አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር
በምዕራብ ጎንደር መተማ ወረዳ ሽመለጋራ የመሸገው የአገዛዙ ጥምር ሀይል ክፉኛ ሙትና ቁስለኛ ሆኗል።
በትናንትናው ዕለት ጥቅምት 11/2018 ሽመለጋራ የመሸገው ጥምር የአገዛዙ አሸርጋጅ ፀረ አማራ ቡድን በሀገር መከላከያ ስም በዘር ፖለቲካ የሰከረው በነበልባሎቹ ደጃዝማች 4ኛ ኮር በላይ ዘለቀ ብርጌድ ከመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር አጣናው ዋሴ ክ/ጦ ባባየ ብርጌድ ጋር በመጣመር ከንጋቱ 11:30 ጀምሮ ወደ ሽመለጋራ ከተማ ዘልቆ በመግባት ሙሉ ቀኑን ሲያበራዩት ውለዋል።
አንድ ምሽግ በማስለቀቅ ከከተማው በማስወጣት ኮንክሪት ምሽግ ውስጥ ተቀብሮ ውሏል።
ሌሎች የአጣናው ዋሴ ሁለት ብርጌዶች የጠላት ሀይል ጭማሪ እንዳይኖር በር በመዝጋት ከፍተኛ ርብርብ አድርገዋል። ሙሉ ቀኑን በመፋለም ከተማው ሙሉ ቀን መቆጣጠር ተችሏል።
የአጣናው ዋሴ ክ/ጦ የህ/ግ አርበኛ ግዛት አለበል ከቦታው እንዳስረዳን በዚህ አውደውጊያ የምርኮኛው የብርሀኑ ጁላ ጥምር ሀይል በጊዜው በውል ያልታወቀ ነገር ግን ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሙትና ቁስለኛ ተስተናግዷል።
እንደተለመደው ክፋኛ ሲቀጠቀጥ የአፀፋ የከባድ መሳሪያ ተኩስ በየአቅጣጫው በመተኮስ በንፁሀን ላይ የሽብር ስራ ሰርቷል፣የአርሶአደሩን ሰብል ጎድቷል፣አንድ የጭነት አይሱዙን እስከ ጭነቱ በሞርተር አጋይቷል።
አፋብኃ
ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
ጥቅምት 12/2018
መይሳው ካሳ 2ኛ ኮር
በምዕራብ ጎንደር መተማ ወረዳ ሽመለጋራ የመሸገው የአገዛዙ ጥምር ሀይል ክፉኛ ሙትና ቁስለኛ ሆኗል።
በትናንትናው ዕለት ጥቅምት 11/2018 ሽመለጋራ የመሸገው ጥምር የአገዛዙ አሸርጋጅ ፀረ አማራ ቡድን በሀገር መከላከያ ስም በዘር ፖለቲካ የሰከረው በነበልባሎቹ ደጃዝማች 4ኛ ኮር በላይ ዘለቀ ብርጌድ ከመይሳው ካሳ 2ኛ ኮር አጣናው ዋሴ ክ/ጦ ባባየ ብርጌድ ጋር በመጣመር ከንጋቱ 11:30 ጀምሮ ወደ ሽመለጋራ ከተማ ዘልቆ በመግባት ሙሉ ቀኑን ሲያበራዩት ውለዋል።
አንድ ምሽግ በማስለቀቅ ከከተማው በማስወጣት ኮንክሪት ምሽግ ውስጥ ተቀብሮ ውሏል።
ሌሎች የአጣናው ዋሴ ሁለት ብርጌዶች የጠላት ሀይል ጭማሪ እንዳይኖር በር በመዝጋት ከፍተኛ ርብርብ አድርገዋል። ሙሉ ቀኑን በመፋለም ከተማው ሙሉ ቀን መቆጣጠር ተችሏል።
የአጣናው ዋሴ ክ/ጦ የህ/ግ አርበኛ ግዛት አለበል ከቦታው እንዳስረዳን በዚህ አውደውጊያ የምርኮኛው የብርሀኑ ጁላ ጥምር ሀይል በጊዜው በውል ያልታወቀ ነገር ግን ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሙትና ቁስለኛ ተስተናግዷል።
እንደተለመደው ክፋኛ ሲቀጠቀጥ የአፀፋ የከባድ መሳሪያ ተኩስ በየአቅጣጫው በመተኮስ በንፁሀን ላይ የሽብር ስራ ሰርቷል፣የአርሶአደሩን ሰብል ጎድቷል፣አንድ የጭነት አይሱዙን እስከ ጭነቱ በሞርተር አጋይቷል።
አፋብኃ
ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
ጥቅምት 12/2018
🙏3
ሰበር ዜና!
ፋናየ ውቤ ክ/ጦር የጸጥታ ስራን በመከወን ላይ እያለ ጥቃት ለመፈጸም የመጣን የጠላት ኃይል አሳፍሮ መመለሱ ተገለጸ!
ዛሬ ጥቅምት 12 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት ገደማ ከአዲስ ዘመን ተነስቶ አርኖ ጋርኖ ከተማ ላይ የፋናየ ውቤ ክ/ጦር አባላት ላይ ጥቃት ለማድረስ የህዝብ ተሽከርካሪን ተጠቅሞ የመጣን የጠላት ኃይል አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት አሳፍረው ወደመጣበት እንዲመለስ ማድረጋቸውን የአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዘ 5ኛ ኮር ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ ፋኖ አብነት ሞላ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል።
የአገዛዙ ጡት ቆራጭ ሰራዊት እንደደረሰም የጨበጣ ተኩስ የከፈተ ሲሆን ጠላት መምጣቱን መረጃ የደረሳቸው ፋኖዎቹ በጨበጣ ውጊያውም ከ4 በላይ የጠላት አሽከሮቻቸውን እስከ ወዲያኛው መሸኘታቸው ተረጋግጧል።
ሰሞኑን የጠላት ኃይል ሲቪል በመልበስ የህዝብ ተሽከርካሪን በመጠቀም ከአዲስ ዘመን እስከ እንፍራዝ ማክሰኝት ድረስ እየተንቀሳቀሰ መሰንበቱ የሚታወቅ ሲሆን ዛሬም ይህን ቴክኒክ ተጠቅሞ ፋኖን ለመማረክና ለመደምሰስ የነደፈው እቅድ በኪሳራ ታጅቦ ተጠናቋል ሲል የአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ እዝ ዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር ህ/ግን/ኃላፊ አርበኛ አብነት ሞላ ገልጿል።
ፋናየ ውቤ ክ/ጦር የጸጥታ ስራን በመከወን ላይ እያለ ጥቃት ለመፈጸም የመጣን የጠላት ኃይል አሳፍሮ መመለሱ ተገለጸ!
ዛሬ ጥቅምት 12 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት ገደማ ከአዲስ ዘመን ተነስቶ አርኖ ጋርኖ ከተማ ላይ የፋናየ ውቤ ክ/ጦር አባላት ላይ ጥቃት ለማድረስ የህዝብ ተሽከርካሪን ተጠቅሞ የመጣን የጠላት ኃይል አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት አሳፍረው ወደመጣበት እንዲመለስ ማድረጋቸውን የአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዘ 5ኛ ኮር ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ ፋኖ አብነት ሞላ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል።
የአገዛዙ ጡት ቆራጭ ሰራዊት እንደደረሰም የጨበጣ ተኩስ የከፈተ ሲሆን ጠላት መምጣቱን መረጃ የደረሳቸው ፋኖዎቹ በጨበጣ ውጊያውም ከ4 በላይ የጠላት አሽከሮቻቸውን እስከ ወዲያኛው መሸኘታቸው ተረጋግጧል።
ሰሞኑን የጠላት ኃይል ሲቪል በመልበስ የህዝብ ተሽከርካሪን በመጠቀም ከአዲስ ዘመን እስከ እንፍራዝ ማክሰኝት ድረስ እየተንቀሳቀሰ መሰንበቱ የሚታወቅ ሲሆን ዛሬም ይህን ቴክኒክ ተጠቅሞ ፋኖን ለመማረክና ለመደምሰስ የነደፈው እቅድ በኪሳራ ታጅቦ ተጠናቋል ሲል የአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ እዝ ዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር ህ/ግን/ኃላፊ አርበኛ አብነት ሞላ ገልጿል።
❤2
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ አንደኛ ኮር ብሩኬ ደምሴ ክፍለ ጦር "ለህዝብ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ሰራቶኛች" ስልጠና ሰጠ!!
እንደሚታወቀው የአብይ አህመድ ስርዓት ከቀን ወደ ቀን እያፈረሰ መምጣቱ የሚታወቅ ኃቅ ነው።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ 1ኛ ብሩኬ ደምሴ ክ/ጦር የአገዛዙ መከላከያ ኃይል ታሪካዊ ቦታ የሆነችውን የግሼ ራቤል ወረዳ ይዞ በህዝባችን ላይ ያለ የሌለውን በትሩን በአስቃቄ ሁኔታ ግፍ ሲፈፅ የቆየ መሆኑን የሚታወቅ ነበር።
ሆኖም ከሳምንት በፊት በህዝባችን ላይ የሚያደርሰውን እንግልትና ስቃይ የሰሙ የአሳምነው አናብስቶች በአስደናቂ የውጊያ ስልተ ተጠቅመው ከተማዋን መቆጣጠራቸው ለማህበራዊ ሚዲያ ማጋራታችን የሚታወቅም ሀቅ ነበር።
ይህ በንዲህ እንዳለ የአብይ አህመድ አገዛዝ የፋኖ በትርን መቆቋም ሲያቅተው የመንዝና ግሼ አውራጃ የሆነችውን ግሸ ራቤል ወረዳ የህዝቡን ንብረት የተለያዩ የህዝብ መገልገያ ተቋማትን ባንክን ጨምሮ ዘርፎ የሔደ ቢሆንም የዕዙና የክፍል ጦሩ አመራሮች በተገኙበት የወረዳዋን ሰላምና ፀጥታ ጎን ለጎን ከመጠበቅም አልፎ
- ምሁርነትና አማራነት
- የፋኖ የትግል መስመር
- ፋኖነት
-የቀጣይ የስራ አቅጣጫ በተለያዩ የፖለተካ ዘርፎች ስልጠናው ተሰጥቷል።
በስልጠናውም እንደሚታወቀው በጦር ጠበብቶች በሚመሩ የአሳምነው ዕዝ ልጆች ሰፋ ያለ ግንዛቤ መስጠትም ተችሏል።
በመሆኑም ስልጠናውን የሰጡልን
1. አርበኛ አሼናፊ ምንዳ - የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና የአሳምነው ዕዝ ጅርጅታዊ ጉዳዮች ኃላፊ
2. አርበኛ ኢያሱ ሙሉጌታ የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና የአሳምነው ዕዝ ድርጅት ጉዳዮች ም/ኃላፊ ሲሆኑ ሰልጠኞች ከፋኖዎች ጋር ስለቀጣይ የሰራ አቅጣጫዎች ለዕዙ አመራሮች በማቅረብ ከተወያዩ በኋላ ስልጠናው ተጠናቋል።
መረጃው የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ 1ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት ነው።
"ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል
ጥቅምት 12/2018 ዓ.ም
እንደሚታወቀው የአብይ አህመድ ስርዓት ከቀን ወደ ቀን እያፈረሰ መምጣቱ የሚታወቅ ኃቅ ነው።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ 1ኛ ብሩኬ ደምሴ ክ/ጦር የአገዛዙ መከላከያ ኃይል ታሪካዊ ቦታ የሆነችውን የግሼ ራቤል ወረዳ ይዞ በህዝባችን ላይ ያለ የሌለውን በትሩን በአስቃቄ ሁኔታ ግፍ ሲፈፅ የቆየ መሆኑን የሚታወቅ ነበር።
ሆኖም ከሳምንት በፊት በህዝባችን ላይ የሚያደርሰውን እንግልትና ስቃይ የሰሙ የአሳምነው አናብስቶች በአስደናቂ የውጊያ ስልተ ተጠቅመው ከተማዋን መቆጣጠራቸው ለማህበራዊ ሚዲያ ማጋራታችን የሚታወቅም ሀቅ ነበር።
ይህ በንዲህ እንዳለ የአብይ አህመድ አገዛዝ የፋኖ በትርን መቆቋም ሲያቅተው የመንዝና ግሼ አውራጃ የሆነችውን ግሸ ራቤል ወረዳ የህዝቡን ንብረት የተለያዩ የህዝብ መገልገያ ተቋማትን ባንክን ጨምሮ ዘርፎ የሔደ ቢሆንም የዕዙና የክፍል ጦሩ አመራሮች በተገኙበት የወረዳዋን ሰላምና ፀጥታ ጎን ለጎን ከመጠበቅም አልፎ
- ምሁርነትና አማራነት
- የፋኖ የትግል መስመር
- ፋኖነት
-የቀጣይ የስራ አቅጣጫ በተለያዩ የፖለተካ ዘርፎች ስልጠናው ተሰጥቷል።
በስልጠናውም እንደሚታወቀው በጦር ጠበብቶች በሚመሩ የአሳምነው ዕዝ ልጆች ሰፋ ያለ ግንዛቤ መስጠትም ተችሏል።
በመሆኑም ስልጠናውን የሰጡልን
1. አርበኛ አሼናፊ ምንዳ - የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና የአሳምነው ዕዝ ጅርጅታዊ ጉዳዮች ኃላፊ
2. አርበኛ ኢያሱ ሙሉጌታ የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና የአሳምነው ዕዝ ድርጅት ጉዳዮች ም/ኃላፊ ሲሆኑ ሰልጠኞች ከፋኖዎች ጋር ስለቀጣይ የሰራ አቅጣጫዎች ለዕዙ አመራሮች በማቅረብ ከተወያዩ በኋላ ስልጠናው ተጠናቋል።
መረጃው የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ 1ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት ነው።
"ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል
ጥቅምት 12/2018 ዓ.ም
ሰበር ዜና!
የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ ችጓሊ ከተማን ተቆጣጠረ!
የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 3ኛ ክፍለጦር አስር ዓለቃ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ችጓሊ ከተማን መቆጣጠሩን የክፍለጦሩ የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ ፋኖ ይበልጣል የእውነቱ አስታውቋል።
የቴዎድሮስ አካል የሆነው ጎጃም አገዉ ምድር ክ/ጦር አስር አለቃ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ታላቅ የጦር ሜዳ ጀብድ በመፈፀም ከተማውን ጭምር መቆጣጠራቸውን ፋኖ ይበልጣል የእውነቱ አክሎ ገልጿል።
“ችጓሊ ከተማ የሚገኘዉን የአረመኔዉን ጡት ቆራጭ ወታደራዊ ካንፕ ሙሉ በሙሉ የአስራ አለቃ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ የሰራዊት አባላት ተቆጣጥረዉታል።
በዚህም የጠላት ሎጅስቲክ ሙሉ በሙሉ ተማርኳል፣ ቀንደኛ የስርዓቱ የጭን ገረድ ባንዳ በቁጥጥር ስር ዉሏል፣ ብዛት ያለዉ ሚሊሻ እና አድማ ብተና ወደ ሲደመሰስ ቀሪው ቁስለኛ ሁኗል”ሲል የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ ፋኖ ይበልጣል የእውነቱ ገልጿል።
@ኢትዮ 251 ሚዲያ
የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ ችጓሊ ከተማን ተቆጣጠረ!
የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 3ኛ ክፍለጦር አስር ዓለቃ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ችጓሊ ከተማን መቆጣጠሩን የክፍለጦሩ የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ ፋኖ ይበልጣል የእውነቱ አስታውቋል።
የቴዎድሮስ አካል የሆነው ጎጃም አገዉ ምድር ክ/ጦር አስር አለቃ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ታላቅ የጦር ሜዳ ጀብድ በመፈፀም ከተማውን ጭምር መቆጣጠራቸውን ፋኖ ይበልጣል የእውነቱ አክሎ ገልጿል።
“ችጓሊ ከተማ የሚገኘዉን የአረመኔዉን ጡት ቆራጭ ወታደራዊ ካንፕ ሙሉ በሙሉ የአስራ አለቃ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ የሰራዊት አባላት ተቆጣጥረዉታል።
በዚህም የጠላት ሎጅስቲክ ሙሉ በሙሉ ተማርኳል፣ ቀንደኛ የስርዓቱ የጭን ገረድ ባንዳ በቁጥጥር ስር ዉሏል፣ ብዛት ያለዉ ሚሊሻ እና አድማ ብተና ወደ ሲደመሰስ ቀሪው ቁስለኛ ሁኗል”ሲል የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ ፋኖ ይበልጣል የእውነቱ ገልጿል።
@ኢትዮ 251 ሚዲያ
❤1
በምዕራብ ወሎ ቀጠና ላሉ ወጣቶች የስልጠና ጥሪ ቀረበ!
ከደሴ በስተምዕራብ በሚገኙ 11 ወረዳዎች ውስጥ የምትኖሩ ወጣቶች የኮማንዶ እና እግረኛ ስልጠና መውሰድ የምትፈልጉ ከሆነ ምዝገባው ስለተጀመረ ይህhh ዕድል እንዳያልፋችሁ::
የመቅደላ፣ አማራ ሳይንት፣ ተንታ እና መሀል ሳይንት ተወላጆች ለምዝገባ ወደ አማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለ ጦር የጦር ሰፈር ማቅናት ትችላላችሁ::
በመካነሰላም በኩል የኢንጅነር ደሳለኝ አሰፋ ክፍለ ጦር አለ፤ በወግዲም መብረቅ ክፍለ ጦር አለ:: በለጋምቦ በኩል ሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር እንዲሁም በከላላ ቀጠና ሸዋንግዛው ካሣ ክፍለ ጦር እና በጃማ - ወረኢሉ በኩል ደግሞ ዋሲል ክፍለ ጦር አለ:: እነዚህ ሁሉም ክፍለ ጦሮች የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ክንፎች ናቸው:: ሁሉም ምዝገባ ጀምረዋል:: ምልሶችንም እየተቀበሉ ነው::
@ኮማንዶ ዮሴፍ አስማረ
የምንሊክ እዝ ወታደራዊ ስልጠና መምሪያ ኃላፊ
ከደሴ በስተምዕራብ በሚገኙ 11 ወረዳዎች ውስጥ የምትኖሩ ወጣቶች የኮማንዶ እና እግረኛ ስልጠና መውሰድ የምትፈልጉ ከሆነ ምዝገባው ስለተጀመረ ይህhh ዕድል እንዳያልፋችሁ::
የመቅደላ፣ አማራ ሳይንት፣ ተንታ እና መሀል ሳይንት ተወላጆች ለምዝገባ ወደ አማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለ ጦር የጦር ሰፈር ማቅናት ትችላላችሁ::
በመካነሰላም በኩል የኢንጅነር ደሳለኝ አሰፋ ክፍለ ጦር አለ፤ በወግዲም መብረቅ ክፍለ ጦር አለ:: በለጋምቦ በኩል ሳጅን አደም አሊ (አባ ናደው) ክፍለ ጦር እንዲሁም በከላላ ቀጠና ሸዋንግዛው ካሣ ክፍለ ጦር እና በጃማ - ወረኢሉ በኩል ደግሞ ዋሲል ክፍለ ጦር አለ:: እነዚህ ሁሉም ክፍለ ጦሮች የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ክንፎች ናቸው:: ሁሉም ምዝገባ ጀምረዋል:: ምልሶችንም እየተቀበሉ ነው::
@ኮማንዶ ዮሴፍ አስማረ
የምንሊክ እዝ ወታደራዊ ስልጠና መምሪያ ኃላፊ
❤3
የደርግ ሥርዓት መንግሥት እግረኛው እና ሜካናይዝዱ እየሸሸ እየከዳ እና እጅ እየሰጠ ሲያስቸግረው (ልክ እንደ አሁን ማለቴ ነው) ወንበሩ በከፍተኛ ሁኔታ መናጋቱ ተሰማው እና ያኔ ስልጣኑን ለማፅናት ይረዳው ዘንድ የመጨረሻ ዕድሉን በአየር ኀይሉ ሲሞክር ገበሬው በቅኔ ጄኔራሎችን ምን አላቸው መሰላችሁ፦
"በእግር አልሆን ሲለው መጣ በሰማይ
መሬት ከለቀቀ መንግሥት አለ ወይ?"
የድሮንም የሚግም ጋጋታ ያለ እግረኛ ድጋፍ ከንቱ ድካም እና አላስፈላጊ የገንዘብ ብክነት ነው።
ቋሚ ምስል በቀን 08/02/2018 ዓም በወርጌሳ በነበረ ውጊያ በልጅ እያሱ ኮር የተማረኩ የደቡብ ዕዝ 35ኛ ክፍለ ጦር ምርከኞች
@አርበኛ ሲሳይ አየለ (ሳተናው )
"በእግር አልሆን ሲለው መጣ በሰማይ
መሬት ከለቀቀ መንግሥት አለ ወይ?"
የድሮንም የሚግም ጋጋታ ያለ እግረኛ ድጋፍ ከንቱ ድካም እና አላስፈላጊ የገንዘብ ብክነት ነው።
ቋሚ ምስል በቀን 08/02/2018 ዓም በወርጌሳ በነበረ ውጊያ በልጅ እያሱ ኮር የተማረኩ የደቡብ ዕዝ 35ኛ ክፍለ ጦር ምርከኞች
@አርበኛ ሲሳይ አየለ (ሳተናው )
❤2
Notice
አፋብኃ ለተባበሩት መንግስታት የሰባዊ መብት ኮሚሽን አብይ አህመድ አገዛዝ በአማራ ህዝብ ላይ እየፈጸመ ያለውን የጦር ወንጀል ትኩረት እንዲሰጠው በደብዳቤ ጠይቋል።
አፋብኃ ለተባበሩት መንግስታት የሰባዊ መብት ኮሚሽን አብይ አህመድ አገዛዝ በአማራ ህዝብ ላይ እየፈጸመ ያለውን የጦር ወንጀል ትኩረት እንዲሰጠው በደብዳቤ ጠይቋል።
ከአፋብኃ ምኒልክ ዕዝ ሴቶች ጉዳይ መምሪያ ሃላፊ የተላለፈ መልዕክት!
ፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና የሚፈፅመው አሰቃቂ ግፍ የጀመርነውን የህልውና ትግል ለድል እንድናበቃ የበለጠ ቁርጠኛ እንድንሆን ያደርገናል እንጂ ላፍታም ቢሆን አያዘናጋንም!
እያደረግነው ባለው ሁሉን አቀፍ የህልውና ተጋድሎ በርካታ አመርቂ ድሎችን እያስመዘገብን ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ፋሽስቱ የብልፅግና አገዛዝ በአውደ ውጊያ የሚገጥምን የነበረ ያለና ወደፊትም የሚኖርን መቁሰልና መሰዋት ከሰብዓዊነት በወጣ መንገድ ለበቀልና ለአሰቃቂ ግፍ መስሪያ መጠቀሙ አለምን ያነጋገረ ህዝባችንና ሰራዊታችንን ያስቆጣ አሳፋሪ ተግባር ነው::
የህልውና አደጋ የተጋረጠበትን ህዝባችንን ለመታደግ በጀመርነው የትጥቅ ትግል እኛ ሴት የአማራ ልጆች የበኩላችንን ጉልህ ሚና እየተወጣን ያለን ሲሆን በትግላችን እየተንኮታኮተ ያለው ፋሽስቱና አገር አፍራሹ የብልፅግና አገዛዝ በአውደ ውጊያ የደረሰበትን ሽንፈት መቋቋም ሲያቅተው የተሰው እህቶቻችን ላይ የፈፀመው ተግባር ብልፅግና የአውሬዎች ስብስብ መሆኑን በአለም አደባባይ ያሳየና ያስመሰከረ ነው::
በመሆኑም ሰሞኑን በአፋብኃ ምኒልክ ዕዝ የምስራቅ አማራ ኮር 1 ሐውጃኖ ክፍለጦር አባል የሆነችው ፋኒት ትግስት ወዳጁ እንዲሁም ሌሎች አባሎቻችን ላይ የተፈፀመው ኢሰብአዊ ድርጊት የጀመርነውን የህልውና ትግል ዳር ከማድረስና ነፃነታችንን ከመጎናፀፍ የሚያግደንና ላፍታም ቢሆን ከአላማችን መሳካት ግስጋሴ የሚገታን እንዳልሆነ ለማሳወቅ እንወዳለን::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምኒልክ ዕዝ ሴቶች ጉዳይ መምሪያ ሃላፊ ፋኒት ዚነት አደም የተላለፈ መልዕክት!
ጥቅምት 12/2018 ዓ.ም
ፋሽስቱ አገዛዝ ብልፅግና የሚፈፅመው አሰቃቂ ግፍ የጀመርነውን የህልውና ትግል ለድል እንድናበቃ የበለጠ ቁርጠኛ እንድንሆን ያደርገናል እንጂ ላፍታም ቢሆን አያዘናጋንም!
እያደረግነው ባለው ሁሉን አቀፍ የህልውና ተጋድሎ በርካታ አመርቂ ድሎችን እያስመዘገብን ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ፋሽስቱ የብልፅግና አገዛዝ በአውደ ውጊያ የሚገጥምን የነበረ ያለና ወደፊትም የሚኖርን መቁሰልና መሰዋት ከሰብዓዊነት በወጣ መንገድ ለበቀልና ለአሰቃቂ ግፍ መስሪያ መጠቀሙ አለምን ያነጋገረ ህዝባችንና ሰራዊታችንን ያስቆጣ አሳፋሪ ተግባር ነው::
የህልውና አደጋ የተጋረጠበትን ህዝባችንን ለመታደግ በጀመርነው የትጥቅ ትግል እኛ ሴት የአማራ ልጆች የበኩላችንን ጉልህ ሚና እየተወጣን ያለን ሲሆን በትግላችን እየተንኮታኮተ ያለው ፋሽስቱና አገር አፍራሹ የብልፅግና አገዛዝ በአውደ ውጊያ የደረሰበትን ሽንፈት መቋቋም ሲያቅተው የተሰው እህቶቻችን ላይ የፈፀመው ተግባር ብልፅግና የአውሬዎች ስብስብ መሆኑን በአለም አደባባይ ያሳየና ያስመሰከረ ነው::
በመሆኑም ሰሞኑን በአፋብኃ ምኒልክ ዕዝ የምስራቅ አማራ ኮር 1 ሐውጃኖ ክፍለጦር አባል የሆነችው ፋኒት ትግስት ወዳጁ እንዲሁም ሌሎች አባሎቻችን ላይ የተፈፀመው ኢሰብአዊ ድርጊት የጀመርነውን የህልውና ትግል ዳር ከማድረስና ነፃነታችንን ከመጎናፀፍ የሚያግደንና ላፍታም ቢሆን ከአላማችን መሳካት ግስጋሴ የሚገታን እንዳልሆነ ለማሳወቅ እንወዳለን::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ምኒልክ ዕዝ ሴቶች ጉዳይ መምሪያ ሃላፊ ፋኒት ዚነት አደም የተላለፈ መልዕክት!
ጥቅምት 12/2018 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምስራቅ አማራ ቀጠና ምንሊክ ዕዝ አመራሮች ምርከኞችን ጉብኝት አደረጉ፦
በሰሜን ወሎ ዞን በሃብሩ ወረዳ በውርጌሳ ከተማ በቀን 08/02/2018 ዓም በተደረገ ኦፕሬሽን የተማረኩ አዲስ የተቋቋመችው 11ኛ ዕዝ 35ኛ ዋሊያ ክፍለ ጦር አባላት እና በተንታ የተማረኩ ሚሊሾች ዛሬ በቀን 12/02/2018 ዓም በልጅ እያሱ ኮር ከፍተኛ አመራሮች እና በድርጅቱ አመራሮች ጉብኝት ተደረገላቸው።
በጉብኝቱም በዕለቱ ስለነበረው የውጊያ ውሎ እና በምርከኛ አያያዝ እንዲሁም በወቅታዊ የሃገሪቷ የፖለቲካ ጉዳይ ሰፊ ውይይት የተደረገ ሲሆን መከላከያ ውስጥ እያሉ ይነገራቸው የነበረው እና በፋኖ ተማርከው ከመጡ በኋላ በህዝቡም በሠራዊቱም በኮሩ አመራሮችም የተደረገላቸው እንክብከቤ እጅግ አስደሳች እና ያልጠበቅነው ነው በማለት ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል፡፡
በመጨረሻም ለጓዶቻቸው ያሉበቱ ሁኔታ እጅግ ሰላም እንደሆነ እና በአገኙት አጋጣሚ በአቅራቢያቸው ለሚገኝ የፋኖ አደረጃጀት እጅ እየሰጡ ህይወታቸውን ቢያተርፉ መልካም ነው ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ጥቅምት 12/2018 አ.ም
በሰሜን ወሎ ዞን በሃብሩ ወረዳ በውርጌሳ ከተማ በቀን 08/02/2018 ዓም በተደረገ ኦፕሬሽን የተማረኩ አዲስ የተቋቋመችው 11ኛ ዕዝ 35ኛ ዋሊያ ክፍለ ጦር አባላት እና በተንታ የተማረኩ ሚሊሾች ዛሬ በቀን 12/02/2018 ዓም በልጅ እያሱ ኮር ከፍተኛ አመራሮች እና በድርጅቱ አመራሮች ጉብኝት ተደረገላቸው።
በጉብኝቱም በዕለቱ ስለነበረው የውጊያ ውሎ እና በምርከኛ አያያዝ እንዲሁም በወቅታዊ የሃገሪቷ የፖለቲካ ጉዳይ ሰፊ ውይይት የተደረገ ሲሆን መከላከያ ውስጥ እያሉ ይነገራቸው የነበረው እና በፋኖ ተማርከው ከመጡ በኋላ በህዝቡም በሠራዊቱም በኮሩ አመራሮችም የተደረገላቸው እንክብከቤ እጅግ አስደሳች እና ያልጠበቅነው ነው በማለት ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል፡፡
በመጨረሻም ለጓዶቻቸው ያሉበቱ ሁኔታ እጅግ ሰላም እንደሆነ እና በአገኙት አጋጣሚ በአቅራቢያቸው ለሚገኝ የፋኖ አደረጃጀት እጅ እየሰጡ ህይወታቸውን ቢያተርፉ መልካም ነው ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ጥቅምት 12/2018 አ.ም
❤3🙏1
የምኒልክ ዕዝ ልዩ ዘመቻ ራያ ቆቦ ተኩለሽ ግንባር ልዩ ስሙ አካምባ የተባለ ቦታ ላይ በፈፀሙት የደፈጣ ትቃት ከ50 በላይ የአገዛዙ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ሆነ::
አፋብኃ ምኒልክ ዕዝ ልዩ ዘመቻ ለወረራ የመጣውን የፋሽስቱ ብልፅግና ሰራዊት ሰሞኑን በበርካታ ግንባሮች በሚደረጉ ተጋድሎዎች ከባድ ምት በማሳረፍ እያፈረሱት ይገኛሉ::
ከዚህ ጋር ተያይዞም ዛሬ ጥቅምት 12/2018 ዓ.ም ረፋድ ራያ ቆቦ ተኩለሽ ግንባር በተሽከርካሪ ይንቀሳቀስ የነበረ የአገዛዙ ሰራዊት ላይ ልዩ ስሙ አካምባ የተባለ ቦታ ላይ የደፍጣ ጥቃት በመፈፀም አንድ ኦራል ሰራዊት ሲሸሽ በመገልበጥ እና በጥቃቱ አጠቃላይ ከ50 በላይ ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ታላቅ ጀብድ ፈፅመው ድል ተጎናፅፈዋል::
ጥቅምት 6/2018 ዓ.ም በነበረ ተጋድሎ አካምባ ላይ በተመሳሳይ አንድ በዲሽቃ የሚታጀብ ከፍተኛ አመራር ከሰባት አጃቢዎቹ ጋር ከነ ተሽከርካሪው በአሳምነው ክፍለጦር መካናይዝድ ሙሉ ለሙሉ መደምሰሱ የሚታወቅ ነው::
በሌላኛው ተጋድሎ በተመሳሳይ ዕለት ጥቅምት 6/2018 ዓ.ም ጮቢ ግንባር ከፍተኛ የመከላከያ አመራርና የሬድዮ ኦፕሬተሮች በሐውጃኖ ክፍለጦር መካናይዝድ በሞርተር ጥቃት ሙሉለሙሉ ተደምስሰዋል::
ጥቅምት 10/2018 ዓ.ም በተመሳሳይ ተኩለሽ ግንባር የዞብል አምባ ክፍለጦር መካናይዝድ ምሽግ የያዘ በርካታ የጠላት ሰራዊት ላይ ከባድ ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራ በማድረስ ታላቅ ጀብድ ፈፅመዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ጥቅምት 12/2018 አ.ም
አፋብኃ ምኒልክ ዕዝ ልዩ ዘመቻ ለወረራ የመጣውን የፋሽስቱ ብልፅግና ሰራዊት ሰሞኑን በበርካታ ግንባሮች በሚደረጉ ተጋድሎዎች ከባድ ምት በማሳረፍ እያፈረሱት ይገኛሉ::
ከዚህ ጋር ተያይዞም ዛሬ ጥቅምት 12/2018 ዓ.ም ረፋድ ራያ ቆቦ ተኩለሽ ግንባር በተሽከርካሪ ይንቀሳቀስ የነበረ የአገዛዙ ሰራዊት ላይ ልዩ ስሙ አካምባ የተባለ ቦታ ላይ የደፍጣ ጥቃት በመፈፀም አንድ ኦራል ሰራዊት ሲሸሽ በመገልበጥ እና በጥቃቱ አጠቃላይ ከ50 በላይ ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ታላቅ ጀብድ ፈፅመው ድል ተጎናፅፈዋል::
ጥቅምት 6/2018 ዓ.ም በነበረ ተጋድሎ አካምባ ላይ በተመሳሳይ አንድ በዲሽቃ የሚታጀብ ከፍተኛ አመራር ከሰባት አጃቢዎቹ ጋር ከነ ተሽከርካሪው በአሳምነው ክፍለጦር መካናይዝድ ሙሉ ለሙሉ መደምሰሱ የሚታወቅ ነው::
በሌላኛው ተጋድሎ በተመሳሳይ ዕለት ጥቅምት 6/2018 ዓ.ም ጮቢ ግንባር ከፍተኛ የመከላከያ አመራርና የሬድዮ ኦፕሬተሮች በሐውጃኖ ክፍለጦር መካናይዝድ በሞርተር ጥቃት ሙሉለሙሉ ተደምስሰዋል::
ጥቅምት 10/2018 ዓ.ም በተመሳሳይ ተኩለሽ ግንባር የዞብል አምባ ክፍለጦር መካናይዝድ ምሽግ የያዘ በርካታ የጠላት ሰራዊት ላይ ከባድ ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራ በማድረስ ታላቅ ጀብድ ፈፅመዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልዉናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ጥቅምት 12/2018 አ.ም
🙏5
ቀጥታ ስርጭት | የአብይ አህመድ የጦርነት ጉሰማና የአማራ ፋኖ የህልውና ትግል ግስጋሴ