ሴና ክፍል ሀያ አምስት ❤️
. . . "የውልሽ ሴና እኛ አንድ ዶርም ምንኖር ልጆች እንደ አንድ ቤተሰብ ነን፡፡ አብረን እንማራለን ፣አብረን እንበላለን እንጠጣለን ፣ውሎዋችን አንድ ላይ ነው ፣አዳራችንም አንድ ላይ ነው፡፡ ይሄ አንድ ቤት ውስጥ ማኖሩ እህታማቾች እንኳን ብዙ ግዜያቸውን እንደኛ አያሳልፉም፡፡ እኛ በዚህ ሁሉ ቀናት አብረን እንደ አንድ እናት ልጆች ነበር ስንውል ስናድር የነበረው፡፡ በነዚህ ቀናቶች ደግሞ አንዳችን የሌኛችንን ሁኔታ ለመረዳት ብዙም አይከብደንም፡፡
ሴና ያንቺም ነገር አሁን እንዳልኩሽ ነው፡፡ ተጫዋች ፣ሳቂታ ፣ደስተኛ ፣ንቁ የነበርሽ ልጅ በአንድ ግዜ ያ' ሳቅሽ ሲጠፋ ፣ጭንቅንቅ ስትይ ስታዝኚ ስናይ 'ምን ሆና ነው?' የሚል ጥያቄ ውስጣችን ይፈጠራል፡፡ አብረን እስከኖርን ድረስ ደሞ ያንቺን ደስታና ሀዘን መጋራት ግድ ይለናል፡፡ እናም በቹቹ አነሳሽነት በሁላችንም ተሳታፊነት ችግርሽ ምን እንደሆነ አጣርተን ከደረስንበት ቡሃላ መፍትሄ አግኝተን ይኸው ለዚ ደረስን እልሻለው፡፡" አለች የደስ ደስ ያለው ሳቋን እየሳቀች፡፡
ሚጣ ስታወራ ሁሉም በተመስጦ አተኩሮ ያዳምጡዋት ነበር፡፡ ተናግራ ስትጨርስ ሳናስበው ሁላችንም አጨበጨብን፡፡ ሁሉንም ተራ በተራ ተነስቼ አቀፍኳቸው፡፡ አብሮ መኖር ይኼው ነው፡፡ አንዱ ሌላውን መረዳት ፣አንዱ ስለሌላው ማሰብ፡፡ እውነት ያደረጉት ነገር በጣም ውስጤን ነካው፡፡ሳላስበው የደስታ እንባ አነባው፡፡የዛን ምሽት እየተጫወትን እየተሳሳቅን በእህታማችነት መንፈስ አደርን፡፡
ጥዋት ስነሳ ደስተኛዋ ሴና ሆኛለው፡፡ ነቃ ያልኩ ፣ቀኔን በፈገግታ ምጀምር ፡፡ተጣጥበን ቀርሳችንን በልተን ክፍል ስንገባ ሙሉ ትኩረቴን ትምህርቴ ላይ አድርጌ እከታተል ጀመርኩ፡፡ ወደቀድሞዋ ሴና ተመለስኩ፡፡ ከክፍል ስወጣ ፍሬን አገኘዋለው፡፡ አብረን ምሳ እንበላለን፡፡ ግቢውስጥ ያለኝ ነገር በሙሉ የሚያስደስት ሆነ፡፡
እንዲ እንዲያ እያልን ቀናት ተቆጠሩ ፣ሳምንታትም አለፉ፡፡ የዶርማችን ፍቅር ፣አንድነት ፣ህብር ቀን ከ ቀን እየጨመረ መጣ፡፡ እነ ቹቹ ማምሸታቸውን ሆነ መስከራቸውን አላቆሙም ነገር ግን መጠናቸውን በጣም ቀንሰዋል፡፡ ከበዛ በሳምንት ሶስት ቀን ብቻ ቢያመሹ ነው፡፡ ብዙውን ግዜ የዶርም ልጆች አብረን ማሳለፍ ጀመርን፡፡
ከፍሬ ጋር ያለኝ ቅርርብ በጣም ጥልቅ እየሆነ መጣ፡፡ ቀን በቀን እንገናኛለን ፣ምሽት በስልክ መልእክት እናወራለን ይባስ ብሎ ቫይበር ፣ፌስቡክ እንድጠቀም አድርጎኝ ቅዳሜና እሁድ ቤት ሆኜም እንኳን አብሮኝ ያለ ያህል እንዲሰማኝ ያደርግ ጀመር፡፡ በግቢ ውስጥ ሆነ በውጪ ብዙ ወንዶች ያወሩኛል፡፡ እኔ ለአንዳቸውም ቦታ አልሰጥም፡፡ግቢ ውስጥ ከፍሬ ውጪ ምቀርበው ወንድ ዴቭ ብቻ ነው፡፡ የክፍሌን ወንዶች ክንኳን ከሰላምታ በዘለለ አልፎ አልፎ ለትምህርት ነክ ጉዳዮች ካልሆነ ስለሌላ ነገር አላወራቸውም፡፡ ፍሬ ብዙ ነገሬ እየሆነ መጣ፡፡
ከወራት ቡሀላ የመጀመሪያ መንፈቅ ትምህርት ማለቂያ ፈተና ተፈትነን ከጨረስን ቡሀላ በመሀል ባለን እረፍት ሁላችንም ወደየቤታችን ስለምንሄድ ፈተና ከጨረስን በነጋታው ያለውን ሙሉ ቀን አብረን እንድናሳልፍ ተስማምተን ቀኑን አብረን አሳለፍን፡፡ ምሽት ላይ እኔና ፍሬ ብቻችንን ሆነን ወደ አንድ ተማሪ ወደማይበዛበት ቦታ ሄድን፡፡ ቅዳሜና እሁድ ለሁለት ቀን ቤት ስሄድ ሚናፍቀኝ ልጅ አሁን ደሞ ከሁለት ሳምንት በላይ እንደማላገኘው ሳውቅ ልቤ ይረበሽ ጀመር፡፡
ከቦታው ስንደርስ ከዛፍ ስር የሚገኝ አንድ መቀመጫ ላይ ጎን ለ ጎን ቁጭ ብለን ማውራት ጀመርን፡፡"ሆዴ ለሁለት ሳምንት ልትናፍቂኝ ነው እኮ. . ." አለኝ አንገቴን አቅፎ ወደ ራሱ እያስጠጋኝ፡፡ "እኔም እኮ ትናፍቀኛለክ . . ." አልኩት አንገቱ ስር ሽጉጥ እያልኩኝ፡፡ትንሽ ካወራን ቡሃላ እንዴት እንደሆነ ባላውቅም አንድ ያልጠበኩት ነገር ተፈጠረ፡፡ በመጀመሪያ ደነገጥኩ ሰውነቴ በሙሉ ነዘረኝ፡፡ ከዛ ግን . . .
#ክፍል_ሀያስድስትን_ለማንበብ_የቸኮለ👉♥️
👇👇👇👇
@geyone
@geyone
@geyone
,,,,,🌹❣🌹❣🌹❣🌹,,,,,
••●◉Join us share◉●••
. . . "የውልሽ ሴና እኛ አንድ ዶርም ምንኖር ልጆች እንደ አንድ ቤተሰብ ነን፡፡ አብረን እንማራለን ፣አብረን እንበላለን እንጠጣለን ፣ውሎዋችን አንድ ላይ ነው ፣አዳራችንም አንድ ላይ ነው፡፡ ይሄ አንድ ቤት ውስጥ ማኖሩ እህታማቾች እንኳን ብዙ ግዜያቸውን እንደኛ አያሳልፉም፡፡ እኛ በዚህ ሁሉ ቀናት አብረን እንደ አንድ እናት ልጆች ነበር ስንውል ስናድር የነበረው፡፡ በነዚህ ቀናቶች ደግሞ አንዳችን የሌኛችንን ሁኔታ ለመረዳት ብዙም አይከብደንም፡፡
ሴና ያንቺም ነገር አሁን እንዳልኩሽ ነው፡፡ ተጫዋች ፣ሳቂታ ፣ደስተኛ ፣ንቁ የነበርሽ ልጅ በአንድ ግዜ ያ' ሳቅሽ ሲጠፋ ፣ጭንቅንቅ ስትይ ስታዝኚ ስናይ 'ምን ሆና ነው?' የሚል ጥያቄ ውስጣችን ይፈጠራል፡፡ አብረን እስከኖርን ድረስ ደሞ ያንቺን ደስታና ሀዘን መጋራት ግድ ይለናል፡፡ እናም በቹቹ አነሳሽነት በሁላችንም ተሳታፊነት ችግርሽ ምን እንደሆነ አጣርተን ከደረስንበት ቡሃላ መፍትሄ አግኝተን ይኸው ለዚ ደረስን እልሻለው፡፡" አለች የደስ ደስ ያለው ሳቋን እየሳቀች፡፡
ሚጣ ስታወራ ሁሉም በተመስጦ አተኩሮ ያዳምጡዋት ነበር፡፡ ተናግራ ስትጨርስ ሳናስበው ሁላችንም አጨበጨብን፡፡ ሁሉንም ተራ በተራ ተነስቼ አቀፍኳቸው፡፡ አብሮ መኖር ይኼው ነው፡፡ አንዱ ሌላውን መረዳት ፣አንዱ ስለሌላው ማሰብ፡፡ እውነት ያደረጉት ነገር በጣም ውስጤን ነካው፡፡ሳላስበው የደስታ እንባ አነባው፡፡የዛን ምሽት እየተጫወትን እየተሳሳቅን በእህታማችነት መንፈስ አደርን፡፡
ጥዋት ስነሳ ደስተኛዋ ሴና ሆኛለው፡፡ ነቃ ያልኩ ፣ቀኔን በፈገግታ ምጀምር ፡፡ተጣጥበን ቀርሳችንን በልተን ክፍል ስንገባ ሙሉ ትኩረቴን ትምህርቴ ላይ አድርጌ እከታተል ጀመርኩ፡፡ ወደቀድሞዋ ሴና ተመለስኩ፡፡ ከክፍል ስወጣ ፍሬን አገኘዋለው፡፡ አብረን ምሳ እንበላለን፡፡ ግቢውስጥ ያለኝ ነገር በሙሉ የሚያስደስት ሆነ፡፡
እንዲ እንዲያ እያልን ቀናት ተቆጠሩ ፣ሳምንታትም አለፉ፡፡ የዶርማችን ፍቅር ፣አንድነት ፣ህብር ቀን ከ ቀን እየጨመረ መጣ፡፡ እነ ቹቹ ማምሸታቸውን ሆነ መስከራቸውን አላቆሙም ነገር ግን መጠናቸውን በጣም ቀንሰዋል፡፡ ከበዛ በሳምንት ሶስት ቀን ብቻ ቢያመሹ ነው፡፡ ብዙውን ግዜ የዶርም ልጆች አብረን ማሳለፍ ጀመርን፡፡
ከፍሬ ጋር ያለኝ ቅርርብ በጣም ጥልቅ እየሆነ መጣ፡፡ ቀን በቀን እንገናኛለን ፣ምሽት በስልክ መልእክት እናወራለን ይባስ ብሎ ቫይበር ፣ፌስቡክ እንድጠቀም አድርጎኝ ቅዳሜና እሁድ ቤት ሆኜም እንኳን አብሮኝ ያለ ያህል እንዲሰማኝ ያደርግ ጀመር፡፡ በግቢ ውስጥ ሆነ በውጪ ብዙ ወንዶች ያወሩኛል፡፡ እኔ ለአንዳቸውም ቦታ አልሰጥም፡፡ግቢ ውስጥ ከፍሬ ውጪ ምቀርበው ወንድ ዴቭ ብቻ ነው፡፡ የክፍሌን ወንዶች ክንኳን ከሰላምታ በዘለለ አልፎ አልፎ ለትምህርት ነክ ጉዳዮች ካልሆነ ስለሌላ ነገር አላወራቸውም፡፡ ፍሬ ብዙ ነገሬ እየሆነ መጣ፡፡
ከወራት ቡሀላ የመጀመሪያ መንፈቅ ትምህርት ማለቂያ ፈተና ተፈትነን ከጨረስን ቡሀላ በመሀል ባለን እረፍት ሁላችንም ወደየቤታችን ስለምንሄድ ፈተና ከጨረስን በነጋታው ያለውን ሙሉ ቀን አብረን እንድናሳልፍ ተስማምተን ቀኑን አብረን አሳለፍን፡፡ ምሽት ላይ እኔና ፍሬ ብቻችንን ሆነን ወደ አንድ ተማሪ ወደማይበዛበት ቦታ ሄድን፡፡ ቅዳሜና እሁድ ለሁለት ቀን ቤት ስሄድ ሚናፍቀኝ ልጅ አሁን ደሞ ከሁለት ሳምንት በላይ እንደማላገኘው ሳውቅ ልቤ ይረበሽ ጀመር፡፡
ከቦታው ስንደርስ ከዛፍ ስር የሚገኝ አንድ መቀመጫ ላይ ጎን ለ ጎን ቁጭ ብለን ማውራት ጀመርን፡፡"ሆዴ ለሁለት ሳምንት ልትናፍቂኝ ነው እኮ. . ." አለኝ አንገቴን አቅፎ ወደ ራሱ እያስጠጋኝ፡፡ "እኔም እኮ ትናፍቀኛለክ . . ." አልኩት አንገቱ ስር ሽጉጥ እያልኩኝ፡፡ትንሽ ካወራን ቡሃላ እንዴት እንደሆነ ባላውቅም አንድ ያልጠበኩት ነገር ተፈጠረ፡፡ በመጀመሪያ ደነገጥኩ ሰውነቴ በሙሉ ነዘረኝ፡፡ ከዛ ግን . . .
#ክፍል_ሀያስድስትን_ለማንበብ_የቸኮለ👉♥️
👇👇👇👇
@geyone
@geyone
@geyone
,,,,,🌹❣🌹❣🌹❣🌹,,,,,
••●◉Join us share◉●••
ሴና ክፍል ሀያ ስድስት ❤️
. . . ከዛ ግን ደስ ሚል ነገር እየተሰማኝ መጣ፡፡ ፍሬ አንገቴ ስር ሲስመኝ ሰውነቴ ይነዝአኝ ጀመር፡፡ ሳላስበው ከንፈሬን ሳመኝ፡፡ መጀመሪያ ደነገጥኩ ግን ማንገራገር አልቻልኩም፡፡ ደስ የሚል ነገር አለው፡፡ ስሜቱ አዲስ ሆነብኝ ግራ ሚያጋባ፡፡ ደስ ሚል እእእእእ...... እኔንጃ ብቻ ወስብስብ ፤ድብልቅልቅ ያለ ስሜት ተሰማኝ፡፡የመጀመሪያዬ ስለሆነም መሰለኝ እኔንጃ ማልገልፀው አይነት ስሜት ተሰማኝ፡፡ ፍሬ ከሳመኝ ቡሀላ ወደ ጆሮዬ "አፈቅርሻለው!" አለኝ ለሹክሹክታ፡፡ "ሴና አፈቅርሻለው! የኔ ብቻ እንድትሆኚ ፈልጋለው!" አለኝ ጆሮዬን እየሳመኝ፡፡ በጣም ደነገጥኩ ፣ፊቴን ሲያልበኝ ይሰማኛል! የፍሬ ትንፋሽ ሙቀት ጆሮዬን አልፎ ሙሉ ሰውነቴን እያሞቀኝ፡፡ እኔ ለማስቆም ምንም አላደረኩም ፣ሚያደርገውን ከመቀበል ውጪ "ሆዴ በጣም ነው ምወድሽ" አለኝ ፍሬ እቅፍ አድርጎ ደረቱ ላይ ድግፍ እያደረገኝ፡፡
በፍሬ እቅፍ ውስጥ ሆኜ ብዙ ነገር ማሰብ ጀመርኩ፡፡ 'አፈቅርሻለው' ሲለኝ የተሰማኝ ስሜት የደስታ ይሁን የድንጋጤ አላውቅም፡፡ ምንም መልስ አልሰጠውትም፡፡ በፍሬ እቅፍ ውስጥ እንዳለው ስልኬ ጠራ ወንድሜ ነበር፡፡
ከፍሬ ራቅ ብዬ ወንድሜን ካወራውት ቡሀላ ሰአቱም ስለመሸ ከፍሬ ጋር ተያይዘን ወደ ዶርም መሄድ ጀመርን፡፡ ወደ ዶርሜ ስደርስ ፍሬን እቅፍ አድርጌ ጉንጩን ሳምኩት፡፡ እሱ እጁን ኪሱ ከቶ እንደቆመ ነበር፡፡ ፍጥነቴ የገረመው ይመስላል፡፡ ቻው ከተባባልን ቡሀላ ወደ ዶርሜ ሄድኩ፡፡ ዶርሜ እንደገባው ሁሉንም ጉዋደኞቼን ደስታ በተሞላው ሁኔታ ሰላም ካልኳቸው ቡሀላ አልጋዬ ላይ ወጥቼ ጋደም አልኩ፡፡
"አፈቅርሻለው!" የፍሬ ድምፅ በውስጤ እየተመላለሰ ነው፡፡"አፈቅርሻለው!" አልፎ አልፎ የሳመኝ ከንፈሬን አጣቴ እየዳበስኩ ፈገግ እላለው፡፡ ምሽቷን እያሰበኩ በሀሳቡ ወደ ፍሬ ሄጃለው፡፡ ፍሬ በዚ ሰአት ምን እየሰራ ይሆን? እሱስ ምን እያሰበ ይሆን? ሀሳቤ እንዳለ ፍሬ ሆነ፡፡ አልጋዬ ላይ እየተገላበጥኩ ፍሬን ብቻ አስበዋለው፡፡ እነ ሚጣ ዝም ብለው ይታዘቡኛል፡፡ እኔ በሀሳብ ፍሬ ጋር ሄጃለው፡፡
"አንቺ ልጅ አረ ወደራስሽ ተመለሽ ፍንድቅድቅ አልሽ እኮ፡፡" አለችኝ እኑካ ወደ ቤት ምትወስዳቸውን እቃዎች እያስተካከለች፡፡ "አዎ ምን ተገኝቶ ነው እስኪ?" ሁሉም የተለመደ ጥያቄያቸውን አከታተሉብኝ፡፡ "አረ ረፍት ስለደረሰ ነው፡፡ ሌላ ምንም አይደለም"ብዬ ጉዳዩን ካደባበስኩ ቡሀላ ጨዋታ ለማስቀየር ሞከርኩ፡፡ስለ ሌላ ነገሮች ማውራት ስንጀምር ስልኬ መልእክት ገባ፡፡ ፍሬ ነው የላከልኝ መልእክት ግን በፊት ከሚልክልኝ የተለየ ነው፡፡ ጋደም ካልኩበት ቀና ብዬ ማንበብ ጀመርኩ፡፡ መልእክቱ እንዲህ ይላል"ሴና ገና የመጀመሪያ ቀን ካገኘውሽ ግዜ ጀምሮ ላንቺ ለየት ያለ ነገር ነበረኝ፡፡ በቀረብኩሽ ቁጥር ደግሞ ይበልጥ ነው የወደድኩሽ፡፡ ያኔ ትዝ ይልሻል . . . " ሚጣ ስልኬን ነጠከችኝ፡፡ አልጋዬ ላይ ቁጭ ብዬ እያነበብኩት ሲጠሩኝም አልሰማውም ሚጣ መጥታ ስልኬን እስክትቀማኝ ድረስ በ ፍሬ ፅሁፍ ላይ አተኩሬ ሚያደርጉትን አልሰማውም ነበር፡፡
የተነጠኩትን ስልኬን ለመቀበል ብሞክርም ማይቻል ሆነብኝ፡፡ ያለኝ አማራጭ መለመን ብቻ ነው፡፡ "እኛ ሰው አይደለንም? ስልክሽ ላይ ምን ቢኖረው ነው እንደዚ እስክትተሪ የማትሰሚን?" ሚጣ ስልኬን እንደያዘች በንዴት ስሜት ትተይቀኝ ጀመር፡፡ "አረ እኔ እንደዛ አይደለም . . . እኔኮ እ. . ." አላስጨረሰችኝም "ቆይ ምን ተልኮልሽ ነው ? ልየው እስኪ "ብላ ስልኬን መክፈት ጀመረች፡፡ "እንዴ እንደዛማ አይሆንም የውልሽ ሚጣ " መከራከር ጀመርኩ"ይከፈት አይደል?" ሁሉንም በአንድነት ጠየቀቻቸው፡፡" ሁሉም በአንድነት "ይከፈት ! ይከፈት! " በአንድ ድምፅ ዶርሙን ሌላ ድባብ ፈጠሩበት፡፡ ልመናው አልሳካ ቢለኝ ተስፋ ቆርጬ ቁጭ አልኩ፡፡ ሚጣ የተላከችልኝ መልእክት ከፈፈተች "ላንብበው"ላንብበው?" አለች ጮክ ብላ "አዎ ይነበብልን!" ሁሉም ተስማሙ ሚጣ ለማንበብ ጉሮሮዋን ስላ ከተዘጋጀች ቡሀላ . . .
#ክፍል_ሀያሰባትን_ለማንበብ_የቸኮለ👉♥️
https://telegram.me/geyone
,,,,,🌹❣🌹❣🌹❣🌹,,,,,
••●◉Join us share◉●••
. . . ከዛ ግን ደስ ሚል ነገር እየተሰማኝ መጣ፡፡ ፍሬ አንገቴ ስር ሲስመኝ ሰውነቴ ይነዝአኝ ጀመር፡፡ ሳላስበው ከንፈሬን ሳመኝ፡፡ መጀመሪያ ደነገጥኩ ግን ማንገራገር አልቻልኩም፡፡ ደስ የሚል ነገር አለው፡፡ ስሜቱ አዲስ ሆነብኝ ግራ ሚያጋባ፡፡ ደስ ሚል እእእእእ...... እኔንጃ ብቻ ወስብስብ ፤ድብልቅልቅ ያለ ስሜት ተሰማኝ፡፡የመጀመሪያዬ ስለሆነም መሰለኝ እኔንጃ ማልገልፀው አይነት ስሜት ተሰማኝ፡፡ ፍሬ ከሳመኝ ቡሀላ ወደ ጆሮዬ "አፈቅርሻለው!" አለኝ ለሹክሹክታ፡፡ "ሴና አፈቅርሻለው! የኔ ብቻ እንድትሆኚ ፈልጋለው!" አለኝ ጆሮዬን እየሳመኝ፡፡ በጣም ደነገጥኩ ፣ፊቴን ሲያልበኝ ይሰማኛል! የፍሬ ትንፋሽ ሙቀት ጆሮዬን አልፎ ሙሉ ሰውነቴን እያሞቀኝ፡፡ እኔ ለማስቆም ምንም አላደረኩም ፣ሚያደርገውን ከመቀበል ውጪ "ሆዴ በጣም ነው ምወድሽ" አለኝ ፍሬ እቅፍ አድርጎ ደረቱ ላይ ድግፍ እያደረገኝ፡፡
በፍሬ እቅፍ ውስጥ ሆኜ ብዙ ነገር ማሰብ ጀመርኩ፡፡ 'አፈቅርሻለው' ሲለኝ የተሰማኝ ስሜት የደስታ ይሁን የድንጋጤ አላውቅም፡፡ ምንም መልስ አልሰጠውትም፡፡ በፍሬ እቅፍ ውስጥ እንዳለው ስልኬ ጠራ ወንድሜ ነበር፡፡
ከፍሬ ራቅ ብዬ ወንድሜን ካወራውት ቡሀላ ሰአቱም ስለመሸ ከፍሬ ጋር ተያይዘን ወደ ዶርም መሄድ ጀመርን፡፡ ወደ ዶርሜ ስደርስ ፍሬን እቅፍ አድርጌ ጉንጩን ሳምኩት፡፡ እሱ እጁን ኪሱ ከቶ እንደቆመ ነበር፡፡ ፍጥነቴ የገረመው ይመስላል፡፡ ቻው ከተባባልን ቡሀላ ወደ ዶርሜ ሄድኩ፡፡ ዶርሜ እንደገባው ሁሉንም ጉዋደኞቼን ደስታ በተሞላው ሁኔታ ሰላም ካልኳቸው ቡሀላ አልጋዬ ላይ ወጥቼ ጋደም አልኩ፡፡
"አፈቅርሻለው!" የፍሬ ድምፅ በውስጤ እየተመላለሰ ነው፡፡"አፈቅርሻለው!" አልፎ አልፎ የሳመኝ ከንፈሬን አጣቴ እየዳበስኩ ፈገግ እላለው፡፡ ምሽቷን እያሰበኩ በሀሳቡ ወደ ፍሬ ሄጃለው፡፡ ፍሬ በዚ ሰአት ምን እየሰራ ይሆን? እሱስ ምን እያሰበ ይሆን? ሀሳቤ እንዳለ ፍሬ ሆነ፡፡ አልጋዬ ላይ እየተገላበጥኩ ፍሬን ብቻ አስበዋለው፡፡ እነ ሚጣ ዝም ብለው ይታዘቡኛል፡፡ እኔ በሀሳብ ፍሬ ጋር ሄጃለው፡፡
"አንቺ ልጅ አረ ወደራስሽ ተመለሽ ፍንድቅድቅ አልሽ እኮ፡፡" አለችኝ እኑካ ወደ ቤት ምትወስዳቸውን እቃዎች እያስተካከለች፡፡ "አዎ ምን ተገኝቶ ነው እስኪ?" ሁሉም የተለመደ ጥያቄያቸውን አከታተሉብኝ፡፡ "አረ ረፍት ስለደረሰ ነው፡፡ ሌላ ምንም አይደለም"ብዬ ጉዳዩን ካደባበስኩ ቡሀላ ጨዋታ ለማስቀየር ሞከርኩ፡፡ስለ ሌላ ነገሮች ማውራት ስንጀምር ስልኬ መልእክት ገባ፡፡ ፍሬ ነው የላከልኝ መልእክት ግን በፊት ከሚልክልኝ የተለየ ነው፡፡ ጋደም ካልኩበት ቀና ብዬ ማንበብ ጀመርኩ፡፡ መልእክቱ እንዲህ ይላል"ሴና ገና የመጀመሪያ ቀን ካገኘውሽ ግዜ ጀምሮ ላንቺ ለየት ያለ ነገር ነበረኝ፡፡ በቀረብኩሽ ቁጥር ደግሞ ይበልጥ ነው የወደድኩሽ፡፡ ያኔ ትዝ ይልሻል . . . " ሚጣ ስልኬን ነጠከችኝ፡፡ አልጋዬ ላይ ቁጭ ብዬ እያነበብኩት ሲጠሩኝም አልሰማውም ሚጣ መጥታ ስልኬን እስክትቀማኝ ድረስ በ ፍሬ ፅሁፍ ላይ አተኩሬ ሚያደርጉትን አልሰማውም ነበር፡፡
የተነጠኩትን ስልኬን ለመቀበል ብሞክርም ማይቻል ሆነብኝ፡፡ ያለኝ አማራጭ መለመን ብቻ ነው፡፡ "እኛ ሰው አይደለንም? ስልክሽ ላይ ምን ቢኖረው ነው እንደዚ እስክትተሪ የማትሰሚን?" ሚጣ ስልኬን እንደያዘች በንዴት ስሜት ትተይቀኝ ጀመር፡፡ "አረ እኔ እንደዛ አይደለም . . . እኔኮ እ. . ." አላስጨረሰችኝም "ቆይ ምን ተልኮልሽ ነው ? ልየው እስኪ "ብላ ስልኬን መክፈት ጀመረች፡፡ "እንዴ እንደዛማ አይሆንም የውልሽ ሚጣ " መከራከር ጀመርኩ"ይከፈት አይደል?" ሁሉንም በአንድነት ጠየቀቻቸው፡፡" ሁሉም በአንድነት "ይከፈት ! ይከፈት! " በአንድ ድምፅ ዶርሙን ሌላ ድባብ ፈጠሩበት፡፡ ልመናው አልሳካ ቢለኝ ተስፋ ቆርጬ ቁጭ አልኩ፡፡ ሚጣ የተላከችልኝ መልእክት ከፈፈተች "ላንብበው"ላንብበው?" አለች ጮክ ብላ "አዎ ይነበብልን!" ሁሉም ተስማሙ ሚጣ ለማንበብ ጉሮሮዋን ስላ ከተዘጋጀች ቡሀላ . . .
#ክፍል_ሀያሰባትን_ለማንበብ_የቸኮለ👉♥️
https://telegram.me/geyone
,,,,,🌹❣🌹❣🌹❣🌹,,,,,
••●◉Join us share◉●••
▓▓▓▓▓▓▓ ግጥM ▓▓▓▓▓▓▓
🖤 የልቤ ሰራቂ 💔
የውበቷ እንቁ ውቧ ፅጌረዳ
ደምቃ እንደወጣች ገና በማለዳ
አብራት ከወጣችው ከፀሀይዋ ልቃ
ልቤን ወሰደችው ካካሌ ፈልቅቃ
የምን ልቤ ብቻ የምን አካላቴ
በፍቅሯ የነደደው መላ እኔነቴ
የፍቅር ጀግናናት አይደፍሩትን ደፋር
ጥልፉ የጣለችኝ በውበቷ አድባር
ከልቤ ካንጀቴ እኔ እዬወደድኳትሰታ
በፍርሃት ተውጬ ፍቅሬን ስገልፅላት
በፈጣሪ ፀጋ በውበቷ ኮርታ
አሻፈረኝ ብላ ሄደች ጀራባ
የወንድነቴ ጥግ ተሰበረ ወሽመጡ
የማረገው ጠፋኝ አልገባኝም ቅጡ
ኸረ ወቸው ጉዴ አሁን ምን ተሻለኝ?
ከሷ ተነጥዬ መኖር አይቻለኝ
ቀን በቀን ስናፍቅ ልቤ ሲፈልጋት
እንዲው ጥላኝ ስትሄድ ፍቅሬ አልከበዳት
በፍቅሯ ብመንን ካአጀብ ተነጥዬ
መቼም አልጫናት የኔ ሁኚ ብዬ
ውደደኝ ሳትለው ልቤ ከወደዳት
እንዴትስ አድርጌ ሸንጎ ልገትራት
ቀንቶኝም የማያወቀው ደርሶ የኔ ዕጣ
እሷን አገኝ ብዬ እኔው ራሴን ልጣ?
✍ ቶፊቅ መሀመድ
━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆነ እናመሰግናለን 😘
➳➳ ከወደዱት ለሌሎች ሼር ያድርጉ !! ➢➢
🖤 የልቤ ሰራቂ 💔
የውበቷ እንቁ ውቧ ፅጌረዳ
ደምቃ እንደወጣች ገና በማለዳ
አብራት ከወጣችው ከፀሀይዋ ልቃ
ልቤን ወሰደችው ካካሌ ፈልቅቃ
የምን ልቤ ብቻ የምን አካላቴ
በፍቅሯ የነደደው መላ እኔነቴ
የፍቅር ጀግናናት አይደፍሩትን ደፋር
ጥልፉ የጣለችኝ በውበቷ አድባር
ከልቤ ካንጀቴ እኔ እዬወደድኳትሰታ
በፍርሃት ተውጬ ፍቅሬን ስገልፅላት
በፈጣሪ ፀጋ በውበቷ ኮርታ
አሻፈረኝ ብላ ሄደች ጀራባ
የወንድነቴ ጥግ ተሰበረ ወሽመጡ
የማረገው ጠፋኝ አልገባኝም ቅጡ
ኸረ ወቸው ጉዴ አሁን ምን ተሻለኝ?
ከሷ ተነጥዬ መኖር አይቻለኝ
ቀን በቀን ስናፍቅ ልቤ ሲፈልጋት
እንዲው ጥላኝ ስትሄድ ፍቅሬ አልከበዳት
በፍቅሯ ብመንን ካአጀብ ተነጥዬ
መቼም አልጫናት የኔ ሁኚ ብዬ
ውደደኝ ሳትለው ልቤ ከወደዳት
እንዴትስ አድርጌ ሸንጎ ልገትራት
ቀንቶኝም የማያወቀው ደርሶ የኔ ዕጣ
እሷን አገኝ ብዬ እኔው ራሴን ልጣ?
✍ ቶፊቅ መሀመድ
━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆነ እናመሰግናለን 😘
➳➳ ከወደዱት ለሌሎች ሼር ያድርጉ !! ➢➢
Rip😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭ያማል
😭😭😭የት ነህ ዶክተር አብይ።።።።።።😭😭
እጨት ቁጭ ብሎ ሰው እየነደደ
ህግ አዋቂው ቆሞ ሌባ እየፈረደ
አሳ መረብ ጥሎ ሰው እያጠመደ
አንበሳ በጅቦች እየተሳደደ
የእርግቦች ማህፀን ጊጥ እየፀነሰ
ሰማይ ጭስ አርግዞ እሳት እያፈሰሰ
ሰው እየተጋዘ አውሬ እየነገሰ
ካህናት ተወግዘው ሌባ እየቀደስ
እምዬ ማቅ ለብሳ ልጅ እየደነስ
ይህ ሁሉ ሲሰራ መላው ጠፍቶን እኛ
ኧረ ወዴት ገባህ የሰማዩ ዳኛ
ፍትህ በግፍ ለተገደሉት ሰወች rip ነፍስ ይማር
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
😭😭😭የት ነህ ዶክተር አብይ።።።።።።😭😭
እጨት ቁጭ ብሎ ሰው እየነደደ
ህግ አዋቂው ቆሞ ሌባ እየፈረደ
አሳ መረብ ጥሎ ሰው እያጠመደ
አንበሳ በጅቦች እየተሳደደ
የእርግቦች ማህፀን ጊጥ እየፀነሰ
ሰማይ ጭስ አርግዞ እሳት እያፈሰሰ
ሰው እየተጋዘ አውሬ እየነገሰ
ካህናት ተወግዘው ሌባ እየቀደስ
እምዬ ማቅ ለብሳ ልጅ እየደነስ
ይህ ሁሉ ሲሰራ መላው ጠፍቶን እኛ
ኧረ ወዴት ገባህ የሰማዩ ዳኛ
ፍትህ በግፍ ለተገደሉት ሰወች rip ነፍስ ይማር
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
☞☞ ከደራሲያን አለም
የአለም እውነታዎች!!
❍✰✰✰✰✰◉⚇◉✰✰✰✰✰❍
✍ የያዝከው ነገር በቂ መስሎ ካልታየክ፤ድፍን አለምን ብትጨብጥ እንኳን፤ሀዘንተኛ እንጂ ደስተኛ መሆን አችልም፤እናም ባለህ ነገር ፈጣሪን አመስግነህ ኑር።
✍ የሰው ዋጋው እየቀነሰ የዶሮ እና የእህል ዋጋ እየጨመረ ሲመጣ በርትተህ ፀልይ ፡፡
✍ሰዎች ስለ አንተ መጥፎነት ቢያወሩ አይድነቅህ ምክንያቱም ውሾች በማያውቁት ሰው ላይ ነው የሚጮሁት::
┈┈┈┈◎◎❍❍┈┈┈┈
✎ ጨውን ሺ ጊዜ ስኳር ብትለው ስሙን እንጂ ጣአሙን መቀየር አችልም።
✎ ከክፋት ስትርቅ ሰላምህን ታበዛለህ፤ቅንና መልካም ስትሆን ደሞ ከጭንቀትና ከጸጸት ትድናለህ።
✎ በሕየውትህ ሰዎችን ለመረዳት እንጂ ለመጉዳት አታስብ።
✎ ፍቅርና መልካምነት ከቃል ይልቅ መተግበርን ይፈልጋል።
✎ የውሸት ጎደኛ እና ጥላ ሁለቱም አንድ ናቸዉ ሁለቱም ፀሐይ እስካሉ ድረስ ነው።
┈┈┈┈◎◎❍❍┈┈┈┈
☛ የፈጣሪ ስዕል እያልክ ስትስም ራሱ ፈጣሪ አክብሮ የፈጠረውን ሰውን ግን ረግጠህ በማለፍህ የወጣልህ አስመሳይ መሆንህን እወቀው፡፡
☛ ውሾች እና ድመቶች አልጋህ ላይ እንዲዘሉ እየፈቀድክ ድሆች ግን የግቢህ ድንጋይ ላይ እንዲቀመጡ ባለመፍቀድህ የፈጣሪህን ምህረት ጠይቅ፡፡
☛ ከዚህ አፍ እና ልብ ከተለያዩበት ቲያትረኛ ማንነትህ ፈጥነህ ውጣ ፡፡
⚠️የሳቀልኝ ሁሉ ስው እየመሰለኝ ጠላቴን ስጠብቅ ወዳጄ ገደለኝ😭
⚠️ ሰዎች ሆይ የሚቀድመውን ብናስቀድም የማይተወን ፈጣሪ ይከተለን ነበር ፡፡
📝 ለተሻለ ለውጥ እንተጋለን!!
══════❁✿❁ ═════
https://telegram.me/geyone
የአለም እውነታዎች!!
❍✰✰✰✰✰◉⚇◉✰✰✰✰✰❍
✍ የያዝከው ነገር በቂ መስሎ ካልታየክ፤ድፍን አለምን ብትጨብጥ እንኳን፤ሀዘንተኛ እንጂ ደስተኛ መሆን አችልም፤እናም ባለህ ነገር ፈጣሪን አመስግነህ ኑር።
✍ የሰው ዋጋው እየቀነሰ የዶሮ እና የእህል ዋጋ እየጨመረ ሲመጣ በርትተህ ፀልይ ፡፡
✍ሰዎች ስለ አንተ መጥፎነት ቢያወሩ አይድነቅህ ምክንያቱም ውሾች በማያውቁት ሰው ላይ ነው የሚጮሁት::
┈┈┈┈◎◎❍❍┈┈┈┈
✎ ጨውን ሺ ጊዜ ስኳር ብትለው ስሙን እንጂ ጣአሙን መቀየር አችልም።
✎ ከክፋት ስትርቅ ሰላምህን ታበዛለህ፤ቅንና መልካም ስትሆን ደሞ ከጭንቀትና ከጸጸት ትድናለህ።
✎ በሕየውትህ ሰዎችን ለመረዳት እንጂ ለመጉዳት አታስብ።
✎ ፍቅርና መልካምነት ከቃል ይልቅ መተግበርን ይፈልጋል።
✎ የውሸት ጎደኛ እና ጥላ ሁለቱም አንድ ናቸዉ ሁለቱም ፀሐይ እስካሉ ድረስ ነው።
┈┈┈┈◎◎❍❍┈┈┈┈
☛ የፈጣሪ ስዕል እያልክ ስትስም ራሱ ፈጣሪ አክብሮ የፈጠረውን ሰውን ግን ረግጠህ በማለፍህ የወጣልህ አስመሳይ መሆንህን እወቀው፡፡
☛ ውሾች እና ድመቶች አልጋህ ላይ እንዲዘሉ እየፈቀድክ ድሆች ግን የግቢህ ድንጋይ ላይ እንዲቀመጡ ባለመፍቀድህ የፈጣሪህን ምህረት ጠይቅ፡፡
☛ ከዚህ አፍ እና ልብ ከተለያዩበት ቲያትረኛ ማንነትህ ፈጥነህ ውጣ ፡፡
⚠️የሳቀልኝ ሁሉ ስው እየመሰለኝ ጠላቴን ስጠብቅ ወዳጄ ገደለኝ😭
⚠️ ሰዎች ሆይ የሚቀድመውን ብናስቀድም የማይተወን ፈጣሪ ይከተለን ነበር ፡፡
📝 ለተሻለ ለውጥ እንተጋለን!!
══════❁✿❁ ═════
https://telegram.me/geyone
•፨•፨•፨•፨•፨• ታስበላብሃለች •፨•፨•፨•፨•፨•
በአንድ ገጠራማ በሆነ ስፍራ የሚኖሩ ቤተቦች ነበሩ ከቤተሰቡም ወንድ ልጁ የቤተሰቡን በጎች ይጠብቅ ነበረ:: ነገርግን ልጁ ሁልጊዜ በጎቹን ወደመስክ አሰማርቶ ትቷቸው ይመጣ ነበረ:: አባቱም በጎቹን ለማን ጥለሀቸው መጣህ ሲለው "ዛሬ ለቅዱስ ሚካኤል ሰጥቼው መጣሁ" ይላል በሌላ ቀንም ሲጠይቀው" ዛሬ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ሰጥቼ መጣሁ" እያለ በልበ ሙሉነት ይናገር ነበረ:: እውነትም እንዳለው ተመልሶ በጎቹን ሲወስድ ከቁጥር ሳይጎድሉ አውሬ ሳይተናኮላቸው ያገኛቸው ነበረ:: አንድ ቀንም እንደለመደው በጎቹን መስክ ላይ ትቶ ይመጣል:: አባቱም "ዛሬስ ደሞ ማንን አስጠብቀህ መጣህ" ብሎ ጠየቀው ልጁም በኩራት" ዛሬ ለድንግል ማርያም ሰጥቻቸዋለሁ::" በማለት ተናገረ አባቱም"እሷስ ታስበላብሃለች" አለው:: ልጁም" እንዴት?" ብሎ ሲጠየቀው "እሷ ርህርህት ስለሆነች የተራበ ጅብ ቢመጣ በጎቹን እንዲበላ ትፈቅደለታለች ስለዚህ ታስበላብሃለች" አለው ይበባላል::
፨•፨ ስለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሰማይን ሰሌዳ አድርገን ብንፅፍ እንኳን ልንጨርሰው አንችልም ይሁንና ውዳሴዋን አናቋርጥ ዘወትር እንትነጋ።
በአንድ ገጠራማ በሆነ ስፍራ የሚኖሩ ቤተቦች ነበሩ ከቤተሰቡም ወንድ ልጁ የቤተሰቡን በጎች ይጠብቅ ነበረ:: ነገርግን ልጁ ሁልጊዜ በጎቹን ወደመስክ አሰማርቶ ትቷቸው ይመጣ ነበረ:: አባቱም በጎቹን ለማን ጥለሀቸው መጣህ ሲለው "ዛሬ ለቅዱስ ሚካኤል ሰጥቼው መጣሁ" ይላል በሌላ ቀንም ሲጠይቀው" ዛሬ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ሰጥቼ መጣሁ" እያለ በልበ ሙሉነት ይናገር ነበረ:: እውነትም እንዳለው ተመልሶ በጎቹን ሲወስድ ከቁጥር ሳይጎድሉ አውሬ ሳይተናኮላቸው ያገኛቸው ነበረ:: አንድ ቀንም እንደለመደው በጎቹን መስክ ላይ ትቶ ይመጣል:: አባቱም "ዛሬስ ደሞ ማንን አስጠብቀህ መጣህ" ብሎ ጠየቀው ልጁም በኩራት" ዛሬ ለድንግል ማርያም ሰጥቻቸዋለሁ::" በማለት ተናገረ አባቱም"እሷስ ታስበላብሃለች" አለው:: ልጁም" እንዴት?" ብሎ ሲጠየቀው "እሷ ርህርህት ስለሆነች የተራበ ጅብ ቢመጣ በጎቹን እንዲበላ ትፈቅደለታለች ስለዚህ ታስበላብሃለች" አለው ይበባላል::
፨•፨ ስለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሰማይን ሰሌዳ አድርገን ብንፅፍ እንኳን ልንጨርሰው አንችልም ይሁንና ውዳሴዋን አናቋርጥ ዘወትር እንትነጋ።
Forwarded from መርጌታ ላቀው የባህል መድሐኒት ቀማሚ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
እንዳሰብነው ባይሆንም እንዳሰበልን አኑሮናል ለፈጠረን አማላክ ለድንግል ማሪያም ልጅ ለአማኑኤል ክብር ምስጋና ይድረስው ...🙏ከዘመን ዘመን አድርሶናል እና ክብር ለፈጣሪ ይሁን ።
አሜን 🙏🙏
ፈጣሪ ሀገራችንን ሰላም ያድርግልን: የኛ ማማር በሀገራችን ነውና።አዲሱን አመትም ሰርተን የምንበለፅግበት :ተምረን የምንለወጥበት: አዲስ መንፈሰን ፈጣሪ ይሰጠን ዘንድ እንለምናለን:..💞💞💞
መልካም አዲስ አመት!!!!!
🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊
🌻🌻💐💐💐🌻🌻
🌻🌺 እንኳን 🌺🌻
🌻🌹አደረሳችሁ🌹🌻
🌻🌻🌾🌾🌾🌻🌻
🌻🌻 መልካም 🌻🌻️
🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 2014 ዓ.ም
🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️
🌻️🌹🌾🌻💐🌷🌻
🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊
👇👇👇👇👇👇👇❤️❤️👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
💚💚💚💚💛💛💛💛❤️❤️ 🌾🌾💐💐💐🌹🌹🌹🌞🌻🌞🌻
አሜን 🙏🙏
ፈጣሪ ሀገራችንን ሰላም ያድርግልን: የኛ ማማር በሀገራችን ነውና።አዲሱን አመትም ሰርተን የምንበለፅግበት :ተምረን የምንለወጥበት: አዲስ መንፈሰን ፈጣሪ ይሰጠን ዘንድ እንለምናለን:..💞💞💞
መልካም አዲስ አመት!!!!!
🕊🌻🌻🌻🌻🌻🕊
🌻🌻💐💐💐🌻🌻
🌻🌺 እንኳን 🌺🌻
🌻🌹አደረሳችሁ🌹🌻
🌻🌻🌾🌾🌾🌻🌻
🌻🌻 መልካም 🌻🌻️
🌻🌻 አዲስ 🌻🌻 2014 ዓ.ም
🌻🌻 ዓመት 🌻🌻️
🌻️🌹🌾🌻💐🌷🌻
🕊🌻🌻🌻🌻🌻️🕊
👇👇👇👇👇👇👇❤️❤️👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
💚💚💚💚💛💛💛💛❤️❤️ 🌾🌾💐💐💐🌹🌹🌹🌞🌻🌞🌻
🌹🍃🌹🍃🌹
🍃.•°``°•.¸.•°``°•.🍃
🌹 Happy 🌹
🍃•.¸ ¸.• 🍃
🌹° •.¸¸.•° 🌹
🍃 🍃 ,
🍒🌹🍒🌹🍒🌹
🌹🍃🌹🍃🌹
🍃.•°``°•.¸.•°``°•.🍃
🌹 New 🌹
🍃•.¸ ¸.• 🍃
🌹° •.¸¸.•° 🌹
🍃 🍃 ,
🍒🌹🍒🌹
🌹🍃🌹🍃🌹
🍃.•°``°•.¸.•°``°•🍃
🌹🍃🌹🍃🌹
🍃.•°``°•.¸.•°``°•.🍃
🌹 Year 🌹
🍃•.¸ ¸.• 🍃
🌹° •.¸¸.•° 🌹
🍃 🍃
🍒🌹🍒🌹🍒🌹
🌹🍃🌹🍃🌹
🍃.•°``°•.¸.•°``°•.🍃
🌹 Happy 🌹
🍃•.¸ ¸.• 🍃
🌹° •.¸¸.•° 🌹
🍃 🍃 ,
🍒🌹🍒🌹🍒🌹
🌹🍃🌹🍃🌹
🍃.•°``°•.¸.•°``°•.🍃
🌹 New 🌹
🍃•.¸ ¸.• 🍃
🌹° •.¸¸.•° 🌹
🍃 🍃 ,
🍒🌹🍒🌹
🌹🍃🌹🍃🌹
🍃.•°``°•.¸.•°``°•🍃
🌹🍃🌹🍃🌹
🍃.•°``°•.¸.•°``°•.🍃
🌹 Year 🌹
🍃•.¸ ¸.• 🍃
🌹° •.¸¸.•° 🌹
🍃 🍃
🍒🌹🍒🌹🍒🌹
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
🍃.•°``°•.¸.•°``°•.🍃
🌹 Happy 🌹
🍃•.¸ ¸.• 🍃
🌹° •.¸¸.•° 🌹
🍃 🍃 ,
🍒🌹🍒🌹🍒🌹
🌹🍃🌹🍃🌹
🍃.•°``°•.¸.•°``°•.🍃
🌹 New 🌹
🍃•.¸ ¸.• 🍃
🌹° •.¸¸.•° 🌹
🍃 🍃 ,
🍒🌹🍒🌹
🌹🍃🌹🍃🌹
🍃.•°``°•.¸.•°``°•🍃
🌹🍃🌹🍃🌹
🍃.•°``°•.¸.•°``°•.🍃
🌹 Year 🌹
🍃•.¸ ¸.• 🍃
🌹° •.¸¸.•° 🌹
🍃 🍃
🍒🌹🍒🌹🍒🌹
🌹🍃🌹🍃🌹
🍃.•°``°•.¸.•°``°•.🍃
🌹 Happy 🌹
🍃•.¸ ¸.• 🍃
🌹° •.¸¸.•° 🌹
🍃 🍃 ,
🍒🌹🍒🌹🍒🌹
🌹🍃🌹🍃🌹
🍃.•°``°•.¸.•°``°•.🍃
🌹 New 🌹
🍃•.¸ ¸.• 🍃
🌹° •.¸¸.•° 🌹
🍃 🍃 ,
🍒🌹🍒🌹
🌹🍃🌹🍃🌹
🍃.•°``°•.¸.•°``°•🍃
🌹🍃🌹🍃🌹
🍃.•°``°•.¸.•°``°•.🍃
🌹 Year 🌹
🍃•.¸ ¸.• 🍃
🌹° •.¸¸.•° 🌹
🍃 🍃
🍒🌹🍒🌹🍒🌹
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
ዋጋችሁ ስንት ነው?
የ ሀይላንድ ውሀ የሰፈር ሱቅ ውስጥ 7 ብር ነው እራሱ ውሀ ሬስቶራንቶች ውስጥ ከ 20 እስከ 40 ብር ይሸጣል፤ ትላልቅ ሆቴሎች 60 እስከ 90 ብር ልትገዙት ትችላላችሁ ... የውሀው መጠንና ጥራት እራሱ ምርት ሆኖ ሳለ ለተመሳሳይ እቃ የተለያዩ ቦታዎች የተለያየ ዋጋ አላቸው ። እንዲህ ያደረገው ግን የቦታዎቹ ጥራት ነው፡፡ አንዳንድ ጊዜ ዋጋችሁ የረከሰ አይነት እና ሰዎች ሲያራክስዋችሁ አይነት ስሜት ሲሰማችሁ ግድ የላችሁም የናንተ ዋጋ ውድ ወደሆነበት ቦታ ቀይሩ . .እራሳችሁን በሚያበረታቷችሁና ዋጋችሁን በሚያሳድጉ ሰወች መካከል አድርጉ ። ለማይመጥናችሁ ቦታ ጊዜ አትስጡ።
👇👇👇
@geyone
@geyone
የ ሀይላንድ ውሀ የሰፈር ሱቅ ውስጥ 7 ብር ነው እራሱ ውሀ ሬስቶራንቶች ውስጥ ከ 20 እስከ 40 ብር ይሸጣል፤ ትላልቅ ሆቴሎች 60 እስከ 90 ብር ልትገዙት ትችላላችሁ ... የውሀው መጠንና ጥራት እራሱ ምርት ሆኖ ሳለ ለተመሳሳይ እቃ የተለያዩ ቦታዎች የተለያየ ዋጋ አላቸው ። እንዲህ ያደረገው ግን የቦታዎቹ ጥራት ነው፡፡ አንዳንድ ጊዜ ዋጋችሁ የረከሰ አይነት እና ሰዎች ሲያራክስዋችሁ አይነት ስሜት ሲሰማችሁ ግድ የላችሁም የናንተ ዋጋ ውድ ወደሆነበት ቦታ ቀይሩ . .እራሳችሁን በሚያበረታቷችሁና ዋጋችሁን በሚያሳድጉ ሰወች መካከል አድርጉ ። ለማይመጥናችሁ ቦታ ጊዜ አትስጡ።
👇👇👇
@geyone
@geyone
“ከብቶች ሁሉ አንድ አይነት ሳር እየበሉ ……..”
ሚስጢረ አደራው
“ከብቶች ሁሉ አንድ አይነት ሳር እየበሉ ፋንድያቸው ለምን ተለያያ?” ፣ ይህ አባባል ለከብቶች መንጋ ብቻም ሳይሆን ለሰዎች መንጋም የሚሰራ መሰለኝ። አንድ አይነት ትምህርት ቤት ገብተን፤ በአንድ አይነት መምህር ተምረን፤ በአንድ ክፍል ውስጥ ተቀምጠን፤ በስተመጨረሻ አንዳችን ከፍ ብለን ስንቆም ሌሎቻችን ግን ከጀመርንበት ፈቀቅ አንልም። ይህን ጥያቄ ስንጠይቅ የሰውን ልጅ የህይወት መስመሮች ሊቀይሩ የሚችሉ ነገሮች እንዳሉ በማሰብ ጭምር ነው። ሌሎቻችን የማናውቃቸው በእያንዳንዳችን ጎዳና ላይ የሚጋረጡ ውጣ ውረዶችን በመዘንጋት አይደለም። ነገር ግን ብዙ ጊዜ እኩል እድል ተሰጥቶን፤ በተመሳሳይ ሰዓት ፊሽካ ተነፍቶልን እያለ፤ ለምንድን ነው ውጤታችን የሚለያየው? እርግጥ ነው በውድድሩ አለም ሁሉም ሰው አሸናፊ ሊሆን አይችልም። ህይወት ግን እርስ በእርስ የሚፎካከሩባት የሩጫ ሜዳ ሳትሆን ሁሉም በገዛ ሜዳው እሮጦ ሁሉም በራሱ ሜዳ አሸናፊ ሊሆን የሚችልባት ቦታ ናት።
ከብቶች ሁሉ አንድ አይነት ሳር እየበሉ ፋንዳያቸው ለምን እንደሚለያይ ከአባባልነቱ በዘለለ እኔ በግሌ የማውቀውም ሆነ ያነበብኩት የለም። እንደው አባባሉ ከሰው ልጆች ህይወት ጋር ተመሳስሎብኝ ብዕሬን አስነሳኝ እንጂ። እኔ እንኳን በአጭሩ እድሜዬ አንድ አይነት ትምህርት ቤት ተምረን እኩል ሀ ሁ ያልን ልጆች አሁን በተለያየ የህይወት እርከን ላይ ሆነን ሳይ፤ ልዩነቱ ምን ላይ እንደሆነ ለማወቅ ጓጓሁኝ። የኑሮ እርከን ብዬ ስናገር፤ ስኬት በግል መመዘኛ የሚመዘን መሆኑን በመዘንጋት አይደለም። ሆኖም ተመሳሳይ እድል ተሰጥቶን፤ በእኩል ሰዓት ፊሽካ ተነፍቶልን፤ አንዳንዶቻችን ለምን ከመንገድ እንቀራለን? ተመሳሳይ እድል ገጥሞን ውጤታችን ለምን ይለያያል? አንድ አይነት የኑሮ ሳር ግጠን ለምን ከእኛ የሚወጣው ነገር የተለያየ ሆነ?
ከታች የዘረዘርኳቸው ነጥቦች ጥቂቶችን ከብዙሃኑ ከሚለዩዋቸው ባህሪዎች ውስጥ ወሳኞቹ ናቸው። አሸናፊዎችን ከብዙሃኖቻችን ነጥረው እንዲወጡ የሚያደርጓቸው የተለያዩ ነገሮች ቢኖሩም የሚከተሉት ግን ዋና ዋናዎቹ ናቸው።
1) አሸናፊዎች የሚፈልጉትን ያውቃሉ– የምንፈልገውን እንደአለማወቅ በዚህ ምድር ላይ እንድሜያችንን የሚበላ ምንም ነገር የለም። ብዙዎቻችን እራስን ፍለጋ በሚለው ፈሊጥ አቅጣጫው እንደጠፋበት መርከብ በባህር ላይ እንቀዋለላለን። የምንፈልገውን ባለማወቃችን የማንፈልገውን ኑሮ ለመኖር እንገደዳለን። እዚህ ላይ ግን ልብ ልንለው የሚገባና ብዙዎቻችን የተሳሳተ መስመር ውስጥ የሚከት አስተሳሰብ አለ። ይህም እራስን ፍለጋ በሚል ፈሊጥ የብዙ ሰዎች እድሜ ይባክናል። ብዙዎችን የሚያስማማው የእራስን የማግኘት ትርጉም ፤ የሚያስደስተንን ነገር ማድረግ ነው። አለን ዋትስ የተባለ ሊቅ በአንድ ወቅት ለወጣቶች እንዲህ ሲል ተናግሮ ነበር
“ብዙ ወጣቶች እራሳቸውን እንዴት ማግኘት እንዳለባቸው እንዳስረዳቸው ይጠይቁኛል። በተለይ ከከፍተኛ ደረጃ ት/ቤት ወጥተው አዲስ የኑሮ ምዕራፍ ለመጀመር የተዘጋጁ ወጣቶች በህይወታቸው ምን መምረጥ እንዳለባቸው ስለማያውቁ እርዳታ ይጠይቁኛል። የኔ መልስ እንዲህ ነው ገንዘብ ቅድሚያ ባይሰጠው ምን ማድረግ እንደሚያስደስታቸው እጠይቃቸዋለው? ገንዘብ ቦታ ባይኖረው ጊዜያቸውን ምን በማደረግ ማሳለፍ እንደሚሹ ሲነግሩኝ ፤ እራሳቸውን በዛ ውስጥ እንደሚያገኙት መክሬ እሰዳቸዋለው።” ብሏል።
እዚህ ላይ ማስተዋል ያለብን አንድ ነገር አለ። በተለይ በእኛ አገር ገንዘብን የሚያስገኝን ነገር ትተን ተሰጥዎን በነጻ ልኑር ማለት ዘበት ነው። ስለዚህ አንዴ የምንፈልገውን ነገር ካወቅን በኋላ ያንን ተሰጥዎ ወደ ገንዘብ የምንለውጥበትን መንገድ መመርመር አለብን። ባጠቃላይ የምንፈልገውን ማወቅ፤ በነፍሳችን ውስጥ የተለየ ጉልበት እንዲኖረን ያደርገናል።
2) አሸናፊዎች ልዩ መሆንን አይፈሩም- እውነት እንነጋገርና ልጆች ሆነን እንደው ልዩ በመሆናቸው ብቻ የምናሾፍባቸው እኩዮቻችን እንደነበሩ እናስታውሳለን። ከብዙሃኑ ጋር አብረው ባለመጓዛቸው የተወቀሱ፤ የተሾፈባቸው ልጆች ናቸው በስተመጨረሻ የሩጫው አሸናፊ ሆነው የምናያቸው። ሮል ሞይ የተባለ ጸሃፊ ሰዎች በህይወታቸው ስኬታማ እንዳይሆኑ ከሚያደርጓቸው ነገሮች ውስጥ ዋነኛው ልዩነትን መፍራትና ብዙዎች በሄዱበት መንገድ ለመሄድ መሞከር ወይም ብዙሃኑን መምሰል እንደሆነ ይናገራል።
3) አሸናፊዎች የራሳቸው አነቃቂዎች ናቸው- ብዙዎቻችን የሚያነቃቃን ነገር እንፈልጋለን። ለምሳሌ ልጅ ሆነን እንኳን አንዳንድ ተማሪዎች የቤት ስራቸውን የሚሰሩት ወይ የአስተማሪውን ቁጣ ፈርተው አልያም የቤተሰብን ግርፊያ ፍራቻ ነው። ጥቂት ተማሪዎች ግን መምህሩ ኖረም አልኖረም፤ ቤተሰብ ተቆጣጠራቸውም አልተቆጣጠራቸውም የቤት ስራቸውን መስራታቸው አይቀርም። እንደዚህ አይነቶቹ ተማሪዎች ናቸው በኋላ በህይወታቸውም ለኑሮዋቸው ሃላፊነትን መውሰድ የሚችሉት። እንደዚህ አይነት ሰዎች የሌላው ማነቃቂያ ሳይሆን የራሳቸው ፍላጎት ነው የኑሮዋቸው መቅዘፊያ።የመጀመሪያ ነጥብ ማለትም ፍላጎትን ማወቅ ከዚህ ጋር ጥብቅ ግንኙነት አለው። የምንፈልገውን ነገር ስናደርግ ከራሳችን ፍላጎት ውጪ ማነቃቂያ አያስፈልገንም።
4)አሸናፊዎች ምክንያት ደርዳሪዎች አይደሉም- የብዙዎቻችን ውድቀት ምክንያት ይህ ነው፤ የምንፈልገውን ላለመሆናችን ምክንያት መደርደር እንፈልጋለን። ለውድቀታችን እራሳችንን እንደመመልከት የስህተታችንን ሚስጥር ሌሎች ላይ ለመፈለግ እንጥራለን። ሃላፊነት መውሰድ ስለሚሳነን፤ ልክ እንደጦጣዋ ተረት “የእናቴ መቀነት አደናቀፈኝ” ማለት እናበዛለን። ስኬት ማለት ባህሪ ነው። ስኬታማ ሰዎች በየእለቱ በሚያከናውኗቸው ነገሮች ላይ ሙሉ ልባቸውን እና ትኩረታቸውን ሰጥተው ነው። ባይሳካላቸው ስህተቱን ሌላው ላይ በመፈለግ ጊዜያቸውን አያባክኑም።
5) አሸናፊዎች ተስፋ አይቆርጡም- ተስፋ የህይወት ሁሉ እስትንፋስ ነው። ምንም እንኳን እኩል እድል ተሰጥቶን፤ በተመሳሳይ ሰዓት ፊሽካ ተነፍቶልን ጉዞ ብንጀምርም ብዙዎቻችን ተስፋ በመቁረጥ ከመንገድ ቀርተናል። ምንም እንኳን እሩጫው ቢከብድም ተስፋ በውስጣቸው የሰነቁ ሰዎች በቀላሉ ከመንገዳቸው አይገቱም።
ከላይ የተዘረዘሩት አምስት ነጥቦች ከብዙዎቹ የአሸናፊ ሰው ባህሪዎች ዋና ዋናዎቹ ናቸው። ከብቶች አንድ አይነት ሳር ግጠው ፈንዳያቸው እንደሚለያይ ሁሉ፤ የሰው ልጆችም ተመሳሳይ እድል ተሰጥቷቸው የተለያየ ቦታ ይወድቃሉ። ምንም እንኳን ምክንያቶቹ ተዘርዝረው ባያልቁም፤ ከላይ የሰፈሩት አምስጥ ነጥቦች ግን አንኳሮቹ ናቸው፤ በእርግጠኝነት እራሳችንን እንድንፈትሽ ያደርጉናል።
👇👇👇👇👇
@geyone
@geyone
ሚስጢረ አደራው
“ከብቶች ሁሉ አንድ አይነት ሳር እየበሉ ፋንድያቸው ለምን ተለያያ?” ፣ ይህ አባባል ለከብቶች መንጋ ብቻም ሳይሆን ለሰዎች መንጋም የሚሰራ መሰለኝ። አንድ አይነት ትምህርት ቤት ገብተን፤ በአንድ አይነት መምህር ተምረን፤ በአንድ ክፍል ውስጥ ተቀምጠን፤ በስተመጨረሻ አንዳችን ከፍ ብለን ስንቆም ሌሎቻችን ግን ከጀመርንበት ፈቀቅ አንልም። ይህን ጥያቄ ስንጠይቅ የሰውን ልጅ የህይወት መስመሮች ሊቀይሩ የሚችሉ ነገሮች እንዳሉ በማሰብ ጭምር ነው። ሌሎቻችን የማናውቃቸው በእያንዳንዳችን ጎዳና ላይ የሚጋረጡ ውጣ ውረዶችን በመዘንጋት አይደለም። ነገር ግን ብዙ ጊዜ እኩል እድል ተሰጥቶን፤ በተመሳሳይ ሰዓት ፊሽካ ተነፍቶልን እያለ፤ ለምንድን ነው ውጤታችን የሚለያየው? እርግጥ ነው በውድድሩ አለም ሁሉም ሰው አሸናፊ ሊሆን አይችልም። ህይወት ግን እርስ በእርስ የሚፎካከሩባት የሩጫ ሜዳ ሳትሆን ሁሉም በገዛ ሜዳው እሮጦ ሁሉም በራሱ ሜዳ አሸናፊ ሊሆን የሚችልባት ቦታ ናት።
ከብቶች ሁሉ አንድ አይነት ሳር እየበሉ ፋንዳያቸው ለምን እንደሚለያይ ከአባባልነቱ በዘለለ እኔ በግሌ የማውቀውም ሆነ ያነበብኩት የለም። እንደው አባባሉ ከሰው ልጆች ህይወት ጋር ተመሳስሎብኝ ብዕሬን አስነሳኝ እንጂ። እኔ እንኳን በአጭሩ እድሜዬ አንድ አይነት ትምህርት ቤት ተምረን እኩል ሀ ሁ ያልን ልጆች አሁን በተለያየ የህይወት እርከን ላይ ሆነን ሳይ፤ ልዩነቱ ምን ላይ እንደሆነ ለማወቅ ጓጓሁኝ። የኑሮ እርከን ብዬ ስናገር፤ ስኬት በግል መመዘኛ የሚመዘን መሆኑን በመዘንጋት አይደለም። ሆኖም ተመሳሳይ እድል ተሰጥቶን፤ በእኩል ሰዓት ፊሽካ ተነፍቶልን፤ አንዳንዶቻችን ለምን ከመንገድ እንቀራለን? ተመሳሳይ እድል ገጥሞን ውጤታችን ለምን ይለያያል? አንድ አይነት የኑሮ ሳር ግጠን ለምን ከእኛ የሚወጣው ነገር የተለያየ ሆነ?
ከታች የዘረዘርኳቸው ነጥቦች ጥቂቶችን ከብዙሃኑ ከሚለዩዋቸው ባህሪዎች ውስጥ ወሳኞቹ ናቸው። አሸናፊዎችን ከብዙሃኖቻችን ነጥረው እንዲወጡ የሚያደርጓቸው የተለያዩ ነገሮች ቢኖሩም የሚከተሉት ግን ዋና ዋናዎቹ ናቸው።
1) አሸናፊዎች የሚፈልጉትን ያውቃሉ– የምንፈልገውን እንደአለማወቅ በዚህ ምድር ላይ እንድሜያችንን የሚበላ ምንም ነገር የለም። ብዙዎቻችን እራስን ፍለጋ በሚለው ፈሊጥ አቅጣጫው እንደጠፋበት መርከብ በባህር ላይ እንቀዋለላለን። የምንፈልገውን ባለማወቃችን የማንፈልገውን ኑሮ ለመኖር እንገደዳለን። እዚህ ላይ ግን ልብ ልንለው የሚገባና ብዙዎቻችን የተሳሳተ መስመር ውስጥ የሚከት አስተሳሰብ አለ። ይህም እራስን ፍለጋ በሚል ፈሊጥ የብዙ ሰዎች እድሜ ይባክናል። ብዙዎችን የሚያስማማው የእራስን የማግኘት ትርጉም ፤ የሚያስደስተንን ነገር ማድረግ ነው። አለን ዋትስ የተባለ ሊቅ በአንድ ወቅት ለወጣቶች እንዲህ ሲል ተናግሮ ነበር
“ብዙ ወጣቶች እራሳቸውን እንዴት ማግኘት እንዳለባቸው እንዳስረዳቸው ይጠይቁኛል። በተለይ ከከፍተኛ ደረጃ ት/ቤት ወጥተው አዲስ የኑሮ ምዕራፍ ለመጀመር የተዘጋጁ ወጣቶች በህይወታቸው ምን መምረጥ እንዳለባቸው ስለማያውቁ እርዳታ ይጠይቁኛል። የኔ መልስ እንዲህ ነው ገንዘብ ቅድሚያ ባይሰጠው ምን ማድረግ እንደሚያስደስታቸው እጠይቃቸዋለው? ገንዘብ ቦታ ባይኖረው ጊዜያቸውን ምን በማደረግ ማሳለፍ እንደሚሹ ሲነግሩኝ ፤ እራሳቸውን በዛ ውስጥ እንደሚያገኙት መክሬ እሰዳቸዋለው።” ብሏል።
እዚህ ላይ ማስተዋል ያለብን አንድ ነገር አለ። በተለይ በእኛ አገር ገንዘብን የሚያስገኝን ነገር ትተን ተሰጥዎን በነጻ ልኑር ማለት ዘበት ነው። ስለዚህ አንዴ የምንፈልገውን ነገር ካወቅን በኋላ ያንን ተሰጥዎ ወደ ገንዘብ የምንለውጥበትን መንገድ መመርመር አለብን። ባጠቃላይ የምንፈልገውን ማወቅ፤ በነፍሳችን ውስጥ የተለየ ጉልበት እንዲኖረን ያደርገናል።
2) አሸናፊዎች ልዩ መሆንን አይፈሩም- እውነት እንነጋገርና ልጆች ሆነን እንደው ልዩ በመሆናቸው ብቻ የምናሾፍባቸው እኩዮቻችን እንደነበሩ እናስታውሳለን። ከብዙሃኑ ጋር አብረው ባለመጓዛቸው የተወቀሱ፤ የተሾፈባቸው ልጆች ናቸው በስተመጨረሻ የሩጫው አሸናፊ ሆነው የምናያቸው። ሮል ሞይ የተባለ ጸሃፊ ሰዎች በህይወታቸው ስኬታማ እንዳይሆኑ ከሚያደርጓቸው ነገሮች ውስጥ ዋነኛው ልዩነትን መፍራትና ብዙዎች በሄዱበት መንገድ ለመሄድ መሞከር ወይም ብዙሃኑን መምሰል እንደሆነ ይናገራል።
3) አሸናፊዎች የራሳቸው አነቃቂዎች ናቸው- ብዙዎቻችን የሚያነቃቃን ነገር እንፈልጋለን። ለምሳሌ ልጅ ሆነን እንኳን አንዳንድ ተማሪዎች የቤት ስራቸውን የሚሰሩት ወይ የአስተማሪውን ቁጣ ፈርተው አልያም የቤተሰብን ግርፊያ ፍራቻ ነው። ጥቂት ተማሪዎች ግን መምህሩ ኖረም አልኖረም፤ ቤተሰብ ተቆጣጠራቸውም አልተቆጣጠራቸውም የቤት ስራቸውን መስራታቸው አይቀርም። እንደዚህ አይነቶቹ ተማሪዎች ናቸው በኋላ በህይወታቸውም ለኑሮዋቸው ሃላፊነትን መውሰድ የሚችሉት። እንደዚህ አይነት ሰዎች የሌላው ማነቃቂያ ሳይሆን የራሳቸው ፍላጎት ነው የኑሮዋቸው መቅዘፊያ።የመጀመሪያ ነጥብ ማለትም ፍላጎትን ማወቅ ከዚህ ጋር ጥብቅ ግንኙነት አለው። የምንፈልገውን ነገር ስናደርግ ከራሳችን ፍላጎት ውጪ ማነቃቂያ አያስፈልገንም።
4)አሸናፊዎች ምክንያት ደርዳሪዎች አይደሉም- የብዙዎቻችን ውድቀት ምክንያት ይህ ነው፤ የምንፈልገውን ላለመሆናችን ምክንያት መደርደር እንፈልጋለን። ለውድቀታችን እራሳችንን እንደመመልከት የስህተታችንን ሚስጥር ሌሎች ላይ ለመፈለግ እንጥራለን። ሃላፊነት መውሰድ ስለሚሳነን፤ ልክ እንደጦጣዋ ተረት “የእናቴ መቀነት አደናቀፈኝ” ማለት እናበዛለን። ስኬት ማለት ባህሪ ነው። ስኬታማ ሰዎች በየእለቱ በሚያከናውኗቸው ነገሮች ላይ ሙሉ ልባቸውን እና ትኩረታቸውን ሰጥተው ነው። ባይሳካላቸው ስህተቱን ሌላው ላይ በመፈለግ ጊዜያቸውን አያባክኑም።
5) አሸናፊዎች ተስፋ አይቆርጡም- ተስፋ የህይወት ሁሉ እስትንፋስ ነው። ምንም እንኳን እኩል እድል ተሰጥቶን፤ በተመሳሳይ ሰዓት ፊሽካ ተነፍቶልን ጉዞ ብንጀምርም ብዙዎቻችን ተስፋ በመቁረጥ ከመንገድ ቀርተናል። ምንም እንኳን እሩጫው ቢከብድም ተስፋ በውስጣቸው የሰነቁ ሰዎች በቀላሉ ከመንገዳቸው አይገቱም።
ከላይ የተዘረዘሩት አምስት ነጥቦች ከብዙዎቹ የአሸናፊ ሰው ባህሪዎች ዋና ዋናዎቹ ናቸው። ከብቶች አንድ አይነት ሳር ግጠው ፈንዳያቸው እንደሚለያይ ሁሉ፤ የሰው ልጆችም ተመሳሳይ እድል ተሰጥቷቸው የተለያየ ቦታ ይወድቃሉ። ምንም እንኳን ምክንያቶቹ ተዘርዝረው ባያልቁም፤ ከላይ የሰፈሩት አምስጥ ነጥቦች ግን አንኳሮቹ ናቸው፤ በእርግጠኝነት እራሳችንን እንድንፈትሽ ያደርጉናል።
👇👇👇👇👇
@geyone
@geyone
በፈጣሪህ ተደገፍ!
ህይወትህን የሚቀይረው ከሰው ጠብቀህ የምታገኘው ነገር አይደለም፤ ፀጋው፣ ስጦታው፣ ቸርነቱ ከማያልቀው ከፈጣሪህ ከምታገኘው በረከት ነው ህይወትህ የሚቀየረው።
ወዳጄ በጭራሽ ከሰው እንዳጠብቅ፤ ሰው ማለት ሸንበቆ ነው የሆነ ቀን መቀንጠሱ አይቀርም! ከፈጣሪ ቀጥሎ ራስህን እመነው!
እምነት የሞላው ህይወት ተመኘንላችሁ🙏
ህይወትህን የሚቀይረው ከሰው ጠብቀህ የምታገኘው ነገር አይደለም፤ ፀጋው፣ ስጦታው፣ ቸርነቱ ከማያልቀው ከፈጣሪህ ከምታገኘው በረከት ነው ህይወትህ የሚቀየረው።
ወዳጄ በጭራሽ ከሰው እንዳጠብቅ፤ ሰው ማለት ሸንበቆ ነው የሆነ ቀን መቀንጠሱ አይቀርም! ከፈጣሪ ቀጥሎ ራስህን እመነው!
እምነት የሞላው ህይወት ተመኘንላችሁ🙏
ውሎህን ቃኝ"!
አንድ ቀን ዝንብና ንብ እያወሩ በወሪያቸው መሀል ዝንብ ንብን እንዲህ ስትል ጠየቀቻት
" ንብ ሆይ ለምንድነው የሰው ልጆች እኔን የሚጠሉኝ? ለምንስ ነው የሚጸየፉኝ ?
ቤታቸው ስገባ ያባርሩኛል ይገድሉኛል።
የሚጠጡት ነገር ላይ ከተገኘሁ ይደፉታል የሚበሉት ነገር ላይ ካረፍኩ
ያረፍኩበትን ቦታ ያለውን እህል ቆርሰው ይጥሉታል::
አንቺን ግን እንደ እኔ አይገፉሽም እንደውም ቤታቸው ስትገቢ ይንከባከቡሻል ደግሞም መልካም ነገርን ተስፋ በማድረግ ደስታቸው እጥፍ ነው
ለምንድነው?" ስትል ዝንብ ንብን ጥያቄዋን አቀረበች
በዚህ ጊዜ ንብ እንዲህ አለቻት
☞ "ውሎሽ የት ነው?"
◽️◼️◽️◼️◽️◼️◽️◼️◽️◼️◽️◼️
☞እንግዲህ እዚህ ጋር ቆም እንበል፣
ሰው ጠላን፣ ገፋን፣ ናቀን እያልን እንደ ዝንቧ ጥያቄን አዝለን ከምንጓዝ ውሏችንን በደንብ እንይ መቼም ማንም በጤፍ ማሳ ላይ ስንዴን አይጠበቅም።
ስለዚህ ምንጊዜም:-ውድቀታችንን ለማረምም ይሁን
ብርታታችንን ለማብዛት ውሏችንን እንቃኝ ምክንያቱም :-ሀሳባችን ስራችንን
ስራችን ውጤታችንን
ውጤታችን እኛነታችንን ይገልጽልናልና!
ሼር በማድረግ ለወዳጅዎ ያካፍሉ
እናመሰግናለን!
ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
ለ አስተያየትዎ 👉👉
@geyone
@geyone
አንድ ቀን ዝንብና ንብ እያወሩ በወሪያቸው መሀል ዝንብ ንብን እንዲህ ስትል ጠየቀቻት
" ንብ ሆይ ለምንድነው የሰው ልጆች እኔን የሚጠሉኝ? ለምንስ ነው የሚጸየፉኝ ?
ቤታቸው ስገባ ያባርሩኛል ይገድሉኛል።
የሚጠጡት ነገር ላይ ከተገኘሁ ይደፉታል የሚበሉት ነገር ላይ ካረፍኩ
ያረፍኩበትን ቦታ ያለውን እህል ቆርሰው ይጥሉታል::
አንቺን ግን እንደ እኔ አይገፉሽም እንደውም ቤታቸው ስትገቢ ይንከባከቡሻል ደግሞም መልካም ነገርን ተስፋ በማድረግ ደስታቸው እጥፍ ነው
ለምንድነው?" ስትል ዝንብ ንብን ጥያቄዋን አቀረበች
በዚህ ጊዜ ንብ እንዲህ አለቻት
☞ "ውሎሽ የት ነው?"
◽️◼️◽️◼️◽️◼️◽️◼️◽️◼️◽️◼️
☞እንግዲህ እዚህ ጋር ቆም እንበል፣
ሰው ጠላን፣ ገፋን፣ ናቀን እያልን እንደ ዝንቧ ጥያቄን አዝለን ከምንጓዝ ውሏችንን በደንብ እንይ መቼም ማንም በጤፍ ማሳ ላይ ስንዴን አይጠበቅም።
ስለዚህ ምንጊዜም:-ውድቀታችንን ለማረምም ይሁን
ብርታታችንን ለማብዛት ውሏችንን እንቃኝ ምክንያቱም :-ሀሳባችን ስራችንን
ስራችን ውጤታችንን
ውጤታችን እኛነታችንን ይገልጽልናልና!
ሼር በማድረግ ለወዳጅዎ ያካፍሉ
እናመሰግናለን!
ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
ለ አስተያየትዎ 👉👉
@geyone
@geyone
ለማን ብለህ?
ለእግርህ የተሰራ ጫማ ትፈልጋለህ እንጂ ለጫማው ስትል እግርህን አትሰራውም፤ ታዲያ ለማን ብለህ ነው የማታምንበትን የምታደርገው? አየህ አንድን ነገር ልብህ ካላመነበት እና አይምሮህ በቂ ምክንያት ካላገኘበት ያንን ነገር ማድረጉ ራስን አለማክበር ነው።
ህልምህን ማሳደድ አላማህን መኖር እየቻልክ፤ ልብህ የሚያምንበት ብዙ ነገር እያለ ለሰዎች ስትል ለምን ነገ የሚቆጭህን ዋጋ አሁን ትከፍላለህ? ባልጠፋ ጫማ እግርህን ለምን ታሰቃየዋለህ?
ማራኪ ማክሰኞ ተመኘንላችሁ🙏
https://telegram.me/geyone
ለእግርህ የተሰራ ጫማ ትፈልጋለህ እንጂ ለጫማው ስትል እግርህን አትሰራውም፤ ታዲያ ለማን ብለህ ነው የማታምንበትን የምታደርገው? አየህ አንድን ነገር ልብህ ካላመነበት እና አይምሮህ በቂ ምክንያት ካላገኘበት ያንን ነገር ማድረጉ ራስን አለማክበር ነው።
ህልምህን ማሳደድ አላማህን መኖር እየቻልክ፤ ልብህ የሚያምንበት ብዙ ነገር እያለ ለሰዎች ስትል ለምን ነገ የሚቆጭህን ዋጋ አሁን ትከፍላለህ? ባልጠፋ ጫማ እግርህን ለምን ታሰቃየዋለህ?
ማራኪ ማክሰኞ ተመኘንላችሁ🙏
https://telegram.me/geyone
ምን መጨመር ትችላለህ ?
በህይወትህ ላይ ትልቁ ጨዋታ ሁልጊዜ ምን መጨመር ትችላለህ የሚለው ነው ። ሁሌ የሚጠበቅብህን ብቻ እየሰራህ ከሰው የተለየ አትጠበቅ ከሰው የተለየ ከፈለግክ ከሰው የተለየ መሥራት የግድ ይልሃል ።
አሁን አየሰራህ ባለኸው ስራ ላይ ምን ልትጨምር ትችላለህ ነው ጨዋታው እሱን ከጨመርክ በኋላ አሁንስ ምን ልትጨምር ትችላለህ ?
ሰናይ ቀንንን ተመኘን🙏
👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
በህይወትህ ላይ ትልቁ ጨዋታ ሁልጊዜ ምን መጨመር ትችላለህ የሚለው ነው ። ሁሌ የሚጠበቅብህን ብቻ እየሰራህ ከሰው የተለየ አትጠበቅ ከሰው የተለየ ከፈለግክ ከሰው የተለየ መሥራት የግድ ይልሃል ።
አሁን አየሰራህ ባለኸው ስራ ላይ ምን ልትጨምር ትችላለህ ነው ጨዋታው እሱን ከጨመርክ በኋላ አሁንስ ምን ልትጨምር ትችላለህ ?
ሰናይ ቀንንን ተመኘን🙏
👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone