በአርበኛ መከታው ማሞ ከሚመራው ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ እና በአርበኛ ደሳለኝ ሲያስብ ሸዋ ከሚመራው አሳምነው ዕዝ የተወጣጡ የፋኖ ኃይሎች በጋራ በመሆን በወሰዱት እርምጃ ታላቅ ድል መቀዳጀታቸው ታውቋል!
በመርሀቤቴ ቀጠና በተደረገ ውጊያ ጠላት "በክፉ ቀን የሚታደጉኝ" በሚል የሚመካባቸው ከ40 በላይ ጀበና ሰባሪ አየር ወለድ ኮማንዶዎች ሲገደሉ ከ25 በላይ የሚሆኑት መቁሰላቸውን ነው መረብ ሚዲያ ለማረጋገጥ የቻለው።
ከተገደሉት መካከል የኮማንዶ ሻምበል አዛዦችና መስመራዊ አዋጊዎች ይገኙበታል የተባለ ሲሆን፡ በተጨማሪም በተለምዶ ጥርጥሩ ክላሽ በመባል የሚታወቀው በርካታ ጥቁር ክላሽንኮቭ መሣሪያ ማርከው መታጠቃቸው ታውቋል።
@መረብ
በመርሀቤቴ ቀጠና በተደረገ ውጊያ ጠላት "በክፉ ቀን የሚታደጉኝ" በሚል የሚመካባቸው ከ40 በላይ ጀበና ሰባሪ አየር ወለድ ኮማንዶዎች ሲገደሉ ከ25 በላይ የሚሆኑት መቁሰላቸውን ነው መረብ ሚዲያ ለማረጋገጥ የቻለው።
ከተገደሉት መካከል የኮማንዶ ሻምበል አዛዦችና መስመራዊ አዋጊዎች ይገኙበታል የተባለ ሲሆን፡ በተጨማሪም በተለምዶ ጥርጥሩ ክላሽ በመባል የሚታወቀው በርካታ ጥቁር ክላሽንኮቭ መሣሪያ ማርከው መታጠቃቸው ታውቋል።
@መረብ
❤2👍2👎1🙏1
አባ ኮስትር ብርጌድ ለተከታታይ 3(ስስት) ወር ያሰለጠናቸውን የእግረኛ ሰራዊት በደማቅ ሁኔታ አስመረቀ።
ጥቅምት 18/2018 ዓ.ም
የአፋብሃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር አባ ኮስትር ብርጌድ ለተከታታይ 3(ሶስት) ወራት ያሰለጠናቸውን የእግረኛ ሰራዊት ጥቅምት 18/2018 ዓ.ም ለ3ኛ ዙር በደማቅ ሁኔታ አስመረቀ።
በግዙፍ የአባ ኮስትር ብርጌድ የ3ኛ ዙር የእግረኛ ሰራዊት የምረቃ ፕሮግራሙ በክብር የተገኙት አርበኛ ጥላሁን አበጄ፣የኮር አመራሮች ፋኖ ምስጋናው ይታየው እና ፋኖ ባየ ደስታ፣የ8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር አመራሮች፣የአባ ኮስትር ብርጌድ አመራሮች፣የሻለቃ አመራሮች፣ለአማራ ህዝብ የነፃነት ታጋይ አባላት፣ የሀይማኖት አባቶች እና የሀገር ሽማግሌዎች እንዲሁም በዚህ ፕሮግራም የተገኙ የክብር እንግዶች በተገኙበት ጥቅምት 18/2018 ዓ.ም በአባ ኮስትር ቅየ ለእነማይ ለምጨን በደማቅ ሁኔታ አስመረቀዋል።
በምርቃ ፕሮግራሙ የተገኙት አመራሮች እንደተናገሩት አባ ኮስትር ብርጌድ ከአረመኔው አብይ አህመድ አገዛዙ ጋር እያደርገ ያለው ተጋሃድሎ ሳይበግረው በተለያዩ ቦታዎች ውጊያዎችን በማድርግ በረካታ ገድል ሲፈፅም የቆየ ቢሆንም በድርጅቱ አፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ የሚሰጣቸውን የትኛውም አይነት ወታደራዊ ግዳጅ/ሚሽን በብቃት ከመፈፀም ጎን ለጎን በዚህ ፈታኝ ወቅት ወታደሩን በመልሶ ማሰልጠን አንድ አይነት ወጥ የሆነ ወታደራዊ ቁመና የወሰዱ ተመራቂ የፋኖ አባላትን ማስመርቁ ለጠላት ቅስም መስበሪያ ለወዳጅ ደስታን ይዞ መጥቷል ብለዋል። ጥቅምት 18/2018 ዓ.ም በኮስትር ቅየ ለምጨን ለመሰባሰባችን ምክንያት የሆናቹህ የአባ ኮስትር ብርጌድ 3ኛ ዙር የእግረኛ ሰራዊት ተመራቂ አባላት አደረሳቹህ አደርሰን ብለዋል።
ውድ ተመራቂዎች በምረቃ ፕሮግራሙ የተገኛቹህ የክብር እንግዶች ወደዚህ የህልውና ትግል ከመግባታችን በፊት እንደሚታወቀው ሰርቶ መብላትን ያስተማረው፣ኢትዮጵያ ከውጭ ወራሪ እና ከውስጥ ሰላቶ እና ባንዳን ያፀደው፣ሀገር የገነባው፣ሀገር ያቆመው የአማራ ህዝብ እንደ ህዝብ በራሱ ሀገር፣በእራሱ እርስት ሲያሻቸው በሀይማኖቱ፣በዕርስቱ፣በማንነነቱ፣በአማራነቱ ምክንያት ከ37 በላይ የመኖር መብቱ ተገፎ ቆይቷል ብለዋል።
በመሆኑም በዚህ የትጥቅ ትግል የምንገኝ የህልውና ታጋዩች በሙሉ በአባ ኮስትር ቅየ እነማይ ጀግኖች እነ ሀምሳ አለቃ ሀይማኖት አፍወረቅ፣ፋኖ ጠቅል አለህኝ፣ ኢንጅነር ተሾመ፣ፋኖ የፀደው በየነ፣ቅዱሱ እና በስም ዘርዝረን የማንጨረሳቸው የትግል ጓዶቻችን እና ንፁሀን አማራዎች ውድ ህይወታቸውን የገበሩበት ቅዱስ ትግል ወደ ፊት ለማራመድ እና የአሸናፊነትን ድል ለማምጣጥ በተለያዩ ወታደራዊ ግዳጆች ጎን ለጎን ደከመኝ፣ ሰለቸኝ፣ ብርዱ እና ሙቀቱ እየተፈራረቅን አሸናፊዎች እንሆናለን በብለዋል።
እኛ ለእናተ የምንሰጣቹህ በድርጅታችን መሪዎች በብዙ ስቃይ እና መከራ፣ በብዙ ውጣ ውርድ እዚህ የደረሰው የአማራን ህዝብ የህልውና ትግል አደራ ሲሆን እናተ ደግሞ ይህንን አደራ ተቀብላቹህ የድል ባለቤት ታደርጉን ዘንድ የሁላችንም ተስፋ ነው ብለዋል።
በእንደዚህ አይነት የህልውና ትግል ቀደም ሲል ጀግኖች አባቶቻችን ደማቸውን አፍሰው አጥንታቸውን ከስክሰው ሀገራችንን ከቀኝ ግዛትና ከባርነት ነፃ አድረገው አስርክበውናል።እንደምሳሌ ብንጠቅስ ዛሬ ያለንበት ቦታ እነማይ ለምጨን እና አካባቢው አንዱ ነው። አርበኝነትን ስናነሳ ይህ ቀጠና መረሳት በፍፁም አይቻልም።የአርበኞች መነሀሪያ የአርበኞች መፍለቂያ የጀግኖች መሰባሰቢያ ከሆኑት ውስጥ ይህ ለምጨን እና አካባቢው ቀጠና አንዱ ነው።
በዛሬው እለት ጥቅምት 17/2018 ዓ.ም የ3ኛ ዙር እግረኛ ተመራቂ የፋኖ አባላት እናተ የጀግናው አርበኞች በላይ ዘለቀ ልጅ ናቹህ በመሆኑም በእርስታችን፣ በቅያችን በእነማይም ይሁን በመላው አማራ በአማራ ህዝብ ላይ ጦርነት ያወጀውን የአማራን ህዝብ የአረመኔዊ ድርጊት በመስራት በረካታ ግፎች እና ወንጀሎችን እየሰራ የሚገኜው የአብይ አህመድ ጡት ቆራጭ አረመኔዊ አገዛዝ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለማስወገድ ስለሚጠበቅብን በዚህ የምረቃ ፕሮግሬም የምትገኘን በሙሉ ራሳችሁን ዝግጁ እንድታደርጉ እያልን መልካም የምረቃ ጊዜ እንመኛለን።
እንሰለጥናለን፣እንደራጃለን፣እንታጠቃለን፣የአማራን ህዝብ ከአረመኔው ጡት ቆራጭ አራጅ ሰራዊት ነፃ እናወጣዋለን።
አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!
ጥቅምት 18/2018 ዓ.ም
ፋኖ ይበልጣል ጌቴ ምትኩ
አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ
ጥቅምት 18/2018 ዓ.ም
የአፋብሃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር አባ ኮስትር ብርጌድ ለተከታታይ 3(ሶስት) ወራት ያሰለጠናቸውን የእግረኛ ሰራዊት ጥቅምት 18/2018 ዓ.ም ለ3ኛ ዙር በደማቅ ሁኔታ አስመረቀ።
በግዙፍ የአባ ኮስትር ብርጌድ የ3ኛ ዙር የእግረኛ ሰራዊት የምረቃ ፕሮግራሙ በክብር የተገኙት አርበኛ ጥላሁን አበጄ፣የኮር አመራሮች ፋኖ ምስጋናው ይታየው እና ፋኖ ባየ ደስታ፣የ8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር አመራሮች፣የአባ ኮስትር ብርጌድ አመራሮች፣የሻለቃ አመራሮች፣ለአማራ ህዝብ የነፃነት ታጋይ አባላት፣ የሀይማኖት አባቶች እና የሀገር ሽማግሌዎች እንዲሁም በዚህ ፕሮግራም የተገኙ የክብር እንግዶች በተገኙበት ጥቅምት 18/2018 ዓ.ም በአባ ኮስትር ቅየ ለእነማይ ለምጨን በደማቅ ሁኔታ አስመረቀዋል።
በምርቃ ፕሮግራሙ የተገኙት አመራሮች እንደተናገሩት አባ ኮስትር ብርጌድ ከአረመኔው አብይ አህመድ አገዛዙ ጋር እያደርገ ያለው ተጋሃድሎ ሳይበግረው በተለያዩ ቦታዎች ውጊያዎችን በማድርግ በረካታ ገድል ሲፈፅም የቆየ ቢሆንም በድርጅቱ አፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ የሚሰጣቸውን የትኛውም አይነት ወታደራዊ ግዳጅ/ሚሽን በብቃት ከመፈፀም ጎን ለጎን በዚህ ፈታኝ ወቅት ወታደሩን በመልሶ ማሰልጠን አንድ አይነት ወጥ የሆነ ወታደራዊ ቁመና የወሰዱ ተመራቂ የፋኖ አባላትን ማስመርቁ ለጠላት ቅስም መስበሪያ ለወዳጅ ደስታን ይዞ መጥቷል ብለዋል። ጥቅምት 18/2018 ዓ.ም በኮስትር ቅየ ለምጨን ለመሰባሰባችን ምክንያት የሆናቹህ የአባ ኮስትር ብርጌድ 3ኛ ዙር የእግረኛ ሰራዊት ተመራቂ አባላት አደረሳቹህ አደርሰን ብለዋል።
ውድ ተመራቂዎች በምረቃ ፕሮግራሙ የተገኛቹህ የክብር እንግዶች ወደዚህ የህልውና ትግል ከመግባታችን በፊት እንደሚታወቀው ሰርቶ መብላትን ያስተማረው፣ኢትዮጵያ ከውጭ ወራሪ እና ከውስጥ ሰላቶ እና ባንዳን ያፀደው፣ሀገር የገነባው፣ሀገር ያቆመው የአማራ ህዝብ እንደ ህዝብ በራሱ ሀገር፣በእራሱ እርስት ሲያሻቸው በሀይማኖቱ፣በዕርስቱ፣በማንነነቱ፣በአማራነቱ ምክንያት ከ37 በላይ የመኖር መብቱ ተገፎ ቆይቷል ብለዋል።
በመሆኑም በዚህ የትጥቅ ትግል የምንገኝ የህልውና ታጋዩች በሙሉ በአባ ኮስትር ቅየ እነማይ ጀግኖች እነ ሀምሳ አለቃ ሀይማኖት አፍወረቅ፣ፋኖ ጠቅል አለህኝ፣ ኢንጅነር ተሾመ፣ፋኖ የፀደው በየነ፣ቅዱሱ እና በስም ዘርዝረን የማንጨረሳቸው የትግል ጓዶቻችን እና ንፁሀን አማራዎች ውድ ህይወታቸውን የገበሩበት ቅዱስ ትግል ወደ ፊት ለማራመድ እና የአሸናፊነትን ድል ለማምጣጥ በተለያዩ ወታደራዊ ግዳጆች ጎን ለጎን ደከመኝ፣ ሰለቸኝ፣ ብርዱ እና ሙቀቱ እየተፈራረቅን አሸናፊዎች እንሆናለን በብለዋል።
እኛ ለእናተ የምንሰጣቹህ በድርጅታችን መሪዎች በብዙ ስቃይ እና መከራ፣ በብዙ ውጣ ውርድ እዚህ የደረሰው የአማራን ህዝብ የህልውና ትግል አደራ ሲሆን እናተ ደግሞ ይህንን አደራ ተቀብላቹህ የድል ባለቤት ታደርጉን ዘንድ የሁላችንም ተስፋ ነው ብለዋል።
በእንደዚህ አይነት የህልውና ትግል ቀደም ሲል ጀግኖች አባቶቻችን ደማቸውን አፍሰው አጥንታቸውን ከስክሰው ሀገራችንን ከቀኝ ግዛትና ከባርነት ነፃ አድረገው አስርክበውናል።እንደምሳሌ ብንጠቅስ ዛሬ ያለንበት ቦታ እነማይ ለምጨን እና አካባቢው አንዱ ነው። አርበኝነትን ስናነሳ ይህ ቀጠና መረሳት በፍፁም አይቻልም።የአርበኞች መነሀሪያ የአርበኞች መፍለቂያ የጀግኖች መሰባሰቢያ ከሆኑት ውስጥ ይህ ለምጨን እና አካባቢው ቀጠና አንዱ ነው።
በዛሬው እለት ጥቅምት 17/2018 ዓ.ም የ3ኛ ዙር እግረኛ ተመራቂ የፋኖ አባላት እናተ የጀግናው አርበኞች በላይ ዘለቀ ልጅ ናቹህ በመሆኑም በእርስታችን፣ በቅያችን በእነማይም ይሁን በመላው አማራ በአማራ ህዝብ ላይ ጦርነት ያወጀውን የአማራን ህዝብ የአረመኔዊ ድርጊት በመስራት በረካታ ግፎች እና ወንጀሎችን እየሰራ የሚገኜው የአብይ አህመድ ጡት ቆራጭ አረመኔዊ አገዛዝ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለማስወገድ ስለሚጠበቅብን በዚህ የምረቃ ፕሮግሬም የምትገኘን በሙሉ ራሳችሁን ዝግጁ እንድታደርጉ እያልን መልካም የምረቃ ጊዜ እንመኛለን።
እንሰለጥናለን፣እንደራጃለን፣እንታጠቃለን፣የአማራን ህዝብ ከአረመኔው ጡት ቆራጭ አራጅ ሰራዊት ነፃ እናወጣዋለን።
አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!
ጥቅምት 18/2018 ዓ.ም
ፋኖ ይበልጣል ጌቴ ምትኩ
አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ
❤2🙏1
"የአማራ ሕዝብ ሕልውናው እና በክብር የመኖር መብቱ በማያወላውል ሁኔታ እስኪረጋገጥ ድረስ፣ ፋኖ የጀመረውን ትግል አያቆምም።"
ለንደን ፋኖ
በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የፓርላማ ምላሽ ላይ
ከለንደን ፋኖ የተሰጠ መግለጫ
ቀን: ጥቅምት 18፣ 2018 ዓ.ም
ለንደን ፋኖ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው፣ በለንደን ስለተካሄደው የኢትዮጵያ የምክክር ኮሚሽን ተቃውሞ የሰጡትን ምላሽ በጽኑ እንደሚቃወም ይገልጻል።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ ንግግር የተቃውሞ ዓላማዎቻችንን በቅጡ ያልተረዳ፣ በአማራ ሕዝብ ላይ እየተካሄደ ያለውን የዘር ማጥፋት ግፍ ለመደበቅ ያለመ እና እውነቱን የካደ አሳፋሪ ተግባር ነው።
በአማራው ሕዝብ ላይ በጦርነትና በጭፍጨፋ የተነሳ የመኖር እና ያለመኖር የሕልውና ስጋት እያለ፣ የሕዝብ ወኪል አስሮ መደራደር እንደማይቻል እና ''የምክክር ኮሚሽን" የሚባለው ስብስብ የገዢው ቡድን ሥልጣን ማራዘሚያ እንጂ የችግሩን ሥር መፍታት ዓላማው እንዳልሆነ ለንደን ፋኖ በእርግጠኝነት ይረዳል።
በተጨማሪም ጠቅላይ ሚኒስትሩ የራሱን ዜጎች ''አላውቃችሁም'' የሌላ ሃገር ዜጎች ናችሁ በማለት እጅግ አሳፋሪ ክህደት የፈጸመ መሆኑን በአንክሮት እናሳውቃልን።
በመሆኑም የጠቅላይ ሚኒስትር ''ነይ ባዩ" አነጋገር የችግሩን ምንጭ ከመፍታት ይልቅ፣ ሕዝብን የማዘናጊያ መንገድ ብቻ እንደሆነ እናምናለን።
የአማራ ሕዝብ ሕልውናው እና በክብር የመኖር መብቱ በማያወላውል ሁኔታ እስኪረጋገጥ ድረስ፣ ለንደን ፋኖ የጀመረውን ትግል አያቆምም።
በአማራ ሕዝብ ላይእየተካሄደ ያለው ጦርነት እስኪቆም፣ የጅምላ ጭፍጨፋው ፍጻሜ እስኪረጋገጥ እንዲሁም በአማራ ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ተግባር ላይ የተሳተፉ አካላት ለፍትህ እንኪቀርቡ ድረስ፣ የለንደን ፋኖ ድምፁን አጠናክሮ ለዓለም ማኅበረሰብ ማሰማቱንና ለሕዝቡ ድምፅ መሆኑን ይቀጥላል።
ድል የሕልውና አደጋ ለገጠመው የአማራ ሕዝብ!
ለንደን ፋኖ - ለንደን፣ እንግሊዝ
ለንደን ፋኖ
በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የፓርላማ ምላሽ ላይ
ከለንደን ፋኖ የተሰጠ መግለጫ
ቀን: ጥቅምት 18፣ 2018 ዓ.ም
ለንደን ፋኖ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው፣ በለንደን ስለተካሄደው የኢትዮጵያ የምክክር ኮሚሽን ተቃውሞ የሰጡትን ምላሽ በጽኑ እንደሚቃወም ይገልጻል።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ ንግግር የተቃውሞ ዓላማዎቻችንን በቅጡ ያልተረዳ፣ በአማራ ሕዝብ ላይ እየተካሄደ ያለውን የዘር ማጥፋት ግፍ ለመደበቅ ያለመ እና እውነቱን የካደ አሳፋሪ ተግባር ነው።
በአማራው ሕዝብ ላይ በጦርነትና በጭፍጨፋ የተነሳ የመኖር እና ያለመኖር የሕልውና ስጋት እያለ፣ የሕዝብ ወኪል አስሮ መደራደር እንደማይቻል እና ''የምክክር ኮሚሽን" የሚባለው ስብስብ የገዢው ቡድን ሥልጣን ማራዘሚያ እንጂ የችግሩን ሥር መፍታት ዓላማው እንዳልሆነ ለንደን ፋኖ በእርግጠኝነት ይረዳል።
በተጨማሪም ጠቅላይ ሚኒስትሩ የራሱን ዜጎች ''አላውቃችሁም'' የሌላ ሃገር ዜጎች ናችሁ በማለት እጅግ አሳፋሪ ክህደት የፈጸመ መሆኑን በአንክሮት እናሳውቃልን።
በመሆኑም የጠቅላይ ሚኒስትር ''ነይ ባዩ" አነጋገር የችግሩን ምንጭ ከመፍታት ይልቅ፣ ሕዝብን የማዘናጊያ መንገድ ብቻ እንደሆነ እናምናለን።
የአማራ ሕዝብ ሕልውናው እና በክብር የመኖር መብቱ በማያወላውል ሁኔታ እስኪረጋገጥ ድረስ፣ ለንደን ፋኖ የጀመረውን ትግል አያቆምም።
በአማራ ሕዝብ ላይእየተካሄደ ያለው ጦርነት እስኪቆም፣ የጅምላ ጭፍጨፋው ፍጻሜ እስኪረጋገጥ እንዲሁም በአማራ ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ተግባር ላይ የተሳተፉ አካላት ለፍትህ እንኪቀርቡ ድረስ፣ የለንደን ፋኖ ድምፁን አጠናክሮ ለዓለም ማኅበረሰብ ማሰማቱንና ለሕዝቡ ድምፅ መሆኑን ይቀጥላል።
ድል የሕልውና አደጋ ለገጠመው የአማራ ሕዝብ!
ለንደን ፋኖ - ለንደን፣ እንግሊዝ
❤4🙏2
ከዓለም አቀፍ የአማራ ግብረኃይል የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ
የአረመኔው የአብይ አህመድ ፋሽስት ሰራዊት በወጣት አርበኛ ሴቶቻችን ላይ የፈጸመውን የጭካኔ ጥግ መላው ዓለም ሊያውቀውና ሊያወግዘው ይገባል!!!
ፋኒት በዓለም ዋሴ : ፋኒት ትግስት ወዳጅ ይመርና ፋኒት መቅደስ ተስፋዬ የፋኖ አርበኞች የብልፅግና ሥልጣን አስጠባቂ ሰራዊትን ቁስለኛና ምርኮኛን በቅድሚያ የህክምና እርዳታ እንዲያገኝ አድርገው በምህረት ወደ የቤተሰቦቻቸው እንዲሄዱ አድርገዋል፡ እያደረጉም ነው። ምርኮኞች ቁጥራቸው በርከት ሲሉም ለዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ያስረክባሉ። የታወቀውን የዓለም አቀፍ ምርኮኛ አያያዝን ህግ ያከብራሉ። ይህ በፋኖ ዘንድ የተለመደ አሰራር ነው።
የ19 ዓመትዋ ወጣት በዓለም ዋሴ እንደማንኛውም ወጣት የራሷን ኑሮ አመቻችታ ተመሳስላ አስመስላ መኖር ትችል ነበር፤ ሆኖም ግን በአማራው ሕዝብ ላይ የሚደርሰው ሰቃይና መከራ፣ ሰደትና መፈናቀል፣ መገደልና መጨፍጨፍ አንገብግቧት ይህን አረመኔ የአብይ አህመድ ፋሽስት አገዛዝን ለመፋለምና ነጻነቷን ለማስከበር ቆርጣ ወስና የህልውና
ትግል ከሚያደርገው ፋኖ ጋር በአርበኝነት ተቀላቀለች። በፋኖም ውስጥ የመደበኛና የኮማንዶ ስልጠናዎችን ጨርሳ የአፋብኃ ቲዎድሮስ እዝ 5ኛ ክፍለ ጦር አባል ሆና ከሌሎች ጓዶቿ ጋር ለቅኝት ሰራ ተሰማርታ እያለ ድንገት በአረመኔው የአብይ አገዛዝ ወታደሮች ቀለበት ውስጥ ወደቀች። ጥቂት አርበኞች ሆነው የሚችሉትን ያህል ቢዋጉም የአብይ አህመድ ወታደሮች በርካታ ነበሩና ጥቅምት 2 ቀን 2018 ዓ/ም በጥይት ቆስላ ተማረከች።
የአረመኔው አብይ አህመድ አገዛዝ ወታደሮች ግን በጥላቻና በሰለጠኑበት የሃሰት ትርክት ስለሚመሩ ይህችን የ19 ዓመት ወጣት ፋኒት በዓለም ዋሴ ቆስላ ስትማረክ የፈጸሙባት ተግባር ግን ተሰምቶና ታይቶ የማያውቅ አስቃቂ የጭካኔ ጥግ ነው። ቁስለኛዋን ምርኮኛ ልብሷን አወላልቀው “አማራ” የሚለውን እጇ ላይ የተነቀሰችውን ንቅሳት በጩቤ ገፈው፤ ሁለቱንም ጡቶቿን በሳንጃ ቆራርጠው፣ መላ ሰውነቷን በሳንጃ ስለት ወጋግተው በኢስብዓዊነትና እጅግ በሚዘገንን ሁኔታ አስከሬኗን ማንኩሳ ከተማ መሀል አስፋልት ላይ ጥለው የአረመኔነታቸውን ጥግ ለሕዝብ አሳይተዋል። ይህ ነው የአብይ አህመድ ሰራዊት መለያ!
ከዚያ በፊት መስከረም 30 ቀን 2018 ዓ/ም በወገራ የበላይ ዘለቀ እዝ 3ኛ ኮር አምባራስ ክፍለ ጦር አባል የሆነችው አርበኛ ፋኒት መቅደስ ተስፋዬን በመግደል ሬሳዋን በመኪና በመጎተት አስፋልት ላይ ጥለው እንዳትቀበርም አስከሬኗን በጸሀይና በዝናብ እንዲበላሽ በማድረግ ዘግናኝ ድርጊት በመፈጸም የአብይ ሰራዊት የተካነበትን የኢሰብዓዊ ባሕሪውን ለሕዝብ አሳይቷል።
ጥቅምት 7 ቀን 2018 ዓ/ም ደግሞ በራያ በጮቢ በር ግንባር ተጋድሎ እያደረገች የተሰዋችው የምሥራቅ አማራ ኮር አንድ
ሀውጃኖ ክፍለጦር 3ኛ ሻለቃ አባል የሆነችው አርበኛ ፋኒት ትግሥት ወዳጅ ይመር ከአስከሬኗ ላይ አንደኛውን ጡቷን ቆርጦ እርቃኗን ሜዳ ላይ ጥሎ ሰቅጣጭና አረመኔያው ድርጊት የፈጸመው በጥላቻ የተሞላው የአብይ አህመድ ሰራዊት ነው።
አማራ ሆኖ በአማራው ላይ ይህንን የመሰለ የጭካኔ ተግባር ተፈጽሞ እያየንና እየሰማን ልባችንን አደንድነን መቀመጥ አለብን ወይ? ብለን መጠየቅና የህልውና ትግሉን በውስጥም በውጭም ያለን ሁሉ መርዳት ካልቻልን በእያንዳንዳችን ቤተሰብ ላይ ተመሳሳይ ድርጊት ሊፈጸም እንደሚችል መገንዘብና ሁላችንም በጭንቀትና በተሰፋ መቁረጥ ከምንቀመጥ በምንችለው አቅምና መንገድ በተግባር የህልውና ትግሉን መደገፍና መርዳት ይኖርብናል። ይህን አስከፊ የጭካኔ ወንጀልንም መላው ዓለም እንዲያወቀውና እንዲያወግዘው ለተለያዩ የዜና አውታሮች ማድረስ፣ ለዓለም አቀፍ ሰብዓዊ መብት ድርጅቶች፣ ለመንግስታት፣ ለኮንግረስና ለፓርላማ አባላት በዘመቻ መልክ ማሳወቅ ይኖርብናል።
በወጣት የሴት አርበኞቻችን ፋኒት በዓለም ዋሴ፣ ፋኒት መቅደስ ተስፋዬና ፋኒት ትእግሥት ወዳጅ ይመር ላይ የደረሰው አስቃቂ አረመኔያዊ ተግባር የፈጸሙት ወንጀለኞችም በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ሰራ መሰራት ይኖርበታል።
በጀግንነት የተሰዉትን የነፋኒት በዓለም ዋሴንና ጓዶቿ ምስልና ታሪክ በሁላችንም ልብ ተቀርጾ እንዲቀመጥ በየአገሩ ያለን ሁሉ የተለያዩ የፈጠራ ሰራዎች በመስራት ለምሳሌ ምስሎቻቸው ያለበትን ቲሸርት በመልበስ፣ የሻማ ምሽቶች በማዘጋጀት በስማቸው ዝግጅት በማዘጋጀትና የመሳሰሉትን ቢያንስ ማከናወን ይኖርብናል።
የዚህ ፋሽስት ሰራዊት መሪ የሆነው የአብይ አህመድ አገዛዝን ዘመን እንዲያበቃ የማያቆም ዘመቻ መካሄድ ይኖርበታል። በአገርም ሆነ በውጭው ዓለም የሕዝብን ትኩረት ወደ ሌላ አቅጣጫ በማስቀየር የዘረኛውና አረመኔው አብይ አህመድ አገዛዝን እድሜ ለማስቀጠል ፕሮፓጋንዳ በመስራት የሚዳክሩ የሚዲያ ክፍሎች፣ የኢንቨስትመንት ደላላዎች፣ አገር
ለአረብ እየተሸጠች “አዲስ አበባ አሽበረቀች አማረች” እያሉ ከንቱ ስብከታቸውን የሚያሰሙና በውስጥም በውጭም ሕዝብን ማዘናጊያ በርካታ የመዝናኛ እና የተለያዩ ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት ሀገር ሰላም የሆነች ይመስል ሕዝብን ዳንኪራ የሚያስረግጡና ገንዘቡን በአልባሌና ጭፈራ እንዲያባክን ሰራ የሚሰሩ ግለሰቦችም ሆኑ ተላላኪዎች እንዲሁም ማንኛውም ሰው ከዚህ የሆዳምና የባንዳ ሰራቸው እንዲታቀቡ እንመክራለን።
ሀብት ለመሰብሰብ በመሯሯጥና የጨለማና የሀዘን ዘመንን በጭፈራና በደስታ ለማሳለፍ የሚዳክሩትን ሁሉ እግዚአበሔር ልቦና ይስጣችሁ፣ ነገ ይህች አገር ሰትጠፋ
ተመልሳችሁ አገር አልባና ጨለማ ውስጥ የምትወድቁ መሆናችሁን እንድታወቁት፤ በታሪክም በሕዝብም ተወቃሽና ተጠያቂ መሆናችሁንም አትዘንጉ እንላለን!
የነፋኒት በዓለም ዋሴ ጀግንነት አርዓያ ሊሆነን፣ የተፈጸመባቸው አስቃቂ ድርጊትና እንዲዘገንነን እንዲቆጠቁጠን ነግ ተነግወዲያ በሌሎችም ጀግና እህቶችና ወንድሞቻችን ላይም እንዳይደገም ማድረግ የሁላችንም የህሊና ግዴታ ነውና በየከተማው በተለያዩ ምክንያቶች ተዳክመን፣ ፈዘንና ደንዝዘን በተለያዩ ምክንያቶች ተስፋ ቆርጠን የቆየን ሁሉ፤ የባሰ
እየመጣ ነውና ወጣት አርበኞቻችንን ወገኖቻችንን ተጋድሎ ስቃይና ግፍን በማስታወስ እንደገና እንነሳ! እንበረታታ!
እግዚአብሄር ለተሰዉት አርበኞቻችን ቤተሰቦችና ጓዶች መጽናናቱን ይስጥልን። ፈጣሪ ነፍሳቸውን በገነት ያኑርልን።
እግዚአብሔር የአማራውን የህልውና ትግል ይባርክ!
ድል ለአማራ የህልውና ትግል!
የአማራው ህልውና የኢትዮጵያም ህልውና ነው!!!
የአረመኔው አብይ አህመድ አገዛዝ ያብቃ! ወንጀለኞችም ለፍርድ ይቅረቡ!!!
ዓለም አቀፍ የአምራ ግብረኃይል (ዓ/አ/አ/ግ/ኃ)
የአረመኔው የአብይ አህመድ ፋሽስት ሰራዊት በወጣት አርበኛ ሴቶቻችን ላይ የፈጸመውን የጭካኔ ጥግ መላው ዓለም ሊያውቀውና ሊያወግዘው ይገባል!!!
ፋኒት በዓለም ዋሴ : ፋኒት ትግስት ወዳጅ ይመርና ፋኒት መቅደስ ተስፋዬ የፋኖ አርበኞች የብልፅግና ሥልጣን አስጠባቂ ሰራዊትን ቁስለኛና ምርኮኛን በቅድሚያ የህክምና እርዳታ እንዲያገኝ አድርገው በምህረት ወደ የቤተሰቦቻቸው እንዲሄዱ አድርገዋል፡ እያደረጉም ነው። ምርኮኞች ቁጥራቸው በርከት ሲሉም ለዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ያስረክባሉ። የታወቀውን የዓለም አቀፍ ምርኮኛ አያያዝን ህግ ያከብራሉ። ይህ በፋኖ ዘንድ የተለመደ አሰራር ነው።
የ19 ዓመትዋ ወጣት በዓለም ዋሴ እንደማንኛውም ወጣት የራሷን ኑሮ አመቻችታ ተመሳስላ አስመስላ መኖር ትችል ነበር፤ ሆኖም ግን በአማራው ሕዝብ ላይ የሚደርሰው ሰቃይና መከራ፣ ሰደትና መፈናቀል፣ መገደልና መጨፍጨፍ አንገብግቧት ይህን አረመኔ የአብይ አህመድ ፋሽስት አገዛዝን ለመፋለምና ነጻነቷን ለማስከበር ቆርጣ ወስና የህልውና
ትግል ከሚያደርገው ፋኖ ጋር በአርበኝነት ተቀላቀለች። በፋኖም ውስጥ የመደበኛና የኮማንዶ ስልጠናዎችን ጨርሳ የአፋብኃ ቲዎድሮስ እዝ 5ኛ ክፍለ ጦር አባል ሆና ከሌሎች ጓዶቿ ጋር ለቅኝት ሰራ ተሰማርታ እያለ ድንገት በአረመኔው የአብይ አገዛዝ ወታደሮች ቀለበት ውስጥ ወደቀች። ጥቂት አርበኞች ሆነው የሚችሉትን ያህል ቢዋጉም የአብይ አህመድ ወታደሮች በርካታ ነበሩና ጥቅምት 2 ቀን 2018 ዓ/ም በጥይት ቆስላ ተማረከች።
የአረመኔው አብይ አህመድ አገዛዝ ወታደሮች ግን በጥላቻና በሰለጠኑበት የሃሰት ትርክት ስለሚመሩ ይህችን የ19 ዓመት ወጣት ፋኒት በዓለም ዋሴ ቆስላ ስትማረክ የፈጸሙባት ተግባር ግን ተሰምቶና ታይቶ የማያውቅ አስቃቂ የጭካኔ ጥግ ነው። ቁስለኛዋን ምርኮኛ ልብሷን አወላልቀው “አማራ” የሚለውን እጇ ላይ የተነቀሰችውን ንቅሳት በጩቤ ገፈው፤ ሁለቱንም ጡቶቿን በሳንጃ ቆራርጠው፣ መላ ሰውነቷን በሳንጃ ስለት ወጋግተው በኢስብዓዊነትና እጅግ በሚዘገንን ሁኔታ አስከሬኗን ማንኩሳ ከተማ መሀል አስፋልት ላይ ጥለው የአረመኔነታቸውን ጥግ ለሕዝብ አሳይተዋል። ይህ ነው የአብይ አህመድ ሰራዊት መለያ!
ከዚያ በፊት መስከረም 30 ቀን 2018 ዓ/ም በወገራ የበላይ ዘለቀ እዝ 3ኛ ኮር አምባራስ ክፍለ ጦር አባል የሆነችው አርበኛ ፋኒት መቅደስ ተስፋዬን በመግደል ሬሳዋን በመኪና በመጎተት አስፋልት ላይ ጥለው እንዳትቀበርም አስከሬኗን በጸሀይና በዝናብ እንዲበላሽ በማድረግ ዘግናኝ ድርጊት በመፈጸም የአብይ ሰራዊት የተካነበትን የኢሰብዓዊ ባሕሪውን ለሕዝብ አሳይቷል።
ጥቅምት 7 ቀን 2018 ዓ/ም ደግሞ በራያ በጮቢ በር ግንባር ተጋድሎ እያደረገች የተሰዋችው የምሥራቅ አማራ ኮር አንድ
ሀውጃኖ ክፍለጦር 3ኛ ሻለቃ አባል የሆነችው አርበኛ ፋኒት ትግሥት ወዳጅ ይመር ከአስከሬኗ ላይ አንደኛውን ጡቷን ቆርጦ እርቃኗን ሜዳ ላይ ጥሎ ሰቅጣጭና አረመኔያው ድርጊት የፈጸመው በጥላቻ የተሞላው የአብይ አህመድ ሰራዊት ነው።
አማራ ሆኖ በአማራው ላይ ይህንን የመሰለ የጭካኔ ተግባር ተፈጽሞ እያየንና እየሰማን ልባችንን አደንድነን መቀመጥ አለብን ወይ? ብለን መጠየቅና የህልውና ትግሉን በውስጥም በውጭም ያለን ሁሉ መርዳት ካልቻልን በእያንዳንዳችን ቤተሰብ ላይ ተመሳሳይ ድርጊት ሊፈጸም እንደሚችል መገንዘብና ሁላችንም በጭንቀትና በተሰፋ መቁረጥ ከምንቀመጥ በምንችለው አቅምና መንገድ በተግባር የህልውና ትግሉን መደገፍና መርዳት ይኖርብናል። ይህን አስከፊ የጭካኔ ወንጀልንም መላው ዓለም እንዲያወቀውና እንዲያወግዘው ለተለያዩ የዜና አውታሮች ማድረስ፣ ለዓለም አቀፍ ሰብዓዊ መብት ድርጅቶች፣ ለመንግስታት፣ ለኮንግረስና ለፓርላማ አባላት በዘመቻ መልክ ማሳወቅ ይኖርብናል።
በወጣት የሴት አርበኞቻችን ፋኒት በዓለም ዋሴ፣ ፋኒት መቅደስ ተስፋዬና ፋኒት ትእግሥት ወዳጅ ይመር ላይ የደረሰው አስቃቂ አረመኔያዊ ተግባር የፈጸሙት ወንጀለኞችም በዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ሰራ መሰራት ይኖርበታል።
በጀግንነት የተሰዉትን የነፋኒት በዓለም ዋሴንና ጓዶቿ ምስልና ታሪክ በሁላችንም ልብ ተቀርጾ እንዲቀመጥ በየአገሩ ያለን ሁሉ የተለያዩ የፈጠራ ሰራዎች በመስራት ለምሳሌ ምስሎቻቸው ያለበትን ቲሸርት በመልበስ፣ የሻማ ምሽቶች በማዘጋጀት በስማቸው ዝግጅት በማዘጋጀትና የመሳሰሉትን ቢያንስ ማከናወን ይኖርብናል።
የዚህ ፋሽስት ሰራዊት መሪ የሆነው የአብይ አህመድ አገዛዝን ዘመን እንዲያበቃ የማያቆም ዘመቻ መካሄድ ይኖርበታል። በአገርም ሆነ በውጭው ዓለም የሕዝብን ትኩረት ወደ ሌላ አቅጣጫ በማስቀየር የዘረኛውና አረመኔው አብይ አህመድ አገዛዝን እድሜ ለማስቀጠል ፕሮፓጋንዳ በመስራት የሚዳክሩ የሚዲያ ክፍሎች፣ የኢንቨስትመንት ደላላዎች፣ አገር
ለአረብ እየተሸጠች “አዲስ አበባ አሽበረቀች አማረች” እያሉ ከንቱ ስብከታቸውን የሚያሰሙና በውስጥም በውጭም ሕዝብን ማዘናጊያ በርካታ የመዝናኛ እና የተለያዩ ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት ሀገር ሰላም የሆነች ይመስል ሕዝብን ዳንኪራ የሚያስረግጡና ገንዘቡን በአልባሌና ጭፈራ እንዲያባክን ሰራ የሚሰሩ ግለሰቦችም ሆኑ ተላላኪዎች እንዲሁም ማንኛውም ሰው ከዚህ የሆዳምና የባንዳ ሰራቸው እንዲታቀቡ እንመክራለን።
ሀብት ለመሰብሰብ በመሯሯጥና የጨለማና የሀዘን ዘመንን በጭፈራና በደስታ ለማሳለፍ የሚዳክሩትን ሁሉ እግዚአበሔር ልቦና ይስጣችሁ፣ ነገ ይህች አገር ሰትጠፋ
ተመልሳችሁ አገር አልባና ጨለማ ውስጥ የምትወድቁ መሆናችሁን እንድታወቁት፤ በታሪክም በሕዝብም ተወቃሽና ተጠያቂ መሆናችሁንም አትዘንጉ እንላለን!
የነፋኒት በዓለም ዋሴ ጀግንነት አርዓያ ሊሆነን፣ የተፈጸመባቸው አስቃቂ ድርጊትና እንዲዘገንነን እንዲቆጠቁጠን ነግ ተነግወዲያ በሌሎችም ጀግና እህቶችና ወንድሞቻችን ላይም እንዳይደገም ማድረግ የሁላችንም የህሊና ግዴታ ነውና በየከተማው በተለያዩ ምክንያቶች ተዳክመን፣ ፈዘንና ደንዝዘን በተለያዩ ምክንያቶች ተስፋ ቆርጠን የቆየን ሁሉ፤ የባሰ
እየመጣ ነውና ወጣት አርበኞቻችንን ወገኖቻችንን ተጋድሎ ስቃይና ግፍን በማስታወስ እንደገና እንነሳ! እንበረታታ!
እግዚአብሄር ለተሰዉት አርበኞቻችን ቤተሰቦችና ጓዶች መጽናናቱን ይስጥልን። ፈጣሪ ነፍሳቸውን በገነት ያኑርልን።
እግዚአብሔር የአማራውን የህልውና ትግል ይባርክ!
ድል ለአማራ የህልውና ትግል!
የአማራው ህልውና የኢትዮጵያም ህልውና ነው!!!
የአረመኔው አብይ አህመድ አገዛዝ ያብቃ! ወንጀለኞችም ለፍርድ ይቅረቡ!!!
ዓለም አቀፍ የአምራ ግብረኃይል (ዓ/አ/አ/ግ/ኃ)
❤5🙏2
ዓለም አቀፍ የአምሓራ ግብረኃይል (ዓ/አ/አ/ግ/ኃ) / International Amhara Task Force (IATF)
Official Call to Action: United Global Mobilization for Amhara Advocacy
IN OPPOSITION TO MUTILIZATION OF FEMALES and DRONE አጥታችክስ
Dear Leaders and Representatives of Amhara Associations and Organisations, The International Amhara Task Force (IATF) extends its heartfelt greetings and deep appreciation for your continued commitment to the Amhara people and our shared cause of justice, peace, and Survivals.
At this critical time, our collective voice is needed more than ever. The global Amhara community is facing immense humanitarian and human rights challenges, and silence is no longer an option. LTo strengthen our advocacy and amplify our global impact, the IATF is calling upon all Amhara associations, unions, community organizations, and advocacy networks to unite in a coordinated international rally and digital campaign.
Global Campaign Period
From November 1 until November 30, 2025
During this one-month global action, IATF calls for unified participation across all Amhara organizations and allies worldwide.
Objectives of the Mobilization
1. To stop drone attacks and all forms of violence against civilians in the Amhara region.
2. To raise global awareness about the ongoing atrocities and humanitarian crisis facing the Amhara people.
3. To draw international attention to recent crimes against Amhara women and civilians, demanding an independent international investigation and accountability.
4. To demonstrate unified Amhara solidarity across continents in defence of justice and human dignity.
5. To engage international media, human rights institutions, and policymakers to act against hate-driven policies and impunity.
Planned Global Activities
• Worldwide Rallies: Local chapters are encouraged to organize peaceful rallies in their respective cities during the campaign period.
• Digital Advocacy: Participate in coordinated Twitter campaigns, email outreach, and global petitions initiated and organized by IATF.
• Media and Outreach: Amplify the Amhara voice through public statements, coordinated press
releases, and engagement with local and international media.
Your Role
We call upon your association to:
• Mobilize your members and partners to actively participate in the global campaign from November 1 to November 30.
• Coordinate locally with IATF liaisons for unified messaging, scheduling, and logistics.
• Share updates, photos, and media coverage from your activities to strengthen the global narrative
Next Steps
Please confirm your participation and designate a contact person from your organisation by replying to this email: iatf@amharataskforce.org
hashtags, visuals, and petition links — will be shared upon confirmation.
Together, let us stand firm in defence of our people and speak with one voice for justice, dignity, and survival.
Official Call to Action: United Global Mobilization for Amhara Advocacy
IN OPPOSITION TO MUTILIZATION OF FEMALES and DRONE አጥታችክስ
Dear Leaders and Representatives of Amhara Associations and Organisations, The International Amhara Task Force (IATF) extends its heartfelt greetings and deep appreciation for your continued commitment to the Amhara people and our shared cause of justice, peace, and Survivals.
At this critical time, our collective voice is needed more than ever. The global Amhara community is facing immense humanitarian and human rights challenges, and silence is no longer an option. LTo strengthen our advocacy and amplify our global impact, the IATF is calling upon all Amhara associations, unions, community organizations, and advocacy networks to unite in a coordinated international rally and digital campaign.
Global Campaign Period
From November 1 until November 30, 2025
During this one-month global action, IATF calls for unified participation across all Amhara organizations and allies worldwide.
Objectives of the Mobilization
1. To stop drone attacks and all forms of violence against civilians in the Amhara region.
2. To raise global awareness about the ongoing atrocities and humanitarian crisis facing the Amhara people.
3. To draw international attention to recent crimes against Amhara women and civilians, demanding an independent international investigation and accountability.
4. To demonstrate unified Amhara solidarity across continents in defence of justice and human dignity.
5. To engage international media, human rights institutions, and policymakers to act against hate-driven policies and impunity.
Planned Global Activities
• Worldwide Rallies: Local chapters are encouraged to organize peaceful rallies in their respective cities during the campaign period.
• Digital Advocacy: Participate in coordinated Twitter campaigns, email outreach, and global petitions initiated and organized by IATF.
• Media and Outreach: Amplify the Amhara voice through public statements, coordinated press
releases, and engagement with local and international media.
Your Role
We call upon your association to:
• Mobilize your members and partners to actively participate in the global campaign from November 1 to November 30.
• Coordinate locally with IATF liaisons for unified messaging, scheduling, and logistics.
• Share updates, photos, and media coverage from your activities to strengthen the global narrative
Next Steps
Please confirm your participation and designate a contact person from your organisation by replying to this email: iatf@amharataskforce.org
hashtags, visuals, and petition links — will be shared upon confirmation.
Together, let us stand firm in defence of our people and speak with one voice for justice, dignity, and survival.
👍3❤1