የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ከሚያዝያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የህዝብ ንቅናቄ መድረኮችን በማከናወን ላይ ይገኛል።
"በተደራጀ የፖለቲካ ስራ የአማራ ህዝብ ብሔራዊ ንቃት ይዳብራል፤ ህልውናውም ይረጋገጣል!" በሚል መሪ ቃል ድርጅታችን በተቆጣጠራቸው ሁሉም ቦታወች እየተካሄደ ባለው የህዝብ መድረክ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
ወጣቶች፣ ሴቶች፣ አርሶ አደሮች፣ የመንግስት ሰራተኞችን ጨምሮ በብዛት በሚያሳትፈው የህዝብ መድረክ ላይ የተለያዩ አጀንዳወች ውይይት እየተደረገባቸው ሲሆን ከመድረኩ የሚገኙ ግብአቶች በተደራጀ መንገድ ለድርጅቱ ሪፖርት ይደረጋሉ።
በመድረኮች የህልውና ትግሉ የደረሰበት ደረጃ፣ በትግላችን ያሳካናቸው ድሎች፣ የትግሉ ሳንካወች፣ ድርጅታዊ ተግባሮቻችን፣ ከማህበረሰቡ ጋር ያለን ግንኙነት፣ የብልፅግናን ምርጫ ወ ጦርነት ፕሮጀክት ጨምሮ በርካታ ጉዳዮች ይዳሰሳሉ።
የአፋብን ማዕከላዊ አመራር ባወረዳቸው የአሰራር መመሪያወች እና የመወያያ ሰነዶች መሰረት የተጀመረው የህዝብ መድረክ በትላንትናው እለት በምኒልክ እዝ እና ቴወድሮስ እዝ ስር ባሉ ኮሮች በድምቀት ተጀምሯል።
ከህዝብ ጋር የሚደረገው ውይይት አፈፃፀም ሰርክ እየተገመገመ ሁሉንም ባለድርሻ አካላት ማሳተፉን በሚያረጋግጥ መንገድ ተጠናክሮ ይቀጥላል። የህዝባችን ድምፅ እና የውይይቱ ፍሬ ሃሳቦች በሶሻል ሚዲያም ሆነ በመደበኛ የሳተላይት ቴሌቪዥኖች ይተላለፋሉ።
ምስል:- በምኒልክ ዕዝ ቃሊም ክላስተር እና በቴወድሮስ እዝ 206ኛ ኮር ስር ባሉ ማዕከላት የተካሄዱ መድረኮች።
ምንጭ፦የአፋብን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ!
"በተደራጀ የፖለቲካ ስራ የአማራ ህዝብ ብሔራዊ ንቃት ይዳብራል፤ ህልውናውም ይረጋገጣል!" በሚል መሪ ቃል ድርጅታችን በተቆጣጠራቸው ሁሉም ቦታወች እየተካሄደ ባለው የህዝብ መድረክ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
ወጣቶች፣ ሴቶች፣ አርሶ አደሮች፣ የመንግስት ሰራተኞችን ጨምሮ በብዛት በሚያሳትፈው የህዝብ መድረክ ላይ የተለያዩ አጀንዳወች ውይይት እየተደረገባቸው ሲሆን ከመድረኩ የሚገኙ ግብአቶች በተደራጀ መንገድ ለድርጅቱ ሪፖርት ይደረጋሉ።
በመድረኮች የህልውና ትግሉ የደረሰበት ደረጃ፣ በትግላችን ያሳካናቸው ድሎች፣ የትግሉ ሳንካወች፣ ድርጅታዊ ተግባሮቻችን፣ ከማህበረሰቡ ጋር ያለን ግንኙነት፣ የብልፅግናን ምርጫ ወ ጦርነት ፕሮጀክት ጨምሮ በርካታ ጉዳዮች ይዳሰሳሉ።
የአፋብን ማዕከላዊ አመራር ባወረዳቸው የአሰራር መመሪያወች እና የመወያያ ሰነዶች መሰረት የተጀመረው የህዝብ መድረክ በትላንትናው እለት በምኒልክ እዝ እና ቴወድሮስ እዝ ስር ባሉ ኮሮች በድምቀት ተጀምሯል።
ከህዝብ ጋር የሚደረገው ውይይት አፈፃፀም ሰርክ እየተገመገመ ሁሉንም ባለድርሻ አካላት ማሳተፉን በሚያረጋግጥ መንገድ ተጠናክሮ ይቀጥላል። የህዝባችን ድምፅ እና የውይይቱ ፍሬ ሃሳቦች በሶሻል ሚዲያም ሆነ በመደበኛ የሳተላይት ቴሌቪዥኖች ይተላለፋሉ።
ምስል:- በምኒልክ ዕዝ ቃሊም ክላስተር እና በቴወድሮስ እዝ 206ኛ ኮር ስር ባሉ ማዕከላት የተካሄዱ መድረኮች።
ምንጭ፦የአፋብን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ!
🙏3
ሰበር ዜና
አፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዕዝ 305 ኮር
1ኛ/ በቀን 16/8/2018 ዓ.ም በምዕራብ ጎንደር ዞን ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ አብራሃጅራ ከተማ አንድ የፋኖ አባል ከዚህ በፊት የመረጃ ስራ እንዲሰራ በምህረት መልክ ገብቶ የጠላትን እንቅስቃሴ እየተከታተለ እንዲያደርስ በ305 ኮር ታምኖበት የተሰጠዉን ግዳጅ በመፈፀም ላይ እያለ በጠላት በኩል መጠርጠሩ ቀድሞ በዉስጥ መረጃ እንደደረሰዉ 2 ፓሊሶች ሊይዙት ወዳለበት እንቅስቃሴ ማድረጋቸዉን የተረዳዉ ጀግናዉ የአማራዉ ፋኖ አጥፍቸ ቢሆን እጠፋለሁ በማለት ተዘጋጅቶ ሲጠብቅ እነዚህ የብልፅግና ተላላኪ ፓሊሶች እንደደረሱ እጅ ስጥ ሲሉት የአማራይቱ ልጅ እጅ አይሰጥም በማለት በፍጥነት በወሰደዉ እርምጃ
## 1 ፓሊስ ወዲያዉኑ ሲሞት
## 1 ደግሞ እሰከ እነ ነብሱ እጅ ሰጥቷል
## ከአብረሃጅራ ማህል ከተማ 2 ክላሽ ማርኮ ወደ አማራ ፋኖ ምንም ጉዳት ሳይደርስበት በሰላም ተቀላቅሏል
2ኛ/ በቀን 18/8/2018 ዓ.ም በታች አርማጭሆ ወረዳ ሳንጃ ከተማ ነዋሪ አርሶ አደር አርጋዉ አስማረ ሳንጃ ከተማ ላይ በቡችላዉ ሰላም አስከባሪ እርምጃ ወሰደ።
ከዚህ በፊት የአቶ አርጋዉ አስማረ ልጅ አዉድማ ወቅቶ አህያ ጭኖ ወደ ቤቱ ሲመለስ የብልፅግና ተላላኪዉ ሰላም አስከባሪ ተብሎ የሚጠራዉ በጥቅም ታዉሮ የወገኑን ደም መጣጭ ንፁህ ልጁን ገለባ እንደተሸከመ ምንገድ ላይ ገደሉበት ይህ አልበቃ ብሏቸዉ ፍርሃት ያደረባቸዉ ጨፍጫፊ ቡድን ማንገራገር ጀመሩ ቆራጡ ገበሬ በዛሬዉ ቀን በወሰደዉ እርምጃ
### 3 ሰላም አስከባሪ ወዲያዉኑ ሲሞቱ
### 2 ሰላም አስከባሪ ከባድ ቁስለኛ እንዲሆኑ አድርጓል
ጀግናዉ አርሶ አደር በክብር ተሰዉቷል
በአርሶ አደር አርጋዉ አስማረ ቅፅበታዊ እርምጃ የተወሰደበት ሰላም አስከባሪ በብስጭት ደም መጣጩ ሳንጃ ከተማ ሚካኤል ቤተክርስትያን ሚስሙ ምመናን ላይ በመተኮስ
## 3 ንፁኃን አቁስለዋል
ከዚህ በኃላ ከፋሽሽቱ ብልፅግና ሞት እንጅ ሰላምና ልማት ስለማይጠበቅ ሁሉም በተጠናከረ መንገድ እርምጃዉን አጠናክሮ መቀጠል አለበት።
ነፃነታችን በክንዳችን እናረጋግጣለን
ድል ለተገፋዉ የአማራ ህዝብ
ድል ለአማራዉ ፋኖ
ባንዴራዉ ግርማይ _ 305 ኮር ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ
ሚያዝያ 18/2018 ዓ.ም
አፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዕዝ 305 ኮር
1ኛ/ በቀን 16/8/2018 ዓ.ም በምዕራብ ጎንደር ዞን ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ አብራሃጅራ ከተማ አንድ የፋኖ አባል ከዚህ በፊት የመረጃ ስራ እንዲሰራ በምህረት መልክ ገብቶ የጠላትን እንቅስቃሴ እየተከታተለ እንዲያደርስ በ305 ኮር ታምኖበት የተሰጠዉን ግዳጅ በመፈፀም ላይ እያለ በጠላት በኩል መጠርጠሩ ቀድሞ በዉስጥ መረጃ እንደደረሰዉ 2 ፓሊሶች ሊይዙት ወዳለበት እንቅስቃሴ ማድረጋቸዉን የተረዳዉ ጀግናዉ የአማራዉ ፋኖ አጥፍቸ ቢሆን እጠፋለሁ በማለት ተዘጋጅቶ ሲጠብቅ እነዚህ የብልፅግና ተላላኪ ፓሊሶች እንደደረሱ እጅ ስጥ ሲሉት የአማራይቱ ልጅ እጅ አይሰጥም በማለት በፍጥነት በወሰደዉ እርምጃ
## 1 ፓሊስ ወዲያዉኑ ሲሞት
## 1 ደግሞ እሰከ እነ ነብሱ እጅ ሰጥቷል
## ከአብረሃጅራ ማህል ከተማ 2 ክላሽ ማርኮ ወደ አማራ ፋኖ ምንም ጉዳት ሳይደርስበት በሰላም ተቀላቅሏል
2ኛ/ በቀን 18/8/2018 ዓ.ም በታች አርማጭሆ ወረዳ ሳንጃ ከተማ ነዋሪ አርሶ አደር አርጋዉ አስማረ ሳንጃ ከተማ ላይ በቡችላዉ ሰላም አስከባሪ እርምጃ ወሰደ።
ከዚህ በፊት የአቶ አርጋዉ አስማረ ልጅ አዉድማ ወቅቶ አህያ ጭኖ ወደ ቤቱ ሲመለስ የብልፅግና ተላላኪዉ ሰላም አስከባሪ ተብሎ የሚጠራዉ በጥቅም ታዉሮ የወገኑን ደም መጣጭ ንፁህ ልጁን ገለባ እንደተሸከመ ምንገድ ላይ ገደሉበት ይህ አልበቃ ብሏቸዉ ፍርሃት ያደረባቸዉ ጨፍጫፊ ቡድን ማንገራገር ጀመሩ ቆራጡ ገበሬ በዛሬዉ ቀን በወሰደዉ እርምጃ
### 3 ሰላም አስከባሪ ወዲያዉኑ ሲሞቱ
### 2 ሰላም አስከባሪ ከባድ ቁስለኛ እንዲሆኑ አድርጓል
ጀግናዉ አርሶ አደር በክብር ተሰዉቷል
በአርሶ አደር አርጋዉ አስማረ ቅፅበታዊ እርምጃ የተወሰደበት ሰላም አስከባሪ በብስጭት ደም መጣጩ ሳንጃ ከተማ ሚካኤል ቤተክርስትያን ሚስሙ ምመናን ላይ በመተኮስ
## 3 ንፁኃን አቁስለዋል
ከዚህ በኃላ ከፋሽሽቱ ብልፅግና ሞት እንጅ ሰላምና ልማት ስለማይጠበቅ ሁሉም በተጠናከረ መንገድ እርምጃዉን አጠናክሮ መቀጠል አለበት።
ነፃነታችን በክንዳችን እናረጋግጣለን
ድል ለተገፋዉ የአማራ ህዝብ
ድል ለአማራዉ ፋኖ
ባንዴራዉ ግርማይ _ 305 ኮር ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ
ሚያዝያ 18/2018 ዓ.ም
🙏3
"አገዛዙ በአማራ ህዝብ ላይ እየፈፀመ ያለዉን የዘር ማጥፋት ጦርነት እና በዚህ ጦርነት ውስጥ ያለዉን ህዝብ በምርጫ ስም ለማታለል የሚያደርገዉን ሩጫ ለዓለም ለማጋለጥ የተዘጋጀዉ ዓለም አቀፍ ሰልፍ ያለንን ድጋፍ እንገልፃለን።"
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ
የአማራ ህዝብ በታሪክ ውስጥ የራሱን እና የሌላዉን ኢትዮጵያዋ ማንነት እና ታሪክ በመስዋዕትነት ያስከበረ ከመሆኑም ባሻገር በጋራ ሀገር ላይ በእኩልነት መኖርን እሴቱ ያደረገ ህዝብ ነው።
ይሁን እንጅ ከስምንት ዓመታት በፊት በለውጥ ስም በድራማ ታጅቦ ወደ ስልጣን ላይ በወጣው የብልፅግና ዘር አጥፊ አገዛዝ አማካኝነት ይህ ህዝብ መዋቅራዊ የዘር ፍጅት ታውጆበት የህልውና አደጋ ውስጥ ይገኛል። በህዝቡ ላይ የሚፈፀሙ ቀጥተኝም ጥቃቶች፣ የጦር ወንጀሎች፣ የሰላም እጦት እና የመብት ጥሰቶች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመሩ መጥተዋል።
ይህንንም ተከትሎ የአገዛዙን ወንጀል ማጋለጥን ጨምሮ በተለያዬ መልኩ ተጋድሎ ሲያደርጉ የቆዩት በውጭ የሚገኙ ወገኖቻችን በአገዛዙ የዘር ማጥፋት ወንጀሎች እና ህጋዊ ጨፍጫፊ ለመሆን የሚያደርጋቸውን የምርጫ እንቅስቃሴወች አስመልክቶ በዓለም አቀፍ ደረጃ በተቃውሞ ሰልፍ ድምፃቸውን ለማሰማት መዘጋጀታቸውን ተረድተናል።
በመሆኑም:-
• አገዛዙ በዘር ማጥፋት ወንጀል
ተጠያቂ መሆን የሚገባው ስብስብ እንጅ በጦርነት ቀጣና ውስጥ ያለን ህዝብ በምርጫ ስም አታሎ ተጨማሪ የጭፍጨፋ ዓመታትን ሊያገኝ የማይገባው በመሆኑ፤
• አገዛዙ የአፍሪካ ቀንድ የቀውስ ጠማቂ ኃይል በመሆን ኢትዮጵያዊያንን ብቻ ሳይሆን የቀንዱን ህዝቦች ሰላም ጭምር የነፈገ እና በኢትዮጵያ ጎረቤት ሀገሮች የውስጥ ጉዳይም ጣልቃ እየገባ ያለ እንደመሆኑ በዲፕሎማሲ መድረኮች ተገቢዉ ሊደረግበት እና ሊወገዝም የሚገባው ስለሆነ፤
• የብልፅግና አገዛዝ እያደረሰ ያለውን የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በማጋለጥ ምርጫ የአገዛዙን ስርዓት
አልበኝነት እና የህዝብን ሰቆቃ የሚያራዝም መሆኑን ማሳወቅ አስፈላጊ ስለሆነ፤
• ዘር አጥፊ እና አምባገነን አገዛዝን እያደረሰ ያለውን ሰቆቃ በማሳወቅ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ችግሩን ተረድቶ ከአማራ ህዝብ ጎን እንዲቆም እና ለአገዛዙ የሚያደርገዉን ድጋፍ እንዲያቆም ግፊት ማድረግ ይቻል ዘንድ በውጭ ሀገራት የሚኖረው ማህበረሰባችን ሊያደር ያሰበዉን ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ እንደግፋለን።
በመሆኑም የዲያስፖራው ማህበረሰብ በነቂስ ወጥቶ ድምፅ ለተነፈገው ህዝብ ድምፅ በመሆን ታሪካዊ ግዴታዉን እንደሚወጣ እና ለተነፈጉት ፍትሕ በመጠየቅ የተሳካ ሰልፍ እንደሚያደርግ እናምናለን።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ
የአማራ ህዝብ በታሪክ ውስጥ የራሱን እና የሌላዉን ኢትዮጵያዋ ማንነት እና ታሪክ በመስዋዕትነት ያስከበረ ከመሆኑም ባሻገር በጋራ ሀገር ላይ በእኩልነት መኖርን እሴቱ ያደረገ ህዝብ ነው።
ይሁን እንጅ ከስምንት ዓመታት በፊት በለውጥ ስም በድራማ ታጅቦ ወደ ስልጣን ላይ በወጣው የብልፅግና ዘር አጥፊ አገዛዝ አማካኝነት ይህ ህዝብ መዋቅራዊ የዘር ፍጅት ታውጆበት የህልውና አደጋ ውስጥ ይገኛል። በህዝቡ ላይ የሚፈፀሙ ቀጥተኝም ጥቃቶች፣ የጦር ወንጀሎች፣ የሰላም እጦት እና የመብት ጥሰቶች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመሩ መጥተዋል።
ይህንንም ተከትሎ የአገዛዙን ወንጀል ማጋለጥን ጨምሮ በተለያዬ መልኩ ተጋድሎ ሲያደርጉ የቆዩት በውጭ የሚገኙ ወገኖቻችን በአገዛዙ የዘር ማጥፋት ወንጀሎች እና ህጋዊ ጨፍጫፊ ለመሆን የሚያደርጋቸውን የምርጫ እንቅስቃሴወች አስመልክቶ በዓለም አቀፍ ደረጃ በተቃውሞ ሰልፍ ድምፃቸውን ለማሰማት መዘጋጀታቸውን ተረድተናል።
በመሆኑም:-
• አገዛዙ በዘር ማጥፋት ወንጀል
ተጠያቂ መሆን የሚገባው ስብስብ እንጅ በጦርነት ቀጣና ውስጥ ያለን ህዝብ በምርጫ ስም አታሎ ተጨማሪ የጭፍጨፋ ዓመታትን ሊያገኝ የማይገባው በመሆኑ፤
• አገዛዙ የአፍሪካ ቀንድ የቀውስ ጠማቂ ኃይል በመሆን ኢትዮጵያዊያንን ብቻ ሳይሆን የቀንዱን ህዝቦች ሰላም ጭምር የነፈገ እና በኢትዮጵያ ጎረቤት ሀገሮች የውስጥ ጉዳይም ጣልቃ እየገባ ያለ እንደመሆኑ በዲፕሎማሲ መድረኮች ተገቢዉ ሊደረግበት እና ሊወገዝም የሚገባው ስለሆነ፤
• የብልፅግና አገዛዝ እያደረሰ ያለውን የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በማጋለጥ ምርጫ የአገዛዙን ስርዓት
አልበኝነት እና የህዝብን ሰቆቃ የሚያራዝም መሆኑን ማሳወቅ አስፈላጊ ስለሆነ፤
• ዘር አጥፊ እና አምባገነን አገዛዝን እያደረሰ ያለውን ሰቆቃ በማሳወቅ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ችግሩን ተረድቶ ከአማራ ህዝብ ጎን እንዲቆም እና ለአገዛዙ የሚያደርገዉን ድጋፍ እንዲያቆም ግፊት ማድረግ ይቻል ዘንድ በውጭ ሀገራት የሚኖረው ማህበረሰባችን ሊያደር ያሰበዉን ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ እንደግፋለን።
በመሆኑም የዲያስፖራው ማህበረሰብ በነቂስ ወጥቶ ድምፅ ለተነፈገው ህዝብ ድምፅ በመሆን ታሪካዊ ግዴታዉን እንደሚወጣ እና ለተነፈጉት ፍትሕ በመጠየቅ የተሳካ ሰልፍ እንደሚያደርግ እናምናለን።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ!
👍3
Channel name was changed to «ግሎባል ፋኖ ሚዲያ/ዓፋሚ/Global Fano Media/GFM»
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ከሚያዝያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የህዝብ ንቅናቄ መድረኮችን በማከናወን ላይ ይገኛል።
"በተደራጀ የፖለቲካ ስራ የአማራ ህዝብ ብሔራዊ ንቃት ይዳብራል፤ ህልውናውም ይረጋገጣል!" በሚል መሪ ቃል ድርጅታችን በተቆጣጠራቸው ሁሉም ቦታወች እየተካሄደ ባለው የህዝብ መድረክ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
እነኝህ በዛሬው እለት ሚያዝያ 18 ቀን 2018/ዓ.ም በአፋብን አፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ ስር በሚገኙት መርሃቤቴ ቀጠና ታች ቤት ጎራንዳ ድሬ እንዲሁም ይፋትና ጥሙጋ አውራጃ፣ ተሬ ክላስተር የተዘጋጁ ህዝባዊ መድረኮች ናቸው።
©የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ!
"በተደራጀ የፖለቲካ ስራ የአማራ ህዝብ ብሔራዊ ንቃት ይዳብራል፤ ህልውናውም ይረጋገጣል!" በሚል መሪ ቃል ድርጅታችን በተቆጣጠራቸው ሁሉም ቦታወች እየተካሄደ ባለው የህዝብ መድረክ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
እነኝህ በዛሬው እለት ሚያዝያ 18 ቀን 2018/ዓ.ም በአፋብን አፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ ስር በሚገኙት መርሃቤቴ ቀጠና ታች ቤት ጎራንዳ ድሬ እንዲሁም ይፋትና ጥሙጋ አውራጃ፣ ተሬ ክላስተር የተዘጋጁ ህዝባዊ መድረኮች ናቸው።
©የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ!
👍1
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ከሚያዝያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የህዝብ ንቅናቄ መድረኮችን በማከናወን ላይ ይገኛል።
"በተደራጀ የፖለቲካ ስራ የአማራ ህዝብ ብሔራዊ ንቃት ይዳብራል፤ ህልውናውም ይረጋገጣል!" በሚል መሪ ቃል ድርጅታችን በተቆጣጠራቸው ሁሉም ቦታወች እየተካሄደ ባለው የህዝብ መድረክ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
እነኝህ በዛሬው እለት ሚያዝያ 18 ቀን 2018/ዓ.ም በአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ ስር በሚገኙት ይፋትና ጥሙጋ አውራጃ፣ ተሬ ክላስተር አዲሁም መርሃቤቴ ቀጠና ታች ቤት ጎራንዳ ድሬ የተዘጋጁ ህዝባዊ መድረኮች ናቸው።
©የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ !!
"በተደራጀ የፖለቲካ ስራ የአማራ ህዝብ ብሔራዊ ንቃት ይዳብራል፤ ህልውናውም ይረጋገጣል!" በሚል መሪ ቃል ድርጅታችን በተቆጣጠራቸው ሁሉም ቦታወች እየተካሄደ ባለው የህዝብ መድረክ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
እነኝህ በዛሬው እለት ሚያዝያ 18 ቀን 2018/ዓ.ም በአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ ስር በሚገኙት ይፋትና ጥሙጋ አውራጃ፣ ተሬ ክላስተር አዲሁም መርሃቤቴ ቀጠና ታች ቤት ጎራንዳ ድሬ የተዘጋጁ ህዝባዊ መድረኮች ናቸው።
©የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ !!
❤2👍1
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ከሚያዝያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የህዝብ ንቅናቄ መድረኮችን በማከናወን ላይ ይገኛል።
"በተደራጀ የፖለቲካ ስራ የአማራ ህዝብ ብሔራዊ ንቃት ይዳብራል፤ ህልውናውም ይረጋገጣል!" በሚል መሪ ቃል ድርጅታችን በተቆጣጠራቸው ሁሉም ቦታወች እየተካሄደ ባለው የህዝብ መድረክ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
ይህ በዛሬው እለት በአፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዕዝ 206ኛ ከፍያለው ደሴ ኮር አንበሳው ጋይንት ክፍለ ጦር ያዘጋጀው የአርሶ አደሶ አደሮች መድረክ ነው።
"በተደራጀ የፖለቲካ ስራ የአማራ ህዝብ ብሔራዊ ንቃት ይዳብራል፤ ህልውናውም ይረጋገጣል!" በሚል መሪ ቃል ድርጅታችን በተቆጣጠራቸው ሁሉም ቦታወች እየተካሄደ ባለው የህዝብ መድረክ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
ይህ በዛሬው እለት በአፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዕዝ 206ኛ ከፍያለው ደሴ ኮር አንበሳው ጋይንት ክፍለ ጦር ያዘጋጀው የአርሶ አደሶ አደሮች መድረክ ነው።
🙏3❤1