............. የአደረጃጀት ዜና !! .............
በአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ( አፋብኃ ) የቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር የ54ኛ ክፍለጦር ምስረታ ተጠናቋል ።
በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ የመልሶ ማደራጀት እና የመዋቅር ማሻሻል ተግባራት መካከል አንዱ የሆነው የኮር አደረጃጀት እና የክፍለጦር መልሶ ማደራጀት ይገኝበታል ።
በዚህም አዲስ ተዋቅሮ የተጠናቀቀው 54ኛ ክፍለጦር በቀደመው አደረጃጀት የመብረቁ ተፈራ ብርጌድ ፣ የመዝገበ ጮቄ ብርጌድ እና መዝገበ ዋለልኝ ብርጌድን ያካተተ ሆኖ ተመስርቷል ።
ክፍለጦሩ በአምስት ሬጅመንቶች የተዋቀረ ሲሆን ለቀጣይ የህልውና ትግል ዝግጁ መሆናቸውን የክፍለጦሩ ፣ የሬጅመንቶች አመራሮች እና አባላት አረጋግጠዋል ።
የክፍሐጦር መልሶ ማደራጀት ስራው በዕዙ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ ማርሸት ፀሐው ደምሴ ፣ በዕዙ ጽህፈት ቤት ሀላፊ ይትባረክ አንዳርጌ እና በዕዙ ዘመቻ መምሪያ ሀላፊ መቶ አለቃ አበበ ሰውመሆን አስተባባሪነት ተጠናቋል ።
አዲስ ትውልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ !!
በአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ( አፋብኃ ) የቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር የ54ኛ ክፍለጦር ምስረታ ተጠናቋል ።
በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ የመልሶ ማደራጀት እና የመዋቅር ማሻሻል ተግባራት መካከል አንዱ የሆነው የኮር አደረጃጀት እና የክፍለጦር መልሶ ማደራጀት ይገኝበታል ።
በዚህም አዲስ ተዋቅሮ የተጠናቀቀው 54ኛ ክፍለጦር በቀደመው አደረጃጀት የመብረቁ ተፈራ ብርጌድ ፣ የመዝገበ ጮቄ ብርጌድ እና መዝገበ ዋለልኝ ብርጌድን ያካተተ ሆኖ ተመስርቷል ።
ክፍለጦሩ በአምስት ሬጅመንቶች የተዋቀረ ሲሆን ለቀጣይ የህልውና ትግል ዝግጁ መሆናቸውን የክፍለጦሩ ፣ የሬጅመንቶች አመራሮች እና አባላት አረጋግጠዋል ።
የክፍሐጦር መልሶ ማደራጀት ስራው በዕዙ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ ማርሸት ፀሐው ደምሴ ፣ በዕዙ ጽህፈት ቤት ሀላፊ ይትባረክ አንዳርጌ እና በዕዙ ዘመቻ መምሪያ ሀላፊ መቶ አለቃ አበበ ሰውመሆን አስተባባሪነት ተጠናቋል ።
አዲስ ትውልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ !!
👍4❤1🙏1
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዘይሴ ማሕበረሰብ እና በአገዛዙ ወታደሮች መካከል ከባድ ግጭት መቀስቀሱ ተሰማ!
የዘይሴ ማሕበረሰብ "የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሆነው አቶ ጥላሁን ከበደ በፌደሬሽን ምክር ቤት ያለውን ተሰሚነት ተጠቅሞ የዘመናት የልዩ ወረዳ ጥያቄያችንን አፍኖብናል" በሚል የስራ ማቆም አድማ ያደረጉ ሲሆን፡ የወረዳና የክልሉ ፀጥታ ኃይሎች የስራ ማቆም አድማውን ለማስነሳት ሲንቀሳቀሱ ከባድ የሆነ ጥቃት ተከፍቶባቸዋል።
ለክልሉና ለወረዳው ፀጥታ አካላት እገዛ ለማድረግ ወደ አከባቢው የገባው እራሱን "መከላከያ ሰራዊት" እያለ የሚጠራው የመንደር ዱርየ ስብስብ፡ ማሕበረሰቡ ላይ የዘፈቀደ ተኩስ በመክፈት በርካቶችን ለሞትና ለአካል ጉዳት እንደዳረጋቸው የመረብ ሚዲያ ምንጮች ገልፀዋል።
ማሕበረሰቡ በተደራጀ መልኩ በአገዛዙ ወታደሮች የተከፈተበትን ጥቃት እየመከተ ሲሆን፡ ትናንት በስቲያ ጥቅምት 13/2018 ዓ/ም ምሽት ላይ በተፈፀመ ደፈጣ ጥቃት በአንድ ፓትሮል ላይ ተሳፍረው የነበሩ እራሳቸውን "መከላከያ ሰራዊት" ብለው የሚጠሩ ከ10 በላይ ወታደሮች ሲገደሉ፡ ተሳፍረውበት የነበረው ወታደራዊ ተሽከርካሪ ፓትሮልም ሙሉ በሙሉ መውደሙ ታውቋል።
ሕዝባዊ አመፁ ተቀጣጥሎ የቀጠለ ሲሆን፡ ፀረ ሰላሙ የብልፅግና ቡድንም አመፁን ለማስቆም ያግዙኛል ያላቸውን የጦር መሣሪያዎችን እየተጠቅመ እንደሚገኝ ነው የተነገረው።
@መረብ ሚዲያ
የዘይሴ ማሕበረሰብ "የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሆነው አቶ ጥላሁን ከበደ በፌደሬሽን ምክር ቤት ያለውን ተሰሚነት ተጠቅሞ የዘመናት የልዩ ወረዳ ጥያቄያችንን አፍኖብናል" በሚል የስራ ማቆም አድማ ያደረጉ ሲሆን፡ የወረዳና የክልሉ ፀጥታ ኃይሎች የስራ ማቆም አድማውን ለማስነሳት ሲንቀሳቀሱ ከባድ የሆነ ጥቃት ተከፍቶባቸዋል።
ለክልሉና ለወረዳው ፀጥታ አካላት እገዛ ለማድረግ ወደ አከባቢው የገባው እራሱን "መከላከያ ሰራዊት" እያለ የሚጠራው የመንደር ዱርየ ስብስብ፡ ማሕበረሰቡ ላይ የዘፈቀደ ተኩስ በመክፈት በርካቶችን ለሞትና ለአካል ጉዳት እንደዳረጋቸው የመረብ ሚዲያ ምንጮች ገልፀዋል።
ማሕበረሰቡ በተደራጀ መልኩ በአገዛዙ ወታደሮች የተከፈተበትን ጥቃት እየመከተ ሲሆን፡ ትናንት በስቲያ ጥቅምት 13/2018 ዓ/ም ምሽት ላይ በተፈፀመ ደፈጣ ጥቃት በአንድ ፓትሮል ላይ ተሳፍረው የነበሩ እራሳቸውን "መከላከያ ሰራዊት" ብለው የሚጠሩ ከ10 በላይ ወታደሮች ሲገደሉ፡ ተሳፍረውበት የነበረው ወታደራዊ ተሽከርካሪ ፓትሮልም ሙሉ በሙሉ መውደሙ ታውቋል።
ሕዝባዊ አመፁ ተቀጣጥሎ የቀጠለ ሲሆን፡ ፀረ ሰላሙ የብልፅግና ቡድንም አመፁን ለማስቆም ያግዙኛል ያላቸውን የጦር መሣሪያዎችን እየተጠቅመ እንደሚገኝ ነው የተነገረው።
@መረብ ሚዲያ
የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝን በርካታ ያገዛዙ ኃይላት ተቀላቀሉ::
ሳሙኤል አወቀ ክፍለ ጦር አባይ ሸለቆ ብርጌድን ( 4 )አራት የሚሊሻ አባላት ተቀላቅለዋል።
ከደብረወረቅ ከተማ እና መርጠለ ማሪያም ከተማ የሚገኜው የአብይ አህመድ አረመኔው አገዛዙ እየፈፀመ ያለውን አፀያፊ ተግባር በመረዳት አባይ ሸለቆ ብርጌድን ተቀላቅለዋል።
1, ብርቁ አስኔ
2, አበበ ደምሴ
3, አየነው ላቄ
4, አበረ ቸሩ የተባሉ የአገዛዙ ተልዕኮ አስፈፃሚ ሚሊሻ እንደተናገሩት በሁሉም ከተማ የሚገኜው የማሊሻ አባል መውጫ ቀዳዳ ፍለጋ ላይ እንደሆነ እና የአማራ ፋኖ እንደሚቀላቀል አስርድተዋል።
የ2ተኛ ተፈራ ዳምጤ ክፍለ ጦር በሚያደረጋቸው የሰርጎ ገብ እና የደፈጣ ውጊያ እንዲሁም መደበኛ ውጊያ ያስመረራቸው የአገዛዙ የሚሊሻ አባላት ወደ ፋኖ ተቀላቅለዋል።
1.ጎሹ በሌ
2.ደሳለኝ ጌታ
3.ዮሐንስ ዳኛው
4.ይበልጣል ሽታየ መላኩ
5.ቸኮል ተሆነ
6.ጌታሰው ደሜ
7.ይርጋ ሰዋለኝ የተባሉ የሚሊሻ አባላት ትጥቅ የሌላቸው የጓደኛቸውን መሳሪያ በመቀማት ቀሪዎቹ ያለ ትጥቅ ወደ ፋኖ በመምጣት ህይወታቸውን ማትረፍ ችለዋል።
በሌላ ስቦ ማስከዳት ሁለት የአረመኔው ብልጽግና ሠራዊት አባላት ቀኝ ጌታ ዮፍታሄ ንጉሴ 6ኛ ክፍለ ጦር የኢንጅነር ክበር ተመስገንን ብርጌድ ተቀላቅለዋል።
1/ ነብዩ አርባ ወላይታ
2/ ሙዲን ኢብራሄም የተባሉ የ23ኛ ክፍለጦር አምስተኛ ሬጅመንት ቲም መሪዎች የመከላከያ አባላት የኢንጅነር ክበር ተመስገን ብርጌድን ተቀላቅለዋል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ !
ጥቅምት 15/2018 ዓ.ም
ሳሙኤል አወቀ ክፍለ ጦር አባይ ሸለቆ ብርጌድን ( 4 )አራት የሚሊሻ አባላት ተቀላቅለዋል።
ከደብረወረቅ ከተማ እና መርጠለ ማሪያም ከተማ የሚገኜው የአብይ አህመድ አረመኔው አገዛዙ እየፈፀመ ያለውን አፀያፊ ተግባር በመረዳት አባይ ሸለቆ ብርጌድን ተቀላቅለዋል።
1, ብርቁ አስኔ
2, አበበ ደምሴ
3, አየነው ላቄ
4, አበረ ቸሩ የተባሉ የአገዛዙ ተልዕኮ አስፈፃሚ ሚሊሻ እንደተናገሩት በሁሉም ከተማ የሚገኜው የማሊሻ አባል መውጫ ቀዳዳ ፍለጋ ላይ እንደሆነ እና የአማራ ፋኖ እንደሚቀላቀል አስርድተዋል።
የ2ተኛ ተፈራ ዳምጤ ክፍለ ጦር በሚያደረጋቸው የሰርጎ ገብ እና የደፈጣ ውጊያ እንዲሁም መደበኛ ውጊያ ያስመረራቸው የአገዛዙ የሚሊሻ አባላት ወደ ፋኖ ተቀላቅለዋል።
1.ጎሹ በሌ
2.ደሳለኝ ጌታ
3.ዮሐንስ ዳኛው
4.ይበልጣል ሽታየ መላኩ
5.ቸኮል ተሆነ
6.ጌታሰው ደሜ
7.ይርጋ ሰዋለኝ የተባሉ የሚሊሻ አባላት ትጥቅ የሌላቸው የጓደኛቸውን መሳሪያ በመቀማት ቀሪዎቹ ያለ ትጥቅ ወደ ፋኖ በመምጣት ህይወታቸውን ማትረፍ ችለዋል።
በሌላ ስቦ ማስከዳት ሁለት የአረመኔው ብልጽግና ሠራዊት አባላት ቀኝ ጌታ ዮፍታሄ ንጉሴ 6ኛ ክፍለ ጦር የኢንጅነር ክበር ተመስገንን ብርጌድ ተቀላቅለዋል።
1/ ነብዩ አርባ ወላይታ
2/ ሙዲን ኢብራሄም የተባሉ የ23ኛ ክፍለጦር አምስተኛ ሬጅመንት ቲም መሪዎች የመከላከያ አባላት የኢንጅነር ክበር ተመስገን ብርጌድን ተቀላቅለዋል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ !
ጥቅምት 15/2018 ዓ.ም
❤1🙏1
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዘይሴ ማሕበረሰብ እና በአገዛዙ ወታደሮች መካከል ከባድ ግጭት መቀስቀሱ ተሰምቷል!
የዘይሴ ማሕበረሰብ "የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሆነው አቶ ጥላሁን ከበደ በፌደሬሽን ምክር ቤት ያለውን ተሰሚነት ተጠቅሞ የዘመናት የልዩ ወረዳ ጥያቄያችንን አፍኖብናል" በሚል የስራ ማቆም አድማ ያደረጉ ሲሆን፡ የወረዳና የክልሉ ፀጥታ ኃይሎች የስራ ማቆም አድማውን ለማስነሳት ሲንቀሳቀሱ ከባድ የሆነ ጥቃት ተከፍቶባቸዋል።
ለክልሉና ለወረዳው ፀጥታ አካላት እገዛ ለማድረግ ወደ አከባቢው የገባው እራሱን "መከላከያ ሰራዊት" እያለ የሚጠራው የመንደር ዱርየ ስብስብ፡ ማሕበረሰቡ ላይ የዘፈቀደ ተኩስ በመክፈት በርካቶችን ለሞትና ለአካል ጉዳት እንደዳረጋቸው የመረብ ሚዲያ ምንጮች ገልፀዋል።
ማሕበረሰቡ በተደራጀ መልኩ በአገዛዙ ወታደሮች የተከፈተበትን ጥቃት እየመከተ ሲሆን፡ ትናንት በስቲያ ጥቅምት 13/2018 ዓ/ም ምሽት ላይ በተፈፀመ ደፈጣ ጥቃት በአንድ ፓትሮል ላይ ተሳፍረው የነበሩ እራሳቸውን "መከላከያ ሰራዊት" ብለው የሚጠሩ ከ10 በላይ ወታደሮች ሲገደሉ፡ ተሳፍረውበት የነበረው ወታደራዊ ተሽከርካሪ ፓትሮልም ሙሉ በሙሉ መውደሙ ታውቋል።
ሕዝባዊ አመፁ ተቀጣጥሎ የቀጠለ ሲሆን፡ ፀረ ሰላሙ የብልፅግና ቡድንም አመፁን ለማስቆም ያግዙኛል ያላቸውን የጦር መሣሪያዎችን እየተጠቅመ እንደሚገኝ ነው የተነገረው።
የዘይሴ ማሕበረሰብ "የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሆነው አቶ ጥላሁን ከበደ በፌደሬሽን ምክር ቤት ያለውን ተሰሚነት ተጠቅሞ የዘመናት የልዩ ወረዳ ጥያቄያችንን አፍኖብናል" በሚል የስራ ማቆም አድማ ያደረጉ ሲሆን፡ የወረዳና የክልሉ ፀጥታ ኃይሎች የስራ ማቆም አድማውን ለማስነሳት ሲንቀሳቀሱ ከባድ የሆነ ጥቃት ተከፍቶባቸዋል።
ለክልሉና ለወረዳው ፀጥታ አካላት እገዛ ለማድረግ ወደ አከባቢው የገባው እራሱን "መከላከያ ሰራዊት" እያለ የሚጠራው የመንደር ዱርየ ስብስብ፡ ማሕበረሰቡ ላይ የዘፈቀደ ተኩስ በመክፈት በርካቶችን ለሞትና ለአካል ጉዳት እንደዳረጋቸው የመረብ ሚዲያ ምንጮች ገልፀዋል።
ማሕበረሰቡ በተደራጀ መልኩ በአገዛዙ ወታደሮች የተከፈተበትን ጥቃት እየመከተ ሲሆን፡ ትናንት በስቲያ ጥቅምት 13/2018 ዓ/ም ምሽት ላይ በተፈፀመ ደፈጣ ጥቃት በአንድ ፓትሮል ላይ ተሳፍረው የነበሩ እራሳቸውን "መከላከያ ሰራዊት" ብለው የሚጠሩ ከ10 በላይ ወታደሮች ሲገደሉ፡ ተሳፍረውበት የነበረው ወታደራዊ ተሽከርካሪ ፓትሮልም ሙሉ በሙሉ መውደሙ ታውቋል።
ሕዝባዊ አመፁ ተቀጣጥሎ የቀጠለ ሲሆን፡ ፀረ ሰላሙ የብልፅግና ቡድንም አመፁን ለማስቆም ያግዙኛል ያላቸውን የጦር መሣሪያዎችን እየተጠቅመ እንደሚገኝ ነው የተነገረው።
🙏2❤1
የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝ ሰራዊት እየፈረሰ ፋኖን እየተቀላቀለ ነው::
ከዘመቻ አባ ናደው መጠናቀቅ በኋላ ከተለያዩ የክልሉ አካባቢዎችና ዕዞች ወደ ቤተ-አማራ የገባው የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት እየፈረሰና እየኮበለለ ምኒልክ ዕዝን በስፋት እየተቀላቀለ ነው::
የኦሮሞ ብልፅግና ልዩ ሃይል ኦሮሚያ ላይ በአማራ ተወላጆች ላይ ሲፈፅመው የነበረውንና ዛሬም እየፈፀመው ያለውን ግፍ በተመሳሳይ የመከላከያ መለዮ ለብሶ ወደ አማራ ክልል በመግባት የሚፈፅመውን ግፍ እያየን እኩል የሃገር መከላከያ ሰራዊት ተብለን ልንጠራ አንችልም ያሉ አባላቶቹ ባለፉት አስር ቀናቶች ብቻ 4 ስናይፐርና 28 ክላሽ 7000 የክላሽ ተተኳሽ 600 የስናይፐር ተተኳሽ እንዲሁም 60 የእጅ ቦምብ በመያዝ ከ32 በላይ ሰራዊት ምስራቅ አማራ ኮር 1 አሳምነው ክፍለጦርን ተቀላቅለዋል::
ፋኖን ከተቀላቀሉት የ104ኛ ኮር የሰራዊቱ አባላቶች መካከልም 4 ሻምበል መሪና 3 የመቶ መሪ አመራሮች ይገኙበታል:: በቀጣይም የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝን ሰራዊት የማፍረስና የማስኮብለሉ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል::
•ማስታወሻ፦ ስም ዝርዝርና ምስል ያላካተትነው በቀጣይ ለምንሰራው ስራ ደህንነት ስንል ነው!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥቅምት 15/2018 ዓ.ም
ከዘመቻ አባ ናደው መጠናቀቅ በኋላ ከተለያዩ የክልሉ አካባቢዎችና ዕዞች ወደ ቤተ-አማራ የገባው የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት እየፈረሰና እየኮበለለ ምኒልክ ዕዝን በስፋት እየተቀላቀለ ነው::
የኦሮሞ ብልፅግና ልዩ ሃይል ኦሮሚያ ላይ በአማራ ተወላጆች ላይ ሲፈፅመው የነበረውንና ዛሬም እየፈፀመው ያለውን ግፍ በተመሳሳይ የመከላከያ መለዮ ለብሶ ወደ አማራ ክልል በመግባት የሚፈፅመውን ግፍ እያየን እኩል የሃገር መከላከያ ሰራዊት ተብለን ልንጠራ አንችልም ያሉ አባላቶቹ ባለፉት አስር ቀናቶች ብቻ 4 ስናይፐርና 28 ክላሽ 7000 የክላሽ ተተኳሽ 600 የስናይፐር ተተኳሽ እንዲሁም 60 የእጅ ቦምብ በመያዝ ከ32 በላይ ሰራዊት ምስራቅ አማራ ኮር 1 አሳምነው ክፍለጦርን ተቀላቅለዋል::
ፋኖን ከተቀላቀሉት የ104ኛ ኮር የሰራዊቱ አባላቶች መካከልም 4 ሻምበል መሪና 3 የመቶ መሪ አመራሮች ይገኙበታል:: በቀጣይም የፋሽስቱ ብልፅግና አገዛዝን ሰራዊት የማፍረስና የማስኮብለሉ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል::
•ማስታወሻ፦ ስም ዝርዝርና ምስል ያላካተትነው በቀጣይ ለምንሰራው ስራ ደህንነት ስንል ነው!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥቅምት 15/2018 ዓ.ም
🙏2❤1
ጡት ቆራጩ የብልፅግና ቡድን በጎንደር ቋራ ቴዎድሮስ ከተማ በፈፀመው የድሮን ጥቃት፡ ቅዳሜ ገበያ ለመገብየት የተሰባሰቡ ገበያተኞች መገደላቸው ተሰምቷል።
ዛሬ ጥቅምት 15/2018 ዓ/ም ረፋድ 4:00 አከባቢ በቋራ ቴዎድሮስ ከተማ የቅዳሜ ገበያ ለመገብየት በተሰባሰቡ ገበያተኞች ላይ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት፡ በርካታ ንፁኋኖች ሲገደሉ በርካቶች መቁሰላቸው ታውቋል።
በተመሳሳይ ይሄው ፀረ አማራ ኃይል ከቀናት በፊት በላይ ጋይንት ወረዳ ዛጎች ቀበሌ ላይ በፈፀመው የድሮን ጥቃት አንዲት እናት ከነ ልጇ ተገድላለች።
ይህ ጡት ቆራጭና ፀረ አማራ የብልፅግና ኃይል ዛሬም በቋራ ቴዎድሮስ ከተማ የቅዳሜ ገበያን ለመገብየት በተሰባሰቡ ንፁኋኖች ላይ ዘግናኝ ጭፍጨፋ ፈፅሟል።
ዛሬ ጥቅምት 15/2018 ዓ/ም ረፋድ 4:00 አከባቢ በቋራ ቴዎድሮስ ከተማ የቅዳሜ ገበያ ለመገብየት በተሰባሰቡ ገበያተኞች ላይ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት፡ በርካታ ንፁኋኖች ሲገደሉ በርካቶች መቁሰላቸው ታውቋል።
በተመሳሳይ ይሄው ፀረ አማራ ኃይል ከቀናት በፊት በላይ ጋይንት ወረዳ ዛጎች ቀበሌ ላይ በፈፀመው የድሮን ጥቃት አንዲት እናት ከነ ልጇ ተገድላለች።
ይህ ጡት ቆራጭና ፀረ አማራ የብልፅግና ኃይል ዛሬም በቋራ ቴዎድሮስ ከተማ የቅዳሜ ገበያን ለመገብየት በተሰባሰቡ ንፁኋኖች ላይ ዘግናኝ ጭፍጨፋ ፈፅሟል።
❤1💔1
በዘመቻ አደም አሊ(አባናደዉ) ዘመቻ የተማረኩ የሚሊሻ እና የፖሊስ አባላት በፍቃዳቸዉ ፋኖን እንደሚቀላቀሉ ተናገሩ።
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ከ መስከረም 14/2018 እስከ መስከረም 30/2018
ዓ.ም በፈጀዉ ዘመቻ አድም አሊ(አባ ናደዉ) አመርቂ ድል ማስመዝገቡ የሚታወቅ ሲሆን በዚህም ዘመቻ ላይ የአገዛዙ የብልፅግና ሰራዊት ቡዙ አካላዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ እንደደረሰበት ይታወቃል።
በዚህም ዘመቻ ላይ ከ679 ምርኮኞች መካከል 100ዎቹ የፖሊስ እና የሚሊሻ አባላት ሲሆኑ እነዚህ ምርኮኞችም እስካሁን በማወቅም ባለማወቅም የአማራን ህዝብ በድለናል ከአሁን ስዓት ጀምሮ ህዝባችንን በበደልነዉ ልክ ከፋኖ ወንድሞቻችን ጋር ተቀላቅለን እንክሰዋለን ሲሉ ተናግረዋል።
ምርኮኞቹ አክለዉም ይህ ፋሽዝም ስርዓት ምላሱ ብቻ እንደቀረ ገልፅዉ አሁንም በዚህ አገዛዝ ስር ያላቹህ ፋሽስቱ የብልፅግና አገዝ ጥምር ጦር የሚላቹህ የሰራዊት አባላት እና አመራሮች አሁንም ሳይረፍድባቹህ ያላቹህበት ስርዓት አገር አፍራሽ መሆኑን አዉቃቹህ ወደ እዉነተኛ ትግል ወደሆነዉ የአማራ ፋኖ እንድትቀላቀሉ ሲሉ ጥሪ አቅርበዉ እኛ ተማርከን ህይወታችን ሰለተረፈ እድለኞች ነን ብለዋል።
በዚህም ለይ የ አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ፅ/ቤት ኃላፊ አርበኛ ደስታዉ መለሰን ጨምሮ ሌሎች የድርጅቱ ከፍተኛ አመራሮች እና የዚሁ ዕዝ ክንፍ የሆነዉ ግዙፉ ላስታ አሳመነዉ ኮር ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዉ ምርኮኞችን በሚፈልጉት ቀጠና ባሉት ኮሮች እና ክ/ጦሮች ሂደዉ እንዲታገሉ የድልድል ስራ ሰርተዋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
አፋብሃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ አሳመነዉ ኮር ሚዲያ እና ኮምኒኬሽን ክፍል ኋላፊ ጋዜጠኛ ፋኖ ደረበ መኮንን!
ጥቅምት 15 /2018 ዓ.ም
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ከ መስከረም 14/2018 እስከ መስከረም 30/2018
ዓ.ም በፈጀዉ ዘመቻ አድም አሊ(አባ ናደዉ) አመርቂ ድል ማስመዝገቡ የሚታወቅ ሲሆን በዚህም ዘመቻ ላይ የአገዛዙ የብልፅግና ሰራዊት ቡዙ አካላዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ እንደደረሰበት ይታወቃል።
በዚህም ዘመቻ ላይ ከ679 ምርኮኞች መካከል 100ዎቹ የፖሊስ እና የሚሊሻ አባላት ሲሆኑ እነዚህ ምርኮኞችም እስካሁን በማወቅም ባለማወቅም የአማራን ህዝብ በድለናል ከአሁን ስዓት ጀምሮ ህዝባችንን በበደልነዉ ልክ ከፋኖ ወንድሞቻችን ጋር ተቀላቅለን እንክሰዋለን ሲሉ ተናግረዋል።
ምርኮኞቹ አክለዉም ይህ ፋሽዝም ስርዓት ምላሱ ብቻ እንደቀረ ገልፅዉ አሁንም በዚህ አገዛዝ ስር ያላቹህ ፋሽስቱ የብልፅግና አገዝ ጥምር ጦር የሚላቹህ የሰራዊት አባላት እና አመራሮች አሁንም ሳይረፍድባቹህ ያላቹህበት ስርዓት አገር አፍራሽ መሆኑን አዉቃቹህ ወደ እዉነተኛ ትግል ወደሆነዉ የአማራ ፋኖ እንድትቀላቀሉ ሲሉ ጥሪ አቅርበዉ እኛ ተማርከን ህይወታችን ሰለተረፈ እድለኞች ነን ብለዋል።
በዚህም ለይ የ አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ፅ/ቤት ኃላፊ አርበኛ ደስታዉ መለሰን ጨምሮ ሌሎች የድርጅቱ ከፍተኛ አመራሮች እና የዚሁ ዕዝ ክንፍ የሆነዉ ግዙፉ ላስታ አሳመነዉ ኮር ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዉ ምርኮኞችን በሚፈልጉት ቀጠና ባሉት ኮሮች እና ክ/ጦሮች ሂደዉ እንዲታገሉ የድልድል ስራ ሰርተዋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
አፋብሃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ አሳመነዉ ኮር ሚዲያ እና ኮምኒኬሽን ክፍል ኋላፊ ጋዜጠኛ ፋኖ ደረበ መኮንን!
ጥቅምት 15 /2018 ዓ.ም
❤1🙏1
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የአገዛዙ ጥምር ሀይል እና አሸርጋጁ የብልፅግና አጀንዳ በቀላሉ ከማቋረጥ ባሻገር ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ስብሰባውን መበተን ተችሏል።
በዛሬው እለት በምዕራብ ጎንደር መተማ ወረዳ ሽመለጋራ የዞንና የወረዳ ሆድ አደር የብልፅግና አሽከሮች ከአገዛዙ ጥምር ሀይል ጋር እንደተለመደው ስለ አማራ ሁሉን አቀፍ የጀኖሳይድ ፀያፍ ተግባራቸውን ለመፈፀምና የጥፋት አጀንዳ ይዘው ለመዶለት ስብሰባ ለማድረግ እየተዘጋጁና እየተሰባሰቡ ባለበት ስአት ነበልባሎቹ የበረሀ ፈርጦች መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር አጣናው ዋሴ ክ/ጦ ባባየ ብርጌድ በአርበኛ ገ/ህይወት አዳነ እየተመራ እንዲሁም በአናብስቶች ደጃዝማች 4ኛ ኮር አርበኞች ክ/ጦ በላይ ዘለቀ ብርጌድ በአርበኛ ተስፋየ ማስረሻ መሪነትና መረጃን ቀድሞ በማፈንፈን ሁለቱ ብርጌዶች ጠላት ባላሰበበት ሁኔታ ከቀኑ 6:00 ስዓት ወደ ቀጠናው ተስፈንጥሮ በመግባት መብረቃዊ ጥቃት መፈፀም ተችሏል።ውጊያውን እስከ 9:00ስዓት በማስቀጠል በጥምር ሀይሉ ላይ ከፍተኛ ድል ማስመዝገብም ተችሏል።
በዚህ ልዩ መብረቃዊ ጥቃት ስብሰባውን ከመበተን ባሻገር የአገዛዙ ጥምር ሀይል ሙት 10፣ ቁስለኛ ከ13በላይ ሲሆን የብልፅግናው አሸርጋጅ ምስለኔዎች በየ ጓዳው ጎድጓዳው እግሬ አውጭኝ በማለት በየቤቱም ቀሚስ በመልበስ እና በመመሳሰል በየ ስርቻው በመግባት እራሳቸውን አትርፈዋል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተዉል አምሳሉ
ጥቅምት 15/2018
በዛሬው እለት በምዕራብ ጎንደር መተማ ወረዳ ሽመለጋራ የዞንና የወረዳ ሆድ አደር የብልፅግና አሽከሮች ከአገዛዙ ጥምር ሀይል ጋር እንደተለመደው ስለ አማራ ሁሉን አቀፍ የጀኖሳይድ ፀያፍ ተግባራቸውን ለመፈፀምና የጥፋት አጀንዳ ይዘው ለመዶለት ስብሰባ ለማድረግ እየተዘጋጁና እየተሰባሰቡ ባለበት ስአት ነበልባሎቹ የበረሀ ፈርጦች መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር አጣናው ዋሴ ክ/ጦ ባባየ ብርጌድ በአርበኛ ገ/ህይወት አዳነ እየተመራ እንዲሁም በአናብስቶች ደጃዝማች 4ኛ ኮር አርበኞች ክ/ጦ በላይ ዘለቀ ብርጌድ በአርበኛ ተስፋየ ማስረሻ መሪነትና መረጃን ቀድሞ በማፈንፈን ሁለቱ ብርጌዶች ጠላት ባላሰበበት ሁኔታ ከቀኑ 6:00 ስዓት ወደ ቀጠናው ተስፈንጥሮ በመግባት መብረቃዊ ጥቃት መፈፀም ተችሏል።ውጊያውን እስከ 9:00ስዓት በማስቀጠል በጥምር ሀይሉ ላይ ከፍተኛ ድል ማስመዝገብም ተችሏል።
በዚህ ልዩ መብረቃዊ ጥቃት ስብሰባውን ከመበተን ባሻገር የአገዛዙ ጥምር ሀይል ሙት 10፣ ቁስለኛ ከ13በላይ ሲሆን የብልፅግናው አሸርጋጅ ምስለኔዎች በየ ጓዳው ጎድጓዳው እግሬ አውጭኝ በማለት በየቤቱም ቀሚስ በመልበስ እና በመመሳሰል በየ ስርቻው በመግባት እራሳቸውን አትርፈዋል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር የህ/ግ ፋኖ መ/ር አስተዉል አምሳሉ
ጥቅምት 15/2018
❤1🙏1
የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ ወታደራዊ መምሪያ ከድሮን ጥቃት ራስን የመከላከል አስገዳጅ ፕሮቶኮልና ቅድመ ጥንቃቄን በተመለከተ አስቸኳይ መግለጫ ሰጠ!
የጠላት እግረኛ ሃይል ወይም ምንም ዓይነት ግዳጅ መወጣት ያልቻለዉ የዐቢይ አገዛዝ የጭካኔ በትሩን ከፍተኛ በሆነ ድሮን ጥቃት ጀምሯል፡፡ የድሮን አሰሳና ጥቃት ተጠናክሮ ከመቀጠሉ ጋር በተያያዘ በርካታ ንጹሃንና ሰራዊታችን ለኢላማ ተጋላጭ እንዳይሆኑ እነዚህ ቅድመ ጥንቃቄዎች ቀድመዉ ሊወሰዱ ስለሚገባ በአስገዳጅ ሁኔታ ይተግበሩ ሲል የዕዙ ወታደራዊ መምሪያ ማሳሰቡን ብላክ ላዬን ሚዲያ ተመልክቷል።
የፋኖ ሰራዊታችን በብዛት ሆኖ ክፍት መኪኖች ላይ ማለትም እንደ ሲኖትራክ፣ ኦራል፣ አይሱዙ ወዘተ ተጭኖ መንቀሳቀስ የለበትም፡፡ አስገዳጅ በሆነ የቡድን እንቀስቃሴ ወቅት የተቆራረጠና ዝግዛግ ዓይነት ቅርፅ ያለው የጉዞ መስመር ማድረግ የድሮኑን ዒላማ ማነፍነፍና መፈለግ እንዲሁም የመመልከት አቅጣጫ ያስተዋል።
የድሮን ድምዕ ከተሰማ ወይም ምልክት ከታየ ራስን ጥላ ወዳለው በርከት ያለ ዛፍ ወይም ዋሻ መጠለል አለብን፡፡ ጥላ ከተጠለለ ካሜራው በደንብ ለመመልከትና ዒላማ ለመለየት ይቸገራል። ለመጠለል የገባንበት ዛፍ ወይም ጫካ ካለ ዉስጥ ለዉስጥ ርቀትን መጓዝ አለብን፡፡ የወገንና የተማረኩ ተሽከርካሪዎችን ቅጠል፣ ሃረግ ወይም ጨርቅ መሸፈን በቅኝት ወቅት ዒላማ እንዳይሆኑ ያደርጋል፡፡ የቤትና የመኪና የሚያንፀባርቁ መስታዉቶችን ጭቃ በመቀባት ጨረር የሚያርፍባቸውን ነገሮች ሁሉ ማደብዘዝ ይገባል ነው ያለው ዕዙ፡፡
ዕዙ በተጨማሪም ስለ ሞባይል አጠቃቀም አቅጣጫ የሰጠ ሲሆን፤ ሞባይል ስልክ የሚጠቀሙ የተፈቀደላቸው የፋኖ አባላትና አመራሮች ሎኬሽን ዝግ የማድረግ ግዴታ አለባቸው፡፡ የያዙት ስልክ ስማርት ከሆነ በድሮን እንቅስቃሴ ወቅት በመጀመሪያ ሴቲንግ ዉስጥ በመግባትና የበረራ ምልክቱን በመጫን Airplane Mode ካደረጉ በኋላ የድሮኑ እንቅስቃሴ ዝም እስኪል ድረስ የስልኩን ባትሪን በማጥፋት፤ ስልኩ ራቅ ብሎ መቀመጥ አለበት፡፡ የትኛዉም የፋኖ አባል ስልኩ ላይ ቴሌግራምና ቴሌብር የተባሉ የመተግበሪያ አፕልኬሽኖች መኖር የለባቸዉም ብሏል፡፡
አንድ የፋኖ ሠራዊት አሃድ በትዕዛዝ ከሆነ ቦታ ሲንቀሳቀስ እስከ ሚደርስበት ቦታ ድረስ የሞባይል ስልክ ዝግ አድርጎ መንቀሳቀስ ግዴታ አለበት፡፡ በጉዞ ወቅት ለሚኖር የመረጃ ትስስር አጭር ሞገድ ራድዮኖችን መጠቀም ያስፈልጋል፡፡ የጉዞ የእንቅስቃሴና የስብሰባ ቦታ ተለዋዋጭና እጅግ ምስጢራዊ መሆን አለባቸው:: ስብሰባ ሊያደርጉበት የፈለጉት ቦታ አስቀድሞ የታወቀ ከሆነ እቅድ እንዲቀየር እናሳስባለን፡፡
የስብሰባና ሥልጠና ቦታዎችን በግልፅ ሜዳ ላይ አለማድረግ ግድ ሲሆን ከጧቱ 5:00 - 9:00 ሰዓት የጠላት ሃይል ከሳተላይት ላይ ምስል ለመዉሰድ ምቹ የሚሆንበት ጊዜ ስለሆነ የኃይል ስብስብና ክምችቶችን ሙሉ ለሙሉ በእነዚህ ሰዓት ዉስጥ አስወግዱ፡፡
የዕዙ ወታደራዊ መምሪያ አክሎም፤ ድሮን የፀሃይ ጨረር አቅጣጫ ባለበት መነፅሩ በትክክል መመልከት ስለማይችል የፋኖ ሰራዊት ቦታ ለመያዝ ሲንቀሳቀስ የፀሃይ ጨረረ መስመርን ከፊት ለፊት ማድረግ ይገባል፡፡ የቅኝት ድሮን በአካባቢው ከታየ ፈጥኖ ቦታ መቀየር፤ መሳሪያ ይዞ በቡድን አለመንቀሳቀስ፤ ቤት ዉስጥ ለምግብ ወይንም በአዳራሽ ዉስጥ ለስበሰባ አለመገኘትን በአስገዳጅ ይተግብሩ ብሏል፡፡
ብዛት ያለዉ የፋኖ ሃይል እንቅስቃሴ ማድረግ ከተፈለገ ከቀን ይልቅ በሌሊት ማንቀሳቀስ ተግባራዊ መደረግ አለበት::
በሌሊት የጉዞ ወቅትም ሆነ የካምፕ ቆይታ ጠላት የሳተላይት ምስል እንዳይወስድ የመስመር ሰልፍ ባትሪዎችን ወይንም ብዛት ያለዉ የካምፕ መብራት አለመጠቀም፡፡
የጠላት አብዛኞቹ ድሮኖች በሌሊት የማይሰሩ ሲሆን እጅግ በጣም ጥቂቶቹ በሌሊት የሚሰሩት ደግሞ የመሳሪያና ሰራዊት ክምችት አለ ተብሎ የተጨበጠ መረጃና አቅጣጫ ካገኙ ብቻ ለተጠና ኢላማ ይጠቀሙታል፡፡
በመሆኑም የወገን ሀይል በክምችት ዉስጥ ሁኖ የትኛዉም ካምፕ ዉስጥ እንዳያድር፣ ከዚህ ማስጠንቀቂያ ጀምሮ ሁሉም ሰራዊት በምሽግ ዉስጥ ሌሊቱንም ሆነ ቀን ራሱን በቻለ የተጠናከረ የድሮን ዋርድያ ጥበቃ እንዲያሳልፍ እናሳስባለን፡፡ ከጥንቃቄ ጉድለት የሚያጋጥሙ ጉዳቶችን እንቀንስ ብሏል ሻለቃ ዝናቡ ልንገረው ደለለ የአፋብኃ ማዕከላዊ ኮማንድ አባልና የምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ ም/ሰብሳቢና ጦር አዛዥ።
የጠላት እግረኛ ሃይል ወይም ምንም ዓይነት ግዳጅ መወጣት ያልቻለዉ የዐቢይ አገዛዝ የጭካኔ በትሩን ከፍተኛ በሆነ ድሮን ጥቃት ጀምሯል፡፡ የድሮን አሰሳና ጥቃት ተጠናክሮ ከመቀጠሉ ጋር በተያያዘ በርካታ ንጹሃንና ሰራዊታችን ለኢላማ ተጋላጭ እንዳይሆኑ እነዚህ ቅድመ ጥንቃቄዎች ቀድመዉ ሊወሰዱ ስለሚገባ በአስገዳጅ ሁኔታ ይተግበሩ ሲል የዕዙ ወታደራዊ መምሪያ ማሳሰቡን ብላክ ላዬን ሚዲያ ተመልክቷል።
የፋኖ ሰራዊታችን በብዛት ሆኖ ክፍት መኪኖች ላይ ማለትም እንደ ሲኖትራክ፣ ኦራል፣ አይሱዙ ወዘተ ተጭኖ መንቀሳቀስ የለበትም፡፡ አስገዳጅ በሆነ የቡድን እንቀስቃሴ ወቅት የተቆራረጠና ዝግዛግ ዓይነት ቅርፅ ያለው የጉዞ መስመር ማድረግ የድሮኑን ዒላማ ማነፍነፍና መፈለግ እንዲሁም የመመልከት አቅጣጫ ያስተዋል።
የድሮን ድምዕ ከተሰማ ወይም ምልክት ከታየ ራስን ጥላ ወዳለው በርከት ያለ ዛፍ ወይም ዋሻ መጠለል አለብን፡፡ ጥላ ከተጠለለ ካሜራው በደንብ ለመመልከትና ዒላማ ለመለየት ይቸገራል። ለመጠለል የገባንበት ዛፍ ወይም ጫካ ካለ ዉስጥ ለዉስጥ ርቀትን መጓዝ አለብን፡፡ የወገንና የተማረኩ ተሽከርካሪዎችን ቅጠል፣ ሃረግ ወይም ጨርቅ መሸፈን በቅኝት ወቅት ዒላማ እንዳይሆኑ ያደርጋል፡፡ የቤትና የመኪና የሚያንፀባርቁ መስታዉቶችን ጭቃ በመቀባት ጨረር የሚያርፍባቸውን ነገሮች ሁሉ ማደብዘዝ ይገባል ነው ያለው ዕዙ፡፡
ዕዙ በተጨማሪም ስለ ሞባይል አጠቃቀም አቅጣጫ የሰጠ ሲሆን፤ ሞባይል ስልክ የሚጠቀሙ የተፈቀደላቸው የፋኖ አባላትና አመራሮች ሎኬሽን ዝግ የማድረግ ግዴታ አለባቸው፡፡ የያዙት ስልክ ስማርት ከሆነ በድሮን እንቅስቃሴ ወቅት በመጀመሪያ ሴቲንግ ዉስጥ በመግባትና የበረራ ምልክቱን በመጫን Airplane Mode ካደረጉ በኋላ የድሮኑ እንቅስቃሴ ዝም እስኪል ድረስ የስልኩን ባትሪን በማጥፋት፤ ስልኩ ራቅ ብሎ መቀመጥ አለበት፡፡ የትኛዉም የፋኖ አባል ስልኩ ላይ ቴሌግራምና ቴሌብር የተባሉ የመተግበሪያ አፕልኬሽኖች መኖር የለባቸዉም ብሏል፡፡
አንድ የፋኖ ሠራዊት አሃድ በትዕዛዝ ከሆነ ቦታ ሲንቀሳቀስ እስከ ሚደርስበት ቦታ ድረስ የሞባይል ስልክ ዝግ አድርጎ መንቀሳቀስ ግዴታ አለበት፡፡ በጉዞ ወቅት ለሚኖር የመረጃ ትስስር አጭር ሞገድ ራድዮኖችን መጠቀም ያስፈልጋል፡፡ የጉዞ የእንቅስቃሴና የስብሰባ ቦታ ተለዋዋጭና እጅግ ምስጢራዊ መሆን አለባቸው:: ስብሰባ ሊያደርጉበት የፈለጉት ቦታ አስቀድሞ የታወቀ ከሆነ እቅድ እንዲቀየር እናሳስባለን፡፡
የስብሰባና ሥልጠና ቦታዎችን በግልፅ ሜዳ ላይ አለማድረግ ግድ ሲሆን ከጧቱ 5:00 - 9:00 ሰዓት የጠላት ሃይል ከሳተላይት ላይ ምስል ለመዉሰድ ምቹ የሚሆንበት ጊዜ ስለሆነ የኃይል ስብስብና ክምችቶችን ሙሉ ለሙሉ በእነዚህ ሰዓት ዉስጥ አስወግዱ፡፡
የዕዙ ወታደራዊ መምሪያ አክሎም፤ ድሮን የፀሃይ ጨረር አቅጣጫ ባለበት መነፅሩ በትክክል መመልከት ስለማይችል የፋኖ ሰራዊት ቦታ ለመያዝ ሲንቀሳቀስ የፀሃይ ጨረረ መስመርን ከፊት ለፊት ማድረግ ይገባል፡፡ የቅኝት ድሮን በአካባቢው ከታየ ፈጥኖ ቦታ መቀየር፤ መሳሪያ ይዞ በቡድን አለመንቀሳቀስ፤ ቤት ዉስጥ ለምግብ ወይንም በአዳራሽ ዉስጥ ለስበሰባ አለመገኘትን በአስገዳጅ ይተግብሩ ብሏል፡፡
ብዛት ያለዉ የፋኖ ሃይል እንቅስቃሴ ማድረግ ከተፈለገ ከቀን ይልቅ በሌሊት ማንቀሳቀስ ተግባራዊ መደረግ አለበት::
በሌሊት የጉዞ ወቅትም ሆነ የካምፕ ቆይታ ጠላት የሳተላይት ምስል እንዳይወስድ የመስመር ሰልፍ ባትሪዎችን ወይንም ብዛት ያለዉ የካምፕ መብራት አለመጠቀም፡፡
የጠላት አብዛኞቹ ድሮኖች በሌሊት የማይሰሩ ሲሆን እጅግ በጣም ጥቂቶቹ በሌሊት የሚሰሩት ደግሞ የመሳሪያና ሰራዊት ክምችት አለ ተብሎ የተጨበጠ መረጃና አቅጣጫ ካገኙ ብቻ ለተጠና ኢላማ ይጠቀሙታል፡፡
በመሆኑም የወገን ሀይል በክምችት ዉስጥ ሁኖ የትኛዉም ካምፕ ዉስጥ እንዳያድር፣ ከዚህ ማስጠንቀቂያ ጀምሮ ሁሉም ሰራዊት በምሽግ ዉስጥ ሌሊቱንም ሆነ ቀን ራሱን በቻለ የተጠናከረ የድሮን ዋርድያ ጥበቃ እንዲያሳልፍ እናሳስባለን፡፡ ከጥንቃቄ ጉድለት የሚያጋጥሙ ጉዳቶችን እንቀንስ ብሏል ሻለቃ ዝናቡ ልንገረው ደለለ የአፋብኃ ማዕከላዊ ኮማንድ አባልና የምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ ም/ሰብሳቢና ጦር አዛዥ።
❤1🙏1
በፋሽስቱ ኦህዴድ ብልፅግና ወረራ ምክንያት በአማራ ምድር ሰብዐዊ እርዳታን ማድረስ አልተቻለም‼
በፀጥታ ችግር እና ውስን ተደራሽነት ምክንያት በአማራ ክልል የሰብዓዊ ዕርዳታ ሥራዎች እየተስተጓጎሉ ነው_ የዓለም ምግብ ፕሮግራም
የዓለም ምግብ ፕሮግራም፣ በአማራ ክልል የሰብዓዊ ዕርዳታ ሥራዎች በቀጠለው አካባቢያዊ የመንግስት ዘመቻ ምክንያት ፀጥታ ችግርና የተደራሽነት ውስንነት ምክንያት ከፍተኛ የሆነ የሎጂስቲክስ ፈተናዎች እየገጠሙት መሆኑን አስታወቀ።
ድርጅቱ አማራ ክልልን በተመለከተ ባወጣው የሥራ ሁኔታ ግምገማ ሪፖርት፣ በተለይም በ #መተማ እና በ #ምሥራቅ_አማራ አካባቢዎች ያለው በመንግስት ወታደሮች የሚመራው የጸጥታ ችግር የዕርዳታ አቅርቦቶችን ትራንስፖርት በእጅጉ እያዘገየ መሆኑን ጠቁሟል።
ሪፖርቱ፣ በተለያዩ አካባቢዎች የንግድ ትራንስፖርት አገልግሎት እጥረት መኖሩን በመጥቀስ፣ ለተቸገሩ ማኅበረሰቦች ዕርዳታ በወቅቱ እንዳይደርስ እንቅፋት እየፈጠረ መሆኑን አስረድቷል።
የዓለም ምግብ ፕሮግራም፣ ምንም እንኳ እነዚህ ገደቦች ቢኖሩም፣ የሎጂስቲክስ ክላስተር በግጭት ባለበት ክልል ውስጥ የሰብዓዊ አጋሮች ሥራቸውን መቀጠል እንዲችሉ ትራንስፖርትን፣ ማከማቻን እና ቅንጅትን ጨምሮ የጋራ አገልግሎቶችን ማቅረቡን መቀጠሉን ገልጿል።
@ሞዐ ሚዲያ
በፀጥታ ችግር እና ውስን ተደራሽነት ምክንያት በአማራ ክልል የሰብዓዊ ዕርዳታ ሥራዎች እየተስተጓጎሉ ነው_ የዓለም ምግብ ፕሮግራም
የዓለም ምግብ ፕሮግራም፣ በአማራ ክልል የሰብዓዊ ዕርዳታ ሥራዎች በቀጠለው አካባቢያዊ የመንግስት ዘመቻ ምክንያት ፀጥታ ችግርና የተደራሽነት ውስንነት ምክንያት ከፍተኛ የሆነ የሎጂስቲክስ ፈተናዎች እየገጠሙት መሆኑን አስታወቀ።
ድርጅቱ አማራ ክልልን በተመለከተ ባወጣው የሥራ ሁኔታ ግምገማ ሪፖርት፣ በተለይም በ #መተማ እና በ #ምሥራቅ_አማራ አካባቢዎች ያለው በመንግስት ወታደሮች የሚመራው የጸጥታ ችግር የዕርዳታ አቅርቦቶችን ትራንስፖርት በእጅጉ እያዘገየ መሆኑን ጠቁሟል።
ሪፖርቱ፣ በተለያዩ አካባቢዎች የንግድ ትራንስፖርት አገልግሎት እጥረት መኖሩን በመጥቀስ፣ ለተቸገሩ ማኅበረሰቦች ዕርዳታ በወቅቱ እንዳይደርስ እንቅፋት እየፈጠረ መሆኑን አስረድቷል።
የዓለም ምግብ ፕሮግራም፣ ምንም እንኳ እነዚህ ገደቦች ቢኖሩም፣ የሎጂስቲክስ ክላስተር በግጭት ባለበት ክልል ውስጥ የሰብዓዊ አጋሮች ሥራቸውን መቀጠል እንዲችሉ ትራንስፖርትን፣ ማከማቻን እና ቅንጅትን ጨምሮ የጋራ አገልግሎቶችን ማቅረቡን መቀጠሉን ገልጿል።
@ሞዐ ሚዲያ
❤3💔1