አገዛዙ ብልፅግና በአማራ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የድሮን ቅኝት አሰሳ ሲያደርግ ዉሏል።
ዛሬ ጥቅምት 14/2018 ዓ/ም ከንጋት ጀምሮ በደብረ ማርቆስ ከተማ ዙሪያ የሚገኙ አከባቢዎችን ጨምሮ በጅጋ ከተማና በአከባቢው፣ በሆዳንሽ፣ በፍኖተሰላም ዙሪ፣በቡሬ ባህርዳር ዙሪያ በሚገኙ ገጠራማ መንደሮች፣ በቲሊሊ ከተማና በአከባቢው፣ በደበምጫ ወረዳ ዋድ ተብሎ በሚጠራው አካባቢና በሌሎች የምዕራብ አማራ ቀጠናዎች ላይ ተከታታይ የሆነ የድሮን ቅኝት ሲያደርግ ዉሏል።
በጎንደር ጉና ተራራ እና አካባቢ፣በእብናት እና በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ማክሰኝት እና አካባቢው የድሮን አሰሳ ሲደረግ ዉሏል።
ጡት ቆራጩና ኦህዴድ መሩ የብልፅግና አገዛዝ ሰሞኑን በባህርዳር ዙሪያ አንድ የገጠር ቀበሌ ላይ በፈፀመው የድሮን ጥቃት ተሰባስበው የመጠጥ ውሃ ሲቀዱ የነበሩ እናቶች ላይ በፈፀመዉ የድሮን ጥቃት ህይወታቸዉ ማለፉ መዘገባችን ይታወሳል።ትናንት ደግሞ በደቡብ ጎንደር ጋይንት ዛጎች በፈፀመዉ የድሮን ጥቃት አንድ የ70 አመት አዛዉንት እና እናት ላይ ጉዳት አድርሷል።
ጡት ቆራጩና ነውረኛው የዐብይ አህመድ ቡድን፡ ለገበያም ሆነ ውሃ ለመቅዳት፣ ወፍጮ ቤትም ሆነ ቤተ ክርስቲያን ወይም መስጂድ ላይ ሰዎች ተሰብስበው ካየ የድሮን ጥቃት ሊፈፅም ስለሚችል፡ ማሕበረሰቡ ለጥቃት ከሚያጋልጡ ድርጊቶች በመቆጠብ እራሱን መጠበቅ እንደሚገባው ተጠቁሟል።
ዛሬ ጥቅምት 14/2018 ዓ/ም ከንጋት ጀምሮ በደብረ ማርቆስ ከተማ ዙሪያ የሚገኙ አከባቢዎችን ጨምሮ በጅጋ ከተማና በአከባቢው፣ በሆዳንሽ፣ በፍኖተሰላም ዙሪ፣በቡሬ ባህርዳር ዙሪያ በሚገኙ ገጠራማ መንደሮች፣ በቲሊሊ ከተማና በአከባቢው፣ በደበምጫ ወረዳ ዋድ ተብሎ በሚጠራው አካባቢና በሌሎች የምዕራብ አማራ ቀጠናዎች ላይ ተከታታይ የሆነ የድሮን ቅኝት ሲያደርግ ዉሏል።
በጎንደር ጉና ተራራ እና አካባቢ፣በእብናት እና በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ማክሰኝት እና አካባቢው የድሮን አሰሳ ሲደረግ ዉሏል።
ጡት ቆራጩና ኦህዴድ መሩ የብልፅግና አገዛዝ ሰሞኑን በባህርዳር ዙሪያ አንድ የገጠር ቀበሌ ላይ በፈፀመው የድሮን ጥቃት ተሰባስበው የመጠጥ ውሃ ሲቀዱ የነበሩ እናቶች ላይ በፈፀመዉ የድሮን ጥቃት ህይወታቸዉ ማለፉ መዘገባችን ይታወሳል።ትናንት ደግሞ በደቡብ ጎንደር ጋይንት ዛጎች በፈፀመዉ የድሮን ጥቃት አንድ የ70 አመት አዛዉንት እና እናት ላይ ጉዳት አድርሷል።
ጡት ቆራጩና ነውረኛው የዐብይ አህመድ ቡድን፡ ለገበያም ሆነ ውሃ ለመቅዳት፣ ወፍጮ ቤትም ሆነ ቤተ ክርስቲያን ወይም መስጂድ ላይ ሰዎች ተሰብስበው ካየ የድሮን ጥቃት ሊፈፅም ስለሚችል፡ ማሕበረሰቡ ለጥቃት ከሚያጋልጡ ድርጊቶች በመቆጠብ እራሱን መጠበቅ እንደሚገባው ተጠቁሟል።
አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ ጎጃም አገዉ ምድር ክፍለ ጦር ቲሊሊ ከተማ ላይ ድል ተቀዳጅቷል።
አንጋፋው ጎጃም አገዉ ምድር ክፍለ ጦር ከጠዋቱ 1:00 ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ሰሃት ቲሊሊ ከተማን በመቆጣጠር ጡት ቆራጭ የሆነዉን ወንበዴ ቡድን ላይ በወረደዉ እርምጃ በርካታ የአገዛዙ ጥምር ጦር ከፍተኛ የሆነ ሰባዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ አስተናግዷል።
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ምዕራብ አማራ ቀጠና ቲዎድሮስ ዕዝ ሶስተኛ ጎጃም አገዉ ምድር ክፍለጦር
#ቲሊሊ_ዘንገና_ብርጌድ
#ግዮን_ብርጌድ
#ቀኝ_አዝማች_ስሜነህ_ደስታ_እንጅባራ_ብርጌድ እና
#ቢትወደድ መንገሻ_ጀምበሬ ብርጌድ
#፲_አለቃ_ኤፍሬም_አጥናፉ_ብርጌድእና #ቡያ_ሻለቃ በተሳተፉበት ዉጊያ የጠላትን ሀይል ብትንትኑን በማዉጣት ከፍተኛ ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራ ማድረስ ችለዋል።
በመሸጉበት የቲሊሊ 1ኛ ደረጃ ህብረት የትምህርት ቤት ካምፕ ላይ በሞርተር ሲደበደብ ካምፑን ለቀዉ በመሮጥ እንደ ቀበሮ በማሱት ጉድጓድ ውስጥ ተቀብረዉ ህይታቸው ሲያተርፉ፤ ከመሃል ከተማ እስከ ጅባይታ በተዘረጋው የእጅ በእጅ ውጊያ ጠላት ላይ ከፍተኛ ምት በማሳረፍ ቅስሙን መስበር ተችሏል።
ይህንንም ተከትሎ ከእንጅባራ እየተግተለተለ የመጣው ሀይል ሽፋን ሆኖ ሊያተርፍ ቢሞክርም ቺማ ስላሴ ተብሎ ከሚጠራዉ አካባቢ ሲገረፍ አርፍዷል።
ለሶስት ሰሃታት በዘለቀው አውደ ውጊያ ከ20 በላይ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ተወግዶ ቁጥሩ በዉል ያልታወቀ ሃይል ቁስለኛ ሁኗል።
አንጋፋው ጎጃም አገዉ ምድር ክፍለ ጦር ከጠዋቱ 1:00 ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ሰሃት ቲሊሊ ከተማን በመቆጣጠር ጡት ቆራጭ የሆነዉን ወንበዴ ቡድን ላይ በወረደዉ እርምጃ በርካታ የአገዛዙ ጥምር ጦር ከፍተኛ የሆነ ሰባዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ አስተናግዷል።
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ምዕራብ አማራ ቀጠና ቲዎድሮስ ዕዝ ሶስተኛ ጎጃም አገዉ ምድር ክፍለጦር
#ቲሊሊ_ዘንገና_ብርጌድ
#ግዮን_ብርጌድ
#ቀኝ_አዝማች_ስሜነህ_ደስታ_እንጅባራ_ብርጌድ እና
#ቢትወደድ መንገሻ_ጀምበሬ ብርጌድ
#፲_አለቃ_ኤፍሬም_አጥናፉ_ብርጌድእና #ቡያ_ሻለቃ በተሳተፉበት ዉጊያ የጠላትን ሀይል ብትንትኑን በማዉጣት ከፍተኛ ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራ ማድረስ ችለዋል።
በመሸጉበት የቲሊሊ 1ኛ ደረጃ ህብረት የትምህርት ቤት ካምፕ ላይ በሞርተር ሲደበደብ ካምፑን ለቀዉ በመሮጥ እንደ ቀበሮ በማሱት ጉድጓድ ውስጥ ተቀብረዉ ህይታቸው ሲያተርፉ፤ ከመሃል ከተማ እስከ ጅባይታ በተዘረጋው የእጅ በእጅ ውጊያ ጠላት ላይ ከፍተኛ ምት በማሳረፍ ቅስሙን መስበር ተችሏል።
ይህንንም ተከትሎ ከእንጅባራ እየተግተለተለ የመጣው ሀይል ሽፋን ሆኖ ሊያተርፍ ቢሞክርም ቺማ ስላሴ ተብሎ ከሚጠራዉ አካባቢ ሲገረፍ አርፍዷል።
ለሶስት ሰሃታት በዘለቀው አውደ ውጊያ ከ20 በላይ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ተወግዶ ቁጥሩ በዉል ያልታወቀ ሃይል ቁስለኛ ሁኗል።
❤1👍1🙏1
ሰበር ‼️
የ ሸዋሮቢት ፀጥታ እና ደህንነት በመሆን የምድርን ሲዖል ለህዝባችን ሲያሳይ የነበረዉ ወደል ባንዳ ለማ ወንዳፈራዉ ተሸኝትዋል ‼️
የ ሸዋሮቢት ፀጥታ እና ደህንነት በመሆን የምድርን ሲዖል ለህዝባችን ሲያሳይ የነበረዉ ወደል ባንዳ ለማ ወንዳፈራዉ ተሸኝትዋል ‼️
❤7🙏2
የአብይ አህመድ ሰራዊት በአርሶአደሮች ላይ ጥቃት ፈፀመ!!
ጥቅምት 13 / 2 / 2018 አሸባሪው የአብይ ሰራዊት ከደብረታቦር ከተማ አቅራቢያ መገንዲ ቀበሌ ገበሬውን መሳሪያ አምጡ በማለት አስገድዶ ለመቀማት ሙከራ አድርጓል።
አርሶአደሩ በብስጭት ተኩስ በመክፈት ደፈርሻ ወርቅነህ የተባለ ገበሬ 1መከላከያ በመግደል 1አንድ ደግሞ በማቁሰል እራሱን ሰዉቷል። አብራ የነበረችው የጀግናው አርሶአደር ልጅ ዝናሽ ደፈርሻ የአባቷን መሳሪያ አንስታ የአገዛዙን ጥምር ጦር በመፋለም የአባቷን መሳሪያ ይዛ አምልጣለች።
መረጃው የጉና ክ\ፍ ጦር ሚዲያ ክፍል ነው።
በዝርዝር እንመለስበታለን!!!!
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!!
ጥቅምት 13 / 2 / 2018 አሸባሪው የአብይ ሰራዊት ከደብረታቦር ከተማ አቅራቢያ መገንዲ ቀበሌ ገበሬውን መሳሪያ አምጡ በማለት አስገድዶ ለመቀማት ሙከራ አድርጓል።
አርሶአደሩ በብስጭት ተኩስ በመክፈት ደፈርሻ ወርቅነህ የተባለ ገበሬ 1መከላከያ በመግደል 1አንድ ደግሞ በማቁሰል እራሱን ሰዉቷል። አብራ የነበረችው የጀግናው አርሶአደር ልጅ ዝናሽ ደፈርሻ የአባቷን መሳሪያ አንስታ የአገዛዙን ጥምር ጦር በመፋለም የአባቷን መሳሪያ ይዛ አምልጣለች።
መረጃው የጉና ክ\ፍ ጦር ሚዲያ ክፍል ነው።
በዝርዝር እንመለስበታለን!!!!
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!!
❤3
ሰበር ዜና!
ፅናት ክፍለ ጦር የፋሽስቱን ሰራዊት ዶግ አመድ በማድረግ ታላቅ ድል አስመዘገቡ::
በእብሪትና ትቢት ተሞልቶ የመጣው የሽመልስ አብደሳ ጭራቅ ሰራዊት በደላንታ ወረዳ ፀሀይ መውጫ ልዩ ስሙ ሀሙሲት በሚባል ቦታ ላይ እምሽክ ተደርጎ ተበልቷል። ስልታዊ ስበት በማድረግ የጥላትን ሰራዊት ወደ ሞት ምድብ ስቦ በማስገባት ለወሬ ነጋሪ ሳይተርፉ ተሸኝተዋል።
ከ9:30 እስከ 12:30 ድረስ ጦርነቱ የዘለቀ ነበር።
በዚህ ሁኔታ የጥላት ቅጥረኛ ሰራዊት ወደ መሬት በግስላዎቹ ነፍጥ እየተፈለፈለ የረገፈ ሲሆን፤ ከፊቱ የሚነጠፈውን ጓዱን የተመለከተ ጥላት ለተዎሰነ ሰዓት ባለበት ቁሞ ሞደስ ናፈቀኝ እሮሮውን ቢያላዝንም ግስላው ፋኖ ወደ ፊት በማጥቃት ከሞደስ ናፍቆት ወደ ማይቀረው ሲዖል ተሸኝቷል። "አንድ ጥይት ለአንድ ጥላት" በሚል የአማራ ብሂል ለአንድ ጥላት በአንድ ጥይት ግንባር ግባሩን ተበርጭሷል።
በርካታ ሙት እና ቁስለኛ ያስተናገደው የሽመልስ አብደሳ ሰራዊት የሞራል ውድቀት፤የቁስ ክስረትን አስተናግዷል።
አገዛዙ ክፉኛ የቆሰለውን ሰራዊቱን በፓትሮል ወደ ወገልጤና ጤና ጣቢያ እያጋዘ አምሽቷል።
ድሉ እደቀጠለ ነው! ዝርዝሩን እንመለስበታለን!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የፅናት ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት ክፍል
ጥቅምት 14/2081 ዓ/ም
ፅናት ክፍለ ጦር የፋሽስቱን ሰራዊት ዶግ አመድ በማድረግ ታላቅ ድል አስመዘገቡ::
በእብሪትና ትቢት ተሞልቶ የመጣው የሽመልስ አብደሳ ጭራቅ ሰራዊት በደላንታ ወረዳ ፀሀይ መውጫ ልዩ ስሙ ሀሙሲት በሚባል ቦታ ላይ እምሽክ ተደርጎ ተበልቷል። ስልታዊ ስበት በማድረግ የጥላትን ሰራዊት ወደ ሞት ምድብ ስቦ በማስገባት ለወሬ ነጋሪ ሳይተርፉ ተሸኝተዋል።
ከ9:30 እስከ 12:30 ድረስ ጦርነቱ የዘለቀ ነበር።
በዚህ ሁኔታ የጥላት ቅጥረኛ ሰራዊት ወደ መሬት በግስላዎቹ ነፍጥ እየተፈለፈለ የረገፈ ሲሆን፤ ከፊቱ የሚነጠፈውን ጓዱን የተመለከተ ጥላት ለተዎሰነ ሰዓት ባለበት ቁሞ ሞደስ ናፈቀኝ እሮሮውን ቢያላዝንም ግስላው ፋኖ ወደ ፊት በማጥቃት ከሞደስ ናፍቆት ወደ ማይቀረው ሲዖል ተሸኝቷል። "አንድ ጥይት ለአንድ ጥላት" በሚል የአማራ ብሂል ለአንድ ጥላት በአንድ ጥይት ግንባር ግባሩን ተበርጭሷል።
በርካታ ሙት እና ቁስለኛ ያስተናገደው የሽመልስ አብደሳ ሰራዊት የሞራል ውድቀት፤የቁስ ክስረትን አስተናግዷል።
አገዛዙ ክፉኛ የቆሰለውን ሰራዊቱን በፓትሮል ወደ ወገልጤና ጤና ጣቢያ እያጋዘ አምሽቷል።
ድሉ እደቀጠለ ነው! ዝርዝሩን እንመለስበታለን!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የፅናት ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት ክፍል
ጥቅምት 14/2081 ዓ/ም
🙏3
አገዛዙ ዛሬም ትምህርት ቤቶችን በድሮን እያወደማቸው ነው!
በአፋብኅ ምዕ.አ.ቀ.ቴ.ዕዝ 2ተኛ ተፈራ ዳምጤ ክፍለጦር የዮሐንስ አለማየሁ ብርጌድ በሚያስተዳድራቸው በጎንጅ ቆለላ ወረዳ ያሉ የቀበሌ ትምህርት ቤቶችን መንግስት በድሮን እያወደማቸው ይገኛል።
ፋኖ ለተተኪው ትውልድ በማሰብ ትምህርት ቤቶችን ለቆ ለካምፕነት የማይጠቀም ቢሆንም ምንም አይነት ፋኖ በሌለበት የሸበሌ ትምህርት ቤትን ፋኖን አገኛለሁ በሚል ቅዥት በድሮን አፈራርሶ አማራን በህይወትም በንብረትም ሊያጠፋ መምጣቱን በይፋ አረጋግጧል።
መንግስት ተብዮው በአንድ በኩል ትምህርት ይጀመር እያለ ፋኖን በየወረዳወች እየጠየቀ በሌላ በኩል ደግሞ የትምህርት ተቋማትን በድሮን የማፍረሱ ድራማው ፋኖ ህፃናትን መንግስት በቀላልና በከባድ መሳሪያ አውድሟቸዋል፤ እያወደማቸው ይገኛል።
በዚህ የድሮን ጥቃት ምንም ፋኖ በአካባቢው ባይኖርም የትምህርት ቤቱን ሳር ለከብት የሚያጭዱና ጤፍ አጨዳ ለቀን ስራ የሄዱ ሶስት ንፁሀን ተሰውተዋል።
ከዚህ በፊት በጎንጅ ፕሪፓራቶሪ ትምህርት ቤት ላይ ድሮን ተጥሎ ንፁሀን መቁሰላቸውና ላብራቶሪ ክፍሉ ሙሉ በሙሉ የህዝቡ ንብረት መውደሙ ይታወሳል ሲል የዮሐንስ አለማየሁ ብርጌድ ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ገልጿል።
በአፋብኅ ምዕ.አ.ቀ.ቴ.ዕዝ 2ተኛ ተፈራ ዳምጤ ክፍለጦር የዮሐንስ አለማየሁ ብርጌድ በሚያስተዳድራቸው በጎንጅ ቆለላ ወረዳ ያሉ የቀበሌ ትምህርት ቤቶችን መንግስት በድሮን እያወደማቸው ይገኛል።
ፋኖ ለተተኪው ትውልድ በማሰብ ትምህርት ቤቶችን ለቆ ለካምፕነት የማይጠቀም ቢሆንም ምንም አይነት ፋኖ በሌለበት የሸበሌ ትምህርት ቤትን ፋኖን አገኛለሁ በሚል ቅዥት በድሮን አፈራርሶ አማራን በህይወትም በንብረትም ሊያጠፋ መምጣቱን በይፋ አረጋግጧል።
መንግስት ተብዮው በአንድ በኩል ትምህርት ይጀመር እያለ ፋኖን በየወረዳወች እየጠየቀ በሌላ በኩል ደግሞ የትምህርት ተቋማትን በድሮን የማፍረሱ ድራማው ፋኖ ህፃናትን መንግስት በቀላልና በከባድ መሳሪያ አውድሟቸዋል፤ እያወደማቸው ይገኛል።
በዚህ የድሮን ጥቃት ምንም ፋኖ በአካባቢው ባይኖርም የትምህርት ቤቱን ሳር ለከብት የሚያጭዱና ጤፍ አጨዳ ለቀን ስራ የሄዱ ሶስት ንፁሀን ተሰውተዋል።
ከዚህ በፊት በጎንጅ ፕሪፓራቶሪ ትምህርት ቤት ላይ ድሮን ተጥሎ ንፁሀን መቁሰላቸውና ላብራቶሪ ክፍሉ ሙሉ በሙሉ የህዝቡ ንብረት መውደሙ ይታወሳል ሲል የዮሐንስ አለማየሁ ብርጌድ ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ገልጿል።
💔2❤1🔥1
............. የአደረጃጀት ዜና !! .............
በአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ( አፋብኃ ) የቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር የ54ኛ ክፍለጦር ምስረታ ተጠናቋል ።
በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ የመልሶ ማደራጀት እና የመዋቅር ማሻሻል ተግባራት መካከል አንዱ የሆነው የኮር አደረጃጀት እና የክፍለጦር መልሶ ማደራጀት ይገኝበታል ።
በዚህም አዲስ ተዋቅሮ የተጠናቀቀው 54ኛ ክፍለጦር በቀደመው አደረጃጀት የመብረቁ ተፈራ ብርጌድ ፣ የመዝገበ ጮቄ ብርጌድ እና መዝገበ ዋለልኝ ብርጌድን ያካተተ ሆኖ ተመስርቷል ።
ክፍለጦሩ በአምስት ሬጅመንቶች የተዋቀረ ሲሆን ለቀጣይ የህልውና ትግል ዝግጁ መሆናቸውን የክፍለጦሩ ፣ የሬጅመንቶች አመራሮች እና አባላት አረጋግጠዋል ።
የክፍሐጦር መልሶ ማደራጀት ስራው በዕዙ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ ማርሸት ፀሐው ደምሴ ፣ በዕዙ ጽህፈት ቤት ሀላፊ ይትባረክ አንዳርጌ እና በዕዙ ዘመቻ መምሪያ ሀላፊ መቶ አለቃ አበበ ሰውመሆን አስተባባሪነት ተጠናቋል ።
አዲስ ትውልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ !!
በአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ( አፋብኃ ) የቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር የ54ኛ ክፍለጦር ምስረታ ተጠናቋል ።
በአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ የመልሶ ማደራጀት እና የመዋቅር ማሻሻል ተግባራት መካከል አንዱ የሆነው የኮር አደረጃጀት እና የክፍለጦር መልሶ ማደራጀት ይገኝበታል ።
በዚህም አዲስ ተዋቅሮ የተጠናቀቀው 54ኛ ክፍለጦር በቀደመው አደረጃጀት የመብረቁ ተፈራ ብርጌድ ፣ የመዝገበ ጮቄ ብርጌድ እና መዝገበ ዋለልኝ ብርጌድን ያካተተ ሆኖ ተመስርቷል ።
ክፍለጦሩ በአምስት ሬጅመንቶች የተዋቀረ ሲሆን ለቀጣይ የህልውና ትግል ዝግጁ መሆናቸውን የክፍለጦሩ ፣ የሬጅመንቶች አመራሮች እና አባላት አረጋግጠዋል ።
የክፍሐጦር መልሶ ማደራጀት ስራው በዕዙ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ ማርሸት ፀሐው ደምሴ ፣ በዕዙ ጽህፈት ቤት ሀላፊ ይትባረክ አንዳርጌ እና በዕዙ ዘመቻ መምሪያ ሀላፊ መቶ አለቃ አበበ ሰውመሆን አስተባባሪነት ተጠናቋል ።
አዲስ ትውልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ !!
👍4❤1🙏1
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዘይሴ ማሕበረሰብ እና በአገዛዙ ወታደሮች መካከል ከባድ ግጭት መቀስቀሱ ተሰማ!
የዘይሴ ማሕበረሰብ "የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሆነው አቶ ጥላሁን ከበደ በፌደሬሽን ምክር ቤት ያለውን ተሰሚነት ተጠቅሞ የዘመናት የልዩ ወረዳ ጥያቄያችንን አፍኖብናል" በሚል የስራ ማቆም አድማ ያደረጉ ሲሆን፡ የወረዳና የክልሉ ፀጥታ ኃይሎች የስራ ማቆም አድማውን ለማስነሳት ሲንቀሳቀሱ ከባድ የሆነ ጥቃት ተከፍቶባቸዋል።
ለክልሉና ለወረዳው ፀጥታ አካላት እገዛ ለማድረግ ወደ አከባቢው የገባው እራሱን "መከላከያ ሰራዊት" እያለ የሚጠራው የመንደር ዱርየ ስብስብ፡ ማሕበረሰቡ ላይ የዘፈቀደ ተኩስ በመክፈት በርካቶችን ለሞትና ለአካል ጉዳት እንደዳረጋቸው የመረብ ሚዲያ ምንጮች ገልፀዋል።
ማሕበረሰቡ በተደራጀ መልኩ በአገዛዙ ወታደሮች የተከፈተበትን ጥቃት እየመከተ ሲሆን፡ ትናንት በስቲያ ጥቅምት 13/2018 ዓ/ም ምሽት ላይ በተፈፀመ ደፈጣ ጥቃት በአንድ ፓትሮል ላይ ተሳፍረው የነበሩ እራሳቸውን "መከላከያ ሰራዊት" ብለው የሚጠሩ ከ10 በላይ ወታደሮች ሲገደሉ፡ ተሳፍረውበት የነበረው ወታደራዊ ተሽከርካሪ ፓትሮልም ሙሉ በሙሉ መውደሙ ታውቋል።
ሕዝባዊ አመፁ ተቀጣጥሎ የቀጠለ ሲሆን፡ ፀረ ሰላሙ የብልፅግና ቡድንም አመፁን ለማስቆም ያግዙኛል ያላቸውን የጦር መሣሪያዎችን እየተጠቅመ እንደሚገኝ ነው የተነገረው።
@መረብ ሚዲያ
የዘይሴ ማሕበረሰብ "የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሆነው አቶ ጥላሁን ከበደ በፌደሬሽን ምክር ቤት ያለውን ተሰሚነት ተጠቅሞ የዘመናት የልዩ ወረዳ ጥያቄያችንን አፍኖብናል" በሚል የስራ ማቆም አድማ ያደረጉ ሲሆን፡ የወረዳና የክልሉ ፀጥታ ኃይሎች የስራ ማቆም አድማውን ለማስነሳት ሲንቀሳቀሱ ከባድ የሆነ ጥቃት ተከፍቶባቸዋል።
ለክልሉና ለወረዳው ፀጥታ አካላት እገዛ ለማድረግ ወደ አከባቢው የገባው እራሱን "መከላከያ ሰራዊት" እያለ የሚጠራው የመንደር ዱርየ ስብስብ፡ ማሕበረሰቡ ላይ የዘፈቀደ ተኩስ በመክፈት በርካቶችን ለሞትና ለአካል ጉዳት እንደዳረጋቸው የመረብ ሚዲያ ምንጮች ገልፀዋል።
ማሕበረሰቡ በተደራጀ መልኩ በአገዛዙ ወታደሮች የተከፈተበትን ጥቃት እየመከተ ሲሆን፡ ትናንት በስቲያ ጥቅምት 13/2018 ዓ/ም ምሽት ላይ በተፈፀመ ደፈጣ ጥቃት በአንድ ፓትሮል ላይ ተሳፍረው የነበሩ እራሳቸውን "መከላከያ ሰራዊት" ብለው የሚጠሩ ከ10 በላይ ወታደሮች ሲገደሉ፡ ተሳፍረውበት የነበረው ወታደራዊ ተሽከርካሪ ፓትሮልም ሙሉ በሙሉ መውደሙ ታውቋል።
ሕዝባዊ አመፁ ተቀጣጥሎ የቀጠለ ሲሆን፡ ፀረ ሰላሙ የብልፅግና ቡድንም አመፁን ለማስቆም ያግዙኛል ያላቸውን የጦር መሣሪያዎችን እየተጠቅመ እንደሚገኝ ነው የተነገረው።
@መረብ ሚዲያ
የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝን በርካታ ያገዛዙ ኃይላት ተቀላቀሉ::
ሳሙኤል አወቀ ክፍለ ጦር አባይ ሸለቆ ብርጌድን ( 4 )አራት የሚሊሻ አባላት ተቀላቅለዋል።
ከደብረወረቅ ከተማ እና መርጠለ ማሪያም ከተማ የሚገኜው የአብይ አህመድ አረመኔው አገዛዙ እየፈፀመ ያለውን አፀያፊ ተግባር በመረዳት አባይ ሸለቆ ብርጌድን ተቀላቅለዋል።
1, ብርቁ አስኔ
2, አበበ ደምሴ
3, አየነው ላቄ
4, አበረ ቸሩ የተባሉ የአገዛዙ ተልዕኮ አስፈፃሚ ሚሊሻ እንደተናገሩት በሁሉም ከተማ የሚገኜው የማሊሻ አባል መውጫ ቀዳዳ ፍለጋ ላይ እንደሆነ እና የአማራ ፋኖ እንደሚቀላቀል አስርድተዋል።
የ2ተኛ ተፈራ ዳምጤ ክፍለ ጦር በሚያደረጋቸው የሰርጎ ገብ እና የደፈጣ ውጊያ እንዲሁም መደበኛ ውጊያ ያስመረራቸው የአገዛዙ የሚሊሻ አባላት ወደ ፋኖ ተቀላቅለዋል።
1.ጎሹ በሌ
2.ደሳለኝ ጌታ
3.ዮሐንስ ዳኛው
4.ይበልጣል ሽታየ መላኩ
5.ቸኮል ተሆነ
6.ጌታሰው ደሜ
7.ይርጋ ሰዋለኝ የተባሉ የሚሊሻ አባላት ትጥቅ የሌላቸው የጓደኛቸውን መሳሪያ በመቀማት ቀሪዎቹ ያለ ትጥቅ ወደ ፋኖ በመምጣት ህይወታቸውን ማትረፍ ችለዋል።
በሌላ ስቦ ማስከዳት ሁለት የአረመኔው ብልጽግና ሠራዊት አባላት ቀኝ ጌታ ዮፍታሄ ንጉሴ 6ኛ ክፍለ ጦር የኢንጅነር ክበር ተመስገንን ብርጌድ ተቀላቅለዋል።
1/ ነብዩ አርባ ወላይታ
2/ ሙዲን ኢብራሄም የተባሉ የ23ኛ ክፍለጦር አምስተኛ ሬጅመንት ቲም መሪዎች የመከላከያ አባላት የኢንጅነር ክበር ተመስገን ብርጌድን ተቀላቅለዋል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ !
ጥቅምት 15/2018 ዓ.ም
ሳሙኤል አወቀ ክፍለ ጦር አባይ ሸለቆ ብርጌድን ( 4 )አራት የሚሊሻ አባላት ተቀላቅለዋል።
ከደብረወረቅ ከተማ እና መርጠለ ማሪያም ከተማ የሚገኜው የአብይ አህመድ አረመኔው አገዛዙ እየፈፀመ ያለውን አፀያፊ ተግባር በመረዳት አባይ ሸለቆ ብርጌድን ተቀላቅለዋል።
1, ብርቁ አስኔ
2, አበበ ደምሴ
3, አየነው ላቄ
4, አበረ ቸሩ የተባሉ የአገዛዙ ተልዕኮ አስፈፃሚ ሚሊሻ እንደተናገሩት በሁሉም ከተማ የሚገኜው የማሊሻ አባል መውጫ ቀዳዳ ፍለጋ ላይ እንደሆነ እና የአማራ ፋኖ እንደሚቀላቀል አስርድተዋል።
የ2ተኛ ተፈራ ዳምጤ ክፍለ ጦር በሚያደረጋቸው የሰርጎ ገብ እና የደፈጣ ውጊያ እንዲሁም መደበኛ ውጊያ ያስመረራቸው የአገዛዙ የሚሊሻ አባላት ወደ ፋኖ ተቀላቅለዋል።
1.ጎሹ በሌ
2.ደሳለኝ ጌታ
3.ዮሐንስ ዳኛው
4.ይበልጣል ሽታየ መላኩ
5.ቸኮል ተሆነ
6.ጌታሰው ደሜ
7.ይርጋ ሰዋለኝ የተባሉ የሚሊሻ አባላት ትጥቅ የሌላቸው የጓደኛቸውን መሳሪያ በመቀማት ቀሪዎቹ ያለ ትጥቅ ወደ ፋኖ በመምጣት ህይወታቸውን ማትረፍ ችለዋል።
በሌላ ስቦ ማስከዳት ሁለት የአረመኔው ብልጽግና ሠራዊት አባላት ቀኝ ጌታ ዮፍታሄ ንጉሴ 6ኛ ክፍለ ጦር የኢንጅነር ክበር ተመስገንን ብርጌድ ተቀላቅለዋል።
1/ ነብዩ አርባ ወላይታ
2/ ሙዲን ኢብራሄም የተባሉ የ23ኛ ክፍለጦር አምስተኛ ሬጅመንት ቲም መሪዎች የመከላከያ አባላት የኢንጅነር ክበር ተመስገን ብርጌድን ተቀላቅለዋል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ !
ጥቅምት 15/2018 ዓ.ም
❤1🙏1
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዘይሴ ማሕበረሰብ እና በአገዛዙ ወታደሮች መካከል ከባድ ግጭት መቀስቀሱ ተሰምቷል!
የዘይሴ ማሕበረሰብ "የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሆነው አቶ ጥላሁን ከበደ በፌደሬሽን ምክር ቤት ያለውን ተሰሚነት ተጠቅሞ የዘመናት የልዩ ወረዳ ጥያቄያችንን አፍኖብናል" በሚል የስራ ማቆም አድማ ያደረጉ ሲሆን፡ የወረዳና የክልሉ ፀጥታ ኃይሎች የስራ ማቆም አድማውን ለማስነሳት ሲንቀሳቀሱ ከባድ የሆነ ጥቃት ተከፍቶባቸዋል።
ለክልሉና ለወረዳው ፀጥታ አካላት እገዛ ለማድረግ ወደ አከባቢው የገባው እራሱን "መከላከያ ሰራዊት" እያለ የሚጠራው የመንደር ዱርየ ስብስብ፡ ማሕበረሰቡ ላይ የዘፈቀደ ተኩስ በመክፈት በርካቶችን ለሞትና ለአካል ጉዳት እንደዳረጋቸው የመረብ ሚዲያ ምንጮች ገልፀዋል።
ማሕበረሰቡ በተደራጀ መልኩ በአገዛዙ ወታደሮች የተከፈተበትን ጥቃት እየመከተ ሲሆን፡ ትናንት በስቲያ ጥቅምት 13/2018 ዓ/ም ምሽት ላይ በተፈፀመ ደፈጣ ጥቃት በአንድ ፓትሮል ላይ ተሳፍረው የነበሩ እራሳቸውን "መከላከያ ሰራዊት" ብለው የሚጠሩ ከ10 በላይ ወታደሮች ሲገደሉ፡ ተሳፍረውበት የነበረው ወታደራዊ ተሽከርካሪ ፓትሮልም ሙሉ በሙሉ መውደሙ ታውቋል።
ሕዝባዊ አመፁ ተቀጣጥሎ የቀጠለ ሲሆን፡ ፀረ ሰላሙ የብልፅግና ቡድንም አመፁን ለማስቆም ያግዙኛል ያላቸውን የጦር መሣሪያዎችን እየተጠቅመ እንደሚገኝ ነው የተነገረው።
የዘይሴ ማሕበረሰብ "የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሆነው አቶ ጥላሁን ከበደ በፌደሬሽን ምክር ቤት ያለውን ተሰሚነት ተጠቅሞ የዘመናት የልዩ ወረዳ ጥያቄያችንን አፍኖብናል" በሚል የስራ ማቆም አድማ ያደረጉ ሲሆን፡ የወረዳና የክልሉ ፀጥታ ኃይሎች የስራ ማቆም አድማውን ለማስነሳት ሲንቀሳቀሱ ከባድ የሆነ ጥቃት ተከፍቶባቸዋል።
ለክልሉና ለወረዳው ፀጥታ አካላት እገዛ ለማድረግ ወደ አከባቢው የገባው እራሱን "መከላከያ ሰራዊት" እያለ የሚጠራው የመንደር ዱርየ ስብስብ፡ ማሕበረሰቡ ላይ የዘፈቀደ ተኩስ በመክፈት በርካቶችን ለሞትና ለአካል ጉዳት እንደዳረጋቸው የመረብ ሚዲያ ምንጮች ገልፀዋል።
ማሕበረሰቡ በተደራጀ መልኩ በአገዛዙ ወታደሮች የተከፈተበትን ጥቃት እየመከተ ሲሆን፡ ትናንት በስቲያ ጥቅምት 13/2018 ዓ/ም ምሽት ላይ በተፈፀመ ደፈጣ ጥቃት በአንድ ፓትሮል ላይ ተሳፍረው የነበሩ እራሳቸውን "መከላከያ ሰራዊት" ብለው የሚጠሩ ከ10 በላይ ወታደሮች ሲገደሉ፡ ተሳፍረውበት የነበረው ወታደራዊ ተሽከርካሪ ፓትሮልም ሙሉ በሙሉ መውደሙ ታውቋል።
ሕዝባዊ አመፁ ተቀጣጥሎ የቀጠለ ሲሆን፡ ፀረ ሰላሙ የብልፅግና ቡድንም አመፁን ለማስቆም ያግዙኛል ያላቸውን የጦር መሣሪያዎችን እየተጠቅመ እንደሚገኝ ነው የተነገረው።
🙏2❤1