እነ የተከበሩ ዮሃንስ ቧያሌው 15 የፖለቲካ እና የሕሊና እስረኞች ፍ/ቤት ቀርበዋል ፤ ከመጋረጃ በስተጀርባ ሆኖ ይመስከር በሚል በስር ፍ/ቤቱ በተሰጠው ውሳኔ ቅር በመሰኘት የተጠየቀው ይግባኝም ውድቅ ተደረገ።
በእነ የተከበሩ ዮሃንስ ቧያሌው የሽብር መዝገብ ተከሳሽ የሆኑ 15 የፖለቲካ እና የሕሊና እስረኞች ጥቅምት 10/2018 በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ቀርበዋል።
በመዝገቡ ከተካተቱትና ጉዳያቸውን በቂሊንጦ ማ/ቤት ሆነው ከሚከታተሉት 16 የሽብር ወንጀል ተከሳሾች መካከል 16ኛው አማረ መለሰ የተባለ ተከሳሽ ግን በእስር እና በምርመራ ወቅት በደረሰበት እንግልት ታሞ በሕክምና ላይ በመሆኑ በችሎት እየተገኘ አይደለም።
ባለፈው ዓመት መጨረሻ መዝገቡ የተቀጠረው ከመጋረጃ በስተጀርባ ሆኖ እንዲመሰክር በሚል በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤቱ ልደታ ምድብ ችሎት በተሰጠው ውሳኔ ላይ ቅር በመሰኘት በተከሳሽ ጠበቆች በኩል ጠቅላይ ፍ/ቤት የተጠየቀውን የይግባኝ ክርክርን ውጤት ለመጠባበቅ ነበር።
ጥቅምት 10/2018 በነበረው ችሎት ለመረዳት እንደተቻለው በጠበቆች በኩል የቀረበው የይግባኝ ክርክር ውድቅ ተደርጎ ፣ አለ የተባለው ምስክር ከመጋረጃ በስተጀርባ እንዲመሰክር ተብሏል።
በእነ የተከበሩ ዮሃንስ ቧያሌው መዝገብ 16 ተከሳሾች ላይ ክሱ ከተመሰረተ እና ሂደቱም ከቀጠለ 1 ዓመት ከ8 ወር በኋላ ነው በዐቃቤ ሕግ በኩል ወሳኝ ምስክር አለኝ በሚል ተጠይቆ በፍ/ቤቱ ተቀባይነት ያገኘው።
ዐቃቤ ሕግ 15 የፌደራል ፖሊስ እና የመከላከያ አመራሮችና አባላትን ካስመሰከረ በኋላ ሁኔታውን በመገምገም አሰልጥኖ ያመጣው አዲስ ምስክር ነው በሚል ተከሳሾች የተቃወሙት መሆኑ አይዘነጋም።
በመቀጠል ደግሞ ከመጋረጃ በስተጀርባ ይመስክር የሚለውንም የፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት ከምስክሩ ደህንነት አንጻር በሚል የተቀበለው መሆኑ ቅር ያሰኛቸው ተከሳሾች ባለ 11 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ፍ/ቤቱ የአገዛዙ የፖለቲካ መሳሪያ መሆኑን በማቆም እንዲሰራ ካልሆነ ግን በችሎቱ ለመዳኘት እንደሚቸገሩ ማስጠንቀቃቸው ይታወቃል።
በተከሳሽ ጠበቆች በኩልም ጉዳዩን እስከ ሰበር ሰሚ ችሎት መውሰዳቸው እና ይግባኙ ተቀባይነት ማጣቱ ከላይ የተላለፈ የፖለቲካ ውሳኔ እያስፈፀሙ ስለመሆኑ አንዱ ማሳያ ነው ሲሉ ተከሳሾች ተቃውመውታል።
በመጨረሻም ፍ/ቤቱ የጠ/ፍ/ቤቱ የይግባኝ ውሳኔ ደብዳቤ እንዲደርሰው እንዲሁም ጠበቆችና ተከሳሾች በቂሊንጦ ማ/ቤት ኃላፊ በም/ኮምሽነር ጣሰው እና በዋናነት በግቢ ጥበቃና ደህንነት ኃላፊ ዋና ኢ/ር ድሪባ ሰንበቶ ላይ ከሕክምና ፣ ከፍተሻ እና ሌሎች የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን ጨምሮ ላነሷቸው በርካታ ቅሬታዎች ሁለቱ ኃላፊዎች ቀርበው የሚሰጡትን ምላሽ ለመስማት በሚል ለጥቅምት 18/2018 ተለዋጭ ቀጠሮ ይዟል።
@ሞዐ ሚዲያ
አውሎግሶን አንድነት- Awulogson Andinet
በእነ የተከበሩ ዮሃንስ ቧያሌው የሽብር መዝገብ ተከሳሽ የሆኑ 15 የፖለቲካ እና የሕሊና እስረኞች ጥቅምት 10/2018 በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ቀርበዋል።
በመዝገቡ ከተካተቱትና ጉዳያቸውን በቂሊንጦ ማ/ቤት ሆነው ከሚከታተሉት 16 የሽብር ወንጀል ተከሳሾች መካከል 16ኛው አማረ መለሰ የተባለ ተከሳሽ ግን በእስር እና በምርመራ ወቅት በደረሰበት እንግልት ታሞ በሕክምና ላይ በመሆኑ በችሎት እየተገኘ አይደለም።
ባለፈው ዓመት መጨረሻ መዝገቡ የተቀጠረው ከመጋረጃ በስተጀርባ ሆኖ እንዲመሰክር በሚል በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤቱ ልደታ ምድብ ችሎት በተሰጠው ውሳኔ ላይ ቅር በመሰኘት በተከሳሽ ጠበቆች በኩል ጠቅላይ ፍ/ቤት የተጠየቀውን የይግባኝ ክርክርን ውጤት ለመጠባበቅ ነበር።
ጥቅምት 10/2018 በነበረው ችሎት ለመረዳት እንደተቻለው በጠበቆች በኩል የቀረበው የይግባኝ ክርክር ውድቅ ተደርጎ ፣ አለ የተባለው ምስክር ከመጋረጃ በስተጀርባ እንዲመሰክር ተብሏል።
በእነ የተከበሩ ዮሃንስ ቧያሌው መዝገብ 16 ተከሳሾች ላይ ክሱ ከተመሰረተ እና ሂደቱም ከቀጠለ 1 ዓመት ከ8 ወር በኋላ ነው በዐቃቤ ሕግ በኩል ወሳኝ ምስክር አለኝ በሚል ተጠይቆ በፍ/ቤቱ ተቀባይነት ያገኘው።
ዐቃቤ ሕግ 15 የፌደራል ፖሊስ እና የመከላከያ አመራሮችና አባላትን ካስመሰከረ በኋላ ሁኔታውን በመገምገም አሰልጥኖ ያመጣው አዲስ ምስክር ነው በሚል ተከሳሾች የተቃወሙት መሆኑ አይዘነጋም።
በመቀጠል ደግሞ ከመጋረጃ በስተጀርባ ይመስክር የሚለውንም የፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት ከምስክሩ ደህንነት አንጻር በሚል የተቀበለው መሆኑ ቅር ያሰኛቸው ተከሳሾች ባለ 11 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ፍ/ቤቱ የአገዛዙ የፖለቲካ መሳሪያ መሆኑን በማቆም እንዲሰራ ካልሆነ ግን በችሎቱ ለመዳኘት እንደሚቸገሩ ማስጠንቀቃቸው ይታወቃል።
በተከሳሽ ጠበቆች በኩልም ጉዳዩን እስከ ሰበር ሰሚ ችሎት መውሰዳቸው እና ይግባኙ ተቀባይነት ማጣቱ ከላይ የተላለፈ የፖለቲካ ውሳኔ እያስፈፀሙ ስለመሆኑ አንዱ ማሳያ ነው ሲሉ ተከሳሾች ተቃውመውታል።
በመጨረሻም ፍ/ቤቱ የጠ/ፍ/ቤቱ የይግባኝ ውሳኔ ደብዳቤ እንዲደርሰው እንዲሁም ጠበቆችና ተከሳሾች በቂሊንጦ ማ/ቤት ኃላፊ በም/ኮምሽነር ጣሰው እና በዋናነት በግቢ ጥበቃና ደህንነት ኃላፊ ዋና ኢ/ር ድሪባ ሰንበቶ ላይ ከሕክምና ፣ ከፍተሻ እና ሌሎች የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን ጨምሮ ላነሷቸው በርካታ ቅሬታዎች ሁለቱ ኃላፊዎች ቀርበው የሚሰጡትን ምላሽ ለመስማት በሚል ለጥቅምት 18/2018 ተለዋጭ ቀጠሮ ይዟል።
@ሞዐ ሚዲያ
አውሎግሶን አንድነት- Awulogson Andinet
❤3
ከ2000 በላይ ህዝብ የተሳተፈበት የህዝብ ንቅናቄ መድርክ በሸበል በረንታ ወረዳ ተካሄደ።
ጥቅምት11/2018 ዓ.ም
አፍብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 8ኛ በላይ ዘለቀ ክ/ጦር ሽፈራው ገርባው ብርጌድ በሸበል በረንታ ወረዳ ጥቅምት 09/2018 ዓ.ም ህዝባዊ ውይይት አካሒዷል።
በስብሰባው ለወቅታዊ ሁኔታወችና አረመኔው አገዛዝ በአማራ ህዝብ ላይ አያደረሰው ሰላለው አሰቃቄ ጭፍጨፍ ከፍተኛ ውይይት ተከሂዶል።በውይይት መድርኩ:-
➤ፋኖ ከማህበረሰቡ ጋር ስለ አለው ግንኙነት
➤የሎጀስቲክ አሰባሰብን በተመለከተ
➤የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በተመለከተ
➤የቀበሌ ማህበራዊ ፍትህ አሰራርን በተመለከተ
➤የአረመኔው አገዛዙ እየፈፀመ ስላለው አረመኔዊ ድርጊት በተመለከተ በአጠቃላይ የቀበሌ የጎበዝ አለቃዎችን በመገምገም በወቅታዊ ጉዳዮች ጉዳይ ላይ የአብይ አህመድ ስረዓት በአማራ ህዝብ ላይ እየፈፀመ ስላለው አረመኔዊ ተግባር ሰፋ ያለ ውይይት ተካሂዶል።በመጨረሻም የህዝባዊ ውይይት መድርኩን የመሩት የክፍለ ጦር አመራሮች በዚህ ቅዱስ በሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ትግል እንዲሁም ሽፈራው ገርባው ብርጌድ በሸበል በረንታ በሚያደረጋቸው ተጋድሎዎ ህዝባችን እንደ ትላንቱ እያካደ ያለውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል አቅጣጫ ሰጥተዋል።
የ8ኛ በላይ ዘለቀ ክ/ጦር አመራሮች በሸበል በረንታ ወረዳ የሚገኜው ሽፈራው ገርባው ብርጌድ እና የሻለቃ አመራር በድርጅቱ አፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ የሰጣውን የስራ ኃላፊነት በተሰጣቸው የስራ ዘርፍ ለተከታታይ አራት ቀን በመገምገም ጥቅምት 10/2018 ዓ.ም ከፋኖ አባላቱ ጋር ሰፋ ያለ ውይይት አካሂደዋል።
በውይይት መድርኩ ለሽፈራው ብርጌድ ቃልኪዳን ውባለ እና ውባለ ተገኑ ሻለቃ አመራር እና አባላት በክፍለ ጦሩ ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ የፖለቲካ ግንባታ ተሰጥቷል። የውይይት መድርኩን የመረው የክፍለ ጦር አመራሮች በአጠቃላይ ስለ ትግላችን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ ለብርጌድ አመራሮች፣ ለሻለቃ አመራሮች እና አባላት ሰፋ ያለ ትምህርት ተሰጥቷል።
አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!
ጥቅምት 11/2018 ዓ.ም
ፋኖ ይበልጣል ጌቴ
8ኛ በላይ ዘለቀ ክ/ጦር ሕዝብ ግንኙነት
ጥቅምት11/2018 ዓ.ም
አፍብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 8ኛ በላይ ዘለቀ ክ/ጦር ሽፈራው ገርባው ብርጌድ በሸበል በረንታ ወረዳ ጥቅምት 09/2018 ዓ.ም ህዝባዊ ውይይት አካሒዷል።
በስብሰባው ለወቅታዊ ሁኔታወችና አረመኔው አገዛዝ በአማራ ህዝብ ላይ አያደረሰው ሰላለው አሰቃቄ ጭፍጨፍ ከፍተኛ ውይይት ተከሂዶል።በውይይት መድርኩ:-
➤ፋኖ ከማህበረሰቡ ጋር ስለ አለው ግንኙነት
➤የሎጀስቲክ አሰባሰብን በተመለከተ
➤የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በተመለከተ
➤የቀበሌ ማህበራዊ ፍትህ አሰራርን በተመለከተ
➤የአረመኔው አገዛዙ እየፈፀመ ስላለው አረመኔዊ ድርጊት በተመለከተ በአጠቃላይ የቀበሌ የጎበዝ አለቃዎችን በመገምገም በወቅታዊ ጉዳዮች ጉዳይ ላይ የአብይ አህመድ ስረዓት በአማራ ህዝብ ላይ እየፈፀመ ስላለው አረመኔዊ ተግባር ሰፋ ያለ ውይይት ተካሂዶል።በመጨረሻም የህዝባዊ ውይይት መድርኩን የመሩት የክፍለ ጦር አመራሮች በዚህ ቅዱስ በሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ትግል እንዲሁም ሽፈራው ገርባው ብርጌድ በሸበል በረንታ በሚያደረጋቸው ተጋድሎዎ ህዝባችን እንደ ትላንቱ እያካደ ያለውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል አቅጣጫ ሰጥተዋል።
የ8ኛ በላይ ዘለቀ ክ/ጦር አመራሮች በሸበል በረንታ ወረዳ የሚገኜው ሽፈራው ገርባው ብርጌድ እና የሻለቃ አመራር በድርጅቱ አፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ የሰጣውን የስራ ኃላፊነት በተሰጣቸው የስራ ዘርፍ ለተከታታይ አራት ቀን በመገምገም ጥቅምት 10/2018 ዓ.ም ከፋኖ አባላቱ ጋር ሰፋ ያለ ውይይት አካሂደዋል።
በውይይት መድርኩ ለሽፈራው ብርጌድ ቃልኪዳን ውባለ እና ውባለ ተገኑ ሻለቃ አመራር እና አባላት በክፍለ ጦሩ ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ የፖለቲካ ግንባታ ተሰጥቷል። የውይይት መድርኩን የመረው የክፍለ ጦር አመራሮች በአጠቃላይ ስለ ትግላችን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ ለብርጌድ አመራሮች፣ ለሻለቃ አመራሮች እና አባላት ሰፋ ያለ ትምህርት ተሰጥቷል።
አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!
ጥቅምት 11/2018 ዓ.ም
ፋኖ ይበልጣል ጌቴ
8ኛ በላይ ዘለቀ ክ/ጦር ሕዝብ ግንኙነት
❤2🙏2
ቀጥታ ከስፍራው - ያገዛዙ ገመና ሲገለጥ | በበላይ እዝ የካራማራ ክፍለጦርን ከተቀላቀሉ ያድማ ብተና አባላት ጋር የተደረገ ቆይታ Global Fano Media
🙏3❤1
➾ብልፅግና የሟች እናትና አባቷን አፍኖ በመውሰድ የውሸት ዶክመንተሪ እየሰራ መሆኑ ተሰማ‼
ነውረኛው የብልፅግና ቡድን "የሟች አ*ስ*ከ*ሬንን ጡት በመቁረጤ ለምን ተቆጣችሁኝ" በሚል የክብርት ሰማዕቷ ፋኖ ባለምን ቤተሰቦች አፍኖ በመውሰድ ፋኖ ገደላት የሚል ዶክመንተሪ እየሰራ መሆኑ ተገልጿል።
በአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና አፄ ቴዎድሮስ ዕዝ ራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም ክፍለጦር አረንዛው ዳሞት ብርጌድ አባልና የኮማንዶ ተመራቂ የሆነችው ፋኖ በአለም ዋሴ፡ ጥቅምት 02/2018 ዕለተ እሁድ በተካሄደ ውጊያ ቆስላ በጠላት እጅ የወደቀች ሲሆን፡ የጠላት ኃይልም በእጁ የወደቀችውን ፋኖ በአለምን በአሰቃቂ ሁኔታ በጩቤ የሰውነት አካሏን ደጋግሞ በመውጋት እና ጡቶቿን በመቁረጥ በአሰቃቂ ሁኔታ መግደላቸው የሚታወስ ነው።
የክብርት ሰማዕቷ ስርዓተ ቀብር ከሁለት ቀናት በፊት የተካሄደ ሲሆን፡ ነውረኛው የብልፅግና ቡድን ዛሬ ጥቅምት 11/2018 ዓ/ም አጥቢያ ሌሊቱን የሰማዕቷን ቤተሰቦች አፍኖ የወሰደ ሲሆን በቡሬ አቅራቢያ ብርሸለቆ (መኮድ) የስርዓቱ አፍ የሆኑ ሚዲያዎችን በመጥራት እናትና አባቷን አፈሙዝ ደቅኖ በማስፈራራት 'መከላከያ' አልገደላትም:: የሚል ንግግር እንዲያደርጉ ከውስጥ የደረሱን የአሻራ ምንጮች ገልጸዋል ።
የአረንዛው ዳሞት ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ ፍስሀ አደራው ለአሻራ ሚዲያ እንደገለፀው በትናንትናው ዕለት የምዕራብ ጎጃም ብልፅግና ካድሬዎች ለወላጅ አባቷ በስልክ ደውለው የገደሏትን ወታደሮች እርምጃ ወስደንባቸዋል።
ልጅህ ከሞተች በኋላ ማልቀስ አያስፈልግም ። በቂ ገንዘብ እንሰጥሀለን በማለት ዛቻ ሁሉ ደርሶታል ብሏል።
አባቷ ከዚህ በኋላ እኔም ታጥቄ ፋኖን እቀላቀላለሁ ማለታቸውን ተከትሎ አገዛዙ የክብርት ሰማዕቷ ቤተሰቦች ከሚኖሩበት በምዕራብ ጎጃም ዞን አርቢሲ መንፈሣዊት ተብላ ከምትጠራው ቀበሌ ዛሬ አጥቢያ ለሊቱን በአገዛዙ ወታደሮች ታፍነው ወደ ብርሸለቆ (መኮድ) መወሰዳቸው ተነግሯል።
ነውረኛው የብልፅግና ቡድን "የሟች አ*ስ*ከ*ሬንን ጡት በመቁረጤ ለምን ተቆጣችሁኝ" በሚል የክብርት ሰማዕቷ ፋኖ ባለምን ቤተሰቦች አፍኖ በመውሰድ ፋኖ ገደላት የሚል ዶክመንተሪ እየሰራ መሆኑ ተገልጿል።
በአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና አፄ ቴዎድሮስ ዕዝ ራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም ክፍለጦር አረንዛው ዳሞት ብርጌድ አባልና የኮማንዶ ተመራቂ የሆነችው ፋኖ በአለም ዋሴ፡ ጥቅምት 02/2018 ዕለተ እሁድ በተካሄደ ውጊያ ቆስላ በጠላት እጅ የወደቀች ሲሆን፡ የጠላት ኃይልም በእጁ የወደቀችውን ፋኖ በአለምን በአሰቃቂ ሁኔታ በጩቤ የሰውነት አካሏን ደጋግሞ በመውጋት እና ጡቶቿን በመቁረጥ በአሰቃቂ ሁኔታ መግደላቸው የሚታወስ ነው።
የክብርት ሰማዕቷ ስርዓተ ቀብር ከሁለት ቀናት በፊት የተካሄደ ሲሆን፡ ነውረኛው የብልፅግና ቡድን ዛሬ ጥቅምት 11/2018 ዓ/ም አጥቢያ ሌሊቱን የሰማዕቷን ቤተሰቦች አፍኖ የወሰደ ሲሆን በቡሬ አቅራቢያ ብርሸለቆ (መኮድ) የስርዓቱ አፍ የሆኑ ሚዲያዎችን በመጥራት እናትና አባቷን አፈሙዝ ደቅኖ በማስፈራራት 'መከላከያ' አልገደላትም:: የሚል ንግግር እንዲያደርጉ ከውስጥ የደረሱን የአሻራ ምንጮች ገልጸዋል ።
የአረንዛው ዳሞት ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ ፍስሀ አደራው ለአሻራ ሚዲያ እንደገለፀው በትናንትናው ዕለት የምዕራብ ጎጃም ብልፅግና ካድሬዎች ለወላጅ አባቷ በስልክ ደውለው የገደሏትን ወታደሮች እርምጃ ወስደንባቸዋል።
ልጅህ ከሞተች በኋላ ማልቀስ አያስፈልግም ። በቂ ገንዘብ እንሰጥሀለን በማለት ዛቻ ሁሉ ደርሶታል ብሏል።
አባቷ ከዚህ በኋላ እኔም ታጥቄ ፋኖን እቀላቀላለሁ ማለታቸውን ተከትሎ አገዛዙ የክብርት ሰማዕቷ ቤተሰቦች ከሚኖሩበት በምዕራብ ጎጃም ዞን አርቢሲ መንፈሣዊት ተብላ ከምትጠራው ቀበሌ ዛሬ አጥቢያ ለሊቱን በአገዛዙ ወታደሮች ታፍነው ወደ ብርሸለቆ (መኮድ) መወሰዳቸው ተነግሯል።
❤3
አ.ፋ.ብ.ኃ ቴዎድርስ ዕዝ ጃዊ መተከል የልዩ ኮማንዶ ኃይል ምረቃ !
ሰልጥኖ ያልታገለ ነፃ አይወጣም !
መተከል|ጎጃም|አማራ
ሰልጥኖ ያልታገለ ነፃ አይወጣም !
መተከል|ጎጃም|አማራ
🙏2
በአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል /አፋብኃ/ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ ጃዊ መተከል 4ኛ ክ/ጦር ለተከታታይ ስድስት (6) ወራት ያሰለጠናቸዉን ሶስተኛ ዙር የኮማንዶ እና የእግረኛ ሰራዊት የፋኖ አባላትን አስመረቀ።
እንደሚታወቀዉ ክ/ጦሩ ፣የክ/ጦሩ ልዩ ተወርዋሪ #ሰንጥቅ ሻለቃ ሁለት ጊዜ ያስመረቀ ሲሆን አሁን ደግሞ ለ3ኛ ጊዜ "የበረሃው ዳኛ" የሚል ስያሜ የተሰጣቸው የአሳምነዉ ኮርስ ልዩ የኮማንዶ እና የእግረኛ ሰራዊት ፋኖዎችን ማስመረቅ ተችሏል።
በህዝባዊ አቢዮት የተቀጣጠለው የአማራ የህልዉና ትግል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየዘመነ በመምጣት ዘመናዊ የጦር መሳሪያ ከጠላት ማርኮ በመታጠቅ፣ ወታደራዊ ሳይንስ እና ጥበብን የተላበሱ የእሳት ነበልባል ወጣቶችን እያፈራ ይገኛል።
ስለሆነም ጃዊ መተከል 4ኛ ክ/ጦር በስነልቦና እና በአካል ብቃት የተገነቡ አማራዊ እሴትን የተላበሱ የምንጊዜም የቁርጥ ቀን የሆኑ አይበገሬ የፋኖ ሃይሎችን ከክ/ጦር እስከ ብርጌዶች ድረስ በበቂ ሁኔታ አሰልጥኖ አስመርቋል።
ይህ ነበልባል የሆነ የበረሃ መብረቅ የፋኖ ሰራዊት በርካታ ጀብዶችን እየፈፀመ ይገኛል።
አማራ ሀገራዊ ሁለንተናዊ ተሳትፎዉ እንዲረገጥ እና በህይዎት የመኖር መብቱ አንዲጠበቅለት ከተፈለገ #ፋኖነት መተኪያ የሌለዉ ዘላለማዊ የማንነት እና የነፃነት ተምሳሌት ነዉ።
የአፋብኃ ቴወድሮስ ዕዝ ጃዊ መተከል ክ/ጦር ህዝብ ክፍል!
እንደሚታወቀዉ ክ/ጦሩ ፣የክ/ጦሩ ልዩ ተወርዋሪ #ሰንጥቅ ሻለቃ ሁለት ጊዜ ያስመረቀ ሲሆን አሁን ደግሞ ለ3ኛ ጊዜ "የበረሃው ዳኛ" የሚል ስያሜ የተሰጣቸው የአሳምነዉ ኮርስ ልዩ የኮማንዶ እና የእግረኛ ሰራዊት ፋኖዎችን ማስመረቅ ተችሏል።
በህዝባዊ አቢዮት የተቀጣጠለው የአማራ የህልዉና ትግል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየዘመነ በመምጣት ዘመናዊ የጦር መሳሪያ ከጠላት ማርኮ በመታጠቅ፣ ወታደራዊ ሳይንስ እና ጥበብን የተላበሱ የእሳት ነበልባል ወጣቶችን እያፈራ ይገኛል።
ስለሆነም ጃዊ መተከል 4ኛ ክ/ጦር በስነልቦና እና በአካል ብቃት የተገነቡ አማራዊ እሴትን የተላበሱ የምንጊዜም የቁርጥ ቀን የሆኑ አይበገሬ የፋኖ ሃይሎችን ከክ/ጦር እስከ ብርጌዶች ድረስ በበቂ ሁኔታ አሰልጥኖ አስመርቋል።
ይህ ነበልባል የሆነ የበረሃ መብረቅ የፋኖ ሰራዊት በርካታ ጀብዶችን እየፈፀመ ይገኛል።
አማራ ሀገራዊ ሁለንተናዊ ተሳትፎዉ እንዲረገጥ እና በህይዎት የመኖር መብቱ አንዲጠበቅለት ከተፈለገ #ፋኖነት መተኪያ የሌለዉ ዘላለማዊ የማንነት እና የነፃነት ተምሳሌት ነዉ።
የአፋብኃ ቴወድሮስ ዕዝ ጃዊ መተከል ክ/ጦር ህዝብ ክፍል!
🙏1
የአፋኖብኃ ማዕከላዊ ኮማንድ አባልና የሚኒሊክ ዕዝ ዋና ሰብሳቢ ዋርካው ምሬ ወዳጆ በወቅታዊ ጉዳይ ያስተላለፈው