ አህመድ አገዛዝ ወደ ስልጣን ከወጣበት ግዜ ጀምሮ እጅጉን ተባብሶ በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍል በካህናት እና መሻይኮች፣ በኦርቶዶክስ እና በእስልምና ምዕመናን ላይ በግልፅ እና በስውር ጭፍጨፋ ሲፈፅም ከመቆዬቱ ባሻገር በአርሲ አካባቢ የተፈፀመው ማንነት ተኮር ጭፍጨፋም የዚሁ ነፀብራቅ መሆኑ የአደባባይ ሀቅ ነው።
ጥቃቱን ይበልጥ አስከፊ የሚያደርገው የዜጎችን ደህንነት የመጠበቅ ኃላፊነት ያለበት አገዛዝ ለጨፍጫፊዎች መሳሪያ ማደልን ጨምሮ በቀጥታ በግድያዎች ላይ እየተሳተፈ የሚፈፅመው መሆኑ ነው፡፡ ይህ ተግባርም አገዛዙ የአማራን ህዝብ እና ቤተ-እምነቶቹን በተለይም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንን ማጥፋት የእቅዱ አካል መሆኑን በቂ ማሳያ ነው።
አገዛዙ እነዚህን እና መሰል ድርጊቶች እየፈፀመ ያለው የቤተ ክርስቲያኗን መዋቅር በቁጥጥር ስር በማስገባት ጭምር በመሆኑ ኃላፊነት ያለባቸው መንፈሳዊ አባቶች አገዛዙ ድርጊቱን እንዲያቆምና እንዲያስቆም በቂ ትግል ማድረግ ቀርቶ ጥቃቱን ለማውገዝ እንኳን ዳተኝነት እንዲታይባቸው ምክንያት ሆኗል፡፡
የጥቃቱ ሰለባዎችን ማንነት የሚጋራው ህዝብም ሆነ ሌላው ኢትዮጵያዊ የጥፋት ተልዕኮ ይዞ የተነሳውን አገዛዝ ማስወገድ ላይ ከማተኮር ይልቅ ከገዳይ ፍትህን የመናፈቅ አደገኛ አስተሳሰብን በመሸከም ዛሬም እንደ ትላንቱ ሻማ በማብራት እና ፍትህ በመለመን ሞቱን የሚጠባበቅ መሆኑ መጭውን ግዜ አስከፊ ያደርገዋል፡፡
በዝምታ እያየው ያለው ሁሉ የአገዛዙ የጥፋት እቅድ እንዲቀጥል ድጋፍ እያደረግለት መሆኑም መታወቅ አለበት። በሰው ልጆች እልቂት ማዘን ሰብአዊ ባህሪ ቢሆንም በቁርጠኛ ተጋድሎ እንጅ በሀዘን እና እርግማን ነፃ የወጣ ህዝብ በዓለም ላይ የለም፡፡ በመሆኑም ሀዘንና እርግማን የሚለውጠው ነገር እንደሌለ ታውቆ በከተማም ሆነ በገጠር የሚኖረው ሁሉም ኢትዮጵያዊ እንደ አካባቢው ነባራዊ ሁኔታ እራሱን በማደራጀት አገዛዙን በሁሉም ረገድ ታግሎ እንዲያስወግደው ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል አመራር እና ሰራዊቱ የሽብር እና የጭካኔ ተግባራት የሚቆሙት አረመኔውን የአብይ አህመድን አገዛዝ ፍትህ በመለመን ሳይሆን በሁሉም የአገራችን አካባቢዎች በአፈሙዝ በታገዘ ሁሉን ዓቀፍ ህዝባዊ እምቢተኝነት በሚደረግ ትግል ብቻ እንደሆነ እንገነዘባለን፡፡ ለዚህም ድርጅታችን ሲያደርግ የቆየውን ተጋድሎ አጠናክሮ በመቀጠል የዜጎቻችንን ደም የሚያፈሰውን አገዛዝ በማስወገድ ኦርቶዶክሳዊያንን ጨምሮ ለመላው ህዝብ የሰላም አየር ይመጣ ዘንድ መስዋዕትነት መክፈሉን ይቀጥላል።
በመጨረሻም በዚህ በአገዛዙ ይሁንታ በሚደረግ አሰቃቂ ኢሰብአዊ የጭካኔ ድርጊት የወደቁ ሰማዕታትን ነፍስ ይማር እያልን ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕምናን እና ለሰማዕታቱ ቤተሰቦች መጽናናትን እንመኛለን፡፡
ሕልውናችን በተባበረ ክንዳችን❗
አፋብኃ✊👊
🙏1
በድሬ ዳዋ እና ሀረር የምትኖሩ አማራዎች ቀጣይ በግልጽ የታቀደ ጭፍጨፋ እንዲደረግ እና ከኦሮሞ ዉጭ ያለ ህዝብን ሀብት ንብረት ዝረፉ የሚል ትዕዛዝ ለቄሮወች እንደተሰጣቸዉ ቢዛሞ ሚዲያ ከዉስጥ አዋቂወች ያገኘችዉ መረጃ ያመላክታል ።
በጫት የደነዘዘ የሀረርጌ ቄሮን ለማንሳሳትም ኢትዮጵያ ከባህር በር ከተለየች 30 ዓመት ሆናት ሀረር እና ድሬ ድዋም ከሀረርጌ ከተለዩ 30 ዓመት አስቆጠሩ ለኢትዮጵያ የባህር በር እንደሚያስፈልጋት ሁሉ ለሀረርጌም ድሬ ዳዋ እና ሀረር ያስፈልጓታል የሚል በራሪ ወረቀት እየተሰጣቸዉ ይገኛል።
ነገደ አማራዊያን አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንድታደርጉ ቢዛሞ ሚዲያ ጥሪዋን ታስተላልፋለች።
ጥቅምት 23 /2018 ዓ/ም
በጫት የደነዘዘ የሀረርጌ ቄሮን ለማንሳሳትም ኢትዮጵያ ከባህር በር ከተለየች 30 ዓመት ሆናት ሀረር እና ድሬ ድዋም ከሀረርጌ ከተለዩ 30 ዓመት አስቆጠሩ ለኢትዮጵያ የባህር በር እንደሚያስፈልጋት ሁሉ ለሀረርጌም ድሬ ዳዋ እና ሀረር ያስፈልጓታል የሚል በራሪ ወረቀት እየተሰጣቸዉ ይገኛል።
ነገደ አማራዊያን አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንድታደርጉ ቢዛሞ ሚዲያ ጥሪዋን ታስተላልፋለች።
ጥቅምት 23 /2018 ዓ/ም
👍2❤1💔1
ሰበር ዜና!
የአገዛዙ ብልፅግና አመራሮች ዛሬም ስልጣናቸውን ጥለው መኮብለላቸውን ቀጥለዋል።
በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር ዞን ካሉ ወረዳዎች መካከል አንዷ በሆነችው ጎንደር ዙሪያ ወረዳ የብልፅግና አመራር ሁነው በተለያዬ ሀላፊነት ሲያገለግሉ የነበሩ 3 አመራሮች ከዚህ በላይ ህዝባችን አንበድልም፣ አንጨፈጭፍም ፣ አናዘርፍም በማለት ስልጣናቸውን ጥለው ጠፍተዋል ።
የጠፋ አመራሮች እና ሀላፊነታቸውን ስንመለከት ደግሞ።
1 :- አቶ ጌታሁን አማረ የጎንደር ዙሪያ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት ሀላፊ
2:-አቶ ምትኩ ተስፋ የጎንደር ዙሪያ ወረዳ ገጠር መንገድ እና ትራንስፖርት ጽ/ቤት ሀላፊ
3:- አቶ ፍቃዴ ገበየሁ የስራና ስልጠና ጽ/ቤት ሀላፊ ናቸው።
በጠፋት አመራሮች ድንጋጤ ውስጥ የገባው የብልፅግና ስርዓት አዳዲስ ሆድ አደሮችንና የኦህዴድ አሸከሮችን በማፈላለግ ለመሾም ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ አና ሌሎች አመራሮችም እንዳይጠፋ ከፍተኛ ቁጥጥር እየተደረገባቸው እንደሆነ ምንጮቻችን ጠቁመዋል።
ጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር በሚንቀሳቀስባቸው ቀጠናዎች ስልጣን ለቀው ከህዝባቸው ጎን ለሚሰለፋ አመራሮችና ባለሙያዎች ከፍ ያለ ምስጋና በማቅረብ ለደህንነታቸውም ከለላና ጥበቃ የሚያደርግ ሲሆን ሌሎች በስልጣን ላይ ያሉ የብልፅግና አመራሮች ከብልፅግና አሽከርና ሎሌነት ወጥተው ታሪካዊ የአማራን ህዝብ የህልውና ትግል እንዲቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
ጥቅምት 23/2018 ዓም
የአገዛዙ ብልፅግና አመራሮች ዛሬም ስልጣናቸውን ጥለው መኮብለላቸውን ቀጥለዋል።
በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር ዞን ካሉ ወረዳዎች መካከል አንዷ በሆነችው ጎንደር ዙሪያ ወረዳ የብልፅግና አመራር ሁነው በተለያዬ ሀላፊነት ሲያገለግሉ የነበሩ 3 አመራሮች ከዚህ በላይ ህዝባችን አንበድልም፣ አንጨፈጭፍም ፣ አናዘርፍም በማለት ስልጣናቸውን ጥለው ጠፍተዋል ።
የጠፋ አመራሮች እና ሀላፊነታቸውን ስንመለከት ደግሞ።
1 :- አቶ ጌታሁን አማረ የጎንደር ዙሪያ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት ሀላፊ
2:-አቶ ምትኩ ተስፋ የጎንደር ዙሪያ ወረዳ ገጠር መንገድ እና ትራንስፖርት ጽ/ቤት ሀላፊ
3:- አቶ ፍቃዴ ገበየሁ የስራና ስልጠና ጽ/ቤት ሀላፊ ናቸው።
በጠፋት አመራሮች ድንጋጤ ውስጥ የገባው የብልፅግና ስርዓት አዳዲስ ሆድ አደሮችንና የኦህዴድ አሸከሮችን በማፈላለግ ለመሾም ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ አና ሌሎች አመራሮችም እንዳይጠፋ ከፍተኛ ቁጥጥር እየተደረገባቸው እንደሆነ ምንጮቻችን ጠቁመዋል።
ጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር በሚንቀሳቀስባቸው ቀጠናዎች ስልጣን ለቀው ከህዝባቸው ጎን ለሚሰለፋ አመራሮችና ባለሙያዎች ከፍ ያለ ምስጋና በማቅረብ ለደህንነታቸውም ከለላና ጥበቃ የሚያደርግ ሲሆን ሌሎች በስልጣን ላይ ያሉ የብልፅግና አመራሮች ከብልፅግና አሽከርና ሎሌነት ወጥተው ታሪካዊ የአማራን ህዝብ የህልውና ትግል እንዲቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
ጥቅምት 23/2018 ዓም
❤3🙏1
አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ዳግማዊ ቴዎድሮስ ዕዝ ጃዊ መተከል 4ኛ ክፍለ ጦር የወረዳውን ዋና ከተማ በመቆጣጠር 1 ፔፔ ማጋየትን ጨምሮ ፈንድ ከተማን ተቆጣጠሩ!
የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ ጃዊ መተከል 4ኛ ክ/ጦር ጃዊ (ፈንድቃ) ከተማን በሁለት ወራት ዉስጥ ለ4ኛ ጊዜ ተቆጣጥሯል።
ዛሬ በቀን 23/02/2018 ዓ.ም ሌሊት የበረሃዉ መብረቅ 4ኛ ክ/ጦር ፈንድቃ ከተማን ሙሉ በሙሉ በመቆጣጠር አጥቦ አይለብሴዉ ሚሊሻ እና ፖሊስ ከፖሊስ ጣቢያዉ ወጥቶ እየፈረጠጠ ቢሆንም አይበገሬዉ ፋኖ እየተከተለ በገባበት ሁሉ እየቀጠቀጠዉ ይገኛል።
በ22/02/2018 ዓ.ም ከብተሌ ቀበሌ ላይ በርካታ የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ሙትና ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል።
አንድ ኦራል መኪና በድጋሜ ከጥቅም ዉጭ ማድረግ ተችሏል።
ዉጊያዉ አሁንም እንደቀጠለ ሲሆን የዉጊያ ጥበብ የተቸረዉ ፋኖ የአረመኔዉን የአገዛዙ ስርዓት እንደ ቅጠል እያረገፈዉ ይገኛል።
አንድ ታንክ በ RBG መምታት ተችሏል።
አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ዳግማዊ ቴዎድሮስ ዕዝ ጃዊ መተከል ክ/ጦር ህዝብ ግንኙነት ክፍል
የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ ጃዊ መተከል 4ኛ ክ/ጦር ጃዊ (ፈንድቃ) ከተማን በሁለት ወራት ዉስጥ ለ4ኛ ጊዜ ተቆጣጥሯል።
ዛሬ በቀን 23/02/2018 ዓ.ም ሌሊት የበረሃዉ መብረቅ 4ኛ ክ/ጦር ፈንድቃ ከተማን ሙሉ በሙሉ በመቆጣጠር አጥቦ አይለብሴዉ ሚሊሻ እና ፖሊስ ከፖሊስ ጣቢያዉ ወጥቶ እየፈረጠጠ ቢሆንም አይበገሬዉ ፋኖ እየተከተለ በገባበት ሁሉ እየቀጠቀጠዉ ይገኛል።
በ22/02/2018 ዓ.ም ከብተሌ ቀበሌ ላይ በርካታ የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ሙትና ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል።
አንድ ኦራል መኪና በድጋሜ ከጥቅም ዉጭ ማድረግ ተችሏል።
ዉጊያዉ አሁንም እንደቀጠለ ሲሆን የዉጊያ ጥበብ የተቸረዉ ፋኖ የአረመኔዉን የአገዛዙ ስርዓት እንደ ቅጠል እያረገፈዉ ይገኛል።
አንድ ታንክ በ RBG መምታት ተችሏል።
አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ዳግማዊ ቴዎድሮስ ዕዝ ጃዊ መተከል ክ/ጦር ህዝብ ግንኙነት ክፍል
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር
ሰበር የድል ዜና!!!
እስከ ትናንት ድረስ 5ኛ ቀኑን ያስቆጠረው አውደ ውጊያ በአገዛዙ ጥምር ሀይል ላይ ከፍተኛ ድልን ማግኘት ተቻለ።
ማእከላዊ ጎንደር አለፋ ወረዳ ጥቅምት 22/2018 በመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር አድዋ ክ/ጦ ሁለት ቦታ ላይ አውደ ውጊያ የተደረገ ሲሆን አንደኛው ከንጋቱ 11:30 ጀምሮ ወደ አፀደማርያም ከተማ ምሽግ ድረስ ዘልቆ በመግባት የአገዛዙን ጥምር ሀይል በቀላሉ ምሽጎችን በማስለቀቅ ከተማውን መቆጣጠር ተችሏል። ሙትና ቁስለኛ እያዝረከረከ ወደ ሻሁራ ከተማ እግሬ አውጭኝን ሊፈርጥጦ ችሏል።
ሁለተኛው አውደ ውጊያ 5ኛ ቀኑን ከሻሁራና አፀደማርያም ከተማ ተስቦ ወደ አንድ የሞት ወረዳ ገብቶ ከበባ ውስጥ ያለው ይህኑ ግብስብ ዘራፊና አራጅ ሀይል ወደ መጣበት ቀጠና መመለስ ባለመቻሉ በተለያየ አቅጣጫ ታፍኛለሁ ድረሱልኝ በማለት ከምንም ያላዳነውን ከጃዊ ሀይል ጭማሪ አድርጎ ቢሞክርም ምንም አይነት ለውጥ ማምጣት አልቻለም።መታፈኑን ለማስተባበል በየቦታው ፎቶ በመነሳትና አፅድቻለሁ በሚል በውሸት ፕሮፓጋንዳ ኮትኩቶ ባሳደጋቸው እንደነ በላይሁን ደለለኝ አይነት ጡት ነካሽ አሸርጋጅ ሆድ አደሮች የጭንቀት ጋዜጣዊ መግለጫ እየሰጡ ሲቀጥል በደረሱበት ትንንሽ ሁለት የገጠር ከተሞች እየዘረፉና ባዶ ቤት ክፍችኝ እየገቡ የበሉትን በልተውና ጠጠው የተረፈውን እንደ ዝንጀሮ ደፍተውና አበላሽተው እንዲሁም የአርሶ አደሩን ሰብል እየጣሱ ባገኙበት አጋጣሚ ንፁሀን አርሶአደርን እየደበደቡ ጥላቻቸውን ጥግ ድረስ ፈፅመዋል።
ይህንኑ ከበባ ውስጥ ያለ የአገዛዙ ሰራዊት ለማገዝ ከጀርባ ከጃዊ ሀይል ሲጠጋለት እንደ መልካም አጋጣሚ ቆጥሮት የበለጠ ወደ ተሻለ የሞት ቀጠና መግባቱን የአድዋ ክ/ጦ የጦር ጠበብቶች አጋጣሚውን በመጠቀምና አሰላለፍን በመቀየር ይህንኑ በከበባ ውስጥ ገብቶ ሲማቅቅ የሰነበተው ቀባጣሪ የአገዛዙ ሰራዊት ከምንም ካላዳነው ከጃዊ አንስቶ ከመጣለት ግብስብስ ሀይል ጋር በተለመደው የፎቶ ፓለቲካ ሲቦርቅ ከቆየ በኃላ በደለጎ ዞሮ ለመውጣት ነው ወደ ኃላ የወጣሁት እያለ ሲያስወራ ከቆየ በኃላ ፣ ቀጠናው ምንም የለም በሚል በፍርሀት እንደገና በፍጥነት ወደ መጣበት ቀጠና ለመመለስ ሲሞክር በነበልባሎቹ የአድዋ ክ/ጦ አናብስቶች ቀጠናውን የለቀቁ በመምሰል ሲመለስ ገዥ የመምቻ ቦታዎችን በመያዝ ከቀኑ 10:30 ጀምሮ እስከ ምሽቱ 1:30 ሲያበራዩት አምሽተዋል።
በጥቅሉ በሁለቱ አውደ ውጊያ:
ሙት = ከ56 በላይ
ቁስለኛ = ከ32 በላይ
2ከፍተኛ ወታደራዊ አመራር አፈር ጋር ተቀላቅሏል።
የንፁሀንን የ5 ግለሰቦች የዘረፈውን ዘርፎ ቀሪውን ሰባብሯል
አንዲት ንፁሀን እናትን ለከባድ ቁስለት ስዳርግ 6ቶችን ደግሞ በድብደባ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል።
ይህ በንዲህ እንዳለ የአገዛዙ ጥምር ሀይል ዛሬም ድረስ ከገባበት መውጣት አልቻለም።
ሌላዉ የአገዛዙ ብልፅግና አመራሮች ዛሬም ስልጣናቸውን ጥለው መኮብለላቸውን ቀጥለዋል።
በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር ዞን ካሉ ወረዳዎች መካከል አንዷ በሆነችው ጎንደር ዙሪያ ወረዳ የብልፅግና አመራር ሁነው በተለያዬ ሀላፊነት ሲያገለግሉ የነበሩ 3 አመራሮች ከዚህ በላይ ህዝባችን አንበድልም ፣ አንጨፈጭፍም ፣አናዘርፍም በማለት ስልጣናቸውን ጥለው ጠፍተዋል ።
የጠፋ አመራሮች እና ሀላፊነታቸውን ስንመለከት ደግሞ።
1 :- አቶ ጌታሁን አማረ የጎንደር ዙሪያ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት ሀላፊ
2:-አቶ ምትኩ ተስፋ የጎንደር ዙሪያ ወረዳ ገጠር መንገድ እና ትራንስፖርት ጽ/ቤት ሀላፊ
3:- አቶ ፍቃዴ ገበየሁ የስራና ስልጠና ጽ/ቤት ሀላፊ ናቸው።
በጠፋት አመራሮች ድንጋጤ ውስጥ የገባው የብልፅግና ስርዓት አዳዲስ ሆድ አደሮችንና የኦህዴድ አሸከሮችን በማፈላለግ ለመሾም ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ አና ሌሎች አመራሮችም እንዳይጠፋ ከፍተኛ ቁጥጥር እየተደረገባቸው እንደሆነ ምንጮቻችን ጠቁመዋል ሲል የጎንደሬ በጋሸዉ ክ/ጦር አሳስቧል።
ጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር በሚንቀሳቀስባቸው ቀጠናዎች ስልጣን ለቀው ከህዝባቸው ጎን ለሚሰለፋ አመራሮችና ባለሙያዎች ከፍ ያለ ምስጋና በማቅረብ ለደህንነታቸውም ከለላና ጥበቃ የሚያደርግ ሲሆን ሌሎች በስልጣን ላይ ያሉ የብልፅግና አመራሮች ከብልፅግና አሽከርና ሎሌነት ወጥተው ታሪካዊ የአማራን ህዝብ የህልውና ትግል እንዲቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
ጥቅምት 23/2018 ዓ/ም
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር
ሰበር የድል ዜና!!!
እስከ ትናንት ድረስ 5ኛ ቀኑን ያስቆጠረው አውደ ውጊያ በአገዛዙ ጥምር ሀይል ላይ ከፍተኛ ድልን ማግኘት ተቻለ።
ማእከላዊ ጎንደር አለፋ ወረዳ ጥቅምት 22/2018 በመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር አድዋ ክ/ጦ ሁለት ቦታ ላይ አውደ ውጊያ የተደረገ ሲሆን አንደኛው ከንጋቱ 11:30 ጀምሮ ወደ አፀደማርያም ከተማ ምሽግ ድረስ ዘልቆ በመግባት የአገዛዙን ጥምር ሀይል በቀላሉ ምሽጎችን በማስለቀቅ ከተማውን መቆጣጠር ተችሏል። ሙትና ቁስለኛ እያዝረከረከ ወደ ሻሁራ ከተማ እግሬ አውጭኝን ሊፈርጥጦ ችሏል።
ሁለተኛው አውደ ውጊያ 5ኛ ቀኑን ከሻሁራና አፀደማርያም ከተማ ተስቦ ወደ አንድ የሞት ወረዳ ገብቶ ከበባ ውስጥ ያለው ይህኑ ግብስብ ዘራፊና አራጅ ሀይል ወደ መጣበት ቀጠና መመለስ ባለመቻሉ በተለያየ አቅጣጫ ታፍኛለሁ ድረሱልኝ በማለት ከምንም ያላዳነውን ከጃዊ ሀይል ጭማሪ አድርጎ ቢሞክርም ምንም አይነት ለውጥ ማምጣት አልቻለም።መታፈኑን ለማስተባበል በየቦታው ፎቶ በመነሳትና አፅድቻለሁ በሚል በውሸት ፕሮፓጋንዳ ኮትኩቶ ባሳደጋቸው እንደነ በላይሁን ደለለኝ አይነት ጡት ነካሽ አሸርጋጅ ሆድ አደሮች የጭንቀት ጋዜጣዊ መግለጫ እየሰጡ ሲቀጥል በደረሱበት ትንንሽ ሁለት የገጠር ከተሞች እየዘረፉና ባዶ ቤት ክፍችኝ እየገቡ የበሉትን በልተውና ጠጠው የተረፈውን እንደ ዝንጀሮ ደፍተውና አበላሽተው እንዲሁም የአርሶ አደሩን ሰብል እየጣሱ ባገኙበት አጋጣሚ ንፁሀን አርሶአደርን እየደበደቡ ጥላቻቸውን ጥግ ድረስ ፈፅመዋል።
ይህንኑ ከበባ ውስጥ ያለ የአገዛዙ ሰራዊት ለማገዝ ከጀርባ ከጃዊ ሀይል ሲጠጋለት እንደ መልካም አጋጣሚ ቆጥሮት የበለጠ ወደ ተሻለ የሞት ቀጠና መግባቱን የአድዋ ክ/ጦ የጦር ጠበብቶች አጋጣሚውን በመጠቀምና አሰላለፍን በመቀየር ይህንኑ በከበባ ውስጥ ገብቶ ሲማቅቅ የሰነበተው ቀባጣሪ የአገዛዙ ሰራዊት ከምንም ካላዳነው ከጃዊ አንስቶ ከመጣለት ግብስብስ ሀይል ጋር በተለመደው የፎቶ ፓለቲካ ሲቦርቅ ከቆየ በኃላ በደለጎ ዞሮ ለመውጣት ነው ወደ ኃላ የወጣሁት እያለ ሲያስወራ ከቆየ በኃላ ፣ ቀጠናው ምንም የለም በሚል በፍርሀት እንደገና በፍጥነት ወደ መጣበት ቀጠና ለመመለስ ሲሞክር በነበልባሎቹ የአድዋ ክ/ጦ አናብስቶች ቀጠናውን የለቀቁ በመምሰል ሲመለስ ገዥ የመምቻ ቦታዎችን በመያዝ ከቀኑ 10:30 ጀምሮ እስከ ምሽቱ 1:30 ሲያበራዩት አምሽተዋል።
በጥቅሉ በሁለቱ አውደ ውጊያ:
ሙት = ከ56 በላይ
ቁስለኛ = ከ32 በላይ
2ከፍተኛ ወታደራዊ አመራር አፈር ጋር ተቀላቅሏል።
የንፁሀንን የ5 ግለሰቦች የዘረፈውን ዘርፎ ቀሪውን ሰባብሯል
አንዲት ንፁሀን እናትን ለከባድ ቁስለት ስዳርግ 6ቶችን ደግሞ በድብደባ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል።
ይህ በንዲህ እንዳለ የአገዛዙ ጥምር ሀይል ዛሬም ድረስ ከገባበት መውጣት አልቻለም።
ሌላዉ የአገዛዙ ብልፅግና አመራሮች ዛሬም ስልጣናቸውን ጥለው መኮብለላቸውን ቀጥለዋል።
በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር ዞን ካሉ ወረዳዎች መካከል አንዷ በሆነችው ጎንደር ዙሪያ ወረዳ የብልፅግና አመራር ሁነው በተለያዬ ሀላፊነት ሲያገለግሉ የነበሩ 3 አመራሮች ከዚህ በላይ ህዝባችን አንበድልም ፣ አንጨፈጭፍም ፣አናዘርፍም በማለት ስልጣናቸውን ጥለው ጠፍተዋል ።
የጠፋ አመራሮች እና ሀላፊነታቸውን ስንመለከት ደግሞ።
1 :- አቶ ጌታሁን አማረ የጎንደር ዙሪያ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት ሀላፊ
2:-አቶ ምትኩ ተስፋ የጎንደር ዙሪያ ወረዳ ገጠር መንገድ እና ትራንስፖርት ጽ/ቤት ሀላፊ
3:- አቶ ፍቃዴ ገበየሁ የስራና ስልጠና ጽ/ቤት ሀላፊ ናቸው።
በጠፋት አመራሮች ድንጋጤ ውስጥ የገባው የብልፅግና ስርዓት አዳዲስ ሆድ አደሮችንና የኦህዴድ አሸከሮችን በማፈላለግ ለመሾም ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ አና ሌሎች አመራሮችም እንዳይጠፋ ከፍተኛ ቁጥጥር እየተደረገባቸው እንደሆነ ምንጮቻችን ጠቁመዋል ሲል የጎንደሬ በጋሸዉ ክ/ጦር አሳስቧል።
ጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር በሚንቀሳቀስባቸው ቀጠናዎች ስልጣን ለቀው ከህዝባቸው ጎን ለሚሰለፋ አመራሮችና ባለሙያዎች ከፍ ያለ ምስጋና በማቅረብ ለደህንነታቸውም ከለላና ጥበቃ የሚያደርግ ሲሆን ሌሎች በስልጣን ላይ ያሉ የብልፅግና አመራሮች ከብልፅግና አሽከርና ሎሌነት ወጥተው ታሪካዊ የአማራን ህዝብ የህልውና ትግል እንዲቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
ጥቅምት 23/2018 ዓ/ም
🙏1
መምህሩ ተገደሉ
መ/ር ዮሐንስን የደብረ ታቦር ደብረ ልዑላን መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን የዐራቱ የምስክር ጉባኤ ቤት ደቀ መዝሙርና መምህር የሆኑትን የገደላቸው የሥርዓቱ ወታደር ነው ተባለ።
ቢያንስ እውነቱን ለመናገርማ መፍራት አያስፈልግም ነበር ግን ጉባኤ ቤቱ በድንገት ሞቱ ብሎ አስተባበለ።
መ/ር ዮሐንስ ከልጅነት ጀምሮ በቤተ ጉባኤ ትምህርት ያደጉ እና እስካረፉበት ድረስ ቅዱሳት መጻሕፍትን በመማር በማስተማር የኖሩ መምህርም ደቀ መዝሙርም ነበሩ።
አሁን ሥርዓቱ በዚህ ሦስት ዓመታት የቤተ ክርስቲያን መምህራንን ታሳቢ አድርጎ "ነጭ ቦኔት ለባሽ" በሚል ፍረጃ የጀመረውን እየፈጸመው ነው።
ዐምሓራውና ሊቃውንት በየተገኘበት ዘሩ እንዲጠፋ እየተደረገ ነው።
መ/ር ዮሐንስን የደብረ ታቦር ደብረ ልዑላን መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን የዐራቱ የምስክር ጉባኤ ቤት ደቀ መዝሙርና መምህር የሆኑትን የገደላቸው የሥርዓቱ ወታደር ነው ተባለ።
ቢያንስ እውነቱን ለመናገርማ መፍራት አያስፈልግም ነበር ግን ጉባኤ ቤቱ በድንገት ሞቱ ብሎ አስተባበለ።
መ/ር ዮሐንስ ከልጅነት ጀምሮ በቤተ ጉባኤ ትምህርት ያደጉ እና እስካረፉበት ድረስ ቅዱሳት መጻሕፍትን በመማር በማስተማር የኖሩ መምህርም ደቀ መዝሙርም ነበሩ።
አሁን ሥርዓቱ በዚህ ሦስት ዓመታት የቤተ ክርስቲያን መምህራንን ታሳቢ አድርጎ "ነጭ ቦኔት ለባሽ" በሚል ፍረጃ የጀመረውን እየፈጸመው ነው።
ዐምሓራውና ሊቃውንት በየተገኘበት ዘሩ እንዲጠፋ እየተደረገ ነው።
💔1
የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ኃይለ ማርያም ማሞ ክፍለ ጦር በኦሮሚያ ክልል ገብቶ ውጤታማ የሆነ ኦፕሬሽን ሰራ።
===========
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ኃይለ ማርያም ማሞ ክፍለ ጦር ኦሮሚያ ክልል በመግባት የብልጽግና መራሹ የጥፋት ቡድን ላይ ስኬታማ እና የጠላትን ቅስም የሚሰብር ኦፕሬሽን አከናውኗል::
የኃይለ ማርያም ማሞ ክፍለ ጦር 3ተኛ የሰላም ሰው አንዳርጌ ሬጅመንት በኦሮሚያ ክልል ሀሙስ ገበያ አቅራቢያ ልዩ ቦታው ዘንጎ ኪዳነ ምህረት አካባቢ ዘልቆ በመግባት ለሁለተኛ ጊዜ የተጠናና ውጤታማ ኦፕሬሽን ፈፅሟል::
ኦፕሬሽኑን የፈጸመው የኃይለ ማርያም ማሞ ክፍለ ጦር የኦሮሚያ ልዩ ኃይል እና የአብይ አህመድ ዙፋን አስጠባቂ ሰራዊት ጠንካራ ይዞታ በነበረው የኦሮሚያ ክልል በመግባት ነው::
በዚህም ልዩ ኦፕሬሽን የተደናገጠው የኦሮሚያ ልዩ ኃይል እና የአብይ አህመድ ዙፋን አስጠባቂ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛውን ጥሎ ፈርጥጧል::
መራር ሽንፈቱን መቀበል ያቃተው የኦሮሚያ ልዩ
ኃይል እና የአብይ አህመድ ግትልትል ሰራዊት በንፁሀን ላይ የሚያደርገውን ጭፍጨፋ በመቀጠል ንጹሃንን በማሰር እና የ8 ዓመት ልጅ በግፍ በመግደል የተለመደውን ግፍ ፈጽሟል::
መረጃውን የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የኃይለ ማሪያም ማሞ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት አድርሶናል።
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል
ጥቅምት 23/2018 ዓ.ም
===========
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ኃይለ ማርያም ማሞ ክፍለ ጦር ኦሮሚያ ክልል በመግባት የብልጽግና መራሹ የጥፋት ቡድን ላይ ስኬታማ እና የጠላትን ቅስም የሚሰብር ኦፕሬሽን አከናውኗል::
የኃይለ ማርያም ማሞ ክፍለ ጦር 3ተኛ የሰላም ሰው አንዳርጌ ሬጅመንት በኦሮሚያ ክልል ሀሙስ ገበያ አቅራቢያ ልዩ ቦታው ዘንጎ ኪዳነ ምህረት አካባቢ ዘልቆ በመግባት ለሁለተኛ ጊዜ የተጠናና ውጤታማ ኦፕሬሽን ፈፅሟል::
ኦፕሬሽኑን የፈጸመው የኃይለ ማርያም ማሞ ክፍለ ጦር የኦሮሚያ ልዩ ኃይል እና የአብይ አህመድ ዙፋን አስጠባቂ ሰራዊት ጠንካራ ይዞታ በነበረው የኦሮሚያ ክልል በመግባት ነው::
በዚህም ልዩ ኦፕሬሽን የተደናገጠው የኦሮሚያ ልዩ ኃይል እና የአብይ አህመድ ዙፋን አስጠባቂ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛውን ጥሎ ፈርጥጧል::
መራር ሽንፈቱን መቀበል ያቃተው የኦሮሚያ ልዩ
ኃይል እና የአብይ አህመድ ግትልትል ሰራዊት በንፁሀን ላይ የሚያደርገውን ጭፍጨፋ በመቀጠል ንጹሃንን በማሰር እና የ8 ዓመት ልጅ በግፍ በመግደል የተለመደውን ግፍ ፈጽሟል::
መረጃውን የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የኃይለ ማሪያም ማሞ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት አድርሶናል።
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል
ጥቅምት 23/2018 ዓ.ም
❤1🙏1