ግሎባል ፋኖ ሚዲያ/ዓፋሚ/Global Fano Media/GFM
1.32K subscribers
4.16K photos
331 videos
17 files
2.23K links
የፋኖ ድምፅ
Download Telegram
አ.ፋ.ብ.ኃ ቴዎድርስ ዕዝ ጃዊ መተከል የልዩ ኮማንዶ ኃይል ምረቃ !

ሰልጥኖ ያልታገለ ነፃ አይወጣም !

መተከል|ጎጃም|አማራ
🙏2
በአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል /አፋብኃ/ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ ጃዊ መተከል 4ኛ ክ/ጦር ለተከታታይ ስድስት (6) ወራት ያሰለጠናቸዉን ሶስተኛ ዙር የኮማንዶ እና የእግረኛ ሰራዊት የፋኖ አባላትን አስመረቀ።

እንደሚታወቀዉ ክ/ጦሩ ፣የክ/ጦሩ ልዩ ተወርዋሪ #ሰንጥቅ ሻለቃ ሁለት ጊዜ ያስመረቀ ሲሆን አሁን ደግሞ ለ3ኛ ጊዜ "የበረሃው ዳኛ" የሚል ስያሜ የተሰጣቸው የአሳምነዉ ኮርስ ልዩ የኮማንዶ እና የእግረኛ ሰራዊት ፋኖዎችን ማስመረቅ ተችሏል።

በህዝባዊ አቢዮት የተቀጣጠለው የአማራ የህልዉና ትግል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየዘመነ በመምጣት ዘመናዊ የጦር መሳሪያ ከጠላት ማርኮ በመታጠቅ፣ ወታደራዊ ሳይንስ እና ጥበብን የተላበሱ የእሳት ነበልባል ወጣቶችን እያፈራ ይገኛል።

ስለሆነም ጃዊ መተከል 4ኛ ክ/ጦር በስነልቦና እና በአካል ብቃት የተገነቡ አማራዊ እሴትን የተላበሱ የምንጊዜም የቁርጥ ቀን የሆኑ አይበገሬ የፋኖ ሃይሎችን ከክ/ጦር እስከ ብርጌዶች ድረስ በበቂ ሁኔታ አሰልጥኖ አስመርቋል።

ይህ ነበልባል የሆነ የበረሃ መብረቅ የፋኖ ሰራዊት በርካታ ጀብዶችን እየፈፀመ ይገኛል።
አማራ ሀገራዊ ሁለንተናዊ ተሳትፎዉ እንዲረገጥ እና በህይዎት የመኖር መብቱ አንዲጠበቅለት ከተፈለገ #ፋኖነት መተኪያ የሌለዉ ዘላለማዊ የማንነት እና የነፃነት ተምሳሌት ነዉ።

የአፋብኃ ቴወድሮስ ዕዝ ጃዊ መተከል ክ/ጦር ህዝብ ክፍል!
🙏1
የአፋኖብኃ ማዕከላዊ ኮማንድ አባልና የሚኒሊክ ዕዝ ዋና ሰብሳቢ ዋርካው ምሬ ወዳጆ በወቅታዊ ጉዳይ ያስተላለፈው
የአገዛዙ ሚሊሺያ ተንዶ ፋኖን መቀላቀሉን ተሰማ።

ከሰሞኑ በእስቴ መካነየሱስ ከተማ በተደረገዉ አዉደዉጊያ በርካታ የአገዛዙ ጥምር ጦር በብዛት ድል መደረጉን ተከትሎ ዛሬ ከ40 በላይ የሚሊሺያ አባላት ፋኖን ተቀላቅለዋል።

ከ180 በላይ ሰራዊት ያጠዉ አገዛዙ ብልፅግና ከፍተኛ ጭንቀት ዉስጥ የገባ ሲሆን በዛሬው ዕለት ደግሞ ሚሊሺያ በብዛት መዉጣቱን ተከትሎ የዞን እና የወረዳ ካድሬዎች የዕርስ በዕርስ ግጭት ገብተዋል።

የዕርስ በዕርስ ግጭቱ በክልሉ ባለስልጣናት ጭምር ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን የባለስልጣናቱ ዋና ግጭት ደግሞ የእስቴ ሚሊሺያ ስምሪት ተደርጎ በተሾመዉ ቆራጡ ወይም በለጠ አንዳርጌ ጉዳይ መሆኑ ታዉቋል።

ሚሊሺያ እንዲመራ እስቴ የገበዉ በለጠ አንዳርጌ በሚሊሺያ በኩልም አመፅ ተነስቶበታል።ይህ በእንዲህ እነሰዳለ ዛሬ አገዛዙ ብልፅግና ለሞቱት የሚሊሺያ እና የአድማ ብተና አባላት ለቅሶ ሲያስለቅስ ዉሏል።በለቅሶዉ ላይ ሚሊሺያ በተኮሰዉ ጥይት በርካቶች ሲቆስሉ ህይወታቸዉ ያለፈ እንዳለም ታዉቋል።

በተያያዘ በስቦ ማስከዳት እና ስቦ መምታት ጥበቡ የጠላትን ካምፕ እያፈራረሰ የሚገኘዉ የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ እዝ ፫ኛ ጎጃም አገዉ ምድር ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ዛሬም በስቦ ማስከዳት ዉጤታማ ስራ ሰርቷል።

አዲስ ቅዳም ከተማ አድጓሚ ተራራ መሽጎ ከነበረዉ የጠላት ጦር ዉስጥ በትላንትና እና በዛሬዉ ለሊት 9(ዘጠኝ)የሚሊሺያ አባላት ፋኖን ተቀላቅለዋል።

የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ  በምዕራብ ጎንደር መተማ ድል ተቀዳጅቷል።

የአፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ አራተኛ ደጃዝማች ኮር አርበኞች ክፍለጦር እና የሁለተኛ መይሳው ካሳ ኮር አጣናዉ ዋሴ ክፍለጦር በአገዛዙ ጥምር ጦር ኃይል ላይ እርምጃ ወስደዋል።

ዛሬ ጥቅምት 11/2018 ዓ.ም ከመተማ ቅርብ ርቀት ሸመለ ጋራ የመሸገዉ የጠላት ሀይል የፋኖ ሀይሎች ወደ አሉበት ቀጠና ቢንቀሳቀስም ፋኖ በወሰደዉ የማጥቃት እርምጃ የጠላት ጥምር ጦር ኃይል ወደ መጣበት ተመልሷል።

ከሽመለጋራ የወጠዉ የጠላት ሀይል ባላሰበዉ እና ባልጠበቀዉ ሁኔታ በፋኖ ከፍተኛ ምት አስተናግዷል።በተደረገዉ አዉደዉጊያም የአገዛዙ ጦር ሙትና ቁስለኛዉን ይዞ ወደ መሸገበት ምሽግ ተመልሶ ገብቷል።

የአራተኛ ደጃዝማች ኮር ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ አርበኛ ባንዲራው ግርማይ!!!
🙏1
የደጀን ከተማ ኖሪዎች በአረመኔው ጡት ቆራጭ አገዛዝ ካድሪዎች ታሰሩ!

የአረመኔው ጡት ቆራጭ አገዛዝ አስፈፃሚ ቅጥረኛ ሆዳም ካድሪዎች በደጀን ከተማ የከተመዋ ኖሪዎችን ከፋኖ ጋር ግንኙነት አላቹህ በማለት እያሰሩ መሆኑንን አረጋግጠናል።

ከታሰሩት ሰዎች መካከል:-
1ኛ. ይልቃል   
2ኛ. አበባው ዳምን
3ኛ. ተመስገን  .. …. ማህበራት ሰራተኛ
4ኛ. ፍቃዱ   .. …..  ማህበራት ሰራተኛ
5ኛ. ማርቆሴው  .....  ድላላ ስራ
6ኛ. መኩሪያት .....  ንግድ ባንክ ሰራተኛ

በደጀን ወረዳ ጢቅ ቀበሌ ለንግስና በዓል ጨፈራቹሀል ተብለዉ የታሰሩ:-
1ኛ. ይበልጣል ወርቄ
2ኛ. ገርባቸው ወርቄ
3ኛ. አብርሀም ታደለ
4ኛ. አበበ ባንቴ
5ኛ. አለባቸው መኩሪያው በአገዛዙ ቅጥረኛ ካድሪዎች ታፍነው ታስረዋል።

የዚህም ድርጊት ፈፃሚ እና አስፈፃሚ አካላት ውስጥ:-
1ኛ. የአሻግሬ ቸርነት ...  ፖሊስ አዛዥ
2ኛ. አዲሱ አባብየ   .... ሚኒሻ ሀላፊ
3ኛ. ዳኘ ደንቀው  ......   ሰላምና ደህንነት ኃላፊ እና ሌሎችም በስም ያልጠቀስናቸው የአገዛዙ ጡት ቆራጭ ሰራዊት አገልጋዮች ይገኙበታል።

በመሆኑም በዚህ ድሪጊት የተሳተፍ የአገዛዙ ቅጥረኛ አመራሮች ላይ የቀኜ አባላት እርምጃ እትወስዱ ጥቆማ እንሰጣለን።

በደጀን ወረዳ ደጀን ከተማ በከተማዋ ማህበረሰብ፣ ሹፊሮች እና ነጋዴዎች ላይ አገዛዙ እየፈፀመ ያለውን በመረዳት እንዲሁም በደጀን ወረዳ የሚገኜው ዛምበረሃ ብርጌድ በደጀን ወረዳ ምንጅ ቀበሌ በፈፀመው ጀብድ ተስፋ በመቁረጥ አገዛዙን በመክዳት ወጥተዋል።

ከእነዚህም የሚሊሻ አባላት ውስጥ:-
1ኛ. መኳንንት ጠጁ
2ኛ. እንዳወቀ አስማረ በአጃቢነትና በተወርዋሪነት እያገለገሉ የነበሩ የሚሊሻ አባል ይገኙበታል።

አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!
ጥቅምት 11/2018 ዓ.ም
3