የሜጀር ጄኔራል ውባንተ 1ኛ ኮር ጣና ገላዲዎስ ክፍለ ጦር የማረካቸው አድማ በታኞች ናቸው።
👍3🙏2
የአቢይ አሕመድ አገዛዝ ከኤርትራ ጋር ለማደርገው ጦርነት የዓማራ ክልል በሎጀስቲክ ከጎኑ እንዲሰለፍ ያወጣው ዕቅድ ከዓምሐራ ፋኖ እጅ ገብቷል።
የአቢይ አሕመድ አገዛዝ በነአረጋ ከበደ(ቀንድ አውጣ) በኩል ከአምሐራ ሕዝብ ጥሬ ገንዘብ እና የእህል ዓይነቶች ተሰብስበው ወደ ኦሕዴድ ብልጽግና ገቢ ይደረግልኝ ሲል ጠይቋል❗
የዓምሐራን ሕዝብ ከመጋቢት 24/2018ዓ.ም ጀምሮ የጥፋት አዋጅ አውጆ በጅምላ እየገደለህ፣ በጅምላ እያፈናቀለህ፣ በጅምላ እየዘረፈህ ከተሞችህን ፣ በጅምላ እያወደመ፣ የአሣምነው ፅጌ ተቋም የሆነው ዓምሐራ ልዩ ኃይልን በብጣሽ ወረቀት አፍርሶብህ፣ ትናንት በጁንታው ጦርነት በሽህ የሚቆጠሩ ልጆችህን ካሥጨረሰ በኋላ መጠቀሚያ አድርጎ ጥሎህ፣ የአምሐራ ሕዝብ የትግል ጽንሥ የሆኑ የአምሐራ ርሥቶችን እንደ ድሬዳዋና አዲሥ አበባ ቀምቶህ፣ ቤተ ዕምነቶችህን አውድሞብህ፣ መዋቅራዊ ጥቃት እየፈጸመብህ፣ በዓለም ሕዝብ የተጠላህ እንድትሆን እየሰራብህ፣ አለ የተባለውን የአየር ጥቃት በንጹሐን ነዋሪዎች ላይ የድሮን ቦምብ እንደዝናብ እያወረደብህ፣ አርሶ አደርህ ማዳበሪያ ተከልክሎ እንዲደኸይ እየተሰራብህ እና በጥቅሉ ጅምላ ዘር ማጥፋት በአማራ ሕዝብ ላይ እየፈጸመ የሚገኘው አውሬው የኦሕዴድ ብልጽግና ዛሬም ዓይናችኹን ጨፍኑና ላሞኛችኹ ሢል በአማራ ብልጽግና በአረጋ ከበደ በኩል ተከሥቷል።
ትንንት ነገደልኳችኹ ሥላልበቃኝና ከኤርትራ ጋር ለማደርገው ጦርነት ገንዘብም እሕል በዓይነትም አውጡልኝ ብሏል በአማራ ብልጽግና በኩል። መሞቻችሁን ተተኳሽም ሆነ ሎጀሥቲክ የምታቀርቡት እናንተ ናችኹ ሲል የከተማና የገጠር ነዋሪዎች የተጠየቁትን እንዲያወጡ አዝዟል።
አውሬው የኦሕዴድ አገዛዝ የአማራ ክልልን ህዝብ የሚያደቅቅበት አዲስ ዕቅድ ተፈጻሚነቱ በአማራ ብልጽግና እንደሆነ አዝዟል። ይኸም ከኤርትራ ጋር ጦርነት ልገጥም ስለሆን ለጦርነቱ ተተኳሽ መግዥያ የሚሆን እና ለወታደሩ ቀለብ መሰብሰብ ያለበት ከህዝቡ ነው በማለት በብርና በአይነት አቅዶ አውርዷል። እነ አረጋ ከበደ ዕቅዱ በዝቷል የሚል ጥያቄ አቅርበው የነበር ቢሆንም ሰሚ ባያገኙም በቀምጫያቸው አቢይ ሸኔ በቀጥታ ወደስራ እንዲገቡ ብቻ ነው የታዘዙት።
ኦሕዴድ ብልጽግና ከዓማራ ክልል በነአረጋ ከበደ በኩል እንዲሰበሰብ ያዘዘው፦
✅ በብር ቢያንስ ሶስት ቢሌን ስምንት መቶ ሀያ አምስት ሚሌን(3,825,000,000) ብር እንዲሰበስቡ ይህን ብር ለመሙላት፦
👉ከሁሉም መንግስት ሰራተኛ=2000ብር
👉ከከተማ ኗሪ ከእያንዳንዱ=400ብር
👉ከአርሶ አደር ከእያንዳንዱ=300ብር
👉ከዝቅተኛ ነጋዴ=1000ብር
👉ከተሻለ ነጋዴ ዝቅተኛ=10000ብር
እንዲሰበሰብ አቅጣጫ ተሰጥቷል።
✅በዓይነት ሁለት መቶ ዘጠና ስድስት ሽ ሶስት መቶ ሀያ (296,320)ኩንታል በዝርዝር ተቀምጧል።
ቦለቄ፣ሩዝ፣በቆሎ፣ገብስ፣ስንዴ፣ሽንብራ፣ባቄላ፣አተር፣ምስር፣በሶ፣የደረቀ እንጀራ፣ቆሎ፣ዳቦ ቆሎ፣መኮረኒ እና ሌሎች የፋብሪካ ውጤቶች የኤርትራ ጦርነት ተጀመረም አልተጀመረም ሰብስቦ ያስረክባል።የአማራ ክልል አመራር የቀጣይ ስራው የድሀ ቤት እየቆፈቆፈ ብር አምጡ፣ ዱቄት አምጡ ምስርም ይቻላል እያለ የኔ ቢጣ ሁኖ የመሪነት ክብር እንዳይኖረው ያደርገዋል።
ለመላው የዓምሐራ ሕዝብና ለአቢይ ሸኔ አማሮች የሚተላለፍ መልዕክት፦
ለአምሐራ ሕዝብ ገዳይ አገዛዝ ተላላኪ የሆንክ የሥርዓቱ አገልጋይ በየትኛውም መንገድ ተባባሪና አሥፈጻሚ ሆነህ ብትገኝ ለሚደርሥብህ ጉዳት ዓምሐራ ፋኖ ኃላፊነት አይወሥድም። በምድር ላይ እንዳትኖር የተፈረደብህ የዓምሐራ ሕዝብ ደግሞ አገዛዙ የሚላችሁን ሳይሆን መሬት ላይ ያለውን ዕውነታ ተረድታችሁ፣ በቅርቡ ዋጋ የከፈላችኹበትን የወልቃይትና የራያ ርሥትህን እንዴት ኦሕዴድ ብልጽግና እንደቀማችኹ ተረድታችኹ፣ አሁናዊ የዓምሐራ ሕዝብን የባርነት ሕይወት ተመልክታችኹ አገዛዙ ለሚያቀርብላችኹ ተጠየቅ ምላሻችኹ ሕዝባዊ አቢዮት እንደሆነ ማሣየት አለባችሁ። ዓምሐራው ባርነትን በቃኝ ሲል ትግሉን ሕዝባዊ በማድረግና በአንድ ዓምሐራነት በመቆም ፋሽሥቱን የኦሕዴድ ብልጽግና አገዛዝ ከነግሳንግሱ ወደ ኤርታ-ኣሌ እሣተ ገሞራ መወርወር አለበት።
ዝንተዓለም ዓምሐራ Forever AMHARA🔐✊👊
፩.ዓምሐራ🔐
አፋብን ሰ/አ/ቀ በላይ ዕዝ
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ሕ/ግ ክፍል
ፋኖ ኃቅአለው ፀጋ አለባቸው
የአቢይ አሕመድ አገዛዝ በነአረጋ ከበደ(ቀንድ አውጣ) በኩል ከአምሐራ ሕዝብ ጥሬ ገንዘብ እና የእህል ዓይነቶች ተሰብስበው ወደ ኦሕዴድ ብልጽግና ገቢ ይደረግልኝ ሲል ጠይቋል❗
የዓምሐራን ሕዝብ ከመጋቢት 24/2018ዓ.ም ጀምሮ የጥፋት አዋጅ አውጆ በጅምላ እየገደለህ፣ በጅምላ እያፈናቀለህ፣ በጅምላ እየዘረፈህ ከተሞችህን ፣ በጅምላ እያወደመ፣ የአሣምነው ፅጌ ተቋም የሆነው ዓምሐራ ልዩ ኃይልን በብጣሽ ወረቀት አፍርሶብህ፣ ትናንት በጁንታው ጦርነት በሽህ የሚቆጠሩ ልጆችህን ካሥጨረሰ በኋላ መጠቀሚያ አድርጎ ጥሎህ፣ የአምሐራ ሕዝብ የትግል ጽንሥ የሆኑ የአምሐራ ርሥቶችን እንደ ድሬዳዋና አዲሥ አበባ ቀምቶህ፣ ቤተ ዕምነቶችህን አውድሞብህ፣ መዋቅራዊ ጥቃት እየፈጸመብህ፣ በዓለም ሕዝብ የተጠላህ እንድትሆን እየሰራብህ፣ አለ የተባለውን የአየር ጥቃት በንጹሐን ነዋሪዎች ላይ የድሮን ቦምብ እንደዝናብ እያወረደብህ፣ አርሶ አደርህ ማዳበሪያ ተከልክሎ እንዲደኸይ እየተሰራብህ እና በጥቅሉ ጅምላ ዘር ማጥፋት በአማራ ሕዝብ ላይ እየፈጸመ የሚገኘው አውሬው የኦሕዴድ ብልጽግና ዛሬም ዓይናችኹን ጨፍኑና ላሞኛችኹ ሢል በአማራ ብልጽግና በአረጋ ከበደ በኩል ተከሥቷል።
ትንንት ነገደልኳችኹ ሥላልበቃኝና ከኤርትራ ጋር ለማደርገው ጦርነት ገንዘብም እሕል በዓይነትም አውጡልኝ ብሏል በአማራ ብልጽግና በኩል። መሞቻችሁን ተተኳሽም ሆነ ሎጀሥቲክ የምታቀርቡት እናንተ ናችኹ ሲል የከተማና የገጠር ነዋሪዎች የተጠየቁትን እንዲያወጡ አዝዟል።
አውሬው የኦሕዴድ አገዛዝ የአማራ ክልልን ህዝብ የሚያደቅቅበት አዲስ ዕቅድ ተፈጻሚነቱ በአማራ ብልጽግና እንደሆነ አዝዟል። ይኸም ከኤርትራ ጋር ጦርነት ልገጥም ስለሆን ለጦርነቱ ተተኳሽ መግዥያ የሚሆን እና ለወታደሩ ቀለብ መሰብሰብ ያለበት ከህዝቡ ነው በማለት በብርና በአይነት አቅዶ አውርዷል። እነ አረጋ ከበደ ዕቅዱ በዝቷል የሚል ጥያቄ አቅርበው የነበር ቢሆንም ሰሚ ባያገኙም በቀምጫያቸው አቢይ ሸኔ በቀጥታ ወደስራ እንዲገቡ ብቻ ነው የታዘዙት።
ኦሕዴድ ብልጽግና ከዓማራ ክልል በነአረጋ ከበደ በኩል እንዲሰበሰብ ያዘዘው፦
✅ በብር ቢያንስ ሶስት ቢሌን ስምንት መቶ ሀያ አምስት ሚሌን(3,825,000,000) ብር እንዲሰበስቡ ይህን ብር ለመሙላት፦
👉ከሁሉም መንግስት ሰራተኛ=2000ብር
👉ከከተማ ኗሪ ከእያንዳንዱ=400ብር
👉ከአርሶ አደር ከእያንዳንዱ=300ብር
👉ከዝቅተኛ ነጋዴ=1000ብር
👉ከተሻለ ነጋዴ ዝቅተኛ=10000ብር
እንዲሰበሰብ አቅጣጫ ተሰጥቷል።
✅በዓይነት ሁለት መቶ ዘጠና ስድስት ሽ ሶስት መቶ ሀያ (296,320)ኩንታል በዝርዝር ተቀምጧል።
ቦለቄ፣ሩዝ፣በቆሎ፣ገብስ፣ስንዴ፣ሽንብራ፣ባቄላ፣አተር፣ምስር፣በሶ፣የደረቀ እንጀራ፣ቆሎ፣ዳቦ ቆሎ፣መኮረኒ እና ሌሎች የፋብሪካ ውጤቶች የኤርትራ ጦርነት ተጀመረም አልተጀመረም ሰብስቦ ያስረክባል።የአማራ ክልል አመራር የቀጣይ ስራው የድሀ ቤት እየቆፈቆፈ ብር አምጡ፣ ዱቄት አምጡ ምስርም ይቻላል እያለ የኔ ቢጣ ሁኖ የመሪነት ክብር እንዳይኖረው ያደርገዋል።
ለመላው የዓምሐራ ሕዝብና ለአቢይ ሸኔ አማሮች የሚተላለፍ መልዕክት፦
ለአምሐራ ሕዝብ ገዳይ አገዛዝ ተላላኪ የሆንክ የሥርዓቱ አገልጋይ በየትኛውም መንገድ ተባባሪና አሥፈጻሚ ሆነህ ብትገኝ ለሚደርሥብህ ጉዳት ዓምሐራ ፋኖ ኃላፊነት አይወሥድም። በምድር ላይ እንዳትኖር የተፈረደብህ የዓምሐራ ሕዝብ ደግሞ አገዛዙ የሚላችሁን ሳይሆን መሬት ላይ ያለውን ዕውነታ ተረድታችሁ፣ በቅርቡ ዋጋ የከፈላችኹበትን የወልቃይትና የራያ ርሥትህን እንዴት ኦሕዴድ ብልጽግና እንደቀማችኹ ተረድታችኹ፣ አሁናዊ የዓምሐራ ሕዝብን የባርነት ሕይወት ተመልክታችኹ አገዛዙ ለሚያቀርብላችኹ ተጠየቅ ምላሻችኹ ሕዝባዊ አቢዮት እንደሆነ ማሣየት አለባችሁ። ዓምሐራው ባርነትን በቃኝ ሲል ትግሉን ሕዝባዊ በማድረግና በአንድ ዓምሐራነት በመቆም ፋሽሥቱን የኦሕዴድ ብልጽግና አገዛዝ ከነግሳንግሱ ወደ ኤርታ-ኣሌ እሣተ ገሞራ መወርወር አለበት።
ዝንተዓለም ዓምሐራ Forever AMHARA🔐✊👊
፩.ዓምሐራ🔐
አፋብን ሰ/አ/ቀ በላይ ዕዝ
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ሕ/ግ ክፍል
ፋኖ ኃቅአለው ፀጋ አለባቸው
🔥5❤1💔1
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለ ጦር
[ የካቲት 17/2018ዓ.ም]
የአቢይ አሕመድ ጥምር አራዊት ሰራዊትን ከደብረ ታቦር ከተማ በቅርብ ርቀት ከፀጉር ኪዳነ ምሕረት እሥከ ኮካ፣ ከቆለይ እሥከ ዓለም ሳጋ፣ ከእንቁርቁባ እሥከ ተንሸራታች ድረሥ በደምብ ገርፈውታል።
ውጊያው ከመጀመሩ ጠላት የዓምሐራ ፋኖን ክንድ መቋቋም ተሥኖት አድማ ብተናዎች ተደምሥሠዋል፣ ተማርከዋል፣ ትራፊክ ፖሊሥ እሥከ ወድያኛው ተሸኝቷል፣ ሚሊሺያ ተሸኝቷል፣ የአቢይ መከላከያ ተማርኳል ተደምስሷል።
ጠላት የመዋጋት ሞራሉ ደቅቆ እየተንጠባጠበ ወደ ደብረ ታቦር ከተማ እየፈረጠጠ ይገኛል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን🔑✊
ዝንተዓለም ዓምሐራ Forever AMHARA🔑✊
፩ ዓምሐራ🔑
አፋብን ሰ/አ/ቀ በላይ ዕዝ
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ሕ/ግ ክፍል
ፋኖ ኃቅ-ዓለው ፀጋ አለባቸው
[ የካቲት 17/2018ዓ.ም]
የአቢይ አሕመድ ጥምር አራዊት ሰራዊትን ከደብረ ታቦር ከተማ በቅርብ ርቀት ከፀጉር ኪዳነ ምሕረት እሥከ ኮካ፣ ከቆለይ እሥከ ዓለም ሳጋ፣ ከእንቁርቁባ እሥከ ተንሸራታች ድረሥ በደምብ ገርፈውታል።
ውጊያው ከመጀመሩ ጠላት የዓምሐራ ፋኖን ክንድ መቋቋም ተሥኖት አድማ ብተናዎች ተደምሥሠዋል፣ ተማርከዋል፣ ትራፊክ ፖሊሥ እሥከ ወድያኛው ተሸኝቷል፣ ሚሊሺያ ተሸኝቷል፣ የአቢይ መከላከያ ተማርኳል ተደምስሷል።
ጠላት የመዋጋት ሞራሉ ደቅቆ እየተንጠባጠበ ወደ ደብረ ታቦር ከተማ እየፈረጠጠ ይገኛል።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን🔑✊
ዝንተዓለም ዓምሐራ Forever AMHARA🔑✊
፩ ዓምሐራ🔑
አፋብን ሰ/አ/ቀ በላይ ዕዝ
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ሕ/ግ ክፍል
ፋኖ ኃቅ-ዓለው ፀጋ አለባቸው
🙏2
ልጅ እያሱ ኮር 24ኛ ክፍለ ጦር እና ምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለ ሽርጡ ክፍለ ጦር በጥምረት ጠላት ላይ ድል ተቀዳጁ::
ዛሬ የካቲት 16/2018 ዓ/ም በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ ስሪንቃ ቀበሌ መነሻውን ወልድያ ከተማ ያደረገ ጠላት ከሌሊቱ 8:00 ጀምሮ ፋኖ ወዳለበት ቀጠና ማጥቃት ሞክሮ ከፍተኛ ካሳራ ደርሶበት ተመልሷል።
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ንቅናቄ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ ልጅ እያሱ ኮር 24ኛ ክፍለ ጦር እንዲሁም ባለሽርጡ ክፍለ ጦር በተጠቀሰው ቀን ጠላትን አይቀጡ ቅጣት ቀጥተው ወደመጣበት ወልድያ ከተማ መልሰውታል።
በተጋድሎው ከንጋቱ 12:00 ጀምሮ እልህ አስጨራሽ ፍልሚያ እየተደረገ እስከ ማታ 11:00 የዋለ ሲሆን በውጊያው ከባድ ኪሳራ ያስተናገደው ጠላት ከባድ መሳሪያ በመወርወር በንብረትና በሰው ሂወት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል። ሞርተር በማስወንጨፍ የማህበረሰቡን ደን ከማቃጠሉም በተጨማሪ ከግለሰብ ቤት ላይ በመወርወር አንድ የቤተሰብ አባል ሙሉ ከባድ ቁስለኛ አድርጎ የተለመደውን ህዝብ የመጨፍጨፍ ተግባሩን አጠናክሮ ቀጥሏል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ምኒልክ ዕዝ
የካቲት 16/2018 ዓ.ም
ዛሬ የካቲት 16/2018 ዓ/ም በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ ስሪንቃ ቀበሌ መነሻውን ወልድያ ከተማ ያደረገ ጠላት ከሌሊቱ 8:00 ጀምሮ ፋኖ ወዳለበት ቀጠና ማጥቃት ሞክሮ ከፍተኛ ካሳራ ደርሶበት ተመልሷል።
የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ንቅናቄ ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒሊክ ዕዝ ልጅ እያሱ ኮር 24ኛ ክፍለ ጦር እንዲሁም ባለሽርጡ ክፍለ ጦር በተጠቀሰው ቀን ጠላትን አይቀጡ ቅጣት ቀጥተው ወደመጣበት ወልድያ ከተማ መልሰውታል።
በተጋድሎው ከንጋቱ 12:00 ጀምሮ እልህ አስጨራሽ ፍልሚያ እየተደረገ እስከ ማታ 11:00 የዋለ ሲሆን በውጊያው ከባድ ኪሳራ ያስተናገደው ጠላት ከባድ መሳሪያ በመወርወር በንብረትና በሰው ሂወት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል። ሞርተር በማስወንጨፍ የማህበረሰቡን ደን ከማቃጠሉም በተጨማሪ ከግለሰብ ቤት ላይ በመወርወር አንድ የቤተሰብ አባል ሙሉ ከባድ ቁስለኛ አድርጎ የተለመደውን ህዝብ የመጨፍጨፍ ተግባሩን አጠናክሮ ቀጥሏል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ምኒልክ ዕዝ
የካቲት 16/2018 ዓ.ም
❤2🙏1
የራያ ቆቦ ወርቄ የብልፅግና ታጣቂዎች ጦር መሳሪያ ያልታጠቁ ሁለት ንፁሃኖችን ጎብየ ከተማ ላይ በግፍ ረሸኑ::
የአማራ ህዝብ ላይ ዘር ማጥፋት እየፈፀመ ያለው የኦሮሞ ብልፅግና ጋር አብረውና ወግነው የተሰለፉት የአድማ ብተና ሚሊሻና ፖሊስ ታጣቂዎች ፋኖን መዋጋት ስለማይችሉ በዋናነት ጦር መሳሪያ ያልታጠቁ ንፁሃን አማራዎችን ባደባባይ እየረሸኑ ይገኛሉ:: ባለፉት ጊዜያትም በርካታ ንፁሃኖች ላይ ግፍ እንደተፈፀመ ይታወቃል::
ባለፉት ሶስት አመታቶች አማራን ህዝብ ህልውና ለማስከበር ከብልፅግናው አገዛዝ ጋር ብርቱ ተጋድሎ እያደረገ ካለው ፋኖ በተቃራኒ ተሰልፈው ጦር መሳሪያ ያልታጠቁ በርካታ ንፁሃን አማራዎችን በግፍ እየረሸኑ በቀድሞው ምስራቅ አማራ ፋኖ በአሁኑ ምኒልክ ዕዝ ለህዝብ ሲባል በፍፁም ትግስት በዝምታ እየታለፉ ያሉ ሲሆን ዛሬም ለዋናው አላማ ሲባል ፋኖ ጉዳዩን ለጊዜ ቢታገሳቸውም ይሄንን ወደ ጎን በማለት የተለመደ ድርጊታቸውን በማስቀጠል ራያ ቆቦ ወረዳ ጎብየ ከተማ በመግባት ነጋ ሰለሞን የተባለ የ18 አመት ታዳጊ እና ሃይለማርያም ሞላ የተባለ የ20 አመት ወጣት የካቲት 15/2018 ዓ.ም ምሽት 1:30 ላይ በግፍ ረሽነዋል::
እነዚህ ለሃገርና ለህዝብ የማይበጅ አላማ ያነገቡ የአካባቢውን ማህበረሰብም የማይወክሉ የራያ ወርቄ የብልፅግና ሚሊሻዎች አገዛዙ የሰጣቸውን ድርብርብ አላማ ያለው ተልዕኮ አንግበው ወደ ጎብየ ከተማ በመግባት ሁለቱን ወጣቶች በግፍ ረሽነው ወጥተዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ምኒልክ ዕዝ
የካቲት 17/2018 ዓ.ም
የአማራ ህዝብ ላይ ዘር ማጥፋት እየፈፀመ ያለው የኦሮሞ ብልፅግና ጋር አብረውና ወግነው የተሰለፉት የአድማ ብተና ሚሊሻና ፖሊስ ታጣቂዎች ፋኖን መዋጋት ስለማይችሉ በዋናነት ጦር መሳሪያ ያልታጠቁ ንፁሃን አማራዎችን ባደባባይ እየረሸኑ ይገኛሉ:: ባለፉት ጊዜያትም በርካታ ንፁሃኖች ላይ ግፍ እንደተፈፀመ ይታወቃል::
ባለፉት ሶስት አመታቶች አማራን ህዝብ ህልውና ለማስከበር ከብልፅግናው አገዛዝ ጋር ብርቱ ተጋድሎ እያደረገ ካለው ፋኖ በተቃራኒ ተሰልፈው ጦር መሳሪያ ያልታጠቁ በርካታ ንፁሃን አማራዎችን በግፍ እየረሸኑ በቀድሞው ምስራቅ አማራ ፋኖ በአሁኑ ምኒልክ ዕዝ ለህዝብ ሲባል በፍፁም ትግስት በዝምታ እየታለፉ ያሉ ሲሆን ዛሬም ለዋናው አላማ ሲባል ፋኖ ጉዳዩን ለጊዜ ቢታገሳቸውም ይሄንን ወደ ጎን በማለት የተለመደ ድርጊታቸውን በማስቀጠል ራያ ቆቦ ወረዳ ጎብየ ከተማ በመግባት ነጋ ሰለሞን የተባለ የ18 አመት ታዳጊ እና ሃይለማርያም ሞላ የተባለ የ20 አመት ወጣት የካቲት 15/2018 ዓ.ም ምሽት 1:30 ላይ በግፍ ረሽነዋል::
እነዚህ ለሃገርና ለህዝብ የማይበጅ አላማ ያነገቡ የአካባቢውን ማህበረሰብም የማይወክሉ የራያ ወርቄ የብልፅግና ሚሊሻዎች አገዛዙ የሰጣቸውን ድርብርብ አላማ ያለው ተልዕኮ አንግበው ወደ ጎብየ ከተማ በመግባት ሁለቱን ወጣቶች በግፍ ረሽነው ወጥተዋል::
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ምኒልክ ዕዝ
የካቲት 17/2018 ዓ.ም
❤3
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለ ጦር
[ የካቲት 17/2018ዓ.ም]
የአቢይ አሕመድ ጥምር አራዊት ሰራዊትን ከደብረ ታቦር ከተማ በቅርብ ርቀት ከፀጉር ኪዳነ ምሕረት እሥከ ኮካ፣ ከቆለይ እሥከ ዓለም ሳጋ፣ ከእንቁርቁባ እሥከ ተንሸራታች ድረሥ በደምብ ገርፈውታል።
ውጊያው ከመጀመሩ ጠላት የዓምሐራ ፋኖን ክንድ መቋቋም ተሥኖት አድማ ብተናዎች ተደምሥሠዋል፣ ተማርከዋል፣ ትራፊክ ፖሊሥ እሥከ ወድያኛው ተሸኝቷል፣ ሚሊሺያ ተሸኝቷል፣ የአቢይ መከላከያ ተማርኳል ተደምስሷል።
ጠላት የመዋጋት ሞራሉ ደቅቆ እየተንጠባጠበ ወደ ደብረ ታቦር ከተማ እየፈረጠጠ ይገኛል። ብርቱ ምት ከዓምሐራ ፋኖ የገጠመው አራዊት ሰራዊትም በበቀልና በአጥፊነት ግብሩ 03 ንጹሐን የከተማው ነዋሪዎችን በጭካኔ በጥይት መትቷቸዋል። የተመቱት ንጹሐን 02ቱ ሴቶች ሲሆኑ 01ዱ ደግሞ ወንድ ነው።
ተሥፋ የቆረጠ አገዛዝ ከዚህ የበለጠ ጭካኔውን በንጹሐን ላይ እንደሚያሳርፍ ሕዝቡ አውቆ አውሬውን አገዛዝ ወግድ ማለት ምርጫው ሳይሆን ግዴታው ነው።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን🔑✊
ዝንተዓለም ዓምሐራ Forever AMHARA🔑✊
፩ ዓምሐራ🔑
አፋብን ሰ/አ/ቀ በላይ ዕዝ
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ሕ/ግ ክፍል
ፋኖ ኃቅ-ዓለው ፀጋ አለባቸው
ቋሚ ምሥል፦ ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክ/ጦር ሥራ አሥፈጻሚ በከፊል
[ የካቲት 17/2018ዓ.ም]
የአቢይ አሕመድ ጥምር አራዊት ሰራዊትን ከደብረ ታቦር ከተማ በቅርብ ርቀት ከፀጉር ኪዳነ ምሕረት እሥከ ኮካ፣ ከቆለይ እሥከ ዓለም ሳጋ፣ ከእንቁርቁባ እሥከ ተንሸራታች ድረሥ በደምብ ገርፈውታል።
ውጊያው ከመጀመሩ ጠላት የዓምሐራ ፋኖን ክንድ መቋቋም ተሥኖት አድማ ብተናዎች ተደምሥሠዋል፣ ተማርከዋል፣ ትራፊክ ፖሊሥ እሥከ ወድያኛው ተሸኝቷል፣ ሚሊሺያ ተሸኝቷል፣ የአቢይ መከላከያ ተማርኳል ተደምስሷል።
ጠላት የመዋጋት ሞራሉ ደቅቆ እየተንጠባጠበ ወደ ደብረ ታቦር ከተማ እየፈረጠጠ ይገኛል። ብርቱ ምት ከዓምሐራ ፋኖ የገጠመው አራዊት ሰራዊትም በበቀልና በአጥፊነት ግብሩ 03 ንጹሐን የከተማው ነዋሪዎችን በጭካኔ በጥይት መትቷቸዋል። የተመቱት ንጹሐን 02ቱ ሴቶች ሲሆኑ 01ዱ ደግሞ ወንድ ነው።
ተሥፋ የቆረጠ አገዛዝ ከዚህ የበለጠ ጭካኔውን በንጹሐን ላይ እንደሚያሳርፍ ሕዝቡ አውቆ አውሬውን አገዛዝ ወግድ ማለት ምርጫው ሳይሆን ግዴታው ነው።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን🔑✊
ዝንተዓለም ዓምሐራ Forever AMHARA🔑✊
፩ ዓምሐራ🔑
አፋብን ሰ/አ/ቀ በላይ ዕዝ
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ሕ/ግ ክፍል
ፋኖ ኃቅ-ዓለው ፀጋ አለባቸው
ቋሚ ምሥል፦ ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክ/ጦር ሥራ አሥፈጻሚ በከፊል
👍4❤1🙏1
ከአቢይ አሕመድ መከላከያ ላይ በዓለም ሳጋ ምድር በውባንተ አባተ ልጆች ከተራራ የገዘፈ ደማቅ ድል ተመዝግቧል።
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክ/ጦር
✔የክፍለጦሩ ቃኝና መሐንዲሥ
✔አሣምነው ብርጌድ
ጉና ክፍለ ጦር
✔ገብረ መሥቀል ብርጌድ/ታቦር ሻለቃ
✔የክፍለ ጦር ሥራ አሥፈጻሚ
የካቲት 18/2018ዓ.ም
እጅግ አሥደማሚ ድል በውቤ ልጆች ተገኝቷል። ከባሕር ዳርና ከደብረ ታቦር የመጣው መከላከያ ድቅቅ ብሎ ተመትቷል። ከ20+ የመከላከያ ተሽከርካሪ ከጥቅም ውጭ ሆኗል። በ03 ዓመታት ትግላችን የዛሬውን ጣፋጭ ድል የሚተካከል የለም።
ከትናንቱ ምት የተረፈው አዳሩን ሙሉ አማራ በታኙ ፈርሶ እንዳደረ ልብ ይሏል። 31 አማራ በታኞች አዳራቸውን ወደው ሳይሆን ተገድደው ዓምሐራ ፋኖን ተቀላቅለዋል።
ክብርና ምሥጋና ለሜጀር ጀነራል ውብ-አንተ አባተ አብራኮች❗
ዝርዝሩን እናደርሳለን።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን❗
ዝንተዓለም ዓምሐራ Forever AMHARA🔑✊
አፋብን ሰ/አ/ቀ በላይ ዕዝ
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ሕ/ግ ክፍል
ፋኖ ኃቅአለው ፀጋ አለባቸው።
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክ/ጦር
✔የክፍለጦሩ ቃኝና መሐንዲሥ
✔አሣምነው ብርጌድ
ጉና ክፍለ ጦር
✔ገብረ መሥቀል ብርጌድ/ታቦር ሻለቃ
✔የክፍለ ጦር ሥራ አሥፈጻሚ
የካቲት 18/2018ዓ.ም
እጅግ አሥደማሚ ድል በውቤ ልጆች ተገኝቷል። ከባሕር ዳርና ከደብረ ታቦር የመጣው መከላከያ ድቅቅ ብሎ ተመትቷል። ከ20+ የመከላከያ ተሽከርካሪ ከጥቅም ውጭ ሆኗል። በ03 ዓመታት ትግላችን የዛሬውን ጣፋጭ ድል የሚተካከል የለም።
ከትናንቱ ምት የተረፈው አዳሩን ሙሉ አማራ በታኙ ፈርሶ እንዳደረ ልብ ይሏል። 31 አማራ በታኞች አዳራቸውን ወደው ሳይሆን ተገድደው ዓምሐራ ፋኖን ተቀላቅለዋል።
ክብርና ምሥጋና ለሜጀር ጀነራል ውብ-አንተ አባተ አብራኮች❗
ዝርዝሩን እናደርሳለን።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን❗
ዝንተዓለም ዓምሐራ Forever AMHARA🔑✊
አፋብን ሰ/አ/ቀ በላይ ዕዝ
ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ፩ኛ ኮር ሕ/ግ ክፍል
ፋኖ ኃቅአለው ፀጋ አለባቸው።
🙏6
ሰበር የድል ዜና
የመይሳው ካሳ (፪ኛ) ኮር አለፋ ወረዳን ሙሉ በሙሉ ከጠላት ነፃ በማድረግ የወረዳዋን መቀመጫ ሻሁራ ከተማን መቆጣጠር ተቻለ።
በአርበኛ ማንዴላ እያዩ የተመራው አውደ ውጊያ ሙሉ በሙሉ ማዕከላዊ ጎንደር አለፋ ወረዳን ከአገዛዙ አረመኔ ሰራዊት ነፃ ለማድረግ በታቀደው ልክ ከፍተኛ ታሪካዊ ድል ማስመዝገብ የተቻለበት መንገድ ህዝባችንና ታጋያችን ያስደሰተ ሲሆን ጠላትን ክፉኛ ያሽመደመደ ሆኗል።
ይህ አውደ ውጊያ የኮርና የክ/ር አመራሮች ከብርጌድና የሻለቃ መሪዎች ጋር በመተሳሰር፤ ቋራ ኦሜድላ ክ/ር፣ ካራማራ ክ/ር፣ አድዋ ክ/ር፣ ፊታውራሪ ገበየሁ ክ/ር ካላቸው ሀይል በማውጣጣት የካቲት 15/2018 7:30 የጀመረው አውደ ውጊያ የአገዛዙን አሸርጋጅ አድማ በታኝ፣ ሚሊሻ፣ ፖሊስና የስርአቱ አሸርጋጅ ባንዳዎችን በመደምሰስ እና በመማረክ ከ7 በላይ ከተማ ውስጥ የተሰሩ የቁም ምሽጎችን በመሰባበር ሻሁራ ከተማን በቀላሉ በቁጥጥር ስር ማዋል ተችሏል። ይህ በእንዲህ አንዳለ የአብይ አህመድ የሚተማመንበት እና በየሚድያው እንደ ማስፈራሪያ የሚጠቀምበት የድሮን ጥቃት ለማድረስ የሚችለውን ያህል ሙከራ ቢያደርግም ክንደ ነበልባሎችን የመይሳው ካሳ ልጆችን የሚያቆማቸው ግን አልነበረም፤ እንዲሁም ይህ አውደ ውጊያ የተሳካ እንዲሆን አፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ በጌምድር ክ/ር ጣና ብርጌድ ወደ ቀጠናው ተጨማሪ የጠላት ሀይል እንዳይጨመር ያላሰለሰ እጥረት በማድረግ የተሳካ ስራ ተሰርቷል።
ክንደ ነበልባሎቹ ጠላትን ከሻሁራ ከተማ ጠራርጎ በማስወጣት የካቲት 16/2018 በየስርቻው የተደበቀውን እና ለማምለጥ የሞከረውን የአገዛዙ አሸርጋጅ ቡድን በየገባበት እየተፈለገ እጅ ያልሰጠውን እርምጃ በመውሰድ፣ ከሞት ያመለጠው የብልፅግናው ካቢኔ እና ባንዳ ሰራዊቱ በእግሩ እየማቀቀ ወደ ባ/ዳር ፈርጥጦ ሲያመልጥ በየቦታው በእጁ የያዘውን ትጥቅና ስንቅ እያዝረከረከ፤ እንዲሁም ሙትና ቁስለኛ መሸከፍ ባለመቻሉ የአካባቢው ማህበረሰብ ሁለቱንም ቀን በየቦታውና በየምሽጉ የወደቀውን አስክሬን ሊቀብር ችሏል።
የአገዛዙ ሰራዊት ከሁለት አመት ተኩል በላይ መሽጎበት የነበረው የቁም ምሽጎችን ከመሰባበር ባሻገር ስቶሮችን በፍጥነት በመቆጣጠር ተተኳሾችን፣ መሳሪያዎችን እና መሰል ትጥቆችን በእጃችን ማስገባት ችለናል። ከዚህ በተጨማሪ የአገዛዙ ስርአት የፋኖ ቤተሰብ በማለት እና በውሀ ቀጠነ ለስርአቱ አልተመቸንም የሚሉትን ንፁሀንን ከ45 በላይ እስረኞችን ማስፈታት ተችሏል።
👉በአውደ ውጊያው የተገኘ ድል
የተደመሰሰ= 231በላይ/ አድማ በታኝ፣ሚኒሻ፣ ፖሊስ፣ አብረው ሲዋጉ የተገኙ የቀጠናው ባንዳዎች እና የፖሊስ አዛዡ ዋና ኢንስፔክተር ውባንተ ይረሳው እና ወንጀል መከላከል ኮማንደር ገብሬ እና በጊዜው አብረው የነበሩ የፖሊስ አባላት አና የሚኒሻ ፅ/ቤት ኃላፊ ጌታነህን ጨምሮ እስከወዲያኛው ተሰናብተዋል።
የተማረከ እጅ የሰጠ= 53
ቁስለኛ ከ67በለይ
👉 በአውደ ውጊያው የተማረከ(የተገኘ) ንብረት
ዲሽቃ= 2
ብሬን= 2
ክላሽንኮቭ= 259
አብራራው= 22
አስር ጎራሽ= 28
1 ስታር ሽጉጥ
የክላሽ ተተኳሽ= 31,000
የብሬን ተተኳሽ= 9000
የዲሽቃ ተተኳሽ= 21,000
የክላሽ ካዝና= ከ700
ወታደራዊ ኮዳ= 50
ወታደራዊ ሻንጣ= 100
ረጅም እርቀት መገናኛ ሬድዮ= 2
የአገዛዙ ሰራዊት የሚጠቀምባቸውን ሙሉ ቁሳቁስ እና 2ተሳቢ ጭነት የሚሆን ሬሽን
👉ሌላው የመይሳው ካሳ (፪ኛ) ኮር ፊታውራሪ ገበየሁ ክ/ር በአዳኝ አገር ጫቆ ወረዳ ነጋዴ ባህር ሌላ ተጨማሪ ድል አስመዝግበዋል።
የካቲት 16/2018 ፊታውራሪ ገበየሁ ክ/ር ከታጠቅ ብርጌድ እና ባይተኩስ ብርጌድ የተውጣጡ የፋኖ ሀይሎች በዚሁ ቀን ተጠግቶ በማደር የአገዛዙን የሚኒሻ አባላትና አድማ በታኝ በመሸገበት ሰርጎ በመግባት አዳኝ አገር ጫቆ ነጋዴ ባህር ልዩ ቦታው አቸራ በር ላይ ሲረፈርፉት አርፍደዋል።
በአውደ ውጊያው የተገኘ ድል:
የተደመሰሰ= 23
የቆሰለ= 12
የተማረከ እጅ የሰጠ= 5
የተገኘ ንብረት:
ክላሽንኮቭ= 17
ብሬን= 1
የክላሽ ተተኳሽ= 1000
የብሬን ተተኳሽ= 1200
በዚህ ስአት በመየሳው ካሳ (፪ኛ) ኮር ስር የምትገኘው ሻሁራ ከተማ ሁሉም አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ባንኮችን ጨምሮ መደበኛ ስራቸውን ፍፁም ሰላም በተሞላበት መንገድ እየሰሩ ይገኛሉ።
ሌላው ጉዳይ ከአሁን በፊት በሚድያ እንዳሳዎቅነው ለአገዛዙ ስርአት እድሜ ማራዘሚያ ሆናችሁ የምታገለግሉ የሚኒሻ አባላት፣ ፖሊስና አድማ ብተና ቀሪ ቀጠናዎችን ነፃ ለማድረግ የሚያግደን ስለሌለ አሁን ባለው የፖለቲካ አሻጥር መጠቀሚያ እንዳትሆኑና ውድ ህይወታችሁን እንዳታባክኑ አሁንም በዚሁ አጋጣሚ ወገናዊ ጥሪያችን ማስተላለፍ እንወዳለን።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ (፪ኛ) ኮር የህ/ግ
የካቲት 18/2018
የመይሳው ካሳ (፪ኛ) ኮር አለፋ ወረዳን ሙሉ በሙሉ ከጠላት ነፃ በማድረግ የወረዳዋን መቀመጫ ሻሁራ ከተማን መቆጣጠር ተቻለ።
በአርበኛ ማንዴላ እያዩ የተመራው አውደ ውጊያ ሙሉ በሙሉ ማዕከላዊ ጎንደር አለፋ ወረዳን ከአገዛዙ አረመኔ ሰራዊት ነፃ ለማድረግ በታቀደው ልክ ከፍተኛ ታሪካዊ ድል ማስመዝገብ የተቻለበት መንገድ ህዝባችንና ታጋያችን ያስደሰተ ሲሆን ጠላትን ክፉኛ ያሽመደመደ ሆኗል።
ይህ አውደ ውጊያ የኮርና የክ/ር አመራሮች ከብርጌድና የሻለቃ መሪዎች ጋር በመተሳሰር፤ ቋራ ኦሜድላ ክ/ር፣ ካራማራ ክ/ር፣ አድዋ ክ/ር፣ ፊታውራሪ ገበየሁ ክ/ር ካላቸው ሀይል በማውጣጣት የካቲት 15/2018 7:30 የጀመረው አውደ ውጊያ የአገዛዙን አሸርጋጅ አድማ በታኝ፣ ሚሊሻ፣ ፖሊስና የስርአቱ አሸርጋጅ ባንዳዎችን በመደምሰስ እና በመማረክ ከ7 በላይ ከተማ ውስጥ የተሰሩ የቁም ምሽጎችን በመሰባበር ሻሁራ ከተማን በቀላሉ በቁጥጥር ስር ማዋል ተችሏል። ይህ በእንዲህ አንዳለ የአብይ አህመድ የሚተማመንበት እና በየሚድያው እንደ ማስፈራሪያ የሚጠቀምበት የድሮን ጥቃት ለማድረስ የሚችለውን ያህል ሙከራ ቢያደርግም ክንደ ነበልባሎችን የመይሳው ካሳ ልጆችን የሚያቆማቸው ግን አልነበረም፤ እንዲሁም ይህ አውደ ውጊያ የተሳካ እንዲሆን አፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ በጌምድር ክ/ር ጣና ብርጌድ ወደ ቀጠናው ተጨማሪ የጠላት ሀይል እንዳይጨመር ያላሰለሰ እጥረት በማድረግ የተሳካ ስራ ተሰርቷል።
ክንደ ነበልባሎቹ ጠላትን ከሻሁራ ከተማ ጠራርጎ በማስወጣት የካቲት 16/2018 በየስርቻው የተደበቀውን እና ለማምለጥ የሞከረውን የአገዛዙ አሸርጋጅ ቡድን በየገባበት እየተፈለገ እጅ ያልሰጠውን እርምጃ በመውሰድ፣ ከሞት ያመለጠው የብልፅግናው ካቢኔ እና ባንዳ ሰራዊቱ በእግሩ እየማቀቀ ወደ ባ/ዳር ፈርጥጦ ሲያመልጥ በየቦታው በእጁ የያዘውን ትጥቅና ስንቅ እያዝረከረከ፤ እንዲሁም ሙትና ቁስለኛ መሸከፍ ባለመቻሉ የአካባቢው ማህበረሰብ ሁለቱንም ቀን በየቦታውና በየምሽጉ የወደቀውን አስክሬን ሊቀብር ችሏል።
የአገዛዙ ሰራዊት ከሁለት አመት ተኩል በላይ መሽጎበት የነበረው የቁም ምሽጎችን ከመሰባበር ባሻገር ስቶሮችን በፍጥነት በመቆጣጠር ተተኳሾችን፣ መሳሪያዎችን እና መሰል ትጥቆችን በእጃችን ማስገባት ችለናል። ከዚህ በተጨማሪ የአገዛዙ ስርአት የፋኖ ቤተሰብ በማለት እና በውሀ ቀጠነ ለስርአቱ አልተመቸንም የሚሉትን ንፁሀንን ከ45 በላይ እስረኞችን ማስፈታት ተችሏል።
👉በአውደ ውጊያው የተገኘ ድል
የተደመሰሰ= 231በላይ/ አድማ በታኝ፣ሚኒሻ፣ ፖሊስ፣ አብረው ሲዋጉ የተገኙ የቀጠናው ባንዳዎች እና የፖሊስ አዛዡ ዋና ኢንስፔክተር ውባንተ ይረሳው እና ወንጀል መከላከል ኮማንደር ገብሬ እና በጊዜው አብረው የነበሩ የፖሊስ አባላት አና የሚኒሻ ፅ/ቤት ኃላፊ ጌታነህን ጨምሮ እስከወዲያኛው ተሰናብተዋል።
የተማረከ እጅ የሰጠ= 53
ቁስለኛ ከ67በለይ
👉 በአውደ ውጊያው የተማረከ(የተገኘ) ንብረት
ዲሽቃ= 2
ብሬን= 2
ክላሽንኮቭ= 259
አብራራው= 22
አስር ጎራሽ= 28
1 ስታር ሽጉጥ
የክላሽ ተተኳሽ= 31,000
የብሬን ተተኳሽ= 9000
የዲሽቃ ተተኳሽ= 21,000
የክላሽ ካዝና= ከ700
ወታደራዊ ኮዳ= 50
ወታደራዊ ሻንጣ= 100
ረጅም እርቀት መገናኛ ሬድዮ= 2
የአገዛዙ ሰራዊት የሚጠቀምባቸውን ሙሉ ቁሳቁስ እና 2ተሳቢ ጭነት የሚሆን ሬሽን
👉ሌላው የመይሳው ካሳ (፪ኛ) ኮር ፊታውራሪ ገበየሁ ክ/ር በአዳኝ አገር ጫቆ ወረዳ ነጋዴ ባህር ሌላ ተጨማሪ ድል አስመዝግበዋል።
የካቲት 16/2018 ፊታውራሪ ገበየሁ ክ/ር ከታጠቅ ብርጌድ እና ባይተኩስ ብርጌድ የተውጣጡ የፋኖ ሀይሎች በዚሁ ቀን ተጠግቶ በማደር የአገዛዙን የሚኒሻ አባላትና አድማ በታኝ በመሸገበት ሰርጎ በመግባት አዳኝ አገር ጫቆ ነጋዴ ባህር ልዩ ቦታው አቸራ በር ላይ ሲረፈርፉት አርፍደዋል።
በአውደ ውጊያው የተገኘ ድል:
የተደመሰሰ= 23
የቆሰለ= 12
የተማረከ እጅ የሰጠ= 5
የተገኘ ንብረት:
ክላሽንኮቭ= 17
ብሬን= 1
የክላሽ ተተኳሽ= 1000
የብሬን ተተኳሽ= 1200
በዚህ ስአት በመየሳው ካሳ (፪ኛ) ኮር ስር የምትገኘው ሻሁራ ከተማ ሁሉም አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ባንኮችን ጨምሮ መደበኛ ስራቸውን ፍፁም ሰላም በተሞላበት መንገድ እየሰሩ ይገኛሉ።
ሌላው ጉዳይ ከአሁን በፊት በሚድያ እንዳሳዎቅነው ለአገዛዙ ስርአት እድሜ ማራዘሚያ ሆናችሁ የምታገለግሉ የሚኒሻ አባላት፣ ፖሊስና አድማ ብተና ቀሪ ቀጠናዎችን ነፃ ለማድረግ የሚያግደን ስለሌለ አሁን ባለው የፖለቲካ አሻጥር መጠቀሚያ እንዳትሆኑና ውድ ህይወታችሁን እንዳታባክኑ አሁንም በዚሁ አጋጣሚ ወገናዊ ጥሪያችን ማስተላለፍ እንወዳለን።
ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ
መይሳው ካሳ (፪ኛ) ኮር የህ/ግ
የካቲት 18/2018
❤8🙏1
በቀን 19/06/2018 ዓ/ም አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ሜጀር ጀኔራል ውባንተ አባተ 1ኛ ኮር ጣና ገላውዲዎስ የወጠውን የምረት አዋጅ በመጠቀም ፋኖን እየተቀላቀሉ ይገኛሉ ።በሐሙሲት ከተማ የሚገኙት ሻለቃ 11 አባል የሆኑት የአድማ ብተና አባላት የምረት አዋጁን በመጠቀም ጣና ገላውዲዎስ ክ/ጦር አሀድ የሆነችውን አንበሶ ብርጌድ ተቀላቀሉ።
1ኛ=ጌታየ ገልጋይ
2ኛ=ታድሎ ሁኔ
3ኛ=ብርሃኑ ተመቸው ከነ ሙሉ ትጥቃቸው በመምጣት ከፋኖ ጋር አብረው ሁነው ለመታገል ወስነዋል
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ሜጀር ጀኔራል ውባንተ አባተ 1ኛ ኮር ጣና ገላውዲዎስ ክ/ጦር
ህ/ግ ፍቅሩ ባየ
1ኛ=ጌታየ ገልጋይ
2ኛ=ታድሎ ሁኔ
3ኛ=ብርሃኑ ተመቸው ከነ ሙሉ ትጥቃቸው በመምጣት ከፋኖ ጋር አብረው ሁነው ለመታገል ወስነዋል
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን
አፋብን ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ሜጀር ጀኔራል ውባንተ አባተ 1ኛ ኮር ጣና ገላውዲዎስ ክ/ጦር
ህ/ግ ፍቅሩ ባየ
🙏3❤1👍1😁1