ንፁሃን በአሰቃቂ ሁኔታ በጥይት ተገደሉ!!
የካቲት 24/2018 ዓ.ም
1ኛ. "ወጣት ንጉስ ገዜ" የወይራ ቀበሌ ተወላጅ ባለትዳር እና የአንድ ልጅ አባት የነበር ሲሆን በወይራ ቀበሌ ሞባይል ጥገና የኤሌክትሮኒክስ ሞባይል ጥገና ሰራተኛ የነበር ሲሆን ከቀኑ 9:10 ላይ በወይራ ቀበሌ በግፍ ተገደለ።
2ኛ. "ወጣት ዘላለም አስማማው" የባጃጅ ሹፊር እድሜ 22 ብቸና ደብር ተወላጅ ሲሆን የካቲት 9/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 12:00 ስዓት በእነማይ ወረዳ የሚገኘው የአገዛዙ ቅጥረኛ ሚሊሻ ሲገደል አድራሻቸውን ማወቅ ያልቻልናቸው ግለሰቦች መቁሰላቸውን አረጋግጠናል።
በእነማይ ወረዳ እና ሸበል በረንታ የሚገኙ የአገዛዙ ቅጥረኛ የሚኒሻ አባላት የሐይማኖት አባቶች ሳይቀር በማሰርና በማንገላታት በህዝባችን ላይ እያደረሰ ያለውን ግፍና መከራ አስመልክቶ ዛሬም ድረስ የንጹሃንን ደም ከማፍሰስ ባሻገር የንጹሃንን ማህበረሰቡ ሃብትና ንብረት እየዘረፉ መሆኑን አረጋግጠናል።
በእነማይ ወረዳ ሆድ አደር ፖሊስ እና አጥቦ አይለብሴ ቅጥርኛ ሚሊሻ የሚመራው የጥፋት ቡድን የካቲት 22/2018 ዓ.ም
1ኛ. ቄስ ታዴ አበባውን
2ኛ. አቶ መኩሪያው ዋለን በማሰር በማንገላታት በእንግርግሮ ሲያዋክቡ ውለዋል።
1ኛ. ከአቶ መኩሪያው ዋለ የኪስ ጥሬ ገንዘብ በመቀበል
2ኛ. ቄስ ታዴ አበባውን በቀጥታ በጥይት እንመትሀለን የፋኖ ተላላኪ ነህ፣ ከፋኖ ጋር በመቀራረብ እርቅ ትፈጽማለህ በሚል አገላለጽ ካሰቃዩትና ካንገላቱት በሆላ ከእስር መልቀቃቸውን ማረጋገጥ ችለናል፡፡ ድርጊቱን ከፈፀሙት አካላት ውስጥ:-
1ኛ. ሚሊሻ ጌታነህ ውበት መሪነት
2ኛ. ሚሊሻ መኳንንት ገናነው
3ኛ. ሚሊሻ ንጉሴ አባቴነህ
4ኛ. ሚሊሻ ተሰው አሰፋ
5ኛ.ሚሊሻ ጌታነህ ውበት የተባሉ የአገዛዙ ቅጥረኛ የሚሊሻ አባላት በወይራ ቀበሌ በተፈፀመው አስነዋሪ ድርጊት ቸሳትፈዋል።
በሐሰት ፕሮፖጋንዳ ህዝባችንን እያወነባበደ የሚገኘው የአገዛዙ ዘራፊ ሀይል በሸበል በረንታ ወረዳ የዕዱውኃ ከተማ ኖሪ የሆኑ ንፁሀንን ሀብት ንብረት መዝረፉን አረጋግጠናል። ከተዘረፉት ንፁሀን መካከል:-
1ኛ. አብየ እጅጉ የዕዱውኃ ከተማ ኖሪ ሲሆን በመኖሪያ ቤቱ የሚገኝ ሙሉ የቤት እቃ ብፊ፣ ሶፋ፣ 3 አልጋ፣ ሳጥን እና ሙሉ የቤት እቃ በአገዛዙ ተጭኖ መወሰዱን አረጋግጠናል።
በሸበል በረንታ እና እነማይ ወረዳ በአገዛዙ ሀይል በሚፈፀሙ የዝርፊያ እና ውድመት ድርጊቶች ጋር ተያይዞ ማንኛውም የህብረተሰብ ክፍል ከፋኖ ኃይልች ጋር በትኩረት በመሳጠር ይህንን ድርጊት የሚፈፅሙ ሚሊሻ እና የአገዛዙ ቅጥርኛ ሰራዊትን የመጨረሻ ክንፍ ለመስበር ቆርጦ መነሳት አስፈላጊ መሆኑ እናሳስባለን፡፡
አፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር ሕዝብ ግንኙነት
የካቲት 23/2018 ዓ.ም
የካቲት 24/2018 ዓ.ም
1ኛ. "ወጣት ንጉስ ገዜ" የወይራ ቀበሌ ተወላጅ ባለትዳር እና የአንድ ልጅ አባት የነበር ሲሆን በወይራ ቀበሌ ሞባይል ጥገና የኤሌክትሮኒክስ ሞባይል ጥገና ሰራተኛ የነበር ሲሆን ከቀኑ 9:10 ላይ በወይራ ቀበሌ በግፍ ተገደለ።
2ኛ. "ወጣት ዘላለም አስማማው" የባጃጅ ሹፊር እድሜ 22 ብቸና ደብር ተወላጅ ሲሆን የካቲት 9/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 12:00 ስዓት በእነማይ ወረዳ የሚገኘው የአገዛዙ ቅጥረኛ ሚሊሻ ሲገደል አድራሻቸውን ማወቅ ያልቻልናቸው ግለሰቦች መቁሰላቸውን አረጋግጠናል።
በእነማይ ወረዳ እና ሸበል በረንታ የሚገኙ የአገዛዙ ቅጥረኛ የሚኒሻ አባላት የሐይማኖት አባቶች ሳይቀር በማሰርና በማንገላታት በህዝባችን ላይ እያደረሰ ያለውን ግፍና መከራ አስመልክቶ ዛሬም ድረስ የንጹሃንን ደም ከማፍሰስ ባሻገር የንጹሃንን ማህበረሰቡ ሃብትና ንብረት እየዘረፉ መሆኑን አረጋግጠናል።
በእነማይ ወረዳ ሆድ አደር ፖሊስ እና አጥቦ አይለብሴ ቅጥርኛ ሚሊሻ የሚመራው የጥፋት ቡድን የካቲት 22/2018 ዓ.ም
1ኛ. ቄስ ታዴ አበባውን
2ኛ. አቶ መኩሪያው ዋለን በማሰር በማንገላታት በእንግርግሮ ሲያዋክቡ ውለዋል።
1ኛ. ከአቶ መኩሪያው ዋለ የኪስ ጥሬ ገንዘብ በመቀበል
2ኛ. ቄስ ታዴ አበባውን በቀጥታ በጥይት እንመትሀለን የፋኖ ተላላኪ ነህ፣ ከፋኖ ጋር በመቀራረብ እርቅ ትፈጽማለህ በሚል አገላለጽ ካሰቃዩትና ካንገላቱት በሆላ ከእስር መልቀቃቸውን ማረጋገጥ ችለናል፡፡ ድርጊቱን ከፈፀሙት አካላት ውስጥ:-
1ኛ. ሚሊሻ ጌታነህ ውበት መሪነት
2ኛ. ሚሊሻ መኳንንት ገናነው
3ኛ. ሚሊሻ ንጉሴ አባቴነህ
4ኛ. ሚሊሻ ተሰው አሰፋ
5ኛ.ሚሊሻ ጌታነህ ውበት የተባሉ የአገዛዙ ቅጥረኛ የሚሊሻ አባላት በወይራ ቀበሌ በተፈፀመው አስነዋሪ ድርጊት ቸሳትፈዋል።
በሐሰት ፕሮፖጋንዳ ህዝባችንን እያወነባበደ የሚገኘው የአገዛዙ ዘራፊ ሀይል በሸበል በረንታ ወረዳ የዕዱውኃ ከተማ ኖሪ የሆኑ ንፁሀንን ሀብት ንብረት መዝረፉን አረጋግጠናል። ከተዘረፉት ንፁሀን መካከል:-
1ኛ. አብየ እጅጉ የዕዱውኃ ከተማ ኖሪ ሲሆን በመኖሪያ ቤቱ የሚገኝ ሙሉ የቤት እቃ ብፊ፣ ሶፋ፣ 3 አልጋ፣ ሳጥን እና ሙሉ የቤት እቃ በአገዛዙ ተጭኖ መወሰዱን አረጋግጠናል።
በሸበል በረንታ እና እነማይ ወረዳ በአገዛዙ ሀይል በሚፈፀሙ የዝርፊያ እና ውድመት ድርጊቶች ጋር ተያይዞ ማንኛውም የህብረተሰብ ክፍል ከፋኖ ኃይልች ጋር በትኩረት በመሳጠር ይህንን ድርጊት የሚፈፅሙ ሚሊሻ እና የአገዛዙ ቅጥርኛ ሰራዊትን የመጨረሻ ክንፍ ለመስበር ቆርጦ መነሳት አስፈላጊ መሆኑ እናሳስባለን፡፡
አፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክፍለ ጦር ሕዝብ ግንኙነት
የካቲት 23/2018 ዓ.ም
💔1
ተጠናክሮ በቀጠለው የኮሩ ተጋድሎ ጀግናው ሰራዊታችን በብልፅግናው ቅጥረኛ አየር ወለድ ወራሪ ሃይል ላይ የተቀናጀ ጥቃት እየፈፀመ ይገኛል!!!
አፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ
የካቲት 24 / 2018ዓ.ም
በትላንትናው ዕለት በቀጠናው ከባድ ጉዳት ያስተናገደው የብልፅግናው ዙፋን አስጠባቂ ሌላ ተቀያሪ የጥፋት ሃይል ከመንዝ ማማ ወረዳ ሞላሌ ከተማ እና ከጣርማበር ወረዳ በማስገባት መነሻውን ሰላድንጋይ ከተማ በማድረግ ወደ ጀግኖቹ መንደር ባደረገው እንቅስቃሴ ከአፄ አምደ ፅዮን ኮር ከተወጣጡ የራንቦ እና የምኒሊክ ክፍለጦር ውስን ሻለቆች በቅንጅት እየተገረፈ ይገኛል።
የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ አምደ ፅዮን ኮር ከአገዛዙ ቅጥረኞች ጋር እያደረገ ባለው ተከታታይ ውጊያ በተጉለትና ቡልጋ አውራጃ ሞጃና ወደራ ወረዳ ሰፊ ቀጠናን የሸፈነ ውጊያ ከጠዋቱ 1:00 ጀምሮ ይሕ ዜና እስከተጠናቀረበት ዕኩለ ቀን ድረስ የኮሩን ሻለቆች ያናበበ የቅንጅት ተጋድሎ እያካሔደ ይገኛል።
የኮሩ ራንቦ ክፍለጦር 2ኛ ነበልባል እና 3ኛ ማንበግር ሻለቆች ብርቃ ሸጋ ገበያ በተባለ ስፍራ የቀይ ቦኔት ለባሹን አየር ወለድ ሰራዊት ሲያራግፉት፣የምኒሊክ ክፍለጦር 1ኛ ሻለቃ እና የራንቦ ክፍለጦር 4ኛ ሻለቆች ባደረጉት ጥምረት ልዩ ቦታው አባ በርሶማ በተባለ አካባቢ በቅንጅት እየተፋለሙ ይገኛሉ።
በተካኼደው የተቀናጀ አውደ ውጊያ የአፄ አምደ ፅዮን ኮር ቃኝ የፋኖ ሰራዊት ከራንቦ ክፍለጦር ቃኝዎች ጋር ባደረጉት የተናበበ ውጊያ የወገን ሃይል የውጊያ የበላይነቱን በያዘበት ጠላት በርካታ የሰራዊቱን አስክሬንና ቁስለኛውን በአምቡላንስ ወደ ሰላድንጋይ ከተማ እያመላለሰ ሲሆን፣ እምቧይ ባድ በተባለ አካባቢ በጀግናው የአማራ ፋኖ የተቆረጠውን የብልፅግናውን አየር ወለድ ለማስወጣት ተጨማሪ ሃይል ከደብረ ብርሀን ከተማ እያጓጓዘ ይገኛል።
ይሕ በእንዲሕ እንዳለ በታሪካዊቷ የድላችን ቀን ሙሉ ነፃነታቸውን ያወጁ ሶስት (3) የመከላከያ ሰራዊት አባላት ፊቼ ከተማ ከሚገኘው የብልፅግናው የመከላከያ መሀንዲስ ክፍለጦር በመክዳት የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ አምደ ፅዮን ኮር የራስ አበበ አረጋይ ክፍለጦርን ከነ መሉ ትጥቃቸው በመቀላቀል የአድዋ የድል በዓልን የአማራ ህዝብ ነፃ አውጭ ከሆነው ከጀግናው የአማራ ፋኖ ጋር በማሳለፋቸው ደስታቸውን እጥፍ ድርብ እንዳረገላቸው ክፍለጦሩ ለኮሩ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ክፍል በላከው የግንባር መረጃው አስታውቋል !!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን)ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የአፄ አምደ ፂዮን ኮር ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ክፍል!!
አፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ
የካቲት 24 / 2018ዓ.ም
በትላንትናው ዕለት በቀጠናው ከባድ ጉዳት ያስተናገደው የብልፅግናው ዙፋን አስጠባቂ ሌላ ተቀያሪ የጥፋት ሃይል ከመንዝ ማማ ወረዳ ሞላሌ ከተማ እና ከጣርማበር ወረዳ በማስገባት መነሻውን ሰላድንጋይ ከተማ በማድረግ ወደ ጀግኖቹ መንደር ባደረገው እንቅስቃሴ ከአፄ አምደ ፅዮን ኮር ከተወጣጡ የራንቦ እና የምኒሊክ ክፍለጦር ውስን ሻለቆች በቅንጅት እየተገረፈ ይገኛል።
የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ አምደ ፅዮን ኮር ከአገዛዙ ቅጥረኞች ጋር እያደረገ ባለው ተከታታይ ውጊያ በተጉለትና ቡልጋ አውራጃ ሞጃና ወደራ ወረዳ ሰፊ ቀጠናን የሸፈነ ውጊያ ከጠዋቱ 1:00 ጀምሮ ይሕ ዜና እስከተጠናቀረበት ዕኩለ ቀን ድረስ የኮሩን ሻለቆች ያናበበ የቅንጅት ተጋድሎ እያካሔደ ይገኛል።
የኮሩ ራንቦ ክፍለጦር 2ኛ ነበልባል እና 3ኛ ማንበግር ሻለቆች ብርቃ ሸጋ ገበያ በተባለ ስፍራ የቀይ ቦኔት ለባሹን አየር ወለድ ሰራዊት ሲያራግፉት፣የምኒሊክ ክፍለጦር 1ኛ ሻለቃ እና የራንቦ ክፍለጦር 4ኛ ሻለቆች ባደረጉት ጥምረት ልዩ ቦታው አባ በርሶማ በተባለ አካባቢ በቅንጅት እየተፋለሙ ይገኛሉ።
በተካኼደው የተቀናጀ አውደ ውጊያ የአፄ አምደ ፅዮን ኮር ቃኝ የፋኖ ሰራዊት ከራንቦ ክፍለጦር ቃኝዎች ጋር ባደረጉት የተናበበ ውጊያ የወገን ሃይል የውጊያ የበላይነቱን በያዘበት ጠላት በርካታ የሰራዊቱን አስክሬንና ቁስለኛውን በአምቡላንስ ወደ ሰላድንጋይ ከተማ እያመላለሰ ሲሆን፣ እምቧይ ባድ በተባለ አካባቢ በጀግናው የአማራ ፋኖ የተቆረጠውን የብልፅግናውን አየር ወለድ ለማስወጣት ተጨማሪ ሃይል ከደብረ ብርሀን ከተማ እያጓጓዘ ይገኛል።
ይሕ በእንዲሕ እንዳለ በታሪካዊቷ የድላችን ቀን ሙሉ ነፃነታቸውን ያወጁ ሶስት (3) የመከላከያ ሰራዊት አባላት ፊቼ ከተማ ከሚገኘው የብልፅግናው የመከላከያ መሀንዲስ ክፍለጦር በመክዳት የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አፄ አምደ ፅዮን ኮር የራስ አበበ አረጋይ ክፍለጦርን ከነ መሉ ትጥቃቸው በመቀላቀል የአድዋ የድል በዓልን የአማራ ህዝብ ነፃ አውጭ ከሆነው ከጀግናው የአማራ ፋኖ ጋር በማሳለፋቸው ደስታቸውን እጥፍ ድርብ እንዳረገላቸው ክፍለጦሩ ለኮሩ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ክፍል በላከው የግንባር መረጃው አስታውቋል !!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን)ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የአፄ አምደ ፂዮን ኮር ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ክፍል!!
የአፋብን ምኒልክ ዕዝ ከፍተኛ አመራሩ አርበኛ አባተ ካሳነው ባለቤት በፋሽስቱ አገዛዝ ኮምቦልቻ በግፍ ታስራ ትገኛለች:: የአርበኛውን ባለቤት ከህፃናት ልጆቿ ነጥለው ስላሰሯት ልጆች በከፍተኛ ችግር ላይ ይገኛሉ::
🔥1💔1
♦️ጠላት የሚተማመንበት ኮንክሬት ምሽግ በአናቭስት ፋኖዎች ተደረመሰ።
ዛሬ የካቲት 24/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ አፋብን በላይ እዝ ዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር ጎንደሬ በጋሻው ክ/ጦር ፤ ጥቁር አንበሳ ክ/ጦር ፤ መብረቅ ክ/ጦር እና አፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት እዝ ኪንፋዝ በለሳ ታዲዎስ ታንቱ ክ/ጦር በጥምረት ጠላት በሚኩራራባት ደጎማ ከተማ ላይ ታሪክ ሰርተዋል።
♦️ የአብይ ወንበር አስጠባቂ ኃይል እስከ መጨረሻው እዋጋበታለው ብሎ የተኩራራበትን የቁርጎ ኮንክሬት ምሽግ በጨበጣና ቦንብ ውርወራ በሰከንዶች ውስጥ ደረማምሶ ለ2 ሰዓታት ያህል በመቆጣጠር ኮንክሬት ምሽጉ ውስጥ ሲርመሰመስ የነበረውን የአብይ ግሬሳ ኃይል ሙሉ በሙሉ በመደምሰስ ወደ ሌሎች ጠላት ሰፍሮ ወደነበረባቸው ሴጋና ጭንጭት ወደተባሉት የጠላት ምሽጎች ማምራት ችለዋል።
ሴጋና ጭንጭት ላይ መሽጎ የነበረው ጠላትም ሙትና ቁስለኛ ተደርጓል።
♦️ከፍተኛ ምትን ያስተናገደው ጠላት የድረሱልኝ ጥሪ ለበላይ አዛዦች ያደረገ ሲሆን ጥሪው የደረሳቸው አለቆችም ማክሰኝት ላይ ሰፍሮ የሚገኘውን ኃይል ወደ ደጎማ ያንቀሳቀሰ ቢሆንም በጎንደሬ በጋሻው ክ/ጦርና በጥቁር አንበሳ ክ/ጦር አሃዶች ድንዛዝ ተብሎ ከሚጠራው ቦታ ላይ ክፉኛ ምትን አስተናግዷል።
በዚህም ሰበብ አለቆቹ የሰጡትን ቀጭን ወታደራዊ ትእዛዝ ሳይፈጽም ሙሉ ጊዜውን በመንገድ ላይ እንዲፈጅ ተደርጓል።
** ዙ-23 የተባለውን የቡድን መሳሪያና ድሽቃዎችን ይዞ የተንቀሳቀሰው ጠላት የድንዛዝ ከፍተኛ ቦታዎችን በእሩምታ ተኩስ ሲያርሳቸው አርፍዷል።
** በዙ -23 መሳሪያ የሚድን የመሰለው ጠላት ሙትና ቁስለኛ መሆኑም ታውቋል።
** ማክሰኝት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በቁስለኞች የተጥለቀለቀ ሲሆን ከባድ ቁስለኞች በሪፈር ወደ ጎንደር ሆስፒታል መላካቸውም ታውቋል።
♦️ በአጠቃላይ በዛሬው የደጎማ አውደ ውጊያ የተገኙ ድሎች
✔️ የሞተ ከ70 በላይ / መከላከያና ሚሊሻ /
✔️ 65 ክላሽኮኘና የቃታ ጠመንጃዎች
✔️ 45 የወገብ ትጥቆች
✔️ 95 የእጅ ቦንቦች
✔️ ለጊዜው ቁጥሩ ያልታወቀ የነብስ ወከፍና የቡድን መሳሪያ ተተኳሾች ገቢ ተደርገዋል።
በመጨረሻም ዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር በሚያቀሳቀስባቸው ቀጠናዎች ሁሉ ያልተቆጣጠራቸውን ከተሞች በእጁ አስገብቶ ለማስተዳደር ወታደራዊ ዘመቻዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ወታደራዊ ፍንጮች ያሳያሉ።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን።
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ እዝ
ዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር ህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ
አብነት ሞላ
የካቲት 24/2018 ዓ.ም
ዛሬ የካቲት 24/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ አፋብን በላይ እዝ ዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር ጎንደሬ በጋሻው ክ/ጦር ፤ ጥቁር አንበሳ ክ/ጦር ፤ መብረቅ ክ/ጦር እና አፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት እዝ ኪንፋዝ በለሳ ታዲዎስ ታንቱ ክ/ጦር በጥምረት ጠላት በሚኩራራባት ደጎማ ከተማ ላይ ታሪክ ሰርተዋል።
♦️ የአብይ ወንበር አስጠባቂ ኃይል እስከ መጨረሻው እዋጋበታለው ብሎ የተኩራራበትን የቁርጎ ኮንክሬት ምሽግ በጨበጣና ቦንብ ውርወራ በሰከንዶች ውስጥ ደረማምሶ ለ2 ሰዓታት ያህል በመቆጣጠር ኮንክሬት ምሽጉ ውስጥ ሲርመሰመስ የነበረውን የአብይ ግሬሳ ኃይል ሙሉ በሙሉ በመደምሰስ ወደ ሌሎች ጠላት ሰፍሮ ወደነበረባቸው ሴጋና ጭንጭት ወደተባሉት የጠላት ምሽጎች ማምራት ችለዋል።
ሴጋና ጭንጭት ላይ መሽጎ የነበረው ጠላትም ሙትና ቁስለኛ ተደርጓል።
♦️ከፍተኛ ምትን ያስተናገደው ጠላት የድረሱልኝ ጥሪ ለበላይ አዛዦች ያደረገ ሲሆን ጥሪው የደረሳቸው አለቆችም ማክሰኝት ላይ ሰፍሮ የሚገኘውን ኃይል ወደ ደጎማ ያንቀሳቀሰ ቢሆንም በጎንደሬ በጋሻው ክ/ጦርና በጥቁር አንበሳ ክ/ጦር አሃዶች ድንዛዝ ተብሎ ከሚጠራው ቦታ ላይ ክፉኛ ምትን አስተናግዷል።
በዚህም ሰበብ አለቆቹ የሰጡትን ቀጭን ወታደራዊ ትእዛዝ ሳይፈጽም ሙሉ ጊዜውን በመንገድ ላይ እንዲፈጅ ተደርጓል።
** ዙ-23 የተባለውን የቡድን መሳሪያና ድሽቃዎችን ይዞ የተንቀሳቀሰው ጠላት የድንዛዝ ከፍተኛ ቦታዎችን በእሩምታ ተኩስ ሲያርሳቸው አርፍዷል።
** በዙ -23 መሳሪያ የሚድን የመሰለው ጠላት ሙትና ቁስለኛ መሆኑም ታውቋል።
** ማክሰኝት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በቁስለኞች የተጥለቀለቀ ሲሆን ከባድ ቁስለኞች በሪፈር ወደ ጎንደር ሆስፒታል መላካቸውም ታውቋል።
♦️ በአጠቃላይ በዛሬው የደጎማ አውደ ውጊያ የተገኙ ድሎች
✔️ የሞተ ከ70 በላይ / መከላከያና ሚሊሻ /
✔️ 65 ክላሽኮኘና የቃታ ጠመንጃዎች
✔️ 45 የወገብ ትጥቆች
✔️ 95 የእጅ ቦንቦች
✔️ ለጊዜው ቁጥሩ ያልታወቀ የነብስ ወከፍና የቡድን መሳሪያ ተተኳሾች ገቢ ተደርገዋል።
በመጨረሻም ዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር በሚያቀሳቀስባቸው ቀጠናዎች ሁሉ ያልተቆጣጠራቸውን ከተሞች በእጁ አስገብቶ ለማስተዳደር ወታደራዊ ዘመቻዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ወታደራዊ ፍንጮች ያሳያሉ።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን።
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ እዝ
ዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ ኮር ህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ
አብነት ሞላ
የካቲት 24/2018 ዓ.ም
🙏4❤2
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክ/ጦር
[የካቲት 24/2018ዓ.ም]
በአቢይ አሕመድ አገዛዝ ሥር የነበሩ ታጣቂዎች የ፩ኛ ኮር የምሕረት አዋጅ ማቅረቡን የተጠቀሙ 09 አድማ ብተናዎችና 01 ኢንሥፔክተር ሜ/ጀ ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክ/ጦርን በዛሬው ዕለት በየካቲት 24/2018ዓ.ም ተቀላቅለዋል።
የአገዛዙ ታጣቂዎች ይህንንን የሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር የምሕረት አዋጅ መጠቀም አለባቸው።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን❗
አፋብን ሰ//አ/ቀ በላይ ዕዝ
፩ኛ ኮር
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክ/ጦር ሕ/ግ ኃላፊ
ፋኖ አረጋ አንሙት
[የካቲት 24/2018ዓ.ም]
በአቢይ አሕመድ አገዛዝ ሥር የነበሩ ታጣቂዎች የ፩ኛ ኮር የምሕረት አዋጅ ማቅረቡን የተጠቀሙ 09 አድማ ብተናዎችና 01 ኢንሥፔክተር ሜ/ጀ ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክ/ጦርን በዛሬው ዕለት በየካቲት 24/2018ዓ.ም ተቀላቅለዋል።
የአገዛዙ ታጣቂዎች ይህንንን የሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር የምሕረት አዋጅ መጠቀም አለባቸው።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን❗
አፋብን ሰ//አ/ቀ በላይ ዕዝ
፩ኛ ኮር
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክ/ጦር ሕ/ግ ኃላፊ
ፋኖ አረጋ አንሙት
❤1👍1🙏1
የአብይ አህመድን ሰራዊት በየ አውደ ግንባሩ እንደ አገዳ እየሰበርነው ነው ።
ባለፉት ጥቂት ቀናት ብቻ በሰሜን ጎጃም እና በአዊ ዞኖች ብቻ ባደረግነው የተቀናጀ ማጥቃት :-
1/ በጃዊ እና ዳንግላ ወረዳ
1.1 / 1ዲሽቃ የዲሽቃ አፈሙዝ ከበርካታ ተተኳሽ ጋር
1.2/ 3 ብሬን
1.3/ 2 ሲናይፐር
1.4/ 90 ክላሽ
1.5/ 22 ቦምብ
1.6/ 12 መከላከያ የተማረከ
1.7/ 115የክላሽ ካዝና
1.8/ ወታደራዊ ሻንጣ እና ቁሳቁሶች ተማርከዋል ።
2/ በኩምብር
2.1/ 200 ክላሽ
2.2/ 10 ብሬን
2.3/ 4 ስናይፐር
2.4/ 2 ዱሽቃ
2.5/ 4 መገናኛ ሬዲዮ
2.6/ 50 ሺህ ጥይት
2.7/ 150 የእጅ ቦምብ
2.8/ አዋጊ መኮኖች እና ተዋጊዎች ተማርከዋል ።
3/ በትናንትናው የፋግታ አውደ ግንባር
3.1/ 36 ጥቁር ክላሽ
3.2/ 20 ሺህ ጥይት
3.3/ ብዛት ያለው ቦምብ እና ወታደራዊ ቁሳቁስ ተማርኳል።
በድምሩ
1/ 326 ክላሽንኮቭ
2/ 13 ብሬን
3/ 6 ስናይፐር
4/ 2 ዱሽቃ እና 1 የዱሽቃ አፈሙዝ
5/ ሌሎች በርካታ ቁሳቁሶች ተማርከዋል ።
ድል ለጀግናው አማራ !
ድል ለጀግናው ፋኖ !!
ባለፉት ጥቂት ቀናት ብቻ በሰሜን ጎጃም እና በአዊ ዞኖች ብቻ ባደረግነው የተቀናጀ ማጥቃት :-
1/ በጃዊ እና ዳንግላ ወረዳ
1.1 / 1ዲሽቃ የዲሽቃ አፈሙዝ ከበርካታ ተተኳሽ ጋር
1.2/ 3 ብሬን
1.3/ 2 ሲናይፐር
1.4/ 90 ክላሽ
1.5/ 22 ቦምብ
1.6/ 12 መከላከያ የተማረከ
1.7/ 115የክላሽ ካዝና
1.8/ ወታደራዊ ሻንጣ እና ቁሳቁሶች ተማርከዋል ።
2/ በኩምብር
2.1/ 200 ክላሽ
2.2/ 10 ብሬን
2.3/ 4 ስናይፐር
2.4/ 2 ዱሽቃ
2.5/ 4 መገናኛ ሬዲዮ
2.6/ 50 ሺህ ጥይት
2.7/ 150 የእጅ ቦምብ
2.8/ አዋጊ መኮኖች እና ተዋጊዎች ተማርከዋል ።
3/ በትናንትናው የፋግታ አውደ ግንባር
3.1/ 36 ጥቁር ክላሽ
3.2/ 20 ሺህ ጥይት
3.3/ ብዛት ያለው ቦምብ እና ወታደራዊ ቁሳቁስ ተማርኳል።
በድምሩ
1/ 326 ክላሽንኮቭ
2/ 13 ብሬን
3/ 6 ስናይፐር
4/ 2 ዱሽቃ እና 1 የዱሽቃ አፈሙዝ
5/ ሌሎች በርካታ ቁሳቁሶች ተማርከዋል ።
ድል ለጀግናው አማራ !
ድል ለጀግናው ፋኖ !!
❤5🙏2
የአደረጃጀት ዜና!
በአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ 101ኛ ኮር የ11ኛ፣ 15ኛ እና 35ኛ ክፍለ ጦር ምስረታ ተጠናቋል።
በአፋብን ምኒልክ ዕዝ የመልሶ ማደራጀት እና የመዋቅር ማሻሻል ተግባራት መካከል አንዱ የሆነው የኮር አደረጃጀት እና የክፍለጦር መልሶ ማደራጀት ይገኝበታል ።
ስለሆነም ከዚህ በፊት የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ንቅናቄ /አፋብን/ የምስራቅ አማራ ኮር1 በአሁኑ አደረጃጀት 101ኛ ኮር በሚል መጠሪያ የተሰየመ ሲሆን ፣በኮሩ ውስጥ የሚገኙ ክፍለጦሮች ስያሜን በተመለከተ ፣ጀግናው አሳምነው ክፍለ ጦር ወደ 11ኛ ክፍለ ጦር፣ ነበልባሎቹ ሐውጃኖ ክፍለ ጦር ወደ 15ኛ ክፍለ ጦር እንዲሁም ሽርጥ ለባሽ ኮማንዶዎቹ ወይም ባለሽርጡ ክፍለ ጦር ወደ 35ኛ ክፍለ ጦር በመሠየም የኮሩን መልሶ ማደራጀት ተግባር አጠናቀናል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
የካቲት 24/2018 ዓ.ም
በአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ምኒልክ ዕዝ 101ኛ ኮር የ11ኛ፣ 15ኛ እና 35ኛ ክፍለ ጦር ምስረታ ተጠናቋል።
በአፋብን ምኒልክ ዕዝ የመልሶ ማደራጀት እና የመዋቅር ማሻሻል ተግባራት መካከል አንዱ የሆነው የኮር አደረጃጀት እና የክፍለጦር መልሶ ማደራጀት ይገኝበታል ።
ስለሆነም ከዚህ በፊት የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ንቅናቄ /አፋብን/ የምስራቅ አማራ ኮር1 በአሁኑ አደረጃጀት 101ኛ ኮር በሚል መጠሪያ የተሰየመ ሲሆን ፣በኮሩ ውስጥ የሚገኙ ክፍለጦሮች ስያሜን በተመለከተ ፣ጀግናው አሳምነው ክፍለ ጦር ወደ 11ኛ ክፍለ ጦር፣ ነበልባሎቹ ሐውጃኖ ክፍለ ጦር ወደ 15ኛ ክፍለ ጦር እንዲሁም ሽርጥ ለባሽ ኮማንዶዎቹ ወይም ባለሽርጡ ክፍለ ጦር ወደ 35ኛ ክፍለ ጦር በመሠየም የኮሩን መልሶ ማደራጀት ተግባር አጠናቀናል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ
የካቲት 24/2018 ዓ.ም
❤1👍1🙏1
ደጃዝማች ፬ኛ ኮር ጥልቅ ግምገማውን አድርጎ የስራ ስምሪት ተሰጠ!!
አፋብን በላይ ዘለቀ ዕዝ ደጃዝማች ፬ኛ ኮር በኮሩ አስተባባሪ የአፋብን ፖሊት ቢሮ ስልጠና መመሪያ ኃላፊ አርበኛ ሳሙኤል ባለዕድል እና ሌሎች የኮሩ አስተባባሪዎች እየተመራ ለቀናት የዘለቀ ጥልቅ የማጥራትና ማብቃት ግምገማዎችን ሲያደርግ ቆይቶ በዛሬው ዕለት በተሳካ ሁኔታ ቋጭቷል።
ከጥልቅ ማጥራትና ማብቃት ግምገማው መልስም በተዋረድ ላለው አመራር ስምተሪት ተሰቶ ጉባኤው ተጠናቋል።
ህልውናችን በአርበኝነታችን!!
ዮሐንስ ንጉሱ ሙጨ
አፋብን በላይ ዘለቀ ዕዝ ደጃዝማች ፬ኛ ኮር በኮሩ አስተባባሪ የአፋብን ፖሊት ቢሮ ስልጠና መመሪያ ኃላፊ አርበኛ ሳሙኤል ባለዕድል እና ሌሎች የኮሩ አስተባባሪዎች እየተመራ ለቀናት የዘለቀ ጥልቅ የማጥራትና ማብቃት ግምገማዎችን ሲያደርግ ቆይቶ በዛሬው ዕለት በተሳካ ሁኔታ ቋጭቷል።
ከጥልቅ ማጥራትና ማብቃት ግምገማው መልስም በተዋረድ ላለው አመራር ስምተሪት ተሰቶ ጉባኤው ተጠናቋል።
ህልውናችን በአርበኝነታችን!!
ዮሐንስ ንጉሱ ሙጨ
🙏2