ግሎባል ፋኖ ሚዲያ/ዓፋሚ/Global Fano Media/GFM
1.33K subscribers
4.16K photos
331 videos
17 files
2.21K links
የፋኖ ድምፅ
Download Telegram
በባህርዳር ዙሪያ አገዛዙ ያወደማቸው የጤና ተቁአማትና ት /ት ቤቶች
1
ሸር ሸር ይደረግ!

የአገዛዙ ሰራዊት እየፈፀመ ያለውን ነውረኛ ተግባር ልናጋልጥ ይገባል።

የአገዛዙ አረመኔው ሰራዊት መምህራን እና የት/ቤት ጥበቃዎችን እንዲሁም አርሶ አደሮችን አፍኖ ወስዶል።
1ኛ.መ/ር ባዩሽ ተሹ
2ኛ.አቶ ታምሩ እስከዚያ እና ሁለት አርሶ አደሮችን በሁለት አምባ ዲቢሳ ቀበሌ ኖሪ የነበሩ አርሶ አደረሮችን አፍኖ አፍኖ መውሰዱን ማረጋገጥ ችለናል።

በእነማይ ወረዳ ሁለት አንባ ዲቢሳ ቀበሌ መምህራን፣ የት/ቤት ጥበቃ እንዲሁም አርሶ አደሮችን አፍኖ መውሰዱን ማረጋገጥ ችለናል። የአገዛዙ አረመኔው ሰራዊት #የሀሰት_ደረሰኝ በማዘጋጀት ፋኖን ማርከናል : ፋኖ እጅ ሰጥቷል : የፋኖን አመራር ይዘናል : እያለ የውሸት ፕሮፖጋንዳ የሚያሰራጨው ውሸት መሆኑን ልናረጋግጥላቹህ እንወዳለን።

በዛሬው እለት መስከረም 30/2018 ዓ.ም በሁለት አምባ ዲቢሳ ቀበሌ በአርሶ አደሮች በተኙበት በቤታቸው ላይ ከበባ በመፈጸም "4" ፋኖዎችን ማርከናል የሚለው የአረመኔው አገዛዝ ሰራዊት ያሰራጨው መረጃ #የሀሰተኛ_ፕሮፖጋንዳ እና #መሰረት_ቢስ መሆኑን እና በአገዛዙ አረመኔው ሰራዊት የተያዙት ግለሰቦች ንፁሀን አርሶ አደር፣ መምህር፣ የት/ቤት ጥበቃ መሆናቸውን ማረጋገጥ ችለናል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ተስፋ የቆረጠው የአረመኔው አገዛዝ ሰራዊት ወደፊትም አርሶ አደሮችን በመያዝ ፋኖ ማርከናል የሚል የውሸት ፕሮፖጋንዳ ሊሰራ እንዳሰበ ከውስጥ የመረጃ ምንጮቻችን አረጋግጠናል።  
                                                                           መስከረም 30/2018 ዓ.ም
አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ፣
🙏1
የአፋብኃ ማዕከላዊ ኮማንድ አባል እና የምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ ከፍተኛ አመራሮች ለአባ ኮስትር የብርጌድ አመራሮች እና አባላት የፖለቲካ ትምህርት የሰጡበት መድረክ በፎቶ።

የአፋብኃ ማዕከላዊ ኮማንድ አባል አርበኛ አስረስ ማረ ዳምጤ፣ የምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ አርበኛ ማርሸት ፀሀዩ፣ አርበኛ ጥላሁን አበጄ፣ የፖለቲካ መኮንኖች፣ የክፍለ ጦር እና የብርጌድ አመራሮች በተገኙበት የአባ ኮስትር ብርጌድ አመራር እና አባላት ጥልቅ የሆነ የፓለቲካ ትምህርት ተሰጥቷል።

መስከረም 24/2018 ዓ.ም
የህዝብ ንቅናቄ መድረኮች እና ከመምህራን ጋር የሚደረኩ ውይይቶች እንደቀጠሉ ናቸው።

የአ.ፋ.ብ.ሃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮሰ ዕዝ 8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ስር የሚገኙ ብርጌዶች ደባይ ጮቄ ብርጌድ በደባይ ጥላትግን የዳማ፣ ወደብ እየሱስ፣ ቅድሰቴ ቀበሌ፣ ዛምበረሃ ብርጌድ በደጀን ጥርጭ እና ጀባ ቀበሌ፣ ሽፈራው ገርባው ብርጌድ በሸበል በረንታ ሱሃ ተፋሰስ ቀበሌ እንዲሁም አባ ኮስትር ብርጌድ በእነማይ ቀሸምሽ ቀበሌዎች ላይ ሰፋ ያለ ህዝባዊ ውይይት አካሂደዋል።

       መስከረም 30/2018 ዓ.ም
@ፋኖ ይበልጣል ጌቴ
ከአፋብኃ ቴዎድሮስ እዝ 8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ
🙏1