የአማራ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ደቡብ ወሎ ዞን ውስጥ ከሰፈረው በኮሎኔል መብሬ አስማማው ዋሴ ከሚመራው አድማ ብተና መካከል የ22ተኛ ሻለቃ አዛዥ የሆነው ኢ/ር አዝመራውን መደምሰሱ ተረጋገጠ::
ከደቡብ ወሎ ዞን መቀመጫ ደሴ ከተማ በስተምዕራብ ከሚገኙት 11 ወረዳዎች አንዷ የሆነችው መሀል ሳይንት ወረዳ መቀመጫ ደንሳ ከተማ ውስጥ ሰሞኑን በተከታታይ ለ3 ቀናት የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሰራዊት የማጥቃት እርምጃ ወስዶ የጠላትን ኃይል መደምሰሱ፣ ማቁሰሉ እና መበታተኑ የተገለፀ ሲሆን ኮሩ ካቀፋቸው ክፍለ ጦሮች መካከል የአማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለ ጦር፣ መብረቅ ክፍለ ጦር እና ኢንጅነር ደሳለኝ አሰፋ ክፍለ ጦር የተወሰኑ አሃዶች በውጭጩ ወደ መሀል ሳይንት የላኩት ኃይል ከፍተኛ የጦር ሜዳ ጀብዱ ፈፅሞ ከአድማ ብተና ሻለቃ አዛዥ በተጨማሪ የኮሎኔል መብሬ አስማማው ዋሴ አጃቢ የሆነ ስናይፕር ተኳሽ እንዲሁም ሔኖክ የተባለ የ22ተኛ ሻለቃ ዘመቻ መሪን እና 3 የብልጽግና አመራሮችን ከበርካታ የጠላት ሰራዊት አባላት ጋር መደምሰሱ ተረጋግጧል::
የመሀል ሳይንት ወረዳ ኮማንድ ፓስት ከዚህ ቀደም የያዛቸው የግፍ እስረኞችን ሰብስቦ ወደ ካምፕ ወስዶ ለጦርነት ከለላነት እንደተጠቀማቸውም ታውቋል:: ደንሳ ከተማ ዳር እየተገነባ ያለው ሆስፒታል ግቢ ውስጥ የመሸገው ጠላት የሆስፒታሉን ህንፃዎች እና እስረኞችን እንደ ጋሻ ተጠቅሞ ራሱን ለመከላከል ቢሞክርም እነ ሞት አይፈሬ ካምፑን ተጠግተው በቦንብ ስላጋዩት ብትንትኑ ሊወጣ ችሏል::
የደንሳውን ድንገተኛ ኦፕሬሽን ተከትሎ አንድ ጋንታ አድማ ብተና ሙሉ በሙሉ ተበትኗል:: የጋንታው አባላት ከነበሩት ሶስቱ ወደ ኮሩ ሰራዊት በገዛ ፍቃዳቸው ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ሲከዱ 15 ሰላም አስከባሪዎችም ጠላትን ከድተዋል::
የኮሩ ሰራዊት ደንሳ ከተማን ሙሉ በሙሉ ሲቆጣጠር የጠላት ኃይል ከጎረቤት ወረዳዎች የሰው ኃይል ጭማሬ ጠይቆ ከመካነሰላም በኩል አጋዥ ቢላክለትም አስከሬን አጅበው ቀብር ከመፈፀም ውጭ የሰጡት የተለየ ድጋፍ የለም:: በዛሬው እለት ማለትም መስከረም 4 ቀን 2018 ዓ.ም ጭምር የለቅሶ ስነ-ስርዓት ላይ ጥይት ሲተኩሱ ማርፈዳቸውን ነው ለማወቅ የቻልነው:: ከትናንት በስቲያ አመራሮች ሲቀበሩም የቡድን መሳሪያ ተኩስ ጭምር እንደነበር ተረጋግጧል::
የደንሳውን ኦፕሬሽን የመሩት የምኒልክ ዕዝ ም/ዘመቻ መሪ ኮሎኔል ፈንታው መኩዬ፣ የዕዙ ም/ወታደራዊ አዛዥ ሻለቃ ሀብታሙ ደምሴ፣ የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር አዛዥ ሻለቃ አብነው ታደሰ፣ የባለሽርጡ ክፍለ ጦር ወታደራቂ አማካሪ ሻለቃ ክንዱ ሰውነት፣ የባለሽርጡ ክፍለ ጦር ዘመቻ መሪ መቶ አለቃ ታደሰ አስፋው እንዲሁም የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ወታደራዊ አዛዥ ፋኖ አበበ መኩሪያ እና የኮሩ ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ ፋኖ ጌትነት ሲሆኑ በኮሩ ስር ካሉት ክፍለ ጦሮች መካከል ከ3ቱ የተውጣጣ ኃይል በመያዝ ታላቅ የጦር ሜዳ ጀብዱ መፈፀም ተችሏል:: በተለይ የ22ኛ ሻለቃ አዛዥ ኢ/ር አዝመራው እና ሔኖክ የተባለው የሻለቃው ዘመቻ መሪ መደምሰሳቸው የጠላት ኃይልን አጣብቂኝ ውስጥ ከቶት የተበተኑትም ተመልሰው ወደ ካምፕ አለመግባታቸውና አድራሻቸው መጥፋቱ ታውቋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥቅምት 4 ቀን 2018 ዓ.ም
ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ደቡብ ወሎ ዞን ውስጥ ከሰፈረው በኮሎኔል መብሬ አስማማው ዋሴ ከሚመራው አድማ ብተና መካከል የ22ተኛ ሻለቃ አዛዥ የሆነው ኢ/ር አዝመራውን መደምሰሱ ተረጋገጠ::
ከደቡብ ወሎ ዞን መቀመጫ ደሴ ከተማ በስተምዕራብ ከሚገኙት 11 ወረዳዎች አንዷ የሆነችው መሀል ሳይንት ወረዳ መቀመጫ ደንሳ ከተማ ውስጥ ሰሞኑን በተከታታይ ለ3 ቀናት የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሰራዊት የማጥቃት እርምጃ ወስዶ የጠላትን ኃይል መደምሰሱ፣ ማቁሰሉ እና መበታተኑ የተገለፀ ሲሆን ኮሩ ካቀፋቸው ክፍለ ጦሮች መካከል የአማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለ ጦር፣ መብረቅ ክፍለ ጦር እና ኢንጅነር ደሳለኝ አሰፋ ክፍለ ጦር የተወሰኑ አሃዶች በውጭጩ ወደ መሀል ሳይንት የላኩት ኃይል ከፍተኛ የጦር ሜዳ ጀብዱ ፈፅሞ ከአድማ ብተና ሻለቃ አዛዥ በተጨማሪ የኮሎኔል መብሬ አስማማው ዋሴ አጃቢ የሆነ ስናይፕር ተኳሽ እንዲሁም ሔኖክ የተባለ የ22ተኛ ሻለቃ ዘመቻ መሪን እና 3 የብልጽግና አመራሮችን ከበርካታ የጠላት ሰራዊት አባላት ጋር መደምሰሱ ተረጋግጧል::
የመሀል ሳይንት ወረዳ ኮማንድ ፓስት ከዚህ ቀደም የያዛቸው የግፍ እስረኞችን ሰብስቦ ወደ ካምፕ ወስዶ ለጦርነት ከለላነት እንደተጠቀማቸውም ታውቋል:: ደንሳ ከተማ ዳር እየተገነባ ያለው ሆስፒታል ግቢ ውስጥ የመሸገው ጠላት የሆስፒታሉን ህንፃዎች እና እስረኞችን እንደ ጋሻ ተጠቅሞ ራሱን ለመከላከል ቢሞክርም እነ ሞት አይፈሬ ካምፑን ተጠግተው በቦንብ ስላጋዩት ብትንትኑ ሊወጣ ችሏል::
የደንሳውን ድንገተኛ ኦፕሬሽን ተከትሎ አንድ ጋንታ አድማ ብተና ሙሉ በሙሉ ተበትኗል:: የጋንታው አባላት ከነበሩት ሶስቱ ወደ ኮሩ ሰራዊት በገዛ ፍቃዳቸው ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ሲከዱ 15 ሰላም አስከባሪዎችም ጠላትን ከድተዋል::
የኮሩ ሰራዊት ደንሳ ከተማን ሙሉ በሙሉ ሲቆጣጠር የጠላት ኃይል ከጎረቤት ወረዳዎች የሰው ኃይል ጭማሬ ጠይቆ ከመካነሰላም በኩል አጋዥ ቢላክለትም አስከሬን አጅበው ቀብር ከመፈፀም ውጭ የሰጡት የተለየ ድጋፍ የለም:: በዛሬው እለት ማለትም መስከረም 4 ቀን 2018 ዓ.ም ጭምር የለቅሶ ስነ-ስርዓት ላይ ጥይት ሲተኩሱ ማርፈዳቸውን ነው ለማወቅ የቻልነው:: ከትናንት በስቲያ አመራሮች ሲቀበሩም የቡድን መሳሪያ ተኩስ ጭምር እንደነበር ተረጋግጧል::
የደንሳውን ኦፕሬሽን የመሩት የምኒልክ ዕዝ ም/ዘመቻ መሪ ኮሎኔል ፈንታው መኩዬ፣ የዕዙ ም/ወታደራዊ አዛዥ ሻለቃ ሀብታሙ ደምሴ፣ የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር አዛዥ ሻለቃ አብነው ታደሰ፣ የባለሽርጡ ክፍለ ጦር ወታደራቂ አማካሪ ሻለቃ ክንዱ ሰውነት፣ የባለሽርጡ ክፍለ ጦር ዘመቻ መሪ መቶ አለቃ ታደሰ አስፋው እንዲሁም የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ወታደራዊ አዛዥ ፋኖ አበበ መኩሪያ እና የኮሩ ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ ፋኖ ጌትነት ሲሆኑ በኮሩ ስር ካሉት ክፍለ ጦሮች መካከል ከ3ቱ የተውጣጣ ኃይል በመያዝ ታላቅ የጦር ሜዳ ጀብዱ መፈፀም ተችሏል:: በተለይ የ22ኛ ሻለቃ አዛዥ ኢ/ር አዝመራው እና ሔኖክ የተባለው የሻለቃው ዘመቻ መሪ መደምሰሳቸው የጠላት ኃይልን አጣብቂኝ ውስጥ ከቶት የተበተኑትም ተመልሰው ወደ ካምፕ አለመግባታቸውና አድራሻቸው መጥፋቱ ታውቋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥቅምት 4 ቀን 2018 ዓ.ም
❤4🙏1
ሰበር ሰበር ዜና!!!
ወንድሞቻችን አንድ ሁነዋል!!!
ፍቅር አሸንፏቸዋል!!!
የአማራ ህዝብን አስቀድመዋል!!!
መልካም ዜና🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ወንድሞቻችን አንድ ሁነዋል!!!
ፍቅር አሸንፏቸዋል!!!
የአማራ ህዝብን አስቀድመዋል!!!
መልካም ዜና🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
🥰4🙏1
ጥቅምት 04 ቀን 2018 ዓ.ም
አርበኛ ዘመነ ካሴ ለጎንደር ወንድሞቹ ያስተላለፈው መልዕክት
____
ወንድሞቻችን!አንድ ቃል እንድትናገሩ፥እንዳታዝኑ፥ፍፁማንም እንድትሆኑ፥ሁላችሁንም፦በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እማልዳችኋለሁ፥እንዳትለያዩም አንድ ልብና አንድ ሃሳብ ሆናችሁ ኑሩ።
(የሃዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ወደ ቆረንጦስ ሰዎች-1)
እንኳን ደስ ያለን!
ክፋት ለማንም በጎነት ለሁሉም!
አንድ አማራ!
እስከምፃት አማራ!
አዲስ ትውልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ!!
አርበኛ ዘመነ ካሴ
አርበኛ ዘመነ ካሴ ለጎንደር ወንድሞቹ ያስተላለፈው መልዕክት
____
ወንድሞቻችን!አንድ ቃል እንድትናገሩ፥እንዳታዝኑ፥ፍፁማንም እንድትሆኑ፥ሁላችሁንም፦በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እማልዳችኋለሁ፥እንዳትለያዩም አንድ ልብና አንድ ሃሳብ ሆናችሁ ኑሩ።
(የሃዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ወደ ቆረንጦስ ሰዎች-1)
እንኳን ደስ ያለን!
ክፋት ለማንም በጎነት ለሁሉም!
አንድ አማራ!
እስከምፃት አማራ!
አዲስ ትውልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ!!
አርበኛ ዘመነ ካሴ
❤1🙏1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አርበኛ ዋርካዉ ምሬ ወዳጁ ለጎንደር ወንድሞቹ የፋኖ አባላት የእንኳን ደስአላቹህ መልዕክት አስተላልፈዋል።!!!
ዋርካችንንን🙏🙏🙏🙏🙏🙏👍
ዋርካችንንን🙏🙏🙏🙏🙏🙏👍
👍2🙏1
ከአፋብኃ ሴንተራል ኮማንድ አባል እና ምእራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ ም /ሰብሳቢ እና ዋና ወታደራዊ አዛዥ ከአርበኛ ዝናቡ ልይገረው የተላለፈ የእንኳን ደሳለን መልእክት👇
በሁለት ወንድማማች የተኩስ ልውውጥ ራሱን የሚያረካ ድኩማንን ያሳረረ ድንቅ ውሳኔ ነው።
የዘመነ መሳፍንት አገዛዝን አፍርሶ አንዲት ሃገር ያስረከበን የመይሳው ካሳ (አፄቴዎድሮስ) ልጆች "ጠላታቸውን መተው ጣሉ" ሲባል እንጅ "ተመታተው ወደቁ" መባል የኛ ዘመን ውርደት ነው።
ኮርተንባችኋል እና ምስጋናየ ይድረሳችሁ። ቀጣይ በሚኖሩ ቀሪ ስራዎችም ከጎናችሁ ነን!!
በሁለት ወንድማማች የተኩስ ልውውጥ ራሱን የሚያረካ ድኩማንን ያሳረረ ድንቅ ውሳኔ ነው።
የዘመነ መሳፍንት አገዛዝን አፍርሶ አንዲት ሃገር ያስረከበን የመይሳው ካሳ (አፄቴዎድሮስ) ልጆች "ጠላታቸውን መተው ጣሉ" ሲባል እንጅ "ተመታተው ወደቁ" መባል የኛ ዘመን ውርደት ነው።
ኮርተንባችኋል እና ምስጋናየ ይድረሳችሁ። ቀጣይ በሚኖሩ ቀሪ ስራዎችም ከጎናችሁ ነን!!
❤9🙏1
ዋርካው ምሬ ወዳጆ የጎንደር ወንድሞቻችን ወደ አንድነት መምጣታቸውን አስመልክቶ ያስተላለፈው አጭር የደስታ መግለጫ!
👍4❤1🙏1
የምስራች ዜና:-
"አማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው እዝ ኃይለ ማርያም ማሞ ብርጌድ ወደ ክፍለ ጦር አደረጃጀት አደገ!!
"የቀድሞው ከሰም ክፍለጦር መስራች እና የጀርባ አጥንት ብርጌድ የነበረው ኃክለማርያም ማሞ ብርጌድ አስፈላጊውን መስፈርቶች በማሟላት ወደ ክፍለጦር ደረጃ ማደጉን ዛሬ በሁለተኛ አመት የትግል በዓሉ ላይ በይፋ በህዝብ ፊት አውጇል።
"የአፋብኃ ኃይለማርያም ማሞ ክፍለጦር በዛሬ ዕለት ማለትም መስከረም 24 2018 አስከፊውን እና ጨፍጫፊውን የብልፅግና ሰራዊት ለመፋለም ወደ ጫካ የወረዱበትን ሁለተኛ አመት ባከበሩበት ወቅት የብርጌዱን ወደ ክፍለጦር አደረጃጀት ማደግ በይፋ አውጀዋል። ላለፉት ሁለት አመት በብርጌድ የአደረጃጀት ደረጃ ሲታገል የበረው የዛሬው አማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ኃይለማርያም ማሞ ክፍለ ጦር በጦርነት ልምድ በሰው ኃይል እና በቁሳቁስ እራሱን በማብቃት ነው ለዚህ ከፍተኛ ስኬት የበቃው።
"አፋብኃ ኃይለማርያም ማሞ ክፍለጦር በስሩ አራት ብርጌዶች እና ሶስት ተወርዋሪ ሻለቃዎችን ይዞ ሲመሰረት አርበኛ እሸቱ ተክለሚካኤልን የክፍለጦሩ ዋና መሪ አድርጎ አስቀምጧል።
ይህ ግዙፍ ክፍለጦር የከሰም ሀገረማርያም ወረዳ ውስጥ ከሚገኙ የወረዳውን መንግስ መቀመጫ ከተማ ጨምሮ ከጥቂት ከተሞች በስተቀር አብዛኛውን በቁጥጥሩ ስር ያዋለ ክፍለጦር ነው። ከወረዳውም ውጪም ቀድሞ የከሰም ወረዳ አካል የነበሩት አሁን ያለ ህዝብ ፍቃድ በክልል አራት ጊምቢቹ ወራዳ ውስጥ ከሚገኙ በርካታ ቀበሌዎች የአፋብኃ ኃይለማርያም ክፍለጦር እጅ ይገኛሉ።
"በመጨረሻም የኃይለማርያም ማሞ ብርጌድ ወደ ክፍለጦር ማደጉን በይፋ ለህዝብ ያወጀ ሲሆን ለዚህ ለመድረስም ውስጣዊ ፈተናዎችን በማለፍ ውጤታማ የክፍለ ጦር አደረጃጀት እንዲሰራ ቀን ከለሊት ለደከሙ አባላት እና ከፍተኛ አመራሮቹ እና ለህዝቡ እንኳን ደስ አላችሁ።
"አማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው እዝ ኃይለ ማርያም ማሞ ብርጌድ ወደ ክፍለ ጦር አደረጃጀት አደገ!!
"የቀድሞው ከሰም ክፍለጦር መስራች እና የጀርባ አጥንት ብርጌድ የነበረው ኃክለማርያም ማሞ ብርጌድ አስፈላጊውን መስፈርቶች በማሟላት ወደ ክፍለጦር ደረጃ ማደጉን ዛሬ በሁለተኛ አመት የትግል በዓሉ ላይ በይፋ በህዝብ ፊት አውጇል።
"የአፋብኃ ኃይለማርያም ማሞ ክፍለጦር በዛሬ ዕለት ማለትም መስከረም 24 2018 አስከፊውን እና ጨፍጫፊውን የብልፅግና ሰራዊት ለመፋለም ወደ ጫካ የወረዱበትን ሁለተኛ አመት ባከበሩበት ወቅት የብርጌዱን ወደ ክፍለጦር አደረጃጀት ማደግ በይፋ አውጀዋል። ላለፉት ሁለት አመት በብርጌድ የአደረጃጀት ደረጃ ሲታገል የበረው የዛሬው አማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ኃይለማርያም ማሞ ክፍለ ጦር በጦርነት ልምድ በሰው ኃይል እና በቁሳቁስ እራሱን በማብቃት ነው ለዚህ ከፍተኛ ስኬት የበቃው።
"አፋብኃ ኃይለማርያም ማሞ ክፍለጦር በስሩ አራት ብርጌዶች እና ሶስት ተወርዋሪ ሻለቃዎችን ይዞ ሲመሰረት አርበኛ እሸቱ ተክለሚካኤልን የክፍለጦሩ ዋና መሪ አድርጎ አስቀምጧል።
ይህ ግዙፍ ክፍለጦር የከሰም ሀገረማርያም ወረዳ ውስጥ ከሚገኙ የወረዳውን መንግስ መቀመጫ ከተማ ጨምሮ ከጥቂት ከተሞች በስተቀር አብዛኛውን በቁጥጥሩ ስር ያዋለ ክፍለጦር ነው። ከወረዳውም ውጪም ቀድሞ የከሰም ወረዳ አካል የነበሩት አሁን ያለ ህዝብ ፍቃድ በክልል አራት ጊምቢቹ ወራዳ ውስጥ ከሚገኙ በርካታ ቀበሌዎች የአፋብኃ ኃይለማርያም ክፍለጦር እጅ ይገኛሉ።
"በመጨረሻም የኃይለማርያም ማሞ ብርጌድ ወደ ክፍለጦር ማደጉን በይፋ ለህዝብ ያወጀ ሲሆን ለዚህ ለመድረስም ውስጣዊ ፈተናዎችን በማለፍ ውጤታማ የክፍለ ጦር አደረጃጀት እንዲሰራ ቀን ከለሊት ለደከሙ አባላት እና ከፍተኛ አመራሮቹ እና ለህዝቡ እንኳን ደስ አላችሁ።
❤7🙏1
“አማራ ብላ በክንዶቿ ላይ የተነቀሰቸውን በጩቤ ቆዳዋን ገፈፉት”
----------------------------------------
ፋኒት ባለም የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቴዎድሮስ ዕዝ ራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም 5ኛ ክፍለጦር አረንዛው ዳሞት ብርጌድ አባል እና የኮማንዶ ተመራቂ ስትሆን በዕለተ እሁድ ጥቅምት 2ቀን 2018 ዓ.ም ከጓደኞቿ ጋር ሁነው የጠላትን እንቅስቃሴ በመከታተል ላይ እያሉ በድንገት ከጠላት ጋር ፊትለፊት ይገናኛሉ።
በዚህም ቦታው ከለላ የሌለበት በመሆኑ የጠላትና የእነ ባለም የጦር መሳሪያ ባለመመጠጣን ጠላት የያዘውን ብሬንና ዲሽቃ ያዘንበብቸዋል። በዚህም አስክሬኗ ሳይነሳ በያዘው ዲሽቃ እየተኮሰ ይደርስባታል። ነገር ግን ልጅቱ በዚህች አጭር ዕድሜዋ ለአማራነት፣ ለሰውነት፣ ለሕልውናዋና ለሃይማኖቷ ስትል የልጅነት የአፍላነት ዕድሜዋን እንደጓደኞቿ በመዝናናት በጨዋታ ሳይሆን በዱር በገደሉ እየተዋደቀች በክብር ቀና አረፈች።
ጠላት የያዘው ኃይል እጅግ ብዙ ስለነበር አስክሬኑን በደረሰበት ጊዜ እጅግ በሚዘገንን ከሀይማኖት ፣ከሰብዓዊነት ፣ ከህሌና ፣ ከዓለምአቀፍ ሕግ በወጣ መልኩ እንኳን ለካራ ለጩቢ ለጥፊ በሚያሳሳ ገላዋ ላይ ቄራ እንደተጣለ ስጋ ጩቤያቸው እየመዘዙ እንደ ዱር አራዊት ጥርሳቸውን እያገጠጡ ትናንት በሀሰት ትርክት ተጽፈው እንዳነበብናቸው የታሪክና የልብወለድ መጽሐፍት ኋላም ሀውልት እንደቆመላቸው እንደነ አኖሌ ነገ ለህዝብ ጠባሳ ጥሎ የሚያልፍ ፣ በታሪክ የማይረሳ ነገር ተፈጸመ ።
ይህም የኾነው በወለጋ ፣ በአርሲ አይደለም። ይህን ያደረጉም ከሰውነት የወረዱ አውሬ እንዳንላቸው አውሬ እንኳ ራሱን መሰል የማያጠፋ ሲሆን በምንም ማይወከሉ ደማዊ ሮቦቶች የተጫኑትን የጥላቻ ጥግ በአስከሬን ላይ አሳይተውናል። ይሄ ማለት አንድ ሰው ጠላት የሚባለው በሕይወት እያለ በተሸከመው ሃሳብ አለመግባባት ሊሆን ይችላል። በዚህም የተለያዬ ስም ተሰጦ ተፈርጆ በብሔር ፣ በቋንቋ ፣ በቀለም የተለዬ ተደርጎ ጦር ተማዞ ይገጥማል ከዚያም አንዱ ከሞተ ጠላትነት ያበቃል ዘሩ ፣ ቀለሙ ይቀርና አንድ የሚያደርገን ሞት ነው። ስለዚህ ሰው ከሞተ ጠላትነቱ ያበቃል። በየትኛውም ዓለም አስክሬን ክቡር ነው ።
ነገር ግን የኾነው ይኽ አይደለም።😥 በመጀመሪያ የለበሰችውን ልብስ ቀዳደው ከአራቋቷት በኋላ ገና እንቡጥ በሆኑ ገላዎቿ ላይ ካራቸውን መዘው እንደ ፋሲካ በግ መሸለት ጀምሩ ፤ በዚህም የጥላቻቸው ዐይን የሚከፈተው አማራ ከሚለው ስማችን ነውና አማራ ብላ በክንዶቿ ላይ የተነቀሰችውን ንቅሳት በያዙት ጩቤ ከቆዳዋ ገፈፉት ይህም ሳያንስ ፣ የሕይወት ምልክት የሆነውን ጡት ቆርጠው ጥለው ማሀል አስፓልት ላይ ጣሏት 😥 !
ይህ የሚሆነው ፋኖ በውጊያ የማረካቸውን የጠላት ኃይል ለዓለማቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋማት እያስረከ በሚገኝበት ፣ የተማኩ ቁስለኞችን ህክምና በሚሰጥበት ጊዜ ነው። ነገር ግን የብልጽግና ስርዓት አስጠባቂ ሰራዊቶች በማሕበረሰቡ መሀል እየኖረ በተገባ ውጊያ አድርገው በሚደርስባቸው ሽንፈት አንገት የሚደፋ ፣የሚሸማቀቅ ስልብ ስነ-ልቦና ለመፍጠር በሚያደርገው የአገዛዙ የፕሮፓጋንዳ ስራ ነው። ነገር ግን በዚህ አንገቱን የሚደፋ ሳይሆን ሰይፉን የሚያነሳ፣ ክላሹን የሚያነግት ለህልውናው የሚኖር አማራ እንጂ !!
እኛ ግን እንላለን ቢያንስ እኩል በሚያደርገን ሞታችን ላይ ክብር እንስጥ። በሀገራችን ሃይማኖታዊ ሆነ ሰብአዊ የሕሌና ሕጎች እንኳ የሚጣረስ አረማዊ ባሕሪ እንውጣ ።
ክፋት ለማንም በጎነት ለሁሉም !!
@ፍሥሓ አደራው
----------------------------------------
ፋኒት ባለም የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቴዎድሮስ ዕዝ ራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም 5ኛ ክፍለጦር አረንዛው ዳሞት ብርጌድ አባል እና የኮማንዶ ተመራቂ ስትሆን በዕለተ እሁድ ጥቅምት 2ቀን 2018 ዓ.ም ከጓደኞቿ ጋር ሁነው የጠላትን እንቅስቃሴ በመከታተል ላይ እያሉ በድንገት ከጠላት ጋር ፊትለፊት ይገናኛሉ።
በዚህም ቦታው ከለላ የሌለበት በመሆኑ የጠላትና የእነ ባለም የጦር መሳሪያ ባለመመጠጣን ጠላት የያዘውን ብሬንና ዲሽቃ ያዘንበብቸዋል። በዚህም አስክሬኗ ሳይነሳ በያዘው ዲሽቃ እየተኮሰ ይደርስባታል። ነገር ግን ልጅቱ በዚህች አጭር ዕድሜዋ ለአማራነት፣ ለሰውነት፣ ለሕልውናዋና ለሃይማኖቷ ስትል የልጅነት የአፍላነት ዕድሜዋን እንደጓደኞቿ በመዝናናት በጨዋታ ሳይሆን በዱር በገደሉ እየተዋደቀች በክብር ቀና አረፈች።
ጠላት የያዘው ኃይል እጅግ ብዙ ስለነበር አስክሬኑን በደረሰበት ጊዜ እጅግ በሚዘገንን ከሀይማኖት ፣ከሰብዓዊነት ፣ ከህሌና ፣ ከዓለምአቀፍ ሕግ በወጣ መልኩ እንኳን ለካራ ለጩቢ ለጥፊ በሚያሳሳ ገላዋ ላይ ቄራ እንደተጣለ ስጋ ጩቤያቸው እየመዘዙ እንደ ዱር አራዊት ጥርሳቸውን እያገጠጡ ትናንት በሀሰት ትርክት ተጽፈው እንዳነበብናቸው የታሪክና የልብወለድ መጽሐፍት ኋላም ሀውልት እንደቆመላቸው እንደነ አኖሌ ነገ ለህዝብ ጠባሳ ጥሎ የሚያልፍ ፣ በታሪክ የማይረሳ ነገር ተፈጸመ ።
ይህም የኾነው በወለጋ ፣ በአርሲ አይደለም። ይህን ያደረጉም ከሰውነት የወረዱ አውሬ እንዳንላቸው አውሬ እንኳ ራሱን መሰል የማያጠፋ ሲሆን በምንም ማይወከሉ ደማዊ ሮቦቶች የተጫኑትን የጥላቻ ጥግ በአስከሬን ላይ አሳይተውናል። ይሄ ማለት አንድ ሰው ጠላት የሚባለው በሕይወት እያለ በተሸከመው ሃሳብ አለመግባባት ሊሆን ይችላል። በዚህም የተለያዬ ስም ተሰጦ ተፈርጆ በብሔር ፣ በቋንቋ ፣ በቀለም የተለዬ ተደርጎ ጦር ተማዞ ይገጥማል ከዚያም አንዱ ከሞተ ጠላትነት ያበቃል ዘሩ ፣ ቀለሙ ይቀርና አንድ የሚያደርገን ሞት ነው። ስለዚህ ሰው ከሞተ ጠላትነቱ ያበቃል። በየትኛውም ዓለም አስክሬን ክቡር ነው ።
ነገር ግን የኾነው ይኽ አይደለም።😥 በመጀመሪያ የለበሰችውን ልብስ ቀዳደው ከአራቋቷት በኋላ ገና እንቡጥ በሆኑ ገላዎቿ ላይ ካራቸውን መዘው እንደ ፋሲካ በግ መሸለት ጀምሩ ፤ በዚህም የጥላቻቸው ዐይን የሚከፈተው አማራ ከሚለው ስማችን ነውና አማራ ብላ በክንዶቿ ላይ የተነቀሰችውን ንቅሳት በያዙት ጩቤ ከቆዳዋ ገፈፉት ይህም ሳያንስ ፣ የሕይወት ምልክት የሆነውን ጡት ቆርጠው ጥለው ማሀል አስፓልት ላይ ጣሏት 😥 !
ይህ የሚሆነው ፋኖ በውጊያ የማረካቸውን የጠላት ኃይል ለዓለማቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋማት እያስረከ በሚገኝበት ፣ የተማኩ ቁስለኞችን ህክምና በሚሰጥበት ጊዜ ነው። ነገር ግን የብልጽግና ስርዓት አስጠባቂ ሰራዊቶች በማሕበረሰቡ መሀል እየኖረ በተገባ ውጊያ አድርገው በሚደርስባቸው ሽንፈት አንገት የሚደፋ ፣የሚሸማቀቅ ስልብ ስነ-ልቦና ለመፍጠር በሚያደርገው የአገዛዙ የፕሮፓጋንዳ ስራ ነው። ነገር ግን በዚህ አንገቱን የሚደፋ ሳይሆን ሰይፉን የሚያነሳ፣ ክላሹን የሚያነግት ለህልውናው የሚኖር አማራ እንጂ !!
እኛ ግን እንላለን ቢያንስ እኩል በሚያደርገን ሞታችን ላይ ክብር እንስጥ። በሀገራችን ሃይማኖታዊ ሆነ ሰብአዊ የሕሌና ሕጎች እንኳ የሚጣረስ አረማዊ ባሕሪ እንውጣ ።
ክፋት ለማንም በጎነት ለሁሉም !!
@ፍሥሓ አደራው
💔3❤1