በርካታ የብልፅግናው ሚሊሻ አባላት ፋኖን ተቀላቀሉ።
በሸዋ መርሀቤቴ አውራጃ በሚዳና ሬማ ከተማ ዙሪያ በብልፅግናው ፕሮፖጋንዳ ተታለው ከፋሽስቱ አገዛዝ ጋር ተሰልፈው በማወቅም ይሁን ባለማወቅ ህዝባቸውን ሲበድሉ ቢቆዩም በቀጠናው ከተሰማራው የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ አምደ ጽዮን ኮር አፄ ዳዊት ክፍለጦር ያቀረበላቸውን ጥሪ ተቀብለው ፋኖን እየተቀላቀሉ ይገኛሉ።
ሁለተኛ ሳምንቱን ባስቆጠረው በቀጠናው እየተካሔደ ባለው ተከታታይ አውደ ውጊያ የብልፅግናው ዙፋን አስጠባቂ ከመቸውም ጊዜ በላይ ያለ የሌለ ሀይሉን በሬማ ቀጠና ዙሪያ እያሰለፈ ይገኛል።
ከለሚ፣ ከመርሀቤቴ አለም ከተማ፣ ከመንዝ ግሼራቤል እና ከሚዳ መራኛ ከተማ በርካታ ሜካናይዝድ ሀይሉን ወደ ሬማ ከተማ በማንቀሳቀስ ሙሉ አቅሙን የተጠቀመ ሲሆን ጀግናው አፄ ዳዊት ክፍለጦር እልሕ አስጨራሽ ተጋድሎ እያደረገች መሆኑን ክፍለጦሩ አስታውቋል።
ይሕ በእንዲሕ እንዳለ ሰራዊቱ በገፍ እየፈረሰበት ፣በአይበገሬው ሰራዊታችን ጠንካራ ክንድ እረፍት ያጣው የአማራ ጠሉ የብልፅግናው ወራሪ ሰራዊት በዝሕ ሰዓት በሬማ አጎራባች ወረዳ በሆነችው በደራ አማራዎች ላይ ከሚዳና ደራ ከሁለት አቅጣጫ ከባድ መሳሪያ እየተኮሰ የደረሰውን የገበሬዎችን አዝመራ እና ቤቶችን እየተቃጠለ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል።
በሸዋ መርሀቤቴ አውራጃ በሚዳና ሬማ ከተማ ዙሪያ በብልፅግናው ፕሮፖጋንዳ ተታለው ከፋሽስቱ አገዛዝ ጋር ተሰልፈው በማወቅም ይሁን ባለማወቅ ህዝባቸውን ሲበድሉ ቢቆዩም በቀጠናው ከተሰማራው የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ አምደ ጽዮን ኮር አፄ ዳዊት ክፍለጦር ያቀረበላቸውን ጥሪ ተቀብለው ፋኖን እየተቀላቀሉ ይገኛሉ።
ሁለተኛ ሳምንቱን ባስቆጠረው በቀጠናው እየተካሔደ ባለው ተከታታይ አውደ ውጊያ የብልፅግናው ዙፋን አስጠባቂ ከመቸውም ጊዜ በላይ ያለ የሌለ ሀይሉን በሬማ ቀጠና ዙሪያ እያሰለፈ ይገኛል።
ከለሚ፣ ከመርሀቤቴ አለም ከተማ፣ ከመንዝ ግሼራቤል እና ከሚዳ መራኛ ከተማ በርካታ ሜካናይዝድ ሀይሉን ወደ ሬማ ከተማ በማንቀሳቀስ ሙሉ አቅሙን የተጠቀመ ሲሆን ጀግናው አፄ ዳዊት ክፍለጦር እልሕ አስጨራሽ ተጋድሎ እያደረገች መሆኑን ክፍለጦሩ አስታውቋል።
ይሕ በእንዲሕ እንዳለ ሰራዊቱ በገፍ እየፈረሰበት ፣በአይበገሬው ሰራዊታችን ጠንካራ ክንድ እረፍት ያጣው የአማራ ጠሉ የብልፅግናው ወራሪ ሰራዊት በዝሕ ሰዓት በሬማ አጎራባች ወረዳ በሆነችው በደራ አማራዎች ላይ ከሚዳና ደራ ከሁለት አቅጣጫ ከባድ መሳሪያ እየተኮሰ የደረሰውን የገበሬዎችን አዝመራ እና ቤቶችን እየተቃጠለ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል።
❤4🙏1
ሰበር አዲስ ቅዳም‼️
19 ተመክሮ አይድን በጥዋቱ ተሸኝቷል!
ዛሬ ጥቅምት 4/2018 ዓ/ም ከለሊቱ 12:00 ስዓት ጀምሮ የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ እዝ ፫ኛ ጎጃም አገዉ ምድር ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ አዲስ ቅዳም ከተማ ዉስጥ በመግባት ባደረገችዉ የእጅ በእጅ ዉጊያ የታገዘ ድንገተኛ ኦፕሬሽን በጠላት ላይ ከፍ ያለ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ ማድረስ ተችሏል።
በዚህ ከለሊቱ 12:00 ስዓት እስከ እረፋድ 5:00 ስዓት ድረስ ለተከታታይ 5 ስዓታት በቆየ ልዩ ኦፕሬሽን
አዲስ ቅዳም ስላሴ ፣ አባ አይናለም ፣ከብት ገበያ እና ባታ ቤተክርስቲያን መሽጎ የነበረዉ ከሞት የተረፈ ጠላት በፋኖዎች አረር የተሸኙ 19 እድለቢስ ጓዶቹን ሳያነሳ ቁስለኛ እና ቁሳቁሱን በእየ ሜዳዉ እያንጠባጠበ ሙሉ በሙሉ ምሽጉን በመልቀቅ ወደ አድጓሚ ተራራ ፈርጥጧል።
አጠቃላይ በዛሬዉ የአዲስ ቅዳም ከተማ ልዩ ኦፕሬሽን
_19 የብልፅግና ታጣቂ ሲወገድ
_27 ቁስለኛ ሁኖ
_16 ክላሽንኮቭ መሳሪያ ብዛት ካለዉ ተተኳሽ ጋር በምርኮ ገቢ ተደርጓል።
ፋኖነት አሸናፊነት‼️
Estibel A Zerihun
19 ተመክሮ አይድን በጥዋቱ ተሸኝቷል!
ዛሬ ጥቅምት 4/2018 ዓ/ም ከለሊቱ 12:00 ስዓት ጀምሮ የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ እዝ ፫ኛ ጎጃም አገዉ ምድር ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ አዲስ ቅዳም ከተማ ዉስጥ በመግባት ባደረገችዉ የእጅ በእጅ ዉጊያ የታገዘ ድንገተኛ ኦፕሬሽን በጠላት ላይ ከፍ ያለ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ ማድረስ ተችሏል።
በዚህ ከለሊቱ 12:00 ስዓት እስከ እረፋድ 5:00 ስዓት ድረስ ለተከታታይ 5 ስዓታት በቆየ ልዩ ኦፕሬሽን
አዲስ ቅዳም ስላሴ ፣ አባ አይናለም ፣ከብት ገበያ እና ባታ ቤተክርስቲያን መሽጎ የነበረዉ ከሞት የተረፈ ጠላት በፋኖዎች አረር የተሸኙ 19 እድለቢስ ጓዶቹን ሳያነሳ ቁስለኛ እና ቁሳቁሱን በእየ ሜዳዉ እያንጠባጠበ ሙሉ በሙሉ ምሽጉን በመልቀቅ ወደ አድጓሚ ተራራ ፈርጥጧል።
አጠቃላይ በዛሬዉ የአዲስ ቅዳም ከተማ ልዩ ኦፕሬሽን
_19 የብልፅግና ታጣቂ ሲወገድ
_27 ቁስለኛ ሁኖ
_16 ክላሽንኮቭ መሳሪያ ብዛት ካለዉ ተተኳሽ ጋር በምርኮ ገቢ ተደርጓል።
ፋኖነት አሸናፊነት‼️
Estibel A Zerihun
🙏6❤2
[ ከአርበኛ ሸጋ ጌታቸው/ ቋረኛው የተላለፈ መልዕክት ]
ጠላቶቻችን አጠፋናቸው ሲሉ በዝተን የምናድር ባልዋልንበት ሲያውሉን በእውነት የቆምን።
እንደ ወርቅ የነጠርን እደ ብረት የተነከርን የግዜው የነጻነት ምጽአት ነን በእውነት የቆምነን የነጻነት ምሳሌ ነን።
ብቻ እንጠንክር የዘመኑ ነጻነት እኛው ነን።
ለመከራ የተፈጠርን ሳይሆን
ለነጻነት የታደልን ልጆች ነን።
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በለይ ዘለቀ እዝ
ም /ክ/ ወታደራዊ አዛዠ አርበኛ ሸጋ ጌታቸው !
ህልውናችን በተባበረ ክዳችን !
ጠላቶቻችን አጠፋናቸው ሲሉ በዝተን የምናድር ባልዋልንበት ሲያውሉን በእውነት የቆምን።
እንደ ወርቅ የነጠርን እደ ብረት የተነከርን የግዜው የነጻነት ምጽአት ነን በእውነት የቆምነን የነጻነት ምሳሌ ነን።
ብቻ እንጠንክር የዘመኑ ነጻነት እኛው ነን።
ለመከራ የተፈጠርን ሳይሆን
ለነጻነት የታደልን ልጆች ነን።
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በለይ ዘለቀ እዝ
ም /ክ/ ወታደራዊ አዛዠ አርበኛ ሸጋ ጌታቸው !
ህልውናችን በተባበረ ክዳችን !
🙏3
ሁለት የአረመኔው አገዛዝ ሰራዊት አባላት በደፈጣ ኦፕሬሽን በቁጥጥር ስር ዋሉ።
በ602ኛ ኮር 7ኛክ/ጦ 5ኛ ሬጅመንት የአገዛዙ ሰራዊት አባላት በአባ ኮስትር ብርጌድ የውስጥ የመረጃ ደህንነት ክትትል በተሰጠው የደፈጣ ኦፕሬሽን ሁለት የአገዛዙ ሰራዊት አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ።
1ኛ.ኦብሳ አብዴላ ብሬን ተኳሽ እና ድሽቃ ምድብተኛ እና
2ኛ.አብድል ኑር ረዲ አህመድ ሞርተር ተኳሽ ድሽቃ ምድብተኛ የነበረ የካባቢውን ማህበረሰብ አለባበስ በመመሳሰል በጉዞ ላይ እንዳሉ በአባ ኮስትር ብርጌድ የውስጥ መረጃ ደህንነት ክትትል አማካኝነት በኮስትር ልጆች በደፈጣ ኦፕሬሽን በቁጥጥር ስር ውለዋል።
በቁጥጥር ስር የዋሉት የአረመኔው አገዛዝ ሰራዊት አባላት አገዛዙ በአማራ ህዝብ ላይ እያካሄደ ያለውን ዘር ተኮር ጭፍጨፋ፣ግፍ፣እና በደል በመረዳ አገዛዙን በመክዳት ወደ ቤተሰቦቻችን ለመሄድ በጉዞ ላይ እያለን ነው በአባ ኮስትር ብርጌድ የፋኖ አባላት በቁጥጥር ስር የዋልነው ብለዋል።
አዲስ ትውልድ፤አዲስ አስተሳሰብ፤አዲስ ተስፋ!
ጥቅምት 04/2018 ዓ.ም
በ602ኛ ኮር 7ኛክ/ጦ 5ኛ ሬጅመንት የአገዛዙ ሰራዊት አባላት በአባ ኮስትር ብርጌድ የውስጥ የመረጃ ደህንነት ክትትል በተሰጠው የደፈጣ ኦፕሬሽን ሁለት የአገዛዙ ሰራዊት አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ።
1ኛ.ኦብሳ አብዴላ ብሬን ተኳሽ እና ድሽቃ ምድብተኛ እና
2ኛ.አብድል ኑር ረዲ አህመድ ሞርተር ተኳሽ ድሽቃ ምድብተኛ የነበረ የካባቢውን ማህበረሰብ አለባበስ በመመሳሰል በጉዞ ላይ እንዳሉ በአባ ኮስትር ብርጌድ የውስጥ መረጃ ደህንነት ክትትል አማካኝነት በኮስትር ልጆች በደፈጣ ኦፕሬሽን በቁጥጥር ስር ውለዋል።
በቁጥጥር ስር የዋሉት የአረመኔው አገዛዝ ሰራዊት አባላት አገዛዙ በአማራ ህዝብ ላይ እያካሄደ ያለውን ዘር ተኮር ጭፍጨፋ፣ግፍ፣እና በደል በመረዳ አገዛዙን በመክዳት ወደ ቤተሰቦቻችን ለመሄድ በጉዞ ላይ እያለን ነው በአባ ኮስትር ብርጌድ የፋኖ አባላት በቁጥጥር ስር የዋልነው ብለዋል።
አዲስ ትውልድ፤አዲስ አስተሳሰብ፤አዲስ ተስፋ!
ጥቅምት 04/2018 ዓ.ም
🙏1
የአማራ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ደቡብ ወሎ ዞን ውስጥ ከሰፈረው በኮሎኔል መብሬ አስማማው ዋሴ ከሚመራው አድማ ብተና መካከል የ22ተኛ ሻለቃ አዛዥ የሆነው ኢ/ር አዝመራውን መደምሰሱ ተረጋገጠ::
ከደቡብ ወሎ ዞን መቀመጫ ደሴ ከተማ በስተምዕራብ ከሚገኙት 11 ወረዳዎች አንዷ የሆነችው መሀል ሳይንት ወረዳ መቀመጫ ደንሳ ከተማ ውስጥ ሰሞኑን በተከታታይ ለ3 ቀናት የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሰራዊት የማጥቃት እርምጃ ወስዶ የጠላትን ኃይል መደምሰሱ፣ ማቁሰሉ እና መበታተኑ የተገለፀ ሲሆን ኮሩ ካቀፋቸው ክፍለ ጦሮች መካከል የአማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለ ጦር፣ መብረቅ ክፍለ ጦር እና ኢንጅነር ደሳለኝ አሰፋ ክፍለ ጦር የተወሰኑ አሃዶች በውጭጩ ወደ መሀል ሳይንት የላኩት ኃይል ከፍተኛ የጦር ሜዳ ጀብዱ ፈፅሞ ከአድማ ብተና ሻለቃ አዛዥ በተጨማሪ የኮሎኔል መብሬ አስማማው ዋሴ አጃቢ የሆነ ስናይፕር ተኳሽ እንዲሁም ሔኖክ የተባለ የ22ተኛ ሻለቃ ዘመቻ መሪን እና 3 የብልጽግና አመራሮችን ከበርካታ የጠላት ሰራዊት አባላት ጋር መደምሰሱ ተረጋግጧል::
የመሀል ሳይንት ወረዳ ኮማንድ ፓስት ከዚህ ቀደም የያዛቸው የግፍ እስረኞችን ሰብስቦ ወደ ካምፕ ወስዶ ለጦርነት ከለላነት እንደተጠቀማቸውም ታውቋል:: ደንሳ ከተማ ዳር እየተገነባ ያለው ሆስፒታል ግቢ ውስጥ የመሸገው ጠላት የሆስፒታሉን ህንፃዎች እና እስረኞችን እንደ ጋሻ ተጠቅሞ ራሱን ለመከላከል ቢሞክርም እነ ሞት አይፈሬ ካምፑን ተጠግተው በቦንብ ስላጋዩት ብትንትኑ ሊወጣ ችሏል::
የደንሳውን ድንገተኛ ኦፕሬሽን ተከትሎ አንድ ጋንታ አድማ ብተና ሙሉ በሙሉ ተበትኗል:: የጋንታው አባላት ከነበሩት ሶስቱ ወደ ኮሩ ሰራዊት በገዛ ፍቃዳቸው ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ሲከዱ 15 ሰላም አስከባሪዎችም ጠላትን ከድተዋል::
የኮሩ ሰራዊት ደንሳ ከተማን ሙሉ በሙሉ ሲቆጣጠር የጠላት ኃይል ከጎረቤት ወረዳዎች የሰው ኃይል ጭማሬ ጠይቆ ከመካነሰላም በኩል አጋዥ ቢላክለትም አስከሬን አጅበው ቀብር ከመፈፀም ውጭ የሰጡት የተለየ ድጋፍ የለም:: በዛሬው እለት ማለትም መስከረም 4 ቀን 2018 ዓ.ም ጭምር የለቅሶ ስነ-ስርዓት ላይ ጥይት ሲተኩሱ ማርፈዳቸውን ነው ለማወቅ የቻልነው:: ከትናንት በስቲያ አመራሮች ሲቀበሩም የቡድን መሳሪያ ተኩስ ጭምር እንደነበር ተረጋግጧል::
የደንሳውን ኦፕሬሽን የመሩት የምኒልክ ዕዝ ም/ዘመቻ መሪ ኮሎኔል ፈንታው መኩዬ፣ የዕዙ ም/ወታደራዊ አዛዥ ሻለቃ ሀብታሙ ደምሴ፣ የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር አዛዥ ሻለቃ አብነው ታደሰ፣ የባለሽርጡ ክፍለ ጦር ወታደራቂ አማካሪ ሻለቃ ክንዱ ሰውነት፣ የባለሽርጡ ክፍለ ጦር ዘመቻ መሪ መቶ አለቃ ታደሰ አስፋው እንዲሁም የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ወታደራዊ አዛዥ ፋኖ አበበ መኩሪያ እና የኮሩ ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ ፋኖ ጌትነት ሲሆኑ በኮሩ ስር ካሉት ክፍለ ጦሮች መካከል ከ3ቱ የተውጣጣ ኃይል በመያዝ ታላቅ የጦር ሜዳ ጀብዱ መፈፀም ተችሏል:: በተለይ የ22ኛ ሻለቃ አዛዥ ኢ/ር አዝመራው እና ሔኖክ የተባለው የሻለቃው ዘመቻ መሪ መደምሰሳቸው የጠላት ኃይልን አጣብቂኝ ውስጥ ከቶት የተበተኑትም ተመልሰው ወደ ካምፕ አለመግባታቸውና አድራሻቸው መጥፋቱ ታውቋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥቅምት 4 ቀን 2018 ዓ.ም
ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ደቡብ ወሎ ዞን ውስጥ ከሰፈረው በኮሎኔል መብሬ አስማማው ዋሴ ከሚመራው አድማ ብተና መካከል የ22ተኛ ሻለቃ አዛዥ የሆነው ኢ/ር አዝመራውን መደምሰሱ ተረጋገጠ::
ከደቡብ ወሎ ዞን መቀመጫ ደሴ ከተማ በስተምዕራብ ከሚገኙት 11 ወረዳዎች አንዷ የሆነችው መሀል ሳይንት ወረዳ መቀመጫ ደንሳ ከተማ ውስጥ ሰሞኑን በተከታታይ ለ3 ቀናት የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ሰራዊት የማጥቃት እርምጃ ወስዶ የጠላትን ኃይል መደምሰሱ፣ ማቁሰሉ እና መበታተኑ የተገለፀ ሲሆን ኮሩ ካቀፋቸው ክፍለ ጦሮች መካከል የአማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለ ጦር፣ መብረቅ ክፍለ ጦር እና ኢንጅነር ደሳለኝ አሰፋ ክፍለ ጦር የተወሰኑ አሃዶች በውጭጩ ወደ መሀል ሳይንት የላኩት ኃይል ከፍተኛ የጦር ሜዳ ጀብዱ ፈፅሞ ከአድማ ብተና ሻለቃ አዛዥ በተጨማሪ የኮሎኔል መብሬ አስማማው ዋሴ አጃቢ የሆነ ስናይፕር ተኳሽ እንዲሁም ሔኖክ የተባለ የ22ተኛ ሻለቃ ዘመቻ መሪን እና 3 የብልጽግና አመራሮችን ከበርካታ የጠላት ሰራዊት አባላት ጋር መደምሰሱ ተረጋግጧል::
የመሀል ሳይንት ወረዳ ኮማንድ ፓስት ከዚህ ቀደም የያዛቸው የግፍ እስረኞችን ሰብስቦ ወደ ካምፕ ወስዶ ለጦርነት ከለላነት እንደተጠቀማቸውም ታውቋል:: ደንሳ ከተማ ዳር እየተገነባ ያለው ሆስፒታል ግቢ ውስጥ የመሸገው ጠላት የሆስፒታሉን ህንፃዎች እና እስረኞችን እንደ ጋሻ ተጠቅሞ ራሱን ለመከላከል ቢሞክርም እነ ሞት አይፈሬ ካምፑን ተጠግተው በቦንብ ስላጋዩት ብትንትኑ ሊወጣ ችሏል::
የደንሳውን ድንገተኛ ኦፕሬሽን ተከትሎ አንድ ጋንታ አድማ ብተና ሙሉ በሙሉ ተበትኗል:: የጋንታው አባላት ከነበሩት ሶስቱ ወደ ኮሩ ሰራዊት በገዛ ፍቃዳቸው ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ሲከዱ 15 ሰላም አስከባሪዎችም ጠላትን ከድተዋል::
የኮሩ ሰራዊት ደንሳ ከተማን ሙሉ በሙሉ ሲቆጣጠር የጠላት ኃይል ከጎረቤት ወረዳዎች የሰው ኃይል ጭማሬ ጠይቆ ከመካነሰላም በኩል አጋዥ ቢላክለትም አስከሬን አጅበው ቀብር ከመፈፀም ውጭ የሰጡት የተለየ ድጋፍ የለም:: በዛሬው እለት ማለትም መስከረም 4 ቀን 2018 ዓ.ም ጭምር የለቅሶ ስነ-ስርዓት ላይ ጥይት ሲተኩሱ ማርፈዳቸውን ነው ለማወቅ የቻልነው:: ከትናንት በስቲያ አመራሮች ሲቀበሩም የቡድን መሳሪያ ተኩስ ጭምር እንደነበር ተረጋግጧል::
የደንሳውን ኦፕሬሽን የመሩት የምኒልክ ዕዝ ም/ዘመቻ መሪ ኮሎኔል ፈንታው መኩዬ፣ የዕዙ ም/ወታደራዊ አዛዥ ሻለቃ ሀብታሙ ደምሴ፣ የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር አዛዥ ሻለቃ አብነው ታደሰ፣ የባለሽርጡ ክፍለ ጦር ወታደራቂ አማካሪ ሻለቃ ክንዱ ሰውነት፣ የባለሽርጡ ክፍለ ጦር ዘመቻ መሪ መቶ አለቃ ታደሰ አስፋው እንዲሁም የንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ወታደራዊ አዛዥ ፋኖ አበበ መኩሪያ እና የኮሩ ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ ፋኖ ጌትነት ሲሆኑ በኮሩ ስር ካሉት ክፍለ ጦሮች መካከል ከ3ቱ የተውጣጣ ኃይል በመያዝ ታላቅ የጦር ሜዳ ጀብዱ መፈፀም ተችሏል:: በተለይ የ22ኛ ሻለቃ አዛዥ ኢ/ር አዝመራው እና ሔኖክ የተባለው የሻለቃው ዘመቻ መሪ መደምሰሳቸው የጠላት ኃይልን አጣብቂኝ ውስጥ ከቶት የተበተኑትም ተመልሰው ወደ ካምፕ አለመግባታቸውና አድራሻቸው መጥፋቱ ታውቋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
ጥቅምት 4 ቀን 2018 ዓ.ም
❤4🙏1
ሰበር ሰበር ዜና!!!
ወንድሞቻችን አንድ ሁነዋል!!!
ፍቅር አሸንፏቸዋል!!!
የአማራ ህዝብን አስቀድመዋል!!!
መልካም ዜና🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ወንድሞቻችን አንድ ሁነዋል!!!
ፍቅር አሸንፏቸዋል!!!
የአማራ ህዝብን አስቀድመዋል!!!
መልካም ዜና🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
🥰4🙏1
ጥቅምት 04 ቀን 2018 ዓ.ም
አርበኛ ዘመነ ካሴ ለጎንደር ወንድሞቹ ያስተላለፈው መልዕክት
____
ወንድሞቻችን!አንድ ቃል እንድትናገሩ፥እንዳታዝኑ፥ፍፁማንም እንድትሆኑ፥ሁላችሁንም፦በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እማልዳችኋለሁ፥እንዳትለያዩም አንድ ልብና አንድ ሃሳብ ሆናችሁ ኑሩ።
(የሃዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ወደ ቆረንጦስ ሰዎች-1)
እንኳን ደስ ያለን!
ክፋት ለማንም በጎነት ለሁሉም!
አንድ አማራ!
እስከምፃት አማራ!
አዲስ ትውልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ!!
አርበኛ ዘመነ ካሴ
አርበኛ ዘመነ ካሴ ለጎንደር ወንድሞቹ ያስተላለፈው መልዕክት
____
ወንድሞቻችን!አንድ ቃል እንድትናገሩ፥እንዳታዝኑ፥ፍፁማንም እንድትሆኑ፥ሁላችሁንም፦በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እማልዳችኋለሁ፥እንዳትለያዩም አንድ ልብና አንድ ሃሳብ ሆናችሁ ኑሩ።
(የሃዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ወደ ቆረንጦስ ሰዎች-1)
እንኳን ደስ ያለን!
ክፋት ለማንም በጎነት ለሁሉም!
አንድ አማራ!
እስከምፃት አማራ!
አዲስ ትውልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ!!
አርበኛ ዘመነ ካሴ
❤1🙏1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አርበኛ ዋርካዉ ምሬ ወዳጁ ለጎንደር ወንድሞቹ የፋኖ አባላት የእንኳን ደስአላቹህ መልዕክት አስተላልፈዋል።!!!
ዋርካችንንን🙏🙏🙏🙏🙏🙏👍
ዋርካችንንን🙏🙏🙏🙏🙏🙏👍
👍2🙏1
ከአፋብኃ ሴንተራል ኮማንድ አባል እና ምእራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ ም /ሰብሳቢ እና ዋና ወታደራዊ አዛዥ ከአርበኛ ዝናቡ ልይገረው የተላለፈ የእንኳን ደሳለን መልእክት👇
በሁለት ወንድማማች የተኩስ ልውውጥ ራሱን የሚያረካ ድኩማንን ያሳረረ ድንቅ ውሳኔ ነው።
የዘመነ መሳፍንት አገዛዝን አፍርሶ አንዲት ሃገር ያስረከበን የመይሳው ካሳ (አፄቴዎድሮስ) ልጆች "ጠላታቸውን መተው ጣሉ" ሲባል እንጅ "ተመታተው ወደቁ" መባል የኛ ዘመን ውርደት ነው።
ኮርተንባችኋል እና ምስጋናየ ይድረሳችሁ። ቀጣይ በሚኖሩ ቀሪ ስራዎችም ከጎናችሁ ነን!!
በሁለት ወንድማማች የተኩስ ልውውጥ ራሱን የሚያረካ ድኩማንን ያሳረረ ድንቅ ውሳኔ ነው።
የዘመነ መሳፍንት አገዛዝን አፍርሶ አንዲት ሃገር ያስረከበን የመይሳው ካሳ (አፄቴዎድሮስ) ልጆች "ጠላታቸውን መተው ጣሉ" ሲባል እንጅ "ተመታተው ወደቁ" መባል የኛ ዘመን ውርደት ነው።
ኮርተንባችኋል እና ምስጋናየ ይድረሳችሁ። ቀጣይ በሚኖሩ ቀሪ ስራዎችም ከጎናችሁ ነን!!
❤9🙏1