አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምንሊክ እዝ ወታደራዊ አማካሪ ኮሎኔል ሞገስ ዘገየ
ምልምል የፋኖ ኮማንዶ ሰልጣኞችን በማበረታታት ላይ ሳለ ያስተላለፈው መልእክት!
ምልምል የፋኖ ኮማንዶ ሰልጣኞችን በማበረታታት ላይ ሳለ ያስተላለፈው መልእክት!
🙏2
የዮሐንስ አለማየሁ ብርጌድ በጠላት ላይ ድንገተኛ ጥቃት ፈፅሟል።
በአፋብኃ ምዕ.አ.ቀ.ቴ.ዕዝ የዮሐንስ አለማየሁ ብርጌድ በጠላት ላይ ድንገተኛ ጥቃት ፈፅሞ ድል ተቀናጅቷል።
ጥቃቱ የተፈመው በትላንትናው እለት መንግስት ተብዮው የህዝብ ጠላት ከአዴትና ከሌላም ቦታ በመሰባሰብ የተለመደ ፕሮፖጋንዳውን ለመርጨት በሚዶልቱበት ወቅት ለዙሪያ ጥበቃ ባስቀመጧቸው ሆድ አደሮች ላይ ነው።
ጥቃቱ የተፈፀመው ጠላትን ከሁለት አቅጣጫ በመክበብ ሲሆን በዚህ ጥቃትም 5 የመከላከያ አባላት ሲሞቱ 3ቱ ቁስለኛ ሆነዋል።
በዚህ የተበሳጨው የአገዛዙ ሰራዊት በዙ-23 ደብረ -ፅላሎ ወደተባለ ቀበሌ አርሶ አደሮች ለስራ እንደተሰማሩ ፣ህፃናቱና ሌሎችም የህብረተሰብ ክፍሎች በተበተኑበት ህዝቡን ለመምታት በታሰበ መልኩ ከርቀት ሲደበድብ ውሏል።
አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ
አዲስ ተስፋ
የዮሐንስ አለማየሁ ብርጌድ ህዝብ ግንኙነት
ጥቅምት 20/2018 ዓ.ም
በአፋብኃ ምዕ.አ.ቀ.ቴ.ዕዝ የዮሐንስ አለማየሁ ብርጌድ በጠላት ላይ ድንገተኛ ጥቃት ፈፅሞ ድል ተቀናጅቷል።
ጥቃቱ የተፈመው በትላንትናው እለት መንግስት ተብዮው የህዝብ ጠላት ከአዴትና ከሌላም ቦታ በመሰባሰብ የተለመደ ፕሮፖጋንዳውን ለመርጨት በሚዶልቱበት ወቅት ለዙሪያ ጥበቃ ባስቀመጧቸው ሆድ አደሮች ላይ ነው።
ጥቃቱ የተፈፀመው ጠላትን ከሁለት አቅጣጫ በመክበብ ሲሆን በዚህ ጥቃትም 5 የመከላከያ አባላት ሲሞቱ 3ቱ ቁስለኛ ሆነዋል።
በዚህ የተበሳጨው የአገዛዙ ሰራዊት በዙ-23 ደብረ -ፅላሎ ወደተባለ ቀበሌ አርሶ አደሮች ለስራ እንደተሰማሩ ፣ህፃናቱና ሌሎችም የህብረተሰብ ክፍሎች በተበተኑበት ህዝቡን ለመምታት በታሰበ መልኩ ከርቀት ሲደበድብ ውሏል።
አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ
አዲስ ተስፋ
የዮሐንስ አለማየሁ ብርጌድ ህዝብ ግንኙነት
ጥቅምት 20/2018 ዓ.ም
🙏3
ምኒልክ ዕዝ ልዩ ዘመቻ ለወራቶች ያሰለጠናቸውን ልዩ ኮማንዶዎች በድምቀት አስመረቀ::
አፋብኃ ምኒልክ ዕዝ ልዩ ዘመቻ ለወራቶች ያሰለጠናቸውን ልዩ ኮማንዶዎች ጥቅምት 18/2018 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል::
የአማራን ህዝብ ህልውና ለማረጋገጥ ሁለንተናዊ ተጋድሎ እያደረገ ያለው ፋኖ አዳዲስ ምልምል ፋኖዎችን በእግረኛ እና በልዩ ኮማንዶ ብሎም በመካናይዝድ ደረጃ እያሰለጠነና እያስመረቀ ነባሩን የፋኖ ሰራዊት በሰው ሃይል እያጠናከረ ይገኛል::
ከዚህ ጋር ተያይዞም የዕዙ ስልጠና መምሪያ በበርካታ ቀጠናዎች ምልምል ፋኖዎችን እያሰለጠነ እያስመረቀ ሲሆን በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልፀዋል::
ሰልጥነን እንዋጋለን እየተዋጋን እንሰለጥናለን!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም
አፋብኃ ምኒልክ ዕዝ ልዩ ዘመቻ ለወራቶች ያሰለጠናቸውን ልዩ ኮማንዶዎች ጥቅምት 18/2018 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል::
የአማራን ህዝብ ህልውና ለማረጋገጥ ሁለንተናዊ ተጋድሎ እያደረገ ያለው ፋኖ አዳዲስ ምልምል ፋኖዎችን በእግረኛ እና በልዩ ኮማንዶ ብሎም በመካናይዝድ ደረጃ እያሰለጠነና እያስመረቀ ነባሩን የፋኖ ሰራዊት በሰው ሃይል እያጠናከረ ይገኛል::
ከዚህ ጋር ተያይዞም የዕዙ ስልጠና መምሪያ በበርካታ ቀጠናዎች ምልምል ፋኖዎችን እያሰለጠነ እያስመረቀ ሲሆን በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልፀዋል::
ሰልጥነን እንዋጋለን እየተዋጋን እንሰለጥናለን!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም
🙏4
መንግስት ለአርሲው ግድያ “ ይቅርታ እንዲጠይቅና ካሣ እንዲከፍል ” ኢሕአፓ ጠየቀ፡፡
የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ይህንን ያለው ዛሬ ጥቅምት 21 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣውና ለአዲስ ማለዳ በላከላት መግለጫ ላይ ነው፡፡
ፓርቲው በመግለጫው “ በኦሮሚያ ክልል በምሥራቅ አርሲ ዞን አስተዳደር እና ጥቅምት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ለሊት በጉና እና በመርቲ ወረዳዎች 17፣ ጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ.ም ለሊት በሽርካ ወረዳ 3፣ ጥቅምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ለሊት በሆሎንቆ ዋቢ ወረዳ 5 በድምሩ 25 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታይ ምዕመናን በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል ” ብሏል፡፡
ኢሕአፓ በምዕመኑ ላይ የተፈጸመው ግድያና አካላዊ ጉዳትን አውግዞ መንግስት ተጠያቂነቱን እንዲያምን እና ወንጀሉን የፈጸሙት አካላት በአስቸኳይ ለፍርድ እንዲቀርቡ አሳስቧል፡፡
ለደረሰው ግድያና አካላዊ ጉዳት የተሰማውን ሐዘን የገለጸው ፓርቲው መንግስት ይቅርታ እንዲጠይቅና አስፈላጊ ያለውን ካሳ ለሚመለከታቸው ሁሉ እንዲከፍል ጠይቋል፡፡ የፓርቲው መግለጫ ሲቀጥል ጉዳት ከደረሰባቸው ባለፈም የዕምነቱን ተከታዮች፣ የእስልምና ተከታዮች ላይ ለደረሱት ጉዳቶች በተመሳሳይ ይቅርታ እንዲጠይቅ አሳስቧል፡፡
ከጥቂት አመታት ወዲህ የተባባሱት መጠነ-ሰፊ በዕምነትና በዘር ልዩነት ላይ የተመሠረቱ ግድያዎች፤ አፈናዎች፣ እገታዎች፣ ማፈናቀሎች፣ የንብረት ንጥቂያዎችና ውድመቶች በአስቸኳይ ሊቆሙ ይገባል ብሏል፡፡
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤት ክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ ባወጣው መግለጫ መንግስት የዜጎችን የመኖር መብት እንዲያረጋግጥ ጠይቋል፡፡
የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ይህንን ያለው ዛሬ ጥቅምት 21 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣውና ለአዲስ ማለዳ በላከላት መግለጫ ላይ ነው፡፡
ፓርቲው በመግለጫው “ በኦሮሚያ ክልል በምሥራቅ አርሲ ዞን አስተዳደር እና ጥቅምት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ለሊት በጉና እና በመርቲ ወረዳዎች 17፣ ጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ.ም ለሊት በሽርካ ወረዳ 3፣ ጥቅምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ለሊት በሆሎንቆ ዋቢ ወረዳ 5 በድምሩ 25 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታይ ምዕመናን በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል ” ብሏል፡፡
ኢሕአፓ በምዕመኑ ላይ የተፈጸመው ግድያና አካላዊ ጉዳትን አውግዞ መንግስት ተጠያቂነቱን እንዲያምን እና ወንጀሉን የፈጸሙት አካላት በአስቸኳይ ለፍርድ እንዲቀርቡ አሳስቧል፡፡
ለደረሰው ግድያና አካላዊ ጉዳት የተሰማውን ሐዘን የገለጸው ፓርቲው መንግስት ይቅርታ እንዲጠይቅና አስፈላጊ ያለውን ካሳ ለሚመለከታቸው ሁሉ እንዲከፍል ጠይቋል፡፡ የፓርቲው መግለጫ ሲቀጥል ጉዳት ከደረሰባቸው ባለፈም የዕምነቱን ተከታዮች፣ የእስልምና ተከታዮች ላይ ለደረሱት ጉዳቶች በተመሳሳይ ይቅርታ እንዲጠይቅ አሳስቧል፡፡
ከጥቂት አመታት ወዲህ የተባባሱት መጠነ-ሰፊ በዕምነትና በዘር ልዩነት ላይ የተመሠረቱ ግድያዎች፤ አፈናዎች፣ እገታዎች፣ ማፈናቀሎች፣ የንብረት ንጥቂያዎችና ውድመቶች በአስቸኳይ ሊቆሙ ይገባል ብሏል፡፡
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤት ክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ ባወጣው መግለጫ መንግስት የዜጎችን የመኖር መብት እንዲያረጋግጥ ጠይቋል፡፡
❤2👍1
ብልጽግና በሊቦ ከምከም ወረዳ ንጹሃን አርሶ አደሮችን ጨፈጨፈ።
በትላንትናው እለት ጥቅምት 20 /2018 ዓ.ም በሊቦ ከምከም ወረዳ ቡራ እግዚአራብ ቀበሌ ልዩ ስሙ ጭሮየ ከተባለው አካባቢ በመከላከያና የአማራ ህዝብ ጡት ነካሽ በሆነው ሚሊሻ አባት እስከነ ልጁን እና ከብቶችን ግጦሽ ላይ በማገት ላይ የነበረን የ8 ዓመት ህፃንን ጨምሮ በአጠቃላይ ከ 7 በላይ ንጹሃን አርሶ አደር አማሮችን በአሰቃቂ ሁኔታ ረሽነዋል።
ከዚህም በተጨማሪ እዚሁ ቀበሌ ላይ ዘመድ ለመጠየቅ ከሌላ ቦታ የመጡ የቡራ እግዚአራብ ቀበሌ ነዋሪ ያልሆኑ ተጨማሪ አባትና ልጅም በግፍ ተረሽነዋል። ከተረሸኑት ንጹሃን አማሮች መካከል:-
1- ሞላ ታከለ
2-አስቻለው ሞላ
3- ሃብቴ አዲሴ
እንዲሁም ሌሎች ለጊዜው ስማቸው ያልደረሰን ወገኖቻችንም ተወልደው ባደጉበት ፣ ድረው ኩለውና አርሰው አንደፋርሰው በኖሩበት ቀያቸው በብልጽግና አረመኔ አሽከሮች የጭካኔ ጥግ በተሞላበት አኳኋን ተረሽነዋል።
ሌሎች
2 ንጹሃን አማሮችም ክፋኛ ቆስለው አምልጠው በህክምና ላይ ይገኛሉ።
ይህ ዘር የማጥፋት ዘመቻ አሁን ላይ የተጀመረ ባይሆንም ይበልጥ ተባብሶ አድማሱን እያሰፋ በመቀጠል ላይ ነው።
#Stop Amhara Gennocide !!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ
ጥቅምት 21/2018 ዓም
በትላንትናው እለት ጥቅምት 20 /2018 ዓ.ም በሊቦ ከምከም ወረዳ ቡራ እግዚአራብ ቀበሌ ልዩ ስሙ ጭሮየ ከተባለው አካባቢ በመከላከያና የአማራ ህዝብ ጡት ነካሽ በሆነው ሚሊሻ አባት እስከነ ልጁን እና ከብቶችን ግጦሽ ላይ በማገት ላይ የነበረን የ8 ዓመት ህፃንን ጨምሮ በአጠቃላይ ከ 7 በላይ ንጹሃን አርሶ አደር አማሮችን በአሰቃቂ ሁኔታ ረሽነዋል።
ከዚህም በተጨማሪ እዚሁ ቀበሌ ላይ ዘመድ ለመጠየቅ ከሌላ ቦታ የመጡ የቡራ እግዚአራብ ቀበሌ ነዋሪ ያልሆኑ ተጨማሪ አባትና ልጅም በግፍ ተረሽነዋል። ከተረሸኑት ንጹሃን አማሮች መካከል:-
1- ሞላ ታከለ
2-አስቻለው ሞላ
3- ሃብቴ አዲሴ
እንዲሁም ሌሎች ለጊዜው ስማቸው ያልደረሰን ወገኖቻችንም ተወልደው ባደጉበት ፣ ድረው ኩለውና አርሰው አንደፋርሰው በኖሩበት ቀያቸው በብልጽግና አረመኔ አሽከሮች የጭካኔ ጥግ በተሞላበት አኳኋን ተረሽነዋል።
ሌሎች
2 ንጹሃን አማሮችም ክፋኛ ቆስለው አምልጠው በህክምና ላይ ይገኛሉ።
ይህ ዘር የማጥፋት ዘመቻ አሁን ላይ የተጀመረ ባይሆንም ይበልጥ ተባብሶ አድማሱን እያሰፋ በመቀጠል ላይ ነው።
#Stop Amhara Gennocide !!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ
ጥቅምት 21/2018 ዓም
❤2🙏1💔1
ጀግኖቹ እስቴ ዴንሳ ብርጌድ የእስቴ ወረዳ ፖሊስ ፅ.ቤት አዛዥን ከባድ ቁስለኛ አድርገዉታል!!!
እስቴ መካነየሱስ ከተማ ቀበሌ 1 ታረቀኝ መታሰቢያ ሆቴል በተፈፀመ የቦንብ ጥቃት ባህሩ አዳነ የተባለ የወረደዉ ፖሊስ ፅ.ቤት አዛዥ ከባድ ጉዳት ሲያስተናግድ አንድ ሚሊሻ ደግሞ እስከ ወዲያኛዉ ተሸኝቷል።ቁጥሩ በዉል ያልታወቀ ደግሞ ቁስለኛ ተደርጓል።
ዝርዝር መረጃዉን እንመለስበታለን!!!
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!
እስቴ መካነየሱስ ከተማ ቀበሌ 1 ታረቀኝ መታሰቢያ ሆቴል በተፈፀመ የቦንብ ጥቃት ባህሩ አዳነ የተባለ የወረደዉ ፖሊስ ፅ.ቤት አዛዥ ከባድ ጉዳት ሲያስተናግድ አንድ ሚሊሻ ደግሞ እስከ ወዲያኛዉ ተሸኝቷል።ቁጥሩ በዉል ያልታወቀ ደግሞ ቁስለኛ ተደርጓል።
ዝርዝር መረጃዉን እንመለስበታለን!!!
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!
🙏3
በሚዳና ሬማ ቀጠና 264 የሚኒሻ አባላት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው እጃቸውን ለፋኖ መስጠታቸው ታወቀ!
በቀጠናው ከነበረው የሚኒሻ ኃይል መካከል ከ80% በላይ የሚሆነውን ማፈራረሱን ፋኖ አስውቋል።
ለፀረ አማራው ብልፅግና ኃይል ተላላኪ እና የአማራን ሕዝብ የከዳ የባንዳ ስብስብ የሆነው የበአዴን ቡድን በሸዋ ቀጠና በሚዳና ሬማ ወረዳ ያሰፈረው "የጭንቅ ቀን አሻጋሪየ" በሚል የሚጠራው የሚሊሻ ኃይል እየፈራረሰ እጁን ለፋኖ እየሰጠ መሆኑን መረብ ሚዲያ ለማረጋገጥ ችሏል።
የተላላኪ ተላላኪ በመሆን በራሱ ሕዝብ ላይ ህልቆ መሳፍርት ግፍና መከራ እየፈፀመና እያስፈፅመ ካለው እራሱን "የሚኒሻ ኃይል" እያለ የሚጠራው የሆድ አደር ስብስብ፡ በመስተመጨረሻም የነሽመልስ አብዲሳ ቡድን <<አማራን ከአማራ ጋር የማጫረስ ሴራ>> ገብቶት ከነ ሙሉ ትጥቁ ከስምሪት ቀጠናው በመጥፋት ፋኖን እየተቀላቀለ ይገኛል።
ፀረ አማራውና የሆድ አደሮች እንዲሁም የባንዳዎች ስብስብ የሆነው የበአዴን ቡድን በሸዋ ቀጠና በሚዳና ሬማ ወረዳ አስፍሮት ከነበረው የሚኒሻ ኃይል መካከል በቁጥር 264 አባላት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው በአፋሕድ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ አምደ ፅዮን ኮር ስር የሚገኘው አፄ ዳዊት ክ/ጦርን ስለመቀላቀላቸው የኮሩ ሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን ክፍል ለመረብ ሚዲያ በላከው መረጃ አስታውቋል።
በሚዳና ሬማ ወረዳዎች ስር ከሚገኙ ቀበሌዎች ማለትም፡ ከቄጠማ እና ሙህሬ ቀበሌ 32 የሚኒሻ አባላት፣ ከይጎቢያ ቀበሌ 79፣ ከአዝማ ቀበሌ 28፣ ከጠባቢት ቀበሌ ዘጠኝ(09)፣ ከመጅት ቀበሌ 35፣ ከአላቦ ቢራባ ቀበሌ 81፡ በድምሩ 264 የሚኒሻ አባላት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው አፄ ዳዊት ክ/ጦርን ተቀላቅለዋል ነው ያለው የኮሩ ሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን ክፍል ለመረብ ሚዲያ በላከው መረጃ።
እነዚህ የሚኒሻ አባላት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው እጃቸውን ለፋኖ መስጠት የጀመሩት ካለፈው ሳምንት ጀምሮ መሆኑን ለጣቢያችን የገለፀው የኮሩ ሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን ክፍል፡ በሁለቱም ወረዳዎች ከ80% በላይ የሚሆነውን የሚኒሻ ኃይል ሙሉ ለሙሉ ማፍረስ ችለናል ብሏል።
በቀጠናው ከነበረው የሚኒሻ ኃይል መካከል ከ80% በላይ የሚሆነውን ማፈራረሱን ፋኖ አስውቋል።
ለፀረ አማራው ብልፅግና ኃይል ተላላኪ እና የአማራን ሕዝብ የከዳ የባንዳ ስብስብ የሆነው የበአዴን ቡድን በሸዋ ቀጠና በሚዳና ሬማ ወረዳ ያሰፈረው "የጭንቅ ቀን አሻጋሪየ" በሚል የሚጠራው የሚሊሻ ኃይል እየፈራረሰ እጁን ለፋኖ እየሰጠ መሆኑን መረብ ሚዲያ ለማረጋገጥ ችሏል።
የተላላኪ ተላላኪ በመሆን በራሱ ሕዝብ ላይ ህልቆ መሳፍርት ግፍና መከራ እየፈፀመና እያስፈፅመ ካለው እራሱን "የሚኒሻ ኃይል" እያለ የሚጠራው የሆድ አደር ስብስብ፡ በመስተመጨረሻም የነሽመልስ አብዲሳ ቡድን <<አማራን ከአማራ ጋር የማጫረስ ሴራ>> ገብቶት ከነ ሙሉ ትጥቁ ከስምሪት ቀጠናው በመጥፋት ፋኖን እየተቀላቀለ ይገኛል።
ፀረ አማራውና የሆድ አደሮች እንዲሁም የባንዳዎች ስብስብ የሆነው የበአዴን ቡድን በሸዋ ቀጠና በሚዳና ሬማ ወረዳ አስፍሮት ከነበረው የሚኒሻ ኃይል መካከል በቁጥር 264 አባላት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው በአፋሕድ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ አምደ ፅዮን ኮር ስር የሚገኘው አፄ ዳዊት ክ/ጦርን ስለመቀላቀላቸው የኮሩ ሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን ክፍል ለመረብ ሚዲያ በላከው መረጃ አስታውቋል።
በሚዳና ሬማ ወረዳዎች ስር ከሚገኙ ቀበሌዎች ማለትም፡ ከቄጠማ እና ሙህሬ ቀበሌ 32 የሚኒሻ አባላት፣ ከይጎቢያ ቀበሌ 79፣ ከአዝማ ቀበሌ 28፣ ከጠባቢት ቀበሌ ዘጠኝ(09)፣ ከመጅት ቀበሌ 35፣ ከአላቦ ቢራባ ቀበሌ 81፡ በድምሩ 264 የሚኒሻ አባላት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው አፄ ዳዊት ክ/ጦርን ተቀላቅለዋል ነው ያለው የኮሩ ሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን ክፍል ለመረብ ሚዲያ በላከው መረጃ።
እነዚህ የሚኒሻ አባላት ከነ ሙሉ ትጥቃቸው እጃቸውን ለፋኖ መስጠት የጀመሩት ካለፈው ሳምንት ጀምሮ መሆኑን ለጣቢያችን የገለፀው የኮሩ ሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን ክፍል፡ በሁለቱም ወረዳዎች ከ80% በላይ የሚሆነውን የሚኒሻ ኃይል ሙሉ ለሙሉ ማፍረስ ችለናል ብሏል።
🙏2
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር 4ኛ ቀን የያዘው እልህ አስጨራሹ ውጊያ የስርአቱ አስፈፃሚ ግብስብስ ጥምር አራጅ ቡድን በደለጎና በሻሁራ ቀጠና 4ኛ ቀኑን በያዘው አውደ ውጊያ ከፍተኛ ሽንፈትን እያስተናገደ ይገኛል።
በዛሬው እለት ጥቅምት 21/2018 የመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር አድዋ ክ/ጦ ከሁለቱ ከተሞች ሻሁራና አፀደማርያም ተስቦ ወደ ሞት ቀጠና በከበባ ውስጥ የገባው ፀረ አማራ ቡድን ከጧቱ 12:00 ስዓት ጀምሮ እስከ ቀኑ 7:30 ድረስ በተደረገው አውደ ውጊያ ከፍተኛ ድል ማስመዝገብ ተችሏል።
በዛሬው አውደ ውጊያ የተገኘ ድል:
ሙት= 36;
ቁስለኛ= 44
ሲሆን አሁንም አውደ ውጊያው እንደቀጠለ ይገኛል።
2ኛው አውደ ውጊያ በቋራ ደለጎ የቋራ ኦሜድላ ክ/ጦ ከጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ጋር በመጣመር የአገዛዙን ወንበር አስጠባቂ ጥምር ሀይል 4ኛ ቀኑን በተጠናከረ መልኩ በሚደረገው አውደ ውጊያ ከፍተኛ ድልን ማግኘት ተችሏል። የጠላት ሀይልም ለጊዜው በውል ያልታወቀ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሙትና ቁስለኛ ሲሆን ውሏል አሁንም በአናብስቶቹ ከበባ ውስጥ በመግባቱ እግር አውጭኝ ብሎ ተራራ ላይ ተሰቅሎ ቀና ሲል ሰማይ ዝቅ ሲል መሬት ሁኖበታል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ
ጥቅምት 21/2018 ዓም
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር 4ኛ ቀን የያዘው እልህ አስጨራሹ ውጊያ የስርአቱ አስፈፃሚ ግብስብስ ጥምር አራጅ ቡድን በደለጎና በሻሁራ ቀጠና 4ኛ ቀኑን በያዘው አውደ ውጊያ ከፍተኛ ሽንፈትን እያስተናገደ ይገኛል።
በዛሬው እለት ጥቅምት 21/2018 የመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር አድዋ ክ/ጦ ከሁለቱ ከተሞች ሻሁራና አፀደማርያም ተስቦ ወደ ሞት ቀጠና በከበባ ውስጥ የገባው ፀረ አማራ ቡድን ከጧቱ 12:00 ስዓት ጀምሮ እስከ ቀኑ 7:30 ድረስ በተደረገው አውደ ውጊያ ከፍተኛ ድል ማስመዝገብ ተችሏል።
በዛሬው አውደ ውጊያ የተገኘ ድል:
ሙት= 36;
ቁስለኛ= 44
ሲሆን አሁንም አውደ ውጊያው እንደቀጠለ ይገኛል።
2ኛው አውደ ውጊያ በቋራ ደለጎ የቋራ ኦሜድላ ክ/ጦ ከጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ጋር በመጣመር የአገዛዙን ወንበር አስጠባቂ ጥምር ሀይል 4ኛ ቀኑን በተጠናከረ መልኩ በሚደረገው አውደ ውጊያ ከፍተኛ ድልን ማግኘት ተችሏል። የጠላት ሀይልም ለጊዜው በውል ያልታወቀ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሙትና ቁስለኛ ሲሆን ውሏል አሁንም በአናብስቶቹ ከበባ ውስጥ በመግባቱ እግር አውጭኝ ብሎ ተራራ ላይ ተሰቅሎ ቀና ሲል ሰማይ ዝቅ ሲል መሬት ሁኖበታል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ
ጥቅምት 21/2018 ዓም
👍6🙏4