አፋብኃ ሰሜን ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
ሰኔ 22/2017 ዓ.ም
ዳ/ቴዎድሮስ ፭ኛ ኮር ጎንደር ከተማ ዓፄ ቴዎድሮስ ኤርፖርትን ጨምሮ በ5 ወረዳዎች ብርቱ ውጊያ እያደረገ ይገኛል።
ጠላት ኦህዴድ ብልፅግና ከትላንት ጀምሮ ከሰማይ በድሮን ቅኝት ከምድር አለኝ የሚለውን ሰራዊትና በሰፊ ቀጠና በማስፈር የመከላከል አጥር ለመስራት ሞክሮ ነበር።ሆኖም በአስደናቂ ወታደራዊ ጥበብና ጀግንነት ሰራዊታችን የጠላትን የመከላከል አጥር በመስበር ወደ ዋና የተልዕኮ ኢላማ እየተሸጋገረ ነው።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
ዮሐንስ ንጉሱ ሙጨ
ሰኔ 22/2017 ዓ.ም
ዳ/ቴዎድሮስ ፭ኛ ኮር ጎንደር ከተማ ዓፄ ቴዎድሮስ ኤርፖርትን ጨምሮ በ5 ወረዳዎች ብርቱ ውጊያ እያደረገ ይገኛል።
ጠላት ኦህዴድ ብልፅግና ከትላንት ጀምሮ ከሰማይ በድሮን ቅኝት ከምድር አለኝ የሚለውን ሰራዊትና በሰፊ ቀጠና በማስፈር የመከላከል አጥር ለመስራት ሞክሮ ነበር።ሆኖም በአስደናቂ ወታደራዊ ጥበብና ጀግንነት ሰራዊታችን የጠላትን የመከላከል አጥር በመስበር ወደ ዋና የተልዕኮ ኢላማ እየተሸጋገረ ነው።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
ዮሐንስ ንጉሱ ሙጨ
👍5🔥4
👉👉አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ እዝ ዳግማዊ ቴዎድሮስ 5ኛ ኮር በአዲስ ዘመን ፣ በማክሰኝት ፣በደጎማ ፣በአርባ ፣በጓህላ ፣ በጠዳ በመገጭ ግድብ ዙሪያ እንዲሁም በጎንደር ከተማ እልህ አስጨራሽ ውጊያ እያካሄደ ነው። ዝርዝር መረጃውን በሰፊው እንመለስበታለን።
አብነት ሞላ
ዳግ/ቴዎ/5ኛ ኮር
አብነት ሞላ
ዳግ/ቴዎ/5ኛ ኮር
👍7🔥3
በአዘዞ ኤርፓርት ከባድ ውጊያ በመኖሩ ከአዲስ አበባ ወደ አዘዞ አየር ማረፊያ ደርሶ የነበረ የአገዛዙ ሁለት አውሮፕላኖች ሳያርፍ ተገዶ ተመልሶ ሂዷል።
ድል ለመይሳው ልጆች💪
ድል ለመይሳው ልጆች💪
👍10
የአፋብኃ
ሰሜን አማራ ቀጠና
ሰኔ 22/2017ዓ.ም
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ኮር ፩ኛ ኮር ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ አራዊት ሠራዊቱ ጋር እልህ አስጨራሽ ውጊያን እያደረገ ይገኛል። የአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ ጥምር ጦር በከባድ መሣሪያ እየታገዘ ውጊያን ለማድረግ እዬሞከረ ነው። ነገር ግን ለእውነት የቆመው የፋኖ ሰራዊት ከይስሙላው የመንግስት ተብየው ሀይል ጋር አንገት ለአንገት ተናንቆ ጠላትን እያሺመደመደ ይገኛል።
ድል ለአማራው ፋኖ
ሰሜን አማራ ቀጠና
ሰኔ 22/2017ዓ.ም
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ኮር ፩ኛ ኮር ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ አራዊት ሠራዊቱ ጋር እልህ አስጨራሽ ውጊያን እያደረገ ይገኛል። የአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ ጥምር ጦር በከባድ መሣሪያ እየታገዘ ውጊያን ለማድረግ እዬሞከረ ነው። ነገር ግን ለእውነት የቆመው የፋኖ ሰራዊት ከይስሙላው የመንግስት ተብየው ሀይል ጋር አንገት ለአንገት ተናንቆ ጠላትን እያሺመደመደ ይገኛል።
ድል ለአማራው ፋኖ
👍3
የጎንደር የፋኖ ጦር ከጎንደር እስከ አለፋ ቀጠና የሸፈነ ውጊያ እያደረገ ሲሆን የአማራ ፋኖ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ በጌምድር ክፍለጦር ጯሒት ቆላድባ ደልጊ ሰልፍ ሳይሆን ሰይፍ ነው ብሎ እየወቃው ይገኛል።
ድል ለጎንደሬው ፋኖ💪
ድል ለጎንደሬው ፋኖ💪
🔥4
በማለዳ ቤተክርስቲያን ማገልገል የነበረባቸው አባቶች : በአደባባይ የብልፅግናን ፀረ እምነት ስርአት እያወደሰ ማየት በእጅጉ ያሳፍራል።
በምዕመን ከአባቶች ምን ይማሩ : ለዕምነት መሞትን ወይስ ለምድራዊ ፍላጎት(ለዚያውም ህሊናን ለሚያደማ : ርካሽ የፖለቲካ ጉዳይ) መሞት!?
በምዕመን ከአባቶች ምን ይማሩ : ለዕምነት መሞትን ወይስ ለምድራዊ ፍላጎት(ለዚያውም ህሊናን ለሚያደማ : ርካሽ የፖለቲካ ጉዳይ) መሞት!?
👍7
ሰበር ዜና የሜጀር ጀኔራል ውባንተ አባተ 1ኛ ኮር ጣና ገላውዲዎስ ክፍለጦር 6ተሽከርካሪ፤1ድሽቃ በርካታ የቡድን መሳሪያ በመማረክ አምበሳሜ ከተማን ተቆጣጥሯል💪
👍4🔥1
በጎንደር በሁሉም አካባቢዎች ትንቅንቁ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
በጎንደር ከተማ እና ዙሪያ እንዲሁም አምስት ወረዳዋችን ያካለለ አዉደዉጊያ እየተደረገ ሲሆን የጠላት ኃይል ከባድ ጉዳት አስተናግዷል።
በጧቱ ወደ ማክሰኝት ከተማ የገሰገሱት የቲዎድሮስ አናብስቶች በሰሩት አስደማሚ የከተማ ኦፕሬሽን ከ24 በላይ የሚሊሻ ሀይል ተደምስሶ ቀሪዉ ደግሞ አካላዊ ጉዳት አስተናግዷል።
በደቡባዊ ጎንደር ቀጠና አንበሳሜ በጀጌኖቹ እጅ ገብታለች።ጠላት መዉጫና መግቢያ በማጣቱ ከእነትጥቁ እስከወዲያኛው ተሸኝቷል።
አገዛዙ እና ጦሩ የሚይዘዉ የሚጨቤጠዉ ጠፍቷታል።
ዝርዝር መረጃዉን እናደርሳለን!!!
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!!!
በጎንደር ከተማ እና ዙሪያ እንዲሁም አምስት ወረዳዋችን ያካለለ አዉደዉጊያ እየተደረገ ሲሆን የጠላት ኃይል ከባድ ጉዳት አስተናግዷል።
በጧቱ ወደ ማክሰኝት ከተማ የገሰገሱት የቲዎድሮስ አናብስቶች በሰሩት አስደማሚ የከተማ ኦፕሬሽን ከ24 በላይ የሚሊሻ ሀይል ተደምስሶ ቀሪዉ ደግሞ አካላዊ ጉዳት አስተናግዷል።
በደቡባዊ ጎንደር ቀጠና አንበሳሜ በጀጌኖቹ እጅ ገብታለች።ጠላት መዉጫና መግቢያ በማጣቱ ከእነትጥቁ እስከወዲያኛው ተሸኝቷል።
አገዛዙ እና ጦሩ የሚይዘዉ የሚጨቤጠዉ ጠፍቷታል።
ዝርዝር መረጃዉን እናደርሳለን!!!
@ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!!!
👍8
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ዳግማዊ ቲወድሮስ አምስተኛ ኮር እና ሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ አኔደኛ ኮር አስደማሚ ኦፕሬሽን በመስራት ድል ተጎናፅፈዋል።
ሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ አንደኛ ኮር ዲሽቃን ጨምሮ ሌሎች የቡድን መሳሪያዎች መማረክ ችሏል።
ድሉ ቀጥሏል።
ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!!
መረጃዉን ከስር ከመሰረቱ ወደ እናንተ!!!!
ሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ አንደኛ ኮር ዲሽቃን ጨምሮ ሌሎች የቡድን መሳሪያዎች መማረክ ችሏል።
ድሉ ቀጥሏል።
ግሎባል ፋኖ ሚዲያ!!!
መረጃዉን ከስር ከመሰረቱ ወደ እናንተ!!!!
👍1
➧➬ ዳግማዊ ቴዎድሮስ 5ኛ ኮር ድል መቀዳጀቱ ታወቀ !!
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ እዝ የዳግማዊ ቴዎድሮስ 5ኛ ኮር አብራኮች በጎንደር በተለያዩ ከተሞች በብልጽግና ወንበር አስጠባቂ ሰራዊት ላይ የማያዳግም እርምጃዎችን ወስደዋል።
ክ/ጦሮች በተሰጣቸው የውጊያ ቀጠናም የጠላትን ሃይል አይቀጡ ቅጣት ቀጥተውታል።
ጥቁር አንበሳ ክ/ጦርና የጎንደሬ በጋሻው አካል የሆነችው ነብዩ አሳምነው ብርጌድ በጋራ በመሆን በማክሰኝት ከተማ በተለያዩ አቅጣጫዎች ወደከተማዋ በመግባት ድልን ደርበው አርፍደዋል።
የጎንደር ዙሪያ ወረዳ የሚሊሻ ጽ/ቤት ኃላፊ የነሆነውን አበበ አስረስን ጨምሮ በርካታ የብልጽግና አገልጋዮች እስከ ወዲያኛው ተሸኝተዋል። የጥቁር አንበሳ ክ/ጦር ደቦል ሻለቃ በጎንደር ከተማ በ4 ቦታዎች ላይ የቦንብ ፍንዳታዎችን አካሂደዋል።
አራዳ ሁለገብ አካባቢ፣ ጃንተከል ላይ ፣ ቀበሌ 16 በተለምዶ ስሙ ጋዜቦ በተባለው ቦታ ፣ ቀበሌ 18 ማራኪ ክፍለ ከተማ ላይ አመርቂ ስራዎች የተከወኑባቸው ናቸው።
4 የአድማ ብተና አባላት በጋዜቦው የቦንብ ፍንዳታ ሲገደሉ 4ቶች ደግሞ በጃንተከሉ የቦንብ ፍንዳታ ክፋኛ ቆስለዋል።
ማክሰኝት ላይ ከተገኙ ድሎች መካከል:-
✅የተማረኩ የጠላት ኃይል ብዛት 3 መከላከያ
✅ የተማረከ ብሬን 2 እስከ ጥይቱ 30 ነብስ ወከፍ መሳሪያዎች ከነ ጥይቶቻቸው
✅የሞቱ የጠላት ኃይል መከላከያ፣ አድማ ብተናና ሚሊሻ ብዛት ከ50 በላይ እንደሆነ መረጃዎች ያስረዳሉ።
መብረቅ ክ/ጦር በደጎማ ከጠላት ፊት ለፊት የተፋለመች ሲሆን በቁርርጎና በታንከሩ ሰፍሮ ነበረውን የጠላት ኃይል ምሽጉ ድረስ በመግባት መሽጉን ጥሎ እንዲፈረጥጥ አድርገውታል።
በውጊያው ላይም የጠላት ኃይል ሙትና ቁስለኛ ሆኗል። ከዚህ በተጨማሪም ማክሰኝት ፣ ወራህላ፣ አርባያ ለሚገኘው የጠላት ኃይልም ድጋፍ እንዳይሰጥ ተደርጓል። በውጊያው ላይ ገብርየ አሰቻው በለሳ ብርጌድ ፤ ማዕበል በለሳ ብርጌድ ፤ አድዋ ጋሻው ብርጌድ፤ ሳይንቲስት ዶ/ር ኢ/ር ቅ/እጅጉ ቋላ ብርጌድ በውጊያው ላይ ተሳትፈዋል።
የመብረቅ ክ/ጦር አካል የሆነው የህቡዕ አደረጃጀት M-12 የተሰኘውን የቴክኖሎጅ ውጤት በመጠቀም በጎንደር ከተማ በተለያዩ ቦታዎች በፔኘሲ ፣ ቀበሌ18 ኮሌጅ ፣ ፣ በአዘዞ አየር ማረፊያ አካባቢ የቦንብ ፍንዳታዎችን ያካሄዱ ሲሆን በጠላት ላይም ጉዳት አድርሰዋል።
በኮማንዶ ሙላት የምትመራው ማዕበል በለሳ ብርጌድ ና የጎንደሬ በጋሻው አንድ አካል የሆነችው ዳግማዊ ቴዎድሮስ ብርጌድ በጥምረት በወረሃላ ከተማ በመግባት በጠላት ላይ ጉዳት አድርሰዋል።
ፋናየ ውቤ ክ/ጦርና የዳግማዊ ቴዎድሮስ 5ኛ ኮር ተዋርዋሪ ኃይል አዲስ ዘመን ላይ ሰፍሮ በሚገኘው ኃይል ላይ ጥቃት ከፍቷል።
ውጊያው በአዲስ ዘመን ሰንሰለታማ ተራሮች ላይ የተካሄደ ሲሆን የወገን ሃይል ዉጊያውን በበላይነት በመቆጣጠር የአዲስ ዘመን ወታደራዊ ጠቀሜታ ያላቸውን ከፍተኛ ቦታዎችን በፍጥነት በእጁ በማስገባት የጠላትን ኃይል አንገት ማስደፋት ተችሏል።
** የሞተ የጠላት ኃይል 2
** የቆሰለ 1
በአሁኑ ሰዓትም አስከሬን ለማንሳት አካባቢውን በድሽቃ እየደበደበም ይገኛል።
በአዲስ ዘመንና በይፋግ በአገዛዙ በሃይል ሊደረግ የነበረው ሰልፍ ሳይካሄድ ተበትኗል።
ጎንደሬ በጋሻው ክ/ጦር በተሰጣት ቀጠና ውጊያዎችን ያካሄዱ ሲሆን በውጊያው ላይም የጠላት ኃይል ሙትና ቁስለኛ ከመሆኑም በላይ ተማርኳል።
ፍልሚያዎች ከተካሄዱባቸው የውጊያ ቀጠናዎች መካከል ገደብየ ፣ አምባ ጊዮርጊስ ፤ ጠዳ ፣ ጎንደርና ወራህላ ከተሞች የሚጠቀሱ ናቸው።
በተለይ ጎንደር ከተማ ላይ በተደረገው መጠነ ሰፊ አውደ ውጊያ የጠላት 2 አውሮኘላኖች ከአዲስ አበባ አዘዞ አየር መረፊያ ሳያርፋ ተመለስው ወደመጡበት እንደሄዱ ለማወቅ ችለናል።
እስከ አሁኑ ደቂቃ ድረስ በረራ እንደቆመ ነው መረጃዎች የሚያስረዱን።
የዳግማዊ ቴዎድሮስ 5ኛ ኮር አብራክ የሆነው ታድሎ ብርሃን ክፍለ ጦር በጠዳ ብራህላ በመገጭ ግድብ ላይ ሰፍሮ የሚገኘውን የአድማ ብተና አባል ላይ ተኩስ ከፍተውበት አርፍደዋል።
በተኩሱም ከ16 በላይ የአድማ ብተና አባላት ሲገደሉ 8 የሚሆኑት ደግሞ ቁስለኛ ሆነዋል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!
ፋኖ መ/ር አብነት ሞላ➬ የዳግ/ቴዎ/5ኛ ኮር ህ/ግን/ኃላፊ
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ እዝ የዳግማዊ ቴዎድሮስ 5ኛ ኮር አብራኮች በጎንደር በተለያዩ ከተሞች በብልጽግና ወንበር አስጠባቂ ሰራዊት ላይ የማያዳግም እርምጃዎችን ወስደዋል።
ክ/ጦሮች በተሰጣቸው የውጊያ ቀጠናም የጠላትን ሃይል አይቀጡ ቅጣት ቀጥተውታል።
ጥቁር አንበሳ ክ/ጦርና የጎንደሬ በጋሻው አካል የሆነችው ነብዩ አሳምነው ብርጌድ በጋራ በመሆን በማክሰኝት ከተማ በተለያዩ አቅጣጫዎች ወደከተማዋ በመግባት ድልን ደርበው አርፍደዋል።
የጎንደር ዙሪያ ወረዳ የሚሊሻ ጽ/ቤት ኃላፊ የነሆነውን አበበ አስረስን ጨምሮ በርካታ የብልጽግና አገልጋዮች እስከ ወዲያኛው ተሸኝተዋል። የጥቁር አንበሳ ክ/ጦር ደቦል ሻለቃ በጎንደር ከተማ በ4 ቦታዎች ላይ የቦንብ ፍንዳታዎችን አካሂደዋል።
አራዳ ሁለገብ አካባቢ፣ ጃንተከል ላይ ፣ ቀበሌ 16 በተለምዶ ስሙ ጋዜቦ በተባለው ቦታ ፣ ቀበሌ 18 ማራኪ ክፍለ ከተማ ላይ አመርቂ ስራዎች የተከወኑባቸው ናቸው።
4 የአድማ ብተና አባላት በጋዜቦው የቦንብ ፍንዳታ ሲገደሉ 4ቶች ደግሞ በጃንተከሉ የቦንብ ፍንዳታ ክፋኛ ቆስለዋል።
ማክሰኝት ላይ ከተገኙ ድሎች መካከል:-
✅የተማረኩ የጠላት ኃይል ብዛት 3 መከላከያ
✅ የተማረከ ብሬን 2 እስከ ጥይቱ 30 ነብስ ወከፍ መሳሪያዎች ከነ ጥይቶቻቸው
✅የሞቱ የጠላት ኃይል መከላከያ፣ አድማ ብተናና ሚሊሻ ብዛት ከ50 በላይ እንደሆነ መረጃዎች ያስረዳሉ።
መብረቅ ክ/ጦር በደጎማ ከጠላት ፊት ለፊት የተፋለመች ሲሆን በቁርርጎና በታንከሩ ሰፍሮ ነበረውን የጠላት ኃይል ምሽጉ ድረስ በመግባት መሽጉን ጥሎ እንዲፈረጥጥ አድርገውታል።
በውጊያው ላይም የጠላት ኃይል ሙትና ቁስለኛ ሆኗል። ከዚህ በተጨማሪም ማክሰኝት ፣ ወራህላ፣ አርባያ ለሚገኘው የጠላት ኃይልም ድጋፍ እንዳይሰጥ ተደርጓል። በውጊያው ላይ ገብርየ አሰቻው በለሳ ብርጌድ ፤ ማዕበል በለሳ ብርጌድ ፤ አድዋ ጋሻው ብርጌድ፤ ሳይንቲስት ዶ/ር ኢ/ር ቅ/እጅጉ ቋላ ብርጌድ በውጊያው ላይ ተሳትፈዋል።
የመብረቅ ክ/ጦር አካል የሆነው የህቡዕ አደረጃጀት M-12 የተሰኘውን የቴክኖሎጅ ውጤት በመጠቀም በጎንደር ከተማ በተለያዩ ቦታዎች በፔኘሲ ፣ ቀበሌ18 ኮሌጅ ፣ ፣ በአዘዞ አየር ማረፊያ አካባቢ የቦንብ ፍንዳታዎችን ያካሄዱ ሲሆን በጠላት ላይም ጉዳት አድርሰዋል።
በኮማንዶ ሙላት የምትመራው ማዕበል በለሳ ብርጌድ ና የጎንደሬ በጋሻው አንድ አካል የሆነችው ዳግማዊ ቴዎድሮስ ብርጌድ በጥምረት በወረሃላ ከተማ በመግባት በጠላት ላይ ጉዳት አድርሰዋል።
ፋናየ ውቤ ክ/ጦርና የዳግማዊ ቴዎድሮስ 5ኛ ኮር ተዋርዋሪ ኃይል አዲስ ዘመን ላይ ሰፍሮ በሚገኘው ኃይል ላይ ጥቃት ከፍቷል።
ውጊያው በአዲስ ዘመን ሰንሰለታማ ተራሮች ላይ የተካሄደ ሲሆን የወገን ሃይል ዉጊያውን በበላይነት በመቆጣጠር የአዲስ ዘመን ወታደራዊ ጠቀሜታ ያላቸውን ከፍተኛ ቦታዎችን በፍጥነት በእጁ በማስገባት የጠላትን ኃይል አንገት ማስደፋት ተችሏል።
** የሞተ የጠላት ኃይል 2
** የቆሰለ 1
በአሁኑ ሰዓትም አስከሬን ለማንሳት አካባቢውን በድሽቃ እየደበደበም ይገኛል።
በአዲስ ዘመንና በይፋግ በአገዛዙ በሃይል ሊደረግ የነበረው ሰልፍ ሳይካሄድ ተበትኗል።
ጎንደሬ በጋሻው ክ/ጦር በተሰጣት ቀጠና ውጊያዎችን ያካሄዱ ሲሆን በውጊያው ላይም የጠላት ኃይል ሙትና ቁስለኛ ከመሆኑም በላይ ተማርኳል።
ፍልሚያዎች ከተካሄዱባቸው የውጊያ ቀጠናዎች መካከል ገደብየ ፣ አምባ ጊዮርጊስ ፤ ጠዳ ፣ ጎንደርና ወራህላ ከተሞች የሚጠቀሱ ናቸው።
በተለይ ጎንደር ከተማ ላይ በተደረገው መጠነ ሰፊ አውደ ውጊያ የጠላት 2 አውሮኘላኖች ከአዲስ አበባ አዘዞ አየር መረፊያ ሳያርፋ ተመለስው ወደመጡበት እንደሄዱ ለማወቅ ችለናል።
እስከ አሁኑ ደቂቃ ድረስ በረራ እንደቆመ ነው መረጃዎች የሚያስረዱን።
የዳግማዊ ቴዎድሮስ 5ኛ ኮር አብራክ የሆነው ታድሎ ብርሃን ክፍለ ጦር በጠዳ ብራህላ በመገጭ ግድብ ላይ ሰፍሮ የሚገኘውን የአድማ ብተና አባል ላይ ተኩስ ከፍተውበት አርፍደዋል።
በተኩሱም ከ16 በላይ የአድማ ብተና አባላት ሲገደሉ 8 የሚሆኑት ደግሞ ቁስለኛ ሆነዋል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!
ፋኖ መ/ር አብነት ሞላ➬ የዳግ/ቴዎ/5ኛ ኮር ህ/ግን/ኃላፊ
❤5👍1
ሰበር መረጃ
በደ/ጎንደር ደራ ወረዳ (01) አንድ ዲሽቃ (ሞተራይዝድ) የጦር መሳሪያን ጨምሮ ስድስት (06) መኪና እስከ ጭነቱ ከጠላት እቅፍ በክንዳችን መማረክ ችለናል።
አፋብኃ ሰሜን ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ ሜ/ጀ/ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር የድሉ ባለቤት ነው።
የሁሉንም ግንባር ዝርዝር መረጃዎች ከ9:00 ሰዓት በኃላ እናደርሳለን።እጅግ ውጤታማ ኦፕሬሽን በሁለቱ ኮሮች እየተሰራም ይገኛል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
ዮሐንስ ንጉሱ ሙጨ
በደ/ጎንደር ደራ ወረዳ (01) አንድ ዲሽቃ (ሞተራይዝድ) የጦር መሳሪያን ጨምሮ ስድስት (06) መኪና እስከ ጭነቱ ከጠላት እቅፍ በክንዳችን መማረክ ችለናል።
አፋብኃ ሰሜን ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ ሜ/ጀ/ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር የድሉ ባለቤት ነው።
የሁሉንም ግንባር ዝርዝር መረጃዎች ከ9:00 ሰዓት በኃላ እናደርሳለን።እጅግ ውጤታማ ኦፕሬሽን በሁለቱ ኮሮች እየተሰራም ይገኛል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
ዮሐንስ ንጉሱ ሙጨ
👍6
ሜጀር ጀኔራል ዉባንተ አባተ አንደኛ ኮር ተጨማሪ ሁለት የቡድን መሳሪያ ገቢ አድርጓል።
ድሉ ይቀጥላል!!!!
ድሉ ይቀጥላል!!!!
🔥8❤1
የደራ ወረዳ አስተዳዳሪ በፋኖ እጅ መግባቱ እየተገለፀ ነዉ።
ከፍተኛ ትንቅንቅ ከፍተኛ ድል
ከፍተኛ ትንቅንቅ ከፍተኛ ድል
❤3🔥1
መረጃዎቻችን ከስር ከስሩ እናደርሳለን የተከበራቹህ አድማጭ ተመልካቾቻን መረጃዎቻችን በፍጥነት እንዲደርሷቹህ የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀላሉ !!!!
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
https://t.me/+APfg2ZKNKrhhMTlk
👍6
እነ ተመስገን ጥሩነህ ህዝቡ በሰልፍ ደገፈን ያሉት በዚህ መልኩ ለሰልፍ የወጠዉን ህዝብ ነዉ።
ሰልፉ ሰልፍ ሳይሆን ማርገጃ ላይ የተሰበሰበ ምዕመናን ነዉ የሚመስለዉ።
ሰልፉ ሰልፍ ሳይሆን ማርገጃ ላይ የተሰበሰበ ምዕመናን ነዉ የሚመስለዉ።
❤1