ሰበር ዜና - ኮለኔሉ የተሸኘበት አው- ደ ግ-ንባር | ፋኖ አዲስ ኮር መሰረተ - ድል ተመዘገበ | በሁሉም ግንባር ህዝባዊ ውይይት
🙏2
ታሪካዊው ዲማማ ዲክላሬሽን በተፈፀመባት ታሪካዊቷ ዲማማ ቀበሌ ላይ በርካታ የአገዛዙ ወታደሮች መገደላቸው ተሰማ!
በምዕራብ አማራ ቀጠና ፋግታ ለኮማ ወረዳ ስር በምትገኘው ድማማ ቀበሌ ማዘዣ ጣቢያቸውን አድርገው በነበሩ የአገዛዙ ወታደርች ላይ ዛሬ ጳጉሜ 03/2017 ከንጋት ጀምሮ በተወሰደ እርምጃ በርካታ ወታደሮች ሲገደሉ በርካቶች መቁሰላቸውን መረብ ሚዲያ ከዕዙ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ለማረጋገጥ ችሏል።
በአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና አፄ ቴዎድሮስ ዕዝ ጎጃም አገው ምድር ክ/ጦር ስር የሚገኙት የአሥር አለቃ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ እና ራስ ቢትወደድ መንገሻ ጀምበሬ ብርጌድ አባላት ዛሬ ከንጋት ጀምሮ በወሰዱት እርምጃ ዘጠኝ ወታደሮች ሲገደሉ ከ12 በላይ የሚሆኑት ደግሞ መቁሰላቸው ተረጋግጧል።
በጥቃቱ በተለይ በዲማማ ቀበሌ ልዩ ስሙ ማንጉዳት ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ላይ የነበረው የጠላት ማዘዣ ካምፕ የወደመ ሲሆን በርካታ የጦር መሣሪያዎችም በፋኖ እጅ መግባታቸው ታውቋል።
የፋግታ ለኮማ ወረዳዋ ዲማማ ቀበሌ የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ኃይል እና የአማራ ፋኖ ጎጃም ዕዝ ውህደት የፈፀሙባት፣ የጎጃም ፋኖ አንድነት ማሰሪያ ገመድ የተቋጠረበት ዲማማ ዲክላሬሽን የተፈፀመባት ታሪካዊት ቦታ ናት።
የጎጃም ፋኖ አንድነት ፅንስ ተፀንሶ በተወለደባት በዚች ታሪካዊት ስፍራ ሰፍረው በነበሩ የፀረ አማራው አገዛዝ ተላላኪ ወታደሮች ላይ እርምጃው የተወሰደው።
ዲማማ ለሚገኘው ኃይል እገዛ ለማድረግ መነሻቸውን ከእንጅባራ፣ ከአዲስ ቅዳም፣ ከጎመጅ ተራራ እና ከጊሳ ከተማ ያደረጉ ዙ23ና ሌሎች ከባባድ የጦር መሣሪያዎችን የታጠቁ የአገዛዙ ኃይሎች ካሰቡበት ሳይደርሱ ከወደ ፋኖ በተሰነዘረባቸው ጥቃት ብትንትናቸው ወጥቶ እርስ በእርሳቸው ሲታኮሱ መዋላቸው ታውቋል።
@መረብ ሚዲያ
በምዕራብ አማራ ቀጠና ፋግታ ለኮማ ወረዳ ስር በምትገኘው ድማማ ቀበሌ ማዘዣ ጣቢያቸውን አድርገው በነበሩ የአገዛዙ ወታደርች ላይ ዛሬ ጳጉሜ 03/2017 ከንጋት ጀምሮ በተወሰደ እርምጃ በርካታ ወታደሮች ሲገደሉ በርካቶች መቁሰላቸውን መረብ ሚዲያ ከዕዙ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ለማረጋገጥ ችሏል።
በአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና አፄ ቴዎድሮስ ዕዝ ጎጃም አገው ምድር ክ/ጦር ስር የሚገኙት የአሥር አለቃ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ እና ራስ ቢትወደድ መንገሻ ጀምበሬ ብርጌድ አባላት ዛሬ ከንጋት ጀምሮ በወሰዱት እርምጃ ዘጠኝ ወታደሮች ሲገደሉ ከ12 በላይ የሚሆኑት ደግሞ መቁሰላቸው ተረጋግጧል።
በጥቃቱ በተለይ በዲማማ ቀበሌ ልዩ ስሙ ማንጉዳት ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ላይ የነበረው የጠላት ማዘዣ ካምፕ የወደመ ሲሆን በርካታ የጦር መሣሪያዎችም በፋኖ እጅ መግባታቸው ታውቋል።
የፋግታ ለኮማ ወረዳዋ ዲማማ ቀበሌ የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ኃይል እና የአማራ ፋኖ ጎጃም ዕዝ ውህደት የፈፀሙባት፣ የጎጃም ፋኖ አንድነት ማሰሪያ ገመድ የተቋጠረበት ዲማማ ዲክላሬሽን የተፈፀመባት ታሪካዊት ቦታ ናት።
የጎጃም ፋኖ አንድነት ፅንስ ተፀንሶ በተወለደባት በዚች ታሪካዊት ስፍራ ሰፍረው በነበሩ የፀረ አማራው አገዛዝ ተላላኪ ወታደሮች ላይ እርምጃው የተወሰደው።
ዲማማ ለሚገኘው ኃይል እገዛ ለማድረግ መነሻቸውን ከእንጅባራ፣ ከአዲስ ቅዳም፣ ከጎመጅ ተራራ እና ከጊሳ ከተማ ያደረጉ ዙ23ና ሌሎች ከባባድ የጦር መሣሪያዎችን የታጠቁ የአገዛዙ ኃይሎች ካሰቡበት ሳይደርሱ ከወደ ፋኖ በተሰነዘረባቸው ጥቃት ብትንትናቸው ወጥቶ እርስ በእርሳቸው ሲታኮሱ መዋላቸው ታውቋል።
@መረብ ሚዲያ
❤3🙏3
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኀ)
ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ ዳ/ቴዎድሮስ ፭ኛ ኮር በታሪካዊቷ ጎንደር ከተማ ዙሪያ በፈፀመዉ ኦፕሬሽን ታላቅ ድል መፈፀሙን አስታዉቋል።
የኮሩ አካል የሆነዉ ታድሎ ብርሃን ክ/ጦር ጅባስራ ብርጌድ እና ከጎንደሬ በጋሻው ክፍለጦር ፋሲለደስ ብርጌድ ዘጎንደር ዙሪያ ወረዳ ከባህሪ ግንብ እስከ ብርቧክስ እና አርሴማ ድረስ የሸፈነ ከጠላት ጋር ውጊያ በማድረግ በጠላት ላይ ሰብዓዊና ቁሳዊ ጉዳት ማድረስ ችለዋል።
በዙሪያዋ በተደረገዉ አዉደዉጊያ ከ10 በላይ ሙትና ቁስለኛ የሆነው የብርሃኑ ጁላ ሰራዊት ሸሽቶ ወደ ጎንደር ከተማ እንዲገባ ተገዷል።
በሌላ መረጃ በህዝብ ላይ ዘረፋ ሲፈፅሙ በነበሩ ዘራፊ ሀይሎች ላይ ዕርምጃ ተወስዷል።
ከጎንደር ደባርቅ ዋና አውራ ጎዳና አሽከርካሪዎችንና መንገደኞችን በመዝረፍ የውንብድና ተግባር ተሰማርተው በነበሩ ዘራፊ ሀይሎች ላይ ዛሬ ጳጉሜ 4/2017 ዓ.ም ጠዋት ጀምሮ ርምጃ ተወስዷባቸዋል።
በተለይም ከአምባጊዮርጊስ ደባርቅ መስመሮች ላይ ሲዘርፉ፣ሲያግቱ እና የውንብድና እኩይ ድርጊት ለመፈፀም ተሰማርተው በነበሩ ስርዓት አልበኞች ላይ እየተወሰደ በሚገኘው የተጠና ኦፕሬሽን መስመሩን ለጊዜው ከወሮበሎች ማፅዳት የተቻለ ሲሆን በዘላቂነት ችግሩን ለመቅረፍ ጠላት በሰፈረባቸው አካባቢዎች ድረስ ዘልቆ ማፅዳት አስፈላጊ መሆኑ ታምኖበታል።
ተበትነው የተሰወሩ ወንበዴዎች እጅ እየሰጡ ሲሆን ህዝቡ እየተወሰደ ለሚገኘው ስርዓት የማስያዝ ርምጃ እየተሳተፈ ይገኛል።
በሌላ መረጃ የአፋብኃ ሰሜን አመራ ቀጠና በላይ ዕዝ ራስ አመራዉ ዉብነህ ሶስተኛ ኮር የአደረጃጀት ሪፎርም ማድረጉን አስታዉቋል።
ዘራይ አዝመራው ክፍለ ጦር አዲስ ዓመትን”ውስጣዊ ችግር በመፍታት ሃይል እንገንባ!መሪ እንፍጠር” በሚል መሪቃል ለሁለት ዓመታት በአርበኛ ኢንጅነር በየነ አለማው እና አርበኛ አስምሮ ፍቃዴ ሲመራ የቆየው ዘራይ ክፍለ ጦር ሙሉ ሪፎርም አድርጓል።
አውናዊ የክፍለ ጦሩ ቁመና መደበኛ የብርጌድ ስታዳርድ ባሞሉ አምስት ብርጌዶች የተዋቀረ ነው።
እነዚሁ ብርጌዶች፦
1. ቆራጡ ገብሬ አቡሃይ ፩ኛ ብርጌድ
2. ሸጋው ውበት ፪ኛ ብርጌድ
3. ሃይሌ ማሞ ፫ኛ ብርጌድ
4. ንግስቷ ሰላም ጥላሁን ፬ኛ ብርጌድ
5. ሞላ ደጀን ማይካድራ ብርጌድ ሲሆኑ የዘራይ ክፍለ ጦር እንደሚከተለው ሁኖ ተዋቅሯል።
1. የዘራይ ክፍለ ጦር ሰብሳቢ-አርበኛ እሱባለው ይርጋ
2. ወታደራዊ አዛዥ-አርበኛ ፻ዓለቃ የሽበር አስማማው
3. ም/ል ወታደራዊ አዛዥ-አርበኛ አምሳሉ ዘሪሁን
4. ዘመቻ-አርበኛ ሙሉቀን ያለው
5. ም/ል ዘመቻ-አርበኛ አማኑኤል አጥናፉ
6. አስተዳደር-አርበኛ ፶ዓለቃ ትግስት ተረፈ
7. ሎጅስቲክ አስተዳደር-አርበኛ ጋሻው መሰለ
8. ልዩ ተልዕኮ-አርበኛ ገብሬ ሸቴ
9. ስለጠና-አርበኛ አሜሪካው አለባ
10. ኦርዲናስ-አርበኛ ይበልጣል ጌታቸው
11. ገንዘብ አስተዳደር-አርበኛ ጌታቸው ዘሪሁን
12. ፖለቲከ ዘርፍ-አርበኛ ላቀው ፈረደ
13. ህዝብ ግንኙነት-አርበኛ ፍቅሩ የማታው
14. መረጃ እና ደህንነት———-
15. ህዝባዊ አስተዳደር-አርበኛ ቃቀይ ጌትነት
16. ህግ እና ስነ-ምግባር-መምህር አስቻለው አግንቸ
በመሆን ዘራይ ክ/ጦር አመራር አዋቅሯል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !!
አፋብኃ ምዕ/አማራ ቀጠና ቴወድሮስ እዝ ቃል አቀባይ ማርሸት ፀሃው
ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ ዳ/ቴዎድሮስ ፭ኛ ኮር በታሪካዊቷ ጎንደር ከተማ ዙሪያ በፈፀመዉ ኦፕሬሽን ታላቅ ድል መፈፀሙን አስታዉቋል።
የኮሩ አካል የሆነዉ ታድሎ ብርሃን ክ/ጦር ጅባስራ ብርጌድ እና ከጎንደሬ በጋሻው ክፍለጦር ፋሲለደስ ብርጌድ ዘጎንደር ዙሪያ ወረዳ ከባህሪ ግንብ እስከ ብርቧክስ እና አርሴማ ድረስ የሸፈነ ከጠላት ጋር ውጊያ በማድረግ በጠላት ላይ ሰብዓዊና ቁሳዊ ጉዳት ማድረስ ችለዋል።
በዙሪያዋ በተደረገዉ አዉደዉጊያ ከ10 በላይ ሙትና ቁስለኛ የሆነው የብርሃኑ ጁላ ሰራዊት ሸሽቶ ወደ ጎንደር ከተማ እንዲገባ ተገዷል።
በሌላ መረጃ በህዝብ ላይ ዘረፋ ሲፈፅሙ በነበሩ ዘራፊ ሀይሎች ላይ ዕርምጃ ተወስዷል።
ከጎንደር ደባርቅ ዋና አውራ ጎዳና አሽከርካሪዎችንና መንገደኞችን በመዝረፍ የውንብድና ተግባር ተሰማርተው በነበሩ ዘራፊ ሀይሎች ላይ ዛሬ ጳጉሜ 4/2017 ዓ.ም ጠዋት ጀምሮ ርምጃ ተወስዷባቸዋል።
በተለይም ከአምባጊዮርጊስ ደባርቅ መስመሮች ላይ ሲዘርፉ፣ሲያግቱ እና የውንብድና እኩይ ድርጊት ለመፈፀም ተሰማርተው በነበሩ ስርዓት አልበኞች ላይ እየተወሰደ በሚገኘው የተጠና ኦፕሬሽን መስመሩን ለጊዜው ከወሮበሎች ማፅዳት የተቻለ ሲሆን በዘላቂነት ችግሩን ለመቅረፍ ጠላት በሰፈረባቸው አካባቢዎች ድረስ ዘልቆ ማፅዳት አስፈላጊ መሆኑ ታምኖበታል።
ተበትነው የተሰወሩ ወንበዴዎች እጅ እየሰጡ ሲሆን ህዝቡ እየተወሰደ ለሚገኘው ስርዓት የማስያዝ ርምጃ እየተሳተፈ ይገኛል።
በሌላ መረጃ የአፋብኃ ሰሜን አመራ ቀጠና በላይ ዕዝ ራስ አመራዉ ዉብነህ ሶስተኛ ኮር የአደረጃጀት ሪፎርም ማድረጉን አስታዉቋል።
ዘራይ አዝመራው ክፍለ ጦር አዲስ ዓመትን”ውስጣዊ ችግር በመፍታት ሃይል እንገንባ!መሪ እንፍጠር” በሚል መሪቃል ለሁለት ዓመታት በአርበኛ ኢንጅነር በየነ አለማው እና አርበኛ አስምሮ ፍቃዴ ሲመራ የቆየው ዘራይ ክፍለ ጦር ሙሉ ሪፎርም አድርጓል።
አውናዊ የክፍለ ጦሩ ቁመና መደበኛ የብርጌድ ስታዳርድ ባሞሉ አምስት ብርጌዶች የተዋቀረ ነው።
እነዚሁ ብርጌዶች፦
1. ቆራጡ ገብሬ አቡሃይ ፩ኛ ብርጌድ
2. ሸጋው ውበት ፪ኛ ብርጌድ
3. ሃይሌ ማሞ ፫ኛ ብርጌድ
4. ንግስቷ ሰላም ጥላሁን ፬ኛ ብርጌድ
5. ሞላ ደጀን ማይካድራ ብርጌድ ሲሆኑ የዘራይ ክፍለ ጦር እንደሚከተለው ሁኖ ተዋቅሯል።
1. የዘራይ ክፍለ ጦር ሰብሳቢ-አርበኛ እሱባለው ይርጋ
2. ወታደራዊ አዛዥ-አርበኛ ፻ዓለቃ የሽበር አስማማው
3. ም/ል ወታደራዊ አዛዥ-አርበኛ አምሳሉ ዘሪሁን
4. ዘመቻ-አርበኛ ሙሉቀን ያለው
5. ም/ል ዘመቻ-አርበኛ አማኑኤል አጥናፉ
6. አስተዳደር-አርበኛ ፶ዓለቃ ትግስት ተረፈ
7. ሎጅስቲክ አስተዳደር-አርበኛ ጋሻው መሰለ
8. ልዩ ተልዕኮ-አርበኛ ገብሬ ሸቴ
9. ስለጠና-አርበኛ አሜሪካው አለባ
10. ኦርዲናስ-አርበኛ ይበልጣል ጌታቸው
11. ገንዘብ አስተዳደር-አርበኛ ጌታቸው ዘሪሁን
12. ፖለቲከ ዘርፍ-አርበኛ ላቀው ፈረደ
13. ህዝብ ግንኙነት-አርበኛ ፍቅሩ የማታው
14. መረጃ እና ደህንነት———-
15. ህዝባዊ አስተዳደር-አርበኛ ቃቀይ ጌትነት
16. ህግ እና ስነ-ምግባር-መምህር አስቻለው አግንቸ
በመሆን ዘራይ ክ/ጦር አመራር አዋቅሯል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !!
አፋብኃ ምዕ/አማራ ቀጠና ቴወድሮስ እዝ ቃል አቀባይ ማርሸት ፀሃው
🙏3❤1
የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና የቴዎድሮስ ዕዝ የጎጃም አገዉ ምድር ክ/ጦር የቲሊሊ ዘንገና ብርጌድ ለ3ተኛ ዙር ኮማንዶዎችን አስመርቋል ።
ለተከታታይ 6 ወራት በቲሊሊ ዘንገና ብርጌድ በተመረጡ እና ብቃት ባለቸዉ አሰልጣኞች ስልጠና ሲሰጣቸዉ የቆዩ የ3ተኛ ዙር ኮማንዶዎቸ በዛሬዉ ዕለት በቀን 04/13/17 ዓ/ም ስልጠናቸዉን አጠናቀዉ በደማቅ ሁኔታ ተመርቀዋል።
በምረቃ ፕሮግራሙ የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ የክ/ጦር አመራሮች እንዲሁም የብርጌድ አመራሮች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ ተከናዉኗል።
በፕሮግራሙ ላይ የቴዎድሮስ ዕዝ የስልጠና መምሪያ ሃላፊ ኮማንዶ ታዬ ብርሃኑ
የቴዎድሮስ ዕዝ ም/ጦር አዛዥ ሻለቃ የኔአለም ዘለቀ
የቴዎድሮስ ዕዝ ም/አደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊ አርበኛ ስለሽ ከበደ
የጎጃም አገዉ ምድር ክ/ጦር ወታደራዊ አዛዥ ኮማንዶ ዴቭ እንዲሁም የክ/ጦሩ ፓለቲካና አደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።
መመልመል፣ መቀስቀስ፣ ማደራጀት፣ ማሰልጠን፣ማስታጠቅ፣ማቀድ፣ጠላትን ድባቅ መመምታት ተጠናክሮ ይቀጥላል ።
ለተከታታይ 6 ወራት በቲሊሊ ዘንገና ብርጌድ በተመረጡ እና ብቃት ባለቸዉ አሰልጣኞች ስልጠና ሲሰጣቸዉ የቆዩ የ3ተኛ ዙር ኮማንዶዎቸ በዛሬዉ ዕለት በቀን 04/13/17 ዓ/ም ስልጠናቸዉን አጠናቀዉ በደማቅ ሁኔታ ተመርቀዋል።
በምረቃ ፕሮግራሙ የአፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ የክ/ጦር አመራሮች እንዲሁም የብርጌድ አመራሮች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ ተከናዉኗል።
በፕሮግራሙ ላይ የቴዎድሮስ ዕዝ የስልጠና መምሪያ ሃላፊ ኮማንዶ ታዬ ብርሃኑ
የቴዎድሮስ ዕዝ ም/ጦር አዛዥ ሻለቃ የኔአለም ዘለቀ
የቴዎድሮስ ዕዝ ም/አደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊ አርበኛ ስለሽ ከበደ
የጎጃም አገዉ ምድር ክ/ጦር ወታደራዊ አዛዥ ኮማንዶ ዴቭ እንዲሁም የክ/ጦሩ ፓለቲካና አደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።
መመልመል፣ መቀስቀስ፣ ማደራጀት፣ ማሰልጠን፣ማስታጠቅ፣ማቀድ፣ጠላትን ድባቅ መመምታት ተጠናክሮ ይቀጥላል ።
🙏5❤1🥰1👏1
የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ከሰም ክ/ጦር ተስፋ ብርጌድ የኮማንዶ አባላት የአቅመ ደካሞችን እህል አረም በማረም ድጋፍ አደረጉ
================
የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ከሰም ክ/ጦር የተስፋ ብርጌድ 1ኛ ሺ አለቃ የኮማንዶ አባላት የአቅመ ደካማ አርሶ አደሮችን አረም በማረም ለህዝብ ያለውን ወገንተኝነት በገሀድ አሳይቷል::
የተስፋ ብርጌድ 1ኛ ሺ አለቃ የኮማንዶ አባላት ይህንን መልካም ተግባር የፈጸሙት ራሳቸውን ከማደራጀት ጎን ለጎን ነው::
እነዚህ የኮማንዶ አባላት የአቅመ ደካሞችን አረም በማረም እገዛ ያደረጉት በምንጃር ወረዳ 010 ቀበሌ ወሲል በተባለ ልዩ ቦታ ነው::
ይህ የተስፋ ብርጌድ አቅመ ደካሞችን የማገዝ ተግባር በሁሉም የብርጌድ አባላቶች በቀጣይ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ከደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነዉ እዝ ከሰም ክ/ጦር ዘጋቢያችን የተገኘው መረጃ ያመለክታል::
በሌላ መረጃ "እንመክራለን እንወያያለን እንደራጃለን "በሚል መሪ ቃል የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል( አፋብኃ) ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ በፍቃዱ በላይ ክ/ጦር አሳምነው ፅጌ ብርጌድ በሆማ ቦነያ ቀበሌ ከሰሞኑ ሕዝባዊ ውይይቶች አድርጓል።
ውይይቱን የአፋበኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ በፍቃዱ በላይ ክ/ጦር የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አርበኛ መ/ር በላቸው ዳኘ የመራው ሲሆን ስለ አገዛዙ እና ተልዕኮ ተቀብለው ሰርገው የሚገቡ ኃይሎችን በንቃት ተከታትሎ መያዝ እና በቀጠናው ለሚንቀሳቀሱ ፋኖ አባለት ሪፖርት ማድረግ እናዳለበቸ በአፅንኦት መልክቱን አስተላልፏል።
አየይዞም የሕዝባዊ አስተዳደር ጉዳይን በተመለከተ ሰፋ ያለ ማብራሪያ ሰጥቷል።
መረጃውን ያደረሱን የየክፍለጦሮቹ ሪፖርተሮች ናቸው።
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ
የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል
ጳጉሜ 04/2017 ዓ.ም
================
የአፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ ከሰም ክ/ጦር የተስፋ ብርጌድ 1ኛ ሺ አለቃ የኮማንዶ አባላት የአቅመ ደካማ አርሶ አደሮችን አረም በማረም ለህዝብ ያለውን ወገንተኝነት በገሀድ አሳይቷል::
የተስፋ ብርጌድ 1ኛ ሺ አለቃ የኮማንዶ አባላት ይህንን መልካም ተግባር የፈጸሙት ራሳቸውን ከማደራጀት ጎን ለጎን ነው::
እነዚህ የኮማንዶ አባላት የአቅመ ደካሞችን አረም በማረም እገዛ ያደረጉት በምንጃር ወረዳ 010 ቀበሌ ወሲል በተባለ ልዩ ቦታ ነው::
ይህ የተስፋ ብርጌድ አቅመ ደካሞችን የማገዝ ተግባር በሁሉም የብርጌድ አባላቶች በቀጣይ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ከደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነዉ እዝ ከሰም ክ/ጦር ዘጋቢያችን የተገኘው መረጃ ያመለክታል::
በሌላ መረጃ "እንመክራለን እንወያያለን እንደራጃለን "በሚል መሪ ቃል የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል( አፋብኃ) ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ በፍቃዱ በላይ ክ/ጦር አሳምነው ፅጌ ብርጌድ በሆማ ቦነያ ቀበሌ ከሰሞኑ ሕዝባዊ ውይይቶች አድርጓል።
ውይይቱን የአፋበኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ በፍቃዱ በላይ ክ/ጦር የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አርበኛ መ/ር በላቸው ዳኘ የመራው ሲሆን ስለ አገዛዙ እና ተልዕኮ ተቀብለው ሰርገው የሚገቡ ኃይሎችን በንቃት ተከታትሎ መያዝ እና በቀጠናው ለሚንቀሳቀሱ ፋኖ አባለት ሪፖርት ማድረግ እናዳለበቸ በአፅንኦት መልክቱን አስተላልፏል።
አየይዞም የሕዝባዊ አስተዳደር ጉዳይን በተመለከተ ሰፋ ያለ ማብራሪያ ሰጥቷል።
መረጃውን ያደረሱን የየክፍለጦሮቹ ሪፖርተሮች ናቸው።
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን"
አፋብኃ ደቡብ አማራ ቀጠና አሳምነው ዕዝ
የህዝብ ግንኙነት ዜና ክፍል
ጳጉሜ 04/2017 ዓ.ም
👏2🙏2
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ)
ዳ/ቴዎድሮስ 5ኛ ኮር ታድሎ ብርሃን ክ/ጦር
ወንድማማቾች ብርጌድ በጠላት ኃይል ላይ መብረቃዊ ጥቃት ፈፀመ።
ዛሬ ጳጉሜ 04/2017 ዓ.ም የዳግማዊ ቴዎድሮስ 5ኛ ኮር አብራክ የሆነው ታድሎ ብርሃን ክ/ጦር ወንድማማቾች ብርጌድ ከአዘዞ ወደ ቆላደባ ከተማ የእጀባ ተግባርን ፈጽመው ሲመለሱ በነበሩ የሚሊሻ አባላት ላይ ግራርጌ በተባለው ቦታ ላይ ድንገተኛ ጥቃት ፈጽመዋል።
ዉጊያው ከቀኑ 6:00 ሰዓት ጀምሮ የተካሄደ ሲሆን ከ6 በላይ የሚሊሻ አባላት ሲደመሰሱ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ የሚሊሻ አባላት ደግሞ ክፉኛ ቆስለዋል።
በመጨረሻም የጠላት ኃይል ከአዘዞና ከቆላደባ በ2 አቅጣጫ ሃይሉን በማንቀሳቀስ አስከሬኑንና ቁስለኛውን ሰብስቦ በተሽከርካሪ በመጫን ወደመጡበት ተመልሰዋል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ
ቀጠና በላይ ዘለቀ እዝ
ዳ/ቴዎድሮስ 5ኛ ኮር ታድሎ ብርሃን ክ/ጦር
ወንድማማቾች ብርጌድ በጠላት ኃይል ላይ መብረቃዊ ጥቃት ፈፀመ።
ዛሬ ጳጉሜ 04/2017 ዓ.ም የዳግማዊ ቴዎድሮስ 5ኛ ኮር አብራክ የሆነው ታድሎ ብርሃን ክ/ጦር ወንድማማቾች ብርጌድ ከአዘዞ ወደ ቆላደባ ከተማ የእጀባ ተግባርን ፈጽመው ሲመለሱ በነበሩ የሚሊሻ አባላት ላይ ግራርጌ በተባለው ቦታ ላይ ድንገተኛ ጥቃት ፈጽመዋል።
ዉጊያው ከቀኑ 6:00 ሰዓት ጀምሮ የተካሄደ ሲሆን ከ6 በላይ የሚሊሻ አባላት ሲደመሰሱ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ የሚሊሻ አባላት ደግሞ ክፉኛ ቆስለዋል።
በመጨረሻም የጠላት ኃይል ከአዘዞና ከቆላደባ በ2 አቅጣጫ ሃይሉን በማንቀሳቀስ አስከሬኑንና ቁስለኛውን ሰብስቦ በተሽከርካሪ በመጫን ወደመጡበት ተመልሰዋል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!
አፋብኃ ሰሜን አማራ
ቀጠና በላይ ዘለቀ እዝ
👍2🙏1
"ጠላት በወምበርማ ብርጌድ ተደብድቧል " የወምበርማ ብርጌድ ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ
አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴውድሮስ ዕዝ ፭ኛ ክፍለ ጦር የወምበርማ ብርጌድ ከጥዋቱ 1:00 ሰዓት እስከ ቀኑ 7:00 ሰዓት የአረመኔው ስርዓት ወንበር ጠባቂዎችን ልዩ ስሙ ኮኪ መገንጠያ ላይ ሲያደባዩት ውለዋል።
አይበገሬዎቹ የወምበርማ ብርጌድ ንስር ሻለቃ፣ ቆምጠው ሻለቃ እና ነበልባል ሻለቃ በጋራ በመሆን ወደ ወገዳድ እንቅስቃሴ ያደረገውን የአረመኔውን ጦር አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ስድስት ወንበር ጠባቂዎች ወደ ላይኛዉ ሲሸኙ አንዱ በከባድ ቁሰለኛ በማድረግ ጠላትን ቀጥተውታል።
ዘራፊው እና ጨፍጫፊው በሽንዲ ከተማ መሽጎ የሚገኘው የአብይ አህመድ ቡድን በዓሉን ማህበረሰቡ በሰላም እንዳያከብር ለማወክ ወደ ወገዳድ ከተማ ባደረገው እንቅስቃሴ በክንደ ነበልባሎቹ የወምበርማ ብርጌድ ዕቅዱን ሳያሳካ በመጣበት እግሩ ሰራዊቱን ገብሮ ወደሽንዲ ከተማ ፈርጥጧል።
እንደ ንስር አራሱን አድሶ እና አግዝፎ የመጣው የወምበርማ ብርጌድ ወታደራዊ አቅሙን በማፈርጠም የአረመኔውን ስርዓት ወንበር ጠባቂዎችን እረፍት በማሳጣት ፊት ለፊት እየተዋጋ ይገኛል።
!ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
፲/አ እ/ር ዘመኑ አማረ 5ኛ ክ/ጦር ህ/ግ መምሪያ ኃላፊ
አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴውድሮስ ዕዝ ፭ኛ ክፍለ ጦር የወምበርማ ብርጌድ ከጥዋቱ 1:00 ሰዓት እስከ ቀኑ 7:00 ሰዓት የአረመኔው ስርዓት ወንበር ጠባቂዎችን ልዩ ስሙ ኮኪ መገንጠያ ላይ ሲያደባዩት ውለዋል።
አይበገሬዎቹ የወምበርማ ብርጌድ ንስር ሻለቃ፣ ቆምጠው ሻለቃ እና ነበልባል ሻለቃ በጋራ በመሆን ወደ ወገዳድ እንቅስቃሴ ያደረገውን የአረመኔውን ጦር አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ስድስት ወንበር ጠባቂዎች ወደ ላይኛዉ ሲሸኙ አንዱ በከባድ ቁሰለኛ በማድረግ ጠላትን ቀጥተውታል።
ዘራፊው እና ጨፍጫፊው በሽንዲ ከተማ መሽጎ የሚገኘው የአብይ አህመድ ቡድን በዓሉን ማህበረሰቡ በሰላም እንዳያከብር ለማወክ ወደ ወገዳድ ከተማ ባደረገው እንቅስቃሴ በክንደ ነበልባሎቹ የወምበርማ ብርጌድ ዕቅዱን ሳያሳካ በመጣበት እግሩ ሰራዊቱን ገብሮ ወደሽንዲ ከተማ ፈርጥጧል።
እንደ ንስር አራሱን አድሶ እና አግዝፎ የመጣው የወምበርማ ብርጌድ ወታደራዊ አቅሙን በማፈርጠም የአረመኔውን ስርዓት ወንበር ጠባቂዎችን እረፍት በማሳጣት ፊት ለፊት እየተዋጋ ይገኛል።
!ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
፲/አ እ/ር ዘመኑ አማረ 5ኛ ክ/ጦር ህ/ግ መምሪያ ኃላፊ
👍3❤1🙏1
ሰበር ዜና
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ እዝ ደጅ አዝማች 4ተኛ ኮር የጎቤ ክፍለ ጦር አካል የሆነው ጥቅምት 30 ማይካድራ ብርጌድ ከምዕራብ ጎንደር አብርሃ ጅራ ተነስቶ በእግር በመኪና ዙ 23ም ይዞ ወደ ማዕከላዊ ጎንደር ሶሮቃ ከተማ ይጓዝ የነበረውን 2 ሬጅመንት የጠላት ኃይል እርጎየ ከተማ አቅራቢያ "ማይ ኪጅራ" ላይ ደፈጣ ጥሎ በመቆየት ሙት እና ቁስለኛ በማድረግ ከፊሉ ተመልሶ ወደ መጣበት አቅጣጫ እንዲፈረጥጥ ግማሹ ደግሞ መግቢያ መውጫው ሲጠፋው እንዲበተን አድርጎታል።
ከጠላት 7 ሙት እና 8 ቁስለኛ መሆኑ ሲረጋገጥ ከወገን በኩል ምንም ጉዳት አልደረሰም።
@ስማቸው ጥላሁን ውብየ(አርበኛ)/
የጎቤ ክፍለ ጦር ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ
አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ እዝ ደጅ አዝማች 4ተኛ ኮር የጎቤ ክፍለ ጦር አካል የሆነው ጥቅምት 30 ማይካድራ ብርጌድ ከምዕራብ ጎንደር አብርሃ ጅራ ተነስቶ በእግር በመኪና ዙ 23ም ይዞ ወደ ማዕከላዊ ጎንደር ሶሮቃ ከተማ ይጓዝ የነበረውን 2 ሬጅመንት የጠላት ኃይል እርጎየ ከተማ አቅራቢያ "ማይ ኪጅራ" ላይ ደፈጣ ጥሎ በመቆየት ሙት እና ቁስለኛ በማድረግ ከፊሉ ተመልሶ ወደ መጣበት አቅጣጫ እንዲፈረጥጥ ግማሹ ደግሞ መግቢያ መውጫው ሲጠፋው እንዲበተን አድርጎታል።
ከጠላት 7 ሙት እና 8 ቁስለኛ መሆኑ ሲረጋገጥ ከወገን በኩል ምንም ጉዳት አልደረሰም።
@ስማቸው ጥላሁን ውብየ(አርበኛ)/
የጎቤ ክፍለ ጦር ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ
❤3🙏3
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ በሁለት ግንባሮች በጠላት ላይ ድል ተቀዳጅቷል ።
1/ የትመን ንዑስ ከተማ እና ማህበርብርሃን ቀበሌ ሰረጎ በመግባት ጥቃት ተሰንዝሯል!!
የአ.ፋ.ብ.ኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 8ኛ በላይ ዘለቀ ክ/ጦር አባ ኮስትር ብርጌድ በየትመን ንዑስ ከተማ የትመን የመጀመረያ ደረጃ ት/ቤት መሽጎ የሚገኜው የአረመኔው አገዛዝ ቅጥረኛ የሚኒሻ አባላት ጳጉሜ 03/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 5:00 ሰዓት ሰርጎ በመግባት በF1 ቦንብ መድረሻ ሲያሳጣው አድሯል።
አባ ኮስትር ብርጌድ በየትመን ከተማ የመሸገውን የአረመኔው አገዛዝ ይጠቀምበት የነበረውን ሁለት ኮፒውተር እና የተለያዩ ማቴሪያል በማውጣት የአረመኔው አገዛዝ ቅጥረኛ ሰራዊትን ሙት እና ቁስለኛ አድርጓል። በዚህ የተበሳጨው የአረመኔው ሰራዊት ተጨማሪ ኃይል በማስገባት በእነማይ ወረዳ የፈለገ ሰላም ቀበሌ/ዘብች እየሱስ የንፁሃን አርሶ አደሮችን አንድ በሬ እና አንድ ላም በመዝረፍ እንዲሁም ማህበረሰቡ ይጠቀምበት የቀበሌ ሰነድ አቃጥሎ ወደ መጣበት ቦታ እግሬ አውጭኝ ብሎ ፈርጥጦ ሄዶል።
ከደጀን ከተማ ወደ ቢቸና ከተማ የአገዛዙ ካዲሪዎችን በዙ 23፣ብረት ለበስ ፔንፔ እና የቡድን መሳሪያዎች በመያዝ አጅቦ ይንቀሳቀስ የነበር የአረመኔው ሰራዊት ጵጉሜ 04/2017 ዓ.ም በእነማይ ወረዳ ዲቢሳ ቀበሌ አባ ኮስትር ብርጌድ ደፈጣ በመጣል ሙት እና ቁስለኛ አድርጓል ።
2/ ወምበርማ ብርጌድ የተሳካ ጥቃት ፈፀመ‼
አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴውድሮስ ዕዝ ራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም 5ኛ ክፍለ ጦር የወምበርማ ብርጌድ ከጥዋቱ 1:00 ሰዓት እስከ ቀኑ 7:00 ሰዓት የአረመኔው ስርዓት ወንበር ጠባቂዎችን ልዩ ስሙ ኮኪ መገንጠያ ላይ ሙትና ቁስለኛ አድርገውታል።
አይበገሬዎቹ የወምበርማ ብርጌድ ንስር ሻለቃ፣ ቆምጠው ሻለቃ እና ነበልባል ሻለቃ በጋራ በመሆን ወደ ወገዳድ ኮኪ መገንጠያ ላይ የአረመኔውን ጦር አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት በርካታ ወንበር ጠባቂዎች ወደ ላይኛዉ ሲሸኙ ቀሪዎችነሰ ቁሰለኛ በማድረግ ቀጥተውታል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ!
1/ የትመን ንዑስ ከተማ እና ማህበርብርሃን ቀበሌ ሰረጎ በመግባት ጥቃት ተሰንዝሯል!!
የአ.ፋ.ብ.ኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴዎድሮስ ዕዝ 8ኛ በላይ ዘለቀ ክ/ጦር አባ ኮስትር ብርጌድ በየትመን ንዑስ ከተማ የትመን የመጀመረያ ደረጃ ት/ቤት መሽጎ የሚገኜው የአረመኔው አገዛዝ ቅጥረኛ የሚኒሻ አባላት ጳጉሜ 03/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 5:00 ሰዓት ሰርጎ በመግባት በF1 ቦንብ መድረሻ ሲያሳጣው አድሯል።
አባ ኮስትር ብርጌድ በየትመን ከተማ የመሸገውን የአረመኔው አገዛዝ ይጠቀምበት የነበረውን ሁለት ኮፒውተር እና የተለያዩ ማቴሪያል በማውጣት የአረመኔው አገዛዝ ቅጥረኛ ሰራዊትን ሙት እና ቁስለኛ አድርጓል። በዚህ የተበሳጨው የአረመኔው ሰራዊት ተጨማሪ ኃይል በማስገባት በእነማይ ወረዳ የፈለገ ሰላም ቀበሌ/ዘብች እየሱስ የንፁሃን አርሶ አደሮችን አንድ በሬ እና አንድ ላም በመዝረፍ እንዲሁም ማህበረሰቡ ይጠቀምበት የቀበሌ ሰነድ አቃጥሎ ወደ መጣበት ቦታ እግሬ አውጭኝ ብሎ ፈርጥጦ ሄዶል።
ከደጀን ከተማ ወደ ቢቸና ከተማ የአገዛዙ ካዲሪዎችን በዙ 23፣ብረት ለበስ ፔንፔ እና የቡድን መሳሪያዎች በመያዝ አጅቦ ይንቀሳቀስ የነበር የአረመኔው ሰራዊት ጵጉሜ 04/2017 ዓ.ም በእነማይ ወረዳ ዲቢሳ ቀበሌ አባ ኮስትር ብርጌድ ደፈጣ በመጣል ሙት እና ቁስለኛ አድርጓል ።
2/ ወምበርማ ብርጌድ የተሳካ ጥቃት ፈፀመ‼
አፋብኃ ምዕራብ አማራ ቀጠና ቴውድሮስ ዕዝ ራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም 5ኛ ክፍለ ጦር የወምበርማ ብርጌድ ከጥዋቱ 1:00 ሰዓት እስከ ቀኑ 7:00 ሰዓት የአረመኔው ስርዓት ወንበር ጠባቂዎችን ልዩ ስሙ ኮኪ መገንጠያ ላይ ሙትና ቁስለኛ አድርገውታል።
አይበገሬዎቹ የወምበርማ ብርጌድ ንስር ሻለቃ፣ ቆምጠው ሻለቃ እና ነበልባል ሻለቃ በጋራ በመሆን ወደ ወገዳድ ኮኪ መገንጠያ ላይ የአረመኔውን ጦር አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት በርካታ ወንበር ጠባቂዎች ወደ ላይኛዉ ሲሸኙ ቀሪዎችነሰ ቁሰለኛ በማድረግ ቀጥተውታል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ!
🙏2