“ከብቶች ሁሉ አንድ አይነት ሳር እየበሉ ……..”
ሚስጢረ አደራው
“ከብቶች ሁሉ አንድ አይነት ሳር እየበሉ ፋንድያቸው ለምን ተለያያ?” ፣ ይህ አባባል ለከብቶች መንጋ ብቻም ሳይሆን ለሰዎች መንጋም የሚሰራ መሰለኝ። አንድ አይነት ትምህርት ቤት ገብተን፤ በአንድ አይነት መምህር ተምረን፤ በአንድ ክፍል ውስጥ ተቀምጠን፤ በስተመጨረሻ አንዳችን ከፍ ብለን ስንቆም ሌሎቻችን ግን ከጀመርንበት ፈቀቅ አንልም። ይህን ጥያቄ ስንጠይቅ የሰውን ልጅ የህይወት መስመሮች ሊቀይሩ የሚችሉ ነገሮች እንዳሉ በማሰብ ጭምር ነው። ሌሎቻችን የማናውቃቸው በእያንዳንዳችን ጎዳና ላይ የሚጋረጡ ውጣ ውረዶችን በመዘንጋት አይደለም። ነገር ግን ብዙ ጊዜ እኩል እድል ተሰጥቶን፤ በተመሳሳይ ሰዓት ፊሽካ ተነፍቶልን እያለ፤ ለምንድን ነው ውጤታችን የሚለያየው? እርግጥ ነው በውድድሩ አለም ሁሉም ሰው አሸናፊ ሊሆን አይችልም። ህይወት ግን እርስ በእርስ የሚፎካከሩባት የሩጫ ሜዳ ሳትሆን ሁሉም በገዛ ሜዳው እሮጦ ሁሉም በራሱ ሜዳ አሸናፊ ሊሆን የሚችልባት ቦታ ናት።
ከብቶች ሁሉ አንድ አይነት ሳር እየበሉ ፋንዳያቸው ለምን እንደሚለያይ ከአባባልነቱ በዘለለ እኔ በግሌ የማውቀውም ሆነ ያነበብኩት የለም። እንደው አባባሉ ከሰው ልጆች ህይወት ጋር ተመሳስሎብኝ ብዕሬን አስነሳኝ እንጂ። እኔ እንኳን በአጭሩ እድሜዬ አንድ አይነት ትምህርት ቤት ተምረን እኩል ሀ ሁ ያልን ልጆች አሁን በተለያየ የህይወት እርከን ላይ ሆነን ሳይ፤ ልዩነቱ ምን ላይ እንደሆነ ለማወቅ ጓጓሁኝ። የኑሮ እርከን ብዬ ስናገር፤ ስኬት በግል መመዘኛ የሚመዘን መሆኑን በመዘንጋት አይደለም። ሆኖም ተመሳሳይ እድል ተሰጥቶን፤ በእኩል ሰዓት ፊሽካ ተነፍቶልን፤ አንዳንዶቻችን ለምን ከመንገድ እንቀራለን? ተመሳሳይ እድል ገጥሞን ውጤታችን ለምን ይለያያል? አንድ አይነት የኑሮ ሳር ግጠን ለምን ከእኛ የሚወጣው ነገር የተለያየ ሆነ?
ከታች የዘረዘርኳቸው ነጥቦች ጥቂቶችን ከብዙሃኑ ከሚለዩዋቸው ባህሪዎች ውስጥ ወሳኞቹ ናቸው። አሸናፊዎችን ከብዙሃኖቻችን ነጥረው እንዲወጡ የሚያደርጓቸው የተለያዩ ነገሮች ቢኖሩም የሚከተሉት ግን ዋና ዋናዎቹ ናቸው።
1) አሸናፊዎች የሚፈልጉትን ያውቃሉ– የምንፈልገውን እንደአለማወቅ በዚህ ምድር ላይ እንድሜያችንን የሚበላ ምንም ነገር የለም። ብዙዎቻችን እራስን ፍለጋ በሚለው ፈሊጥ አቅጣጫው እንደጠፋበት መርከብ በባህር ላይ እንቀዋለላለን። የምንፈልገውን ባለማወቃችን የማንፈልገውን ኑሮ ለመኖር እንገደዳለን። እዚህ ላይ ግን ልብ ልንለው የሚገባና ብዙዎቻችን የተሳሳተ መስመር ውስጥ የሚከት አስተሳሰብ አለ። ይህም እራስን ፍለጋ በሚል ፈሊጥ የብዙ ሰዎች እድሜ ይባክናል። ብዙዎችን የሚያስማማው የእራስን የማግኘት ትርጉም ፤ የሚያስደስተንን ነገር ማድረግ ነው። አለን ዋትስ የተባለ ሊቅ በአንድ ወቅት ለወጣቶች እንዲህ ሲል ተናግሮ ነበር
“ብዙ ወጣቶች እራሳቸውን እንዴት ማግኘት እንዳለባቸው እንዳስረዳቸው ይጠይቁኛል። በተለይ ከከፍተኛ ደረጃ ት/ቤት ወጥተው አዲስ የኑሮ ምዕራፍ ለመጀመር የተዘጋጁ ወጣቶች በህይወታቸው ምን መምረጥ እንዳለባቸው ስለማያውቁ እርዳታ ይጠይቁኛል። የኔ መልስ እንዲህ ነው ገንዘብ ቅድሚያ ባይሰጠው ምን ማድረግ እንደሚያስደስታቸው እጠይቃቸዋለው? ገንዘብ ቦታ ባይኖረው ጊዜያቸውን ምን በማደረግ ማሳለፍ እንደሚሹ ሲነግሩኝ ፤ እራሳቸውን በዛ ውስጥ እንደሚያገኙት መክሬ እሰዳቸዋለው።” ብሏል።
እዚህ ላይ ማስተዋል ያለብን አንድ ነገር አለ። በተለይ በእኛ አገር ገንዘብን የሚያስገኝን ነገር ትተን ተሰጥዎን በነጻ ልኑር ማለት ዘበት ነው። ስለዚህ አንዴ የምንፈልገውን ነገር ካወቅን በኋላ ያንን ተሰጥዎ ወደ ገንዘብ የምንለውጥበትን መንገድ መመርመር አለብን። ባጠቃላይ የምንፈልገውን ማወቅ፤ በነፍሳችን ውስጥ የተለየ ጉልበት እንዲኖረን ያደርገናል።
2) አሸናፊዎች ልዩ መሆንን አይፈሩም- እውነት እንነጋገርና ልጆች ሆነን እንደው ልዩ በመሆናቸው ብቻ የምናሾፍባቸው እኩዮቻችን እንደነበሩ እናስታውሳለን። ከብዙሃኑ ጋር አብረው ባለመጓዛቸው የተወቀሱ፤ የተሾፈባቸው ልጆች ናቸው በስተመጨረሻ የሩጫው አሸናፊ ሆነው የምናያቸው። ሮል ሞይ የተባለ ጸሃፊ ሰዎች በህይወታቸው ስኬታማ እንዳይሆኑ ከሚያደርጓቸው ነገሮች ውስጥ ዋነኛው ልዩነትን መፍራትና ብዙዎች በሄዱበት መንገድ ለመሄድ መሞከር ወይም ብዙሃኑን መምሰል እንደሆነ ይናገራል።
3) አሸናፊዎች የራሳቸው አነቃቂዎች ናቸው- ብዙዎቻችን የሚያነቃቃን ነገር እንፈልጋለን። ለምሳሌ ልጅ ሆነን እንኳን አንዳንድ ተማሪዎች የቤት ስራቸውን የሚሰሩት ወይ የአስተማሪውን ቁጣ ፈርተው አልያም የቤተሰብን ግርፊያ ፍራቻ ነው። ጥቂት ተማሪዎች ግን መምህሩ ኖረም አልኖረም፤ ቤተሰብ ተቆጣጠራቸውም አልተቆጣጠራቸውም የቤት ስራቸውን መስራታቸው አይቀርም። እንደዚህ አይነቶቹ ተማሪዎች ናቸው በኋላ በህይወታቸውም ለኑሮዋቸው ሃላፊነትን መውሰድ የሚችሉት። እንደዚህ አይነት ሰዎች የሌላው ማነቃቂያ ሳይሆን የራሳቸው ፍላጎት ነው የኑሮዋቸው መቅዘፊያ።የመጀመሪያ ነጥብ ማለትም ፍላጎትን ማወቅ ከዚህ ጋር ጥብቅ ግንኙነት አለው። የምንፈልገውን ነገር ስናደርግ ከራሳችን ፍላጎት ውጪ ማነቃቂያ አያስፈልገንም።
4)አሸናፊዎች ምክንያት ደርዳሪዎች አይደሉም- የብዙዎቻችን ውድቀት ምክንያት ይህ ነው፤ የምንፈልገውን ላለመሆናችን ምክንያት መደርደር እንፈልጋለን። ለውድቀታችን እራሳችንን እንደመመልከት የስህተታችንን ሚስጥር ሌሎች ላይ ለመፈለግ እንጥራለን። ሃላፊነት መውሰድ ስለሚሳነን፤ ልክ እንደጦጣዋ ተረት “የእናቴ መቀነት አደናቀፈኝ” ማለት እናበዛለን። ስኬት ማለት ባህሪ ነው። ስኬታማ ሰዎች በየእለቱ በሚያከናውኗቸው ነገሮች ላይ ሙሉ ልባቸውን እና ትኩረታቸውን ሰጥተው ነው። ባይሳካላቸው ስህተቱን ሌላው ላይ በመፈለግ ጊዜያቸውን አያባክኑም።
5) አሸናፊዎች ተስፋ አይቆርጡም- ተስፋ የህይወት ሁሉ እስትንፋስ ነው። ምንም እንኳን እኩል እድል ተሰጥቶን፤ በተመሳሳይ ሰዓት ፊሽካ ተነፍቶልን ጉዞ ብንጀምርም ብዙዎቻችን ተስፋ በመቁረጥ ከመንገድ ቀርተናል። ምንም እንኳን እሩጫው ቢከብድም ተስፋ በውስጣቸው የሰነቁ ሰዎች በቀላሉ ከመንገዳቸው አይገቱም።
ከላይ የተዘረዘሩት አምስት ነጥቦች ከብዙዎቹ የአሸናፊ ሰው ባህሪዎች ዋና ዋናዎቹ ናቸው። ከብቶች አንድ አይነት ሳር ግጠው ፈንዳያቸው እንደሚለያይ ሁሉ፤ የሰው ልጆችም ተመሳሳይ እድል ተሰጥቷቸው የተለያየ ቦታ ይወድቃሉ። ምንም እንኳን ምክንያቶቹ ተዘርዝረው ባያልቁም፤ ከላይ የሰፈሩት አምስጥ ነጥቦች ግን አንኳሮቹ ናቸው፤ በእርግጠኝነት እራሳችንን እንድንፈትሽ ያደርጉናል።
👇👇👇👇👇
@geyone
@geyone
ሚስጢረ አደራው
“ከብቶች ሁሉ አንድ አይነት ሳር እየበሉ ፋንድያቸው ለምን ተለያያ?” ፣ ይህ አባባል ለከብቶች መንጋ ብቻም ሳይሆን ለሰዎች መንጋም የሚሰራ መሰለኝ። አንድ አይነት ትምህርት ቤት ገብተን፤ በአንድ አይነት መምህር ተምረን፤ በአንድ ክፍል ውስጥ ተቀምጠን፤ በስተመጨረሻ አንዳችን ከፍ ብለን ስንቆም ሌሎቻችን ግን ከጀመርንበት ፈቀቅ አንልም። ይህን ጥያቄ ስንጠይቅ የሰውን ልጅ የህይወት መስመሮች ሊቀይሩ የሚችሉ ነገሮች እንዳሉ በማሰብ ጭምር ነው። ሌሎቻችን የማናውቃቸው በእያንዳንዳችን ጎዳና ላይ የሚጋረጡ ውጣ ውረዶችን በመዘንጋት አይደለም። ነገር ግን ብዙ ጊዜ እኩል እድል ተሰጥቶን፤ በተመሳሳይ ሰዓት ፊሽካ ተነፍቶልን እያለ፤ ለምንድን ነው ውጤታችን የሚለያየው? እርግጥ ነው በውድድሩ አለም ሁሉም ሰው አሸናፊ ሊሆን አይችልም። ህይወት ግን እርስ በእርስ የሚፎካከሩባት የሩጫ ሜዳ ሳትሆን ሁሉም በገዛ ሜዳው እሮጦ ሁሉም በራሱ ሜዳ አሸናፊ ሊሆን የሚችልባት ቦታ ናት።
ከብቶች ሁሉ አንድ አይነት ሳር እየበሉ ፋንዳያቸው ለምን እንደሚለያይ ከአባባልነቱ በዘለለ እኔ በግሌ የማውቀውም ሆነ ያነበብኩት የለም። እንደው አባባሉ ከሰው ልጆች ህይወት ጋር ተመሳስሎብኝ ብዕሬን አስነሳኝ እንጂ። እኔ እንኳን በአጭሩ እድሜዬ አንድ አይነት ትምህርት ቤት ተምረን እኩል ሀ ሁ ያልን ልጆች አሁን በተለያየ የህይወት እርከን ላይ ሆነን ሳይ፤ ልዩነቱ ምን ላይ እንደሆነ ለማወቅ ጓጓሁኝ። የኑሮ እርከን ብዬ ስናገር፤ ስኬት በግል መመዘኛ የሚመዘን መሆኑን በመዘንጋት አይደለም። ሆኖም ተመሳሳይ እድል ተሰጥቶን፤ በእኩል ሰዓት ፊሽካ ተነፍቶልን፤ አንዳንዶቻችን ለምን ከመንገድ እንቀራለን? ተመሳሳይ እድል ገጥሞን ውጤታችን ለምን ይለያያል? አንድ አይነት የኑሮ ሳር ግጠን ለምን ከእኛ የሚወጣው ነገር የተለያየ ሆነ?
ከታች የዘረዘርኳቸው ነጥቦች ጥቂቶችን ከብዙሃኑ ከሚለዩዋቸው ባህሪዎች ውስጥ ወሳኞቹ ናቸው። አሸናፊዎችን ከብዙሃኖቻችን ነጥረው እንዲወጡ የሚያደርጓቸው የተለያዩ ነገሮች ቢኖሩም የሚከተሉት ግን ዋና ዋናዎቹ ናቸው።
1) አሸናፊዎች የሚፈልጉትን ያውቃሉ– የምንፈልገውን እንደአለማወቅ በዚህ ምድር ላይ እንድሜያችንን የሚበላ ምንም ነገር የለም። ብዙዎቻችን እራስን ፍለጋ በሚለው ፈሊጥ አቅጣጫው እንደጠፋበት መርከብ በባህር ላይ እንቀዋለላለን። የምንፈልገውን ባለማወቃችን የማንፈልገውን ኑሮ ለመኖር እንገደዳለን። እዚህ ላይ ግን ልብ ልንለው የሚገባና ብዙዎቻችን የተሳሳተ መስመር ውስጥ የሚከት አስተሳሰብ አለ። ይህም እራስን ፍለጋ በሚል ፈሊጥ የብዙ ሰዎች እድሜ ይባክናል። ብዙዎችን የሚያስማማው የእራስን የማግኘት ትርጉም ፤ የሚያስደስተንን ነገር ማድረግ ነው። አለን ዋትስ የተባለ ሊቅ በአንድ ወቅት ለወጣቶች እንዲህ ሲል ተናግሮ ነበር
“ብዙ ወጣቶች እራሳቸውን እንዴት ማግኘት እንዳለባቸው እንዳስረዳቸው ይጠይቁኛል። በተለይ ከከፍተኛ ደረጃ ት/ቤት ወጥተው አዲስ የኑሮ ምዕራፍ ለመጀመር የተዘጋጁ ወጣቶች በህይወታቸው ምን መምረጥ እንዳለባቸው ስለማያውቁ እርዳታ ይጠይቁኛል። የኔ መልስ እንዲህ ነው ገንዘብ ቅድሚያ ባይሰጠው ምን ማድረግ እንደሚያስደስታቸው እጠይቃቸዋለው? ገንዘብ ቦታ ባይኖረው ጊዜያቸውን ምን በማደረግ ማሳለፍ እንደሚሹ ሲነግሩኝ ፤ እራሳቸውን በዛ ውስጥ እንደሚያገኙት መክሬ እሰዳቸዋለው።” ብሏል።
እዚህ ላይ ማስተዋል ያለብን አንድ ነገር አለ። በተለይ በእኛ አገር ገንዘብን የሚያስገኝን ነገር ትተን ተሰጥዎን በነጻ ልኑር ማለት ዘበት ነው። ስለዚህ አንዴ የምንፈልገውን ነገር ካወቅን በኋላ ያንን ተሰጥዎ ወደ ገንዘብ የምንለውጥበትን መንገድ መመርመር አለብን። ባጠቃላይ የምንፈልገውን ማወቅ፤ በነፍሳችን ውስጥ የተለየ ጉልበት እንዲኖረን ያደርገናል።
2) አሸናፊዎች ልዩ መሆንን አይፈሩም- እውነት እንነጋገርና ልጆች ሆነን እንደው ልዩ በመሆናቸው ብቻ የምናሾፍባቸው እኩዮቻችን እንደነበሩ እናስታውሳለን። ከብዙሃኑ ጋር አብረው ባለመጓዛቸው የተወቀሱ፤ የተሾፈባቸው ልጆች ናቸው በስተመጨረሻ የሩጫው አሸናፊ ሆነው የምናያቸው። ሮል ሞይ የተባለ ጸሃፊ ሰዎች በህይወታቸው ስኬታማ እንዳይሆኑ ከሚያደርጓቸው ነገሮች ውስጥ ዋነኛው ልዩነትን መፍራትና ብዙዎች በሄዱበት መንገድ ለመሄድ መሞከር ወይም ብዙሃኑን መምሰል እንደሆነ ይናገራል።
3) አሸናፊዎች የራሳቸው አነቃቂዎች ናቸው- ብዙዎቻችን የሚያነቃቃን ነገር እንፈልጋለን። ለምሳሌ ልጅ ሆነን እንኳን አንዳንድ ተማሪዎች የቤት ስራቸውን የሚሰሩት ወይ የአስተማሪውን ቁጣ ፈርተው አልያም የቤተሰብን ግርፊያ ፍራቻ ነው። ጥቂት ተማሪዎች ግን መምህሩ ኖረም አልኖረም፤ ቤተሰብ ተቆጣጠራቸውም አልተቆጣጠራቸውም የቤት ስራቸውን መስራታቸው አይቀርም። እንደዚህ አይነቶቹ ተማሪዎች ናቸው በኋላ በህይወታቸውም ለኑሮዋቸው ሃላፊነትን መውሰድ የሚችሉት። እንደዚህ አይነት ሰዎች የሌላው ማነቃቂያ ሳይሆን የራሳቸው ፍላጎት ነው የኑሮዋቸው መቅዘፊያ።የመጀመሪያ ነጥብ ማለትም ፍላጎትን ማወቅ ከዚህ ጋር ጥብቅ ግንኙነት አለው። የምንፈልገውን ነገር ስናደርግ ከራሳችን ፍላጎት ውጪ ማነቃቂያ አያስፈልገንም።
4)አሸናፊዎች ምክንያት ደርዳሪዎች አይደሉም- የብዙዎቻችን ውድቀት ምክንያት ይህ ነው፤ የምንፈልገውን ላለመሆናችን ምክንያት መደርደር እንፈልጋለን። ለውድቀታችን እራሳችንን እንደመመልከት የስህተታችንን ሚስጥር ሌሎች ላይ ለመፈለግ እንጥራለን። ሃላፊነት መውሰድ ስለሚሳነን፤ ልክ እንደጦጣዋ ተረት “የእናቴ መቀነት አደናቀፈኝ” ማለት እናበዛለን። ስኬት ማለት ባህሪ ነው። ስኬታማ ሰዎች በየእለቱ በሚያከናውኗቸው ነገሮች ላይ ሙሉ ልባቸውን እና ትኩረታቸውን ሰጥተው ነው። ባይሳካላቸው ስህተቱን ሌላው ላይ በመፈለግ ጊዜያቸውን አያባክኑም።
5) አሸናፊዎች ተስፋ አይቆርጡም- ተስፋ የህይወት ሁሉ እስትንፋስ ነው። ምንም እንኳን እኩል እድል ተሰጥቶን፤ በተመሳሳይ ሰዓት ፊሽካ ተነፍቶልን ጉዞ ብንጀምርም ብዙዎቻችን ተስፋ በመቁረጥ ከመንገድ ቀርተናል። ምንም እንኳን እሩጫው ቢከብድም ተስፋ በውስጣቸው የሰነቁ ሰዎች በቀላሉ ከመንገዳቸው አይገቱም።
ከላይ የተዘረዘሩት አምስት ነጥቦች ከብዙዎቹ የአሸናፊ ሰው ባህሪዎች ዋና ዋናዎቹ ናቸው። ከብቶች አንድ አይነት ሳር ግጠው ፈንዳያቸው እንደሚለያይ ሁሉ፤ የሰው ልጆችም ተመሳሳይ እድል ተሰጥቷቸው የተለያየ ቦታ ይወድቃሉ። ምንም እንኳን ምክንያቶቹ ተዘርዝረው ባያልቁም፤ ከላይ የሰፈሩት አምስጥ ነጥቦች ግን አንኳሮቹ ናቸው፤ በእርግጠኝነት እራሳችንን እንድንፈትሽ ያደርጉናል።
👇👇👇👇👇
@geyone
@geyone
በፈጣሪህ ተደገፍ!
ህይወትህን የሚቀይረው ከሰው ጠብቀህ የምታገኘው ነገር አይደለም፤ ፀጋው፣ ስጦታው፣ ቸርነቱ ከማያልቀው ከፈጣሪህ ከምታገኘው በረከት ነው ህይወትህ የሚቀየረው።
ወዳጄ በጭራሽ ከሰው እንዳጠብቅ፤ ሰው ማለት ሸንበቆ ነው የሆነ ቀን መቀንጠሱ አይቀርም! ከፈጣሪ ቀጥሎ ራስህን እመነው!
እምነት የሞላው ህይወት ተመኘንላችሁ🙏
ህይወትህን የሚቀይረው ከሰው ጠብቀህ የምታገኘው ነገር አይደለም፤ ፀጋው፣ ስጦታው፣ ቸርነቱ ከማያልቀው ከፈጣሪህ ከምታገኘው በረከት ነው ህይወትህ የሚቀየረው።
ወዳጄ በጭራሽ ከሰው እንዳጠብቅ፤ ሰው ማለት ሸንበቆ ነው የሆነ ቀን መቀንጠሱ አይቀርም! ከፈጣሪ ቀጥሎ ራስህን እመነው!
እምነት የሞላው ህይወት ተመኘንላችሁ🙏
ውሎህን ቃኝ"!
አንድ ቀን ዝንብና ንብ እያወሩ በወሪያቸው መሀል ዝንብ ንብን እንዲህ ስትል ጠየቀቻት
" ንብ ሆይ ለምንድነው የሰው ልጆች እኔን የሚጠሉኝ? ለምንስ ነው የሚጸየፉኝ ?
ቤታቸው ስገባ ያባርሩኛል ይገድሉኛል።
የሚጠጡት ነገር ላይ ከተገኘሁ ይደፉታል የሚበሉት ነገር ላይ ካረፍኩ
ያረፍኩበትን ቦታ ያለውን እህል ቆርሰው ይጥሉታል::
አንቺን ግን እንደ እኔ አይገፉሽም እንደውም ቤታቸው ስትገቢ ይንከባከቡሻል ደግሞም መልካም ነገርን ተስፋ በማድረግ ደስታቸው እጥፍ ነው
ለምንድነው?" ስትል ዝንብ ንብን ጥያቄዋን አቀረበች
በዚህ ጊዜ ንብ እንዲህ አለቻት
☞ "ውሎሽ የት ነው?"
◽️◼️◽️◼️◽️◼️◽️◼️◽️◼️◽️◼️
☞እንግዲህ እዚህ ጋር ቆም እንበል፣
ሰው ጠላን፣ ገፋን፣ ናቀን እያልን እንደ ዝንቧ ጥያቄን አዝለን ከምንጓዝ ውሏችንን በደንብ እንይ መቼም ማንም በጤፍ ማሳ ላይ ስንዴን አይጠበቅም።
ስለዚህ ምንጊዜም:-ውድቀታችንን ለማረምም ይሁን
ብርታታችንን ለማብዛት ውሏችንን እንቃኝ ምክንያቱም :-ሀሳባችን ስራችንን
ስራችን ውጤታችንን
ውጤታችን እኛነታችንን ይገልጽልናልና!
ሼር በማድረግ ለወዳጅዎ ያካፍሉ
እናመሰግናለን!
ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
ለ አስተያየትዎ 👉👉
@geyone
@geyone
አንድ ቀን ዝንብና ንብ እያወሩ በወሪያቸው መሀል ዝንብ ንብን እንዲህ ስትል ጠየቀቻት
" ንብ ሆይ ለምንድነው የሰው ልጆች እኔን የሚጠሉኝ? ለምንስ ነው የሚጸየፉኝ ?
ቤታቸው ስገባ ያባርሩኛል ይገድሉኛል።
የሚጠጡት ነገር ላይ ከተገኘሁ ይደፉታል የሚበሉት ነገር ላይ ካረፍኩ
ያረፍኩበትን ቦታ ያለውን እህል ቆርሰው ይጥሉታል::
አንቺን ግን እንደ እኔ አይገፉሽም እንደውም ቤታቸው ስትገቢ ይንከባከቡሻል ደግሞም መልካም ነገርን ተስፋ በማድረግ ደስታቸው እጥፍ ነው
ለምንድነው?" ስትል ዝንብ ንብን ጥያቄዋን አቀረበች
በዚህ ጊዜ ንብ እንዲህ አለቻት
☞ "ውሎሽ የት ነው?"
◽️◼️◽️◼️◽️◼️◽️◼️◽️◼️◽️◼️
☞እንግዲህ እዚህ ጋር ቆም እንበል፣
ሰው ጠላን፣ ገፋን፣ ናቀን እያልን እንደ ዝንቧ ጥያቄን አዝለን ከምንጓዝ ውሏችንን በደንብ እንይ መቼም ማንም በጤፍ ማሳ ላይ ስንዴን አይጠበቅም።
ስለዚህ ምንጊዜም:-ውድቀታችንን ለማረምም ይሁን
ብርታታችንን ለማብዛት ውሏችንን እንቃኝ ምክንያቱም :-ሀሳባችን ስራችንን
ስራችን ውጤታችንን
ውጤታችን እኛነታችንን ይገልጽልናልና!
ሼር በማድረግ ለወዳጅዎ ያካፍሉ
እናመሰግናለን!
ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
ለ አስተያየትዎ 👉👉
@geyone
@geyone
ለማን ብለህ?
ለእግርህ የተሰራ ጫማ ትፈልጋለህ እንጂ ለጫማው ስትል እግርህን አትሰራውም፤ ታዲያ ለማን ብለህ ነው የማታምንበትን የምታደርገው? አየህ አንድን ነገር ልብህ ካላመነበት እና አይምሮህ በቂ ምክንያት ካላገኘበት ያንን ነገር ማድረጉ ራስን አለማክበር ነው።
ህልምህን ማሳደድ አላማህን መኖር እየቻልክ፤ ልብህ የሚያምንበት ብዙ ነገር እያለ ለሰዎች ስትል ለምን ነገ የሚቆጭህን ዋጋ አሁን ትከፍላለህ? ባልጠፋ ጫማ እግርህን ለምን ታሰቃየዋለህ?
ማራኪ ማክሰኞ ተመኘንላችሁ🙏
https://telegram.me/geyone
ለእግርህ የተሰራ ጫማ ትፈልጋለህ እንጂ ለጫማው ስትል እግርህን አትሰራውም፤ ታዲያ ለማን ብለህ ነው የማታምንበትን የምታደርገው? አየህ አንድን ነገር ልብህ ካላመነበት እና አይምሮህ በቂ ምክንያት ካላገኘበት ያንን ነገር ማድረጉ ራስን አለማክበር ነው።
ህልምህን ማሳደድ አላማህን መኖር እየቻልክ፤ ልብህ የሚያምንበት ብዙ ነገር እያለ ለሰዎች ስትል ለምን ነገ የሚቆጭህን ዋጋ አሁን ትከፍላለህ? ባልጠፋ ጫማ እግርህን ለምን ታሰቃየዋለህ?
ማራኪ ማክሰኞ ተመኘንላችሁ🙏
https://telegram.me/geyone
ምን መጨመር ትችላለህ ?
በህይወትህ ላይ ትልቁ ጨዋታ ሁልጊዜ ምን መጨመር ትችላለህ የሚለው ነው ። ሁሌ የሚጠበቅብህን ብቻ እየሰራህ ከሰው የተለየ አትጠበቅ ከሰው የተለየ ከፈለግክ ከሰው የተለየ መሥራት የግድ ይልሃል ።
አሁን አየሰራህ ባለኸው ስራ ላይ ምን ልትጨምር ትችላለህ ነው ጨዋታው እሱን ከጨመርክ በኋላ አሁንስ ምን ልትጨምር ትችላለህ ?
ሰናይ ቀንንን ተመኘን🙏
👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
በህይወትህ ላይ ትልቁ ጨዋታ ሁልጊዜ ምን መጨመር ትችላለህ የሚለው ነው ። ሁሌ የሚጠበቅብህን ብቻ እየሰራህ ከሰው የተለየ አትጠበቅ ከሰው የተለየ ከፈለግክ ከሰው የተለየ መሥራት የግድ ይልሃል ።
አሁን አየሰራህ ባለኸው ስራ ላይ ምን ልትጨምር ትችላለህ ነው ጨዋታው እሱን ከጨመርክ በኋላ አሁንስ ምን ልትጨምር ትችላለህ ?
ሰናይ ቀንንን ተመኘን🙏
👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
ታላቅነት በአንድ ቀን አይገነባም! በአንድ ቀን ሊፈርስ ግን ይችላል። የባቢሎን ግንብን ለመገንባት አንድ ትውልድ ፈጅቷል፤ ለማፍረስ ግን ቀናት አልፈጀም።
አየህ የገነባኸውን ምርጥ ስብዕና እንድታጣ የሚያደርጉ አጋጣሚዎች በየጊዜው ይፈጠራሉ፤ ማንነትህን የምታሳየው ግን እነሱን ታግሰህ በማለፍ ብቻ ነው። አለበለዚያ ከዜሮ ትጀምራለህ!
የተባረከ ምሽት ተመኘንላችሁ🙏
አየህ የገነባኸውን ምርጥ ስብዕና እንድታጣ የሚያደርጉ አጋጣሚዎች በየጊዜው ይፈጠራሉ፤ ማንነትህን የምታሳየው ግን እነሱን ታግሰህ በማለፍ ብቻ ነው። አለበለዚያ ከዜሮ ትጀምራለህ!
የተባረከ ምሽት ተመኘንላችሁ🙏
🙏እንዴት አደራችሁ🙏
አጭር አስተማሪ ታሪክ
👇ለምጣዱ ሲባል...!
አዲት ሴትዮ ጓዳቸው ውስጥ እየተንጎዳጎዱ ድንገት አዲት አይጥ ምጣዳቸው ላይ ትወጣለች ወንድ ልጃቸው እንጨት ያነሳና አይጧን ለመምታት ሊሰነዝር ሲል ሴትዬዋ አስቆሙት " ልጄ አይጧን ስትመታ እንጀራ ማብሰያችንን ምጣዱን ሰበርከው ማለት ነው ስለዚህ ግድ የለም ለምጣዱ ሲባል አይጧን ዝም እንበላት" አሉት ይባላል።
ሁሌም ለምንፈልገው ነገር ስንል ብዙ ነገሮች መታገስ እንዳለብን፣
ከመወሰናችን በፊት ማስተዋል እንዳለብን ከታሪኩ እንረዳለን።
🏵️መልካም ቀን ይሁንልን 🏵️
አጭር አስተማሪ ታሪክ
👇ለምጣዱ ሲባል...!
አዲት ሴትዮ ጓዳቸው ውስጥ እየተንጎዳጎዱ ድንገት አዲት አይጥ ምጣዳቸው ላይ ትወጣለች ወንድ ልጃቸው እንጨት ያነሳና አይጧን ለመምታት ሊሰነዝር ሲል ሴትዬዋ አስቆሙት " ልጄ አይጧን ስትመታ እንጀራ ማብሰያችንን ምጣዱን ሰበርከው ማለት ነው ስለዚህ ግድ የለም ለምጣዱ ሲባል አይጧን ዝም እንበላት" አሉት ይባላል።
ሁሌም ለምንፈልገው ነገር ስንል ብዙ ነገሮች መታገስ እንዳለብን፣
ከመወሰናችን በፊት ማስተዋል እንዳለብን ከታሪኩ እንረዳለን።
🏵️መልካም ቀን ይሁንልን 🏵️
እባክህ አትዘናጋ!
ሰዓት ፡ አለኝ ፡ ጊዜ ፡ አለኝ ፡ ብለህ ፡ ልትሰራ ፡ የምታስበውን ፡ ነገር ፡ አታጓት። ነገ ፡ ነገ ፡ እያልህ ፡ ህልምህን ፡ ለነገ ፡ አታሳድር። ይደርሳል ፡ ይደርሳል ፡ እያልህ ፡ ራዕይህን ፡ አታክስመው። ህልምህ ፡ ዕውን ፡ እንዲሆን ፡ ብዙ ፡ መልፋት ፡ ይጠበቅብሀል። እጅህ ፡ መቆሸሽ ፡ አንገትህንም ፡ ዝቅ ፡ ማድረግ ፡ ይገባሀል። ይህ ፡ ወደ ፡ ስኬትህ ፡ ያቀርብሀል። በፍጹም ፡ ለራስህ ፡ ጊዜ ፡ የለኝም ፡ ብለህ ፡ እንዳትነግረው። ባለህ ፡ ጊዜ ፡ ትልቅ ፡ ነገር ፡ ስራ።
ቡሩክየሺጥላ
ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ
ሰዓት ፡ አለኝ ፡ ጊዜ ፡ አለኝ ፡ ብለህ ፡ ልትሰራ ፡ የምታስበውን ፡ ነገር ፡ አታጓት። ነገ ፡ ነገ ፡ እያልህ ፡ ህልምህን ፡ ለነገ ፡ አታሳድር። ይደርሳል ፡ ይደርሳል ፡ እያልህ ፡ ራዕይህን ፡ አታክስመው። ህልምህ ፡ ዕውን ፡ እንዲሆን ፡ ብዙ ፡ መልፋት ፡ ይጠበቅብሀል። እጅህ ፡ መቆሸሽ ፡ አንገትህንም ፡ ዝቅ ፡ ማድረግ ፡ ይገባሀል። ይህ ፡ ወደ ፡ ስኬትህ ፡ ያቀርብሀል። በፍጹም ፡ ለራስህ ፡ ጊዜ ፡ የለኝም ፡ ብለህ ፡ እንዳትነግረው። ባለህ ፡ ጊዜ ፡ ትልቅ ፡ ነገር ፡ ስራ።
ቡሩክየሺጥላ
ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ
ልብ በል!
አሁን ያለህበት ሁኔታ አንተን አይወስንህም ወይ አንቺን አይወስንም ፤ አሁን ያለህ ነገር የዛሬ አምስት አመት ጀምሮ ታስባቸው የነበሩ ታረጋቸው የነበሩ ነገሮች ውጤት ነው ።
አሁን በተደጋጋሚ የምታስበው ፣ የምትሰራው ፣ የምታደርገው ነገር ደግሞ ቀጣይ 5 ዓመትህን ይወስናል ስለዚህ በተደጋጋሚ ስለምታስበው ፣ ስለምትሰራው ፣ ስለምታደርገው ነገር ወስን !
ቆንጆ ምሽት ተመኘን🙏
አሁን ያለህበት ሁኔታ አንተን አይወስንህም ወይ አንቺን አይወስንም ፤ አሁን ያለህ ነገር የዛሬ አምስት አመት ጀምሮ ታስባቸው የነበሩ ታረጋቸው የነበሩ ነገሮች ውጤት ነው ።
አሁን በተደጋጋሚ የምታስበው ፣ የምትሰራው ፣ የምታደርገው ነገር ደግሞ ቀጣይ 5 ዓመትህን ይወስናል ስለዚህ በተደጋጋሚ ስለምታስበው ፣ ስለምትሰራው ፣ ስለምታደርገው ነገር ወስን !
ቆንጆ ምሽት ተመኘን🙏
┈┈••◉❖◉●••┈
ካንቺ ጋራ ስሆን🌺
❣ :¨·....................:¨: ❣
የኔ አለም አዳምጪኝ 🌺
ካንቺ ጋራ ስሆን.....
ፍቅርሽን ሳጣጥም ፣
አይኖቼ በፍቅር ፡ ከአይኖችሽ ሲገጥም ፤
ካንቺ ጋራ ስሆን .... ♥
ንፋሳት ሁልጊዜ ፡ በፍቅር ያዜማሉ ፣
አይገርምም የኔ ዉድ ፡ እኔና አንቺ ሊያዩ ፣
ዥረቶች ለአፍታ ፡ ጉዞ ያቆማሉ ፣
ክዋክብት, ጨረቃ ፡ በኛ ይቀናሉ ፡፡
'ካንቺ ጋራ ስሆን' ..... ♥
ምሽቱ ይደምቃል ፣ ሀሳቤ ይሰምራል፣
አስቀያሚው ያምራል ፣
ጨለማው ያበራል ፡፡
ሰማሽኝ የኔ አለም ፡ ካንቺ ጋራ ስሆን ፣
ህይወቴ በሀሴት ፡ ፅዋ ትሞላለች
ካንቺ ጋራ ስሆን ♥ አለም ለኔ እንዲህ ነች፡፡
ቻናል
@geyone
@geyone
┄┄┉┉✽»🌺✿🌺»✽┉┉┄┄
ካንቺ ጋራ ስሆን🌺
❣ :¨·....................:¨: ❣
የኔ አለም አዳምጪኝ 🌺
ካንቺ ጋራ ስሆን.....
ፍቅርሽን ሳጣጥም ፣
አይኖቼ በፍቅር ፡ ከአይኖችሽ ሲገጥም ፤
ካንቺ ጋራ ስሆን .... ♥
ንፋሳት ሁልጊዜ ፡ በፍቅር ያዜማሉ ፣
አይገርምም የኔ ዉድ ፡ እኔና አንቺ ሊያዩ ፣
ዥረቶች ለአፍታ ፡ ጉዞ ያቆማሉ ፣
ክዋክብት, ጨረቃ ፡ በኛ ይቀናሉ ፡፡
'ካንቺ ጋራ ስሆን' ..... ♥
ምሽቱ ይደምቃል ፣ ሀሳቤ ይሰምራል፣
አስቀያሚው ያምራል ፣
ጨለማው ያበራል ፡፡
ሰማሽኝ የኔ አለም ፡ ካንቺ ጋራ ስሆን ፣
ህይወቴ በሀሴት ፡ ፅዋ ትሞላለች
ካንቺ ጋራ ስሆን ♥ አለም ለኔ እንዲህ ነች፡፡
ቻናል
@geyone
@geyone
┄┄┉┉✽»🌺✿🌺»✽┉┉┄┄
💎የማይፈልግህን ስትፈልግ የሚፈልግህን አትጣ!
🔑ያማረ ሁሉ አይጥምምና ዓይንህን በሚማርክ ሳይሆን ሕሊናህን በሚያስደስት ምግባር ላይ ተሰማራ። ከመማረርህ በፊት መመርመርን ልመድ። ማራኪ ሁሉ አርኪ አይደለም። እይታህን በአትኩሮት እየው። አዕምሮህን በለሙ ሀሳቦች አበልፅግ። ከመከራ ነፃ እንድትወጣ ቅጥብ ያጣ ፍላጎትህን አርቅ። ሁሉ ስለማይጣፍጥ ሁሉን በመቅመስ አንተነትህን ለአደጋ አትጋብዝ። ሁሉን ብትመኝ ሁሉ የአንተ አይሆንም። የራስህ የሆነውን እወቅና አጥብቀህ ያዘው።
📍የተሰጠህን አክብረህ መጠበቅ ካልቻልክ መነጠቅ እንዳለ አስታውስ። አስሩን ከምትነካካ በተቸርከው በአንዱ እርካ። ከተመኘኸው ሁሉ የአንተ ሆኖ የሚዘልቀው አንዱ ብቻ ነው። ሁሉ የአንተ ሊሆን አይችልም። ሁሉን የእኔ ላድርግ ብለህ ስትስገበገብ አንዱንም እንዳታጣ ቅጥ አትጣ። የሚያስፈልግህ ከፍ የሚያደርግህ ብቻ ነው። የማረከህ ሁሉ አይረባህም። ሁሉ ረብ አይኖረውምና ለሁሉ ሟች አትሁን። ሁሉ በማይጨበጥባት ዓለም ሁሉን ጨብጬ ልኑር አትበል። ብዙዎች ሞታቸውን የሸመቱት የማያስፈልጋቸውን ፈልገው ባገኙት ዕለት ነው።
💡ትኩረትህ በሚያምርህ ላይ ሳይሆን በሚበጅህ ላይ ይዋል! ለሁሉ መሮጥ ሁሉን አያስገኝም። ሁሉን ከማግበስበስ መርጦ መኖርን ባህሪህ አድርግ። የሚያስፈልግህን ከምትፈልገው ለይተህ እወቅ። የሚያስፈልግህ የፈለከው ሁሉ ሳይሆን የሚያስፈልግህ ብቻ ነው። የተሻለ እንዲገጥምህ በሚያረክስህ ነገር አትበድ። በገዛ ራስህ የሕይወት ታሪክ ላይ ስርዝ ድልዝ አታብዛ። ነገ ላይ የሚነበብልህ የሕይወት ታሪክ ዛሬ ላይ ከምትኖረው ሕይወት ተቀንጭቦ የሚፃፈውን በመሆኑ ገድሎችህ ሁሉ ሸጋ ይሆኑ ዘንድ ትጋ። በመኩሪያ እንጂ በማፈሪያ ተግባር አትጠመድ። ጥፋትህ ድንበር አይዝለል።
💎ልክህን እወቅ። በማያስፈልጉህም አትከበብ። ጠቃሚህን ተረዳ። ለሚያስፈልጉህ ስፍራ አትጣ። ሁሉ ቤቴነትን አቁም። ራስህን የተራ ነገሮች ማጨቂያ ቅርጫት አታድርግ። ትርጉም ለሚሰጥህ ሀሳብና ተግባር ብቻ ኑር። ከመልካም ዕድልህ በሚያርቅህ አጥር አትከለል። ከማይመጥንህ አትጣጣም። በራስህ እንቅፋት አትደናቀፍ። አይቶና አስልቶ ተራማጅ ሁን። አጫጭተው ከሚጥሉህ አረሞች አትወዳጅ። በወደድከው ልትረክስ ትችላለህና ድልህን በሚጋርድብህ ግንብ አትጋረድ። መግቢያ ስትሻ መውጪያህን አትርሳ። ራስህን በጎ ለሆነው ብቻ ስጥ።
💡 ለመራራው ስትራወጥ ጣፋጩን ጥለህ እንዳትመለስ ከልብህ አስተውል። ከወደክ ላትነሳ ስለምትችል ስትራመድ ማሰብን አትርሳ። ወደኋላ የሚጎትቱህን ተሳቢዎች አታብዛ። ወደፊት ለሚያራምዱህ ጥሩ ነገሮች ብቻ ተገዛ። በጎታችና ተጎታቾች አትታጀብ።
✍ከፈለኝ ዘለለው [ሐዋዝ]
🔑ያማረ ሁሉ አይጥምምና ዓይንህን በሚማርክ ሳይሆን ሕሊናህን በሚያስደስት ምግባር ላይ ተሰማራ። ከመማረርህ በፊት መመርመርን ልመድ። ማራኪ ሁሉ አርኪ አይደለም። እይታህን በአትኩሮት እየው። አዕምሮህን በለሙ ሀሳቦች አበልፅግ። ከመከራ ነፃ እንድትወጣ ቅጥብ ያጣ ፍላጎትህን አርቅ። ሁሉ ስለማይጣፍጥ ሁሉን በመቅመስ አንተነትህን ለአደጋ አትጋብዝ። ሁሉን ብትመኝ ሁሉ የአንተ አይሆንም። የራስህ የሆነውን እወቅና አጥብቀህ ያዘው።
📍የተሰጠህን አክብረህ መጠበቅ ካልቻልክ መነጠቅ እንዳለ አስታውስ። አስሩን ከምትነካካ በተቸርከው በአንዱ እርካ። ከተመኘኸው ሁሉ የአንተ ሆኖ የሚዘልቀው አንዱ ብቻ ነው። ሁሉ የአንተ ሊሆን አይችልም። ሁሉን የእኔ ላድርግ ብለህ ስትስገበገብ አንዱንም እንዳታጣ ቅጥ አትጣ። የሚያስፈልግህ ከፍ የሚያደርግህ ብቻ ነው። የማረከህ ሁሉ አይረባህም። ሁሉ ረብ አይኖረውምና ለሁሉ ሟች አትሁን። ሁሉ በማይጨበጥባት ዓለም ሁሉን ጨብጬ ልኑር አትበል። ብዙዎች ሞታቸውን የሸመቱት የማያስፈልጋቸውን ፈልገው ባገኙት ዕለት ነው።
💡ትኩረትህ በሚያምርህ ላይ ሳይሆን በሚበጅህ ላይ ይዋል! ለሁሉ መሮጥ ሁሉን አያስገኝም። ሁሉን ከማግበስበስ መርጦ መኖርን ባህሪህ አድርግ። የሚያስፈልግህን ከምትፈልገው ለይተህ እወቅ። የሚያስፈልግህ የፈለከው ሁሉ ሳይሆን የሚያስፈልግህ ብቻ ነው። የተሻለ እንዲገጥምህ በሚያረክስህ ነገር አትበድ። በገዛ ራስህ የሕይወት ታሪክ ላይ ስርዝ ድልዝ አታብዛ። ነገ ላይ የሚነበብልህ የሕይወት ታሪክ ዛሬ ላይ ከምትኖረው ሕይወት ተቀንጭቦ የሚፃፈውን በመሆኑ ገድሎችህ ሁሉ ሸጋ ይሆኑ ዘንድ ትጋ። በመኩሪያ እንጂ በማፈሪያ ተግባር አትጠመድ። ጥፋትህ ድንበር አይዝለል።
💎ልክህን እወቅ። በማያስፈልጉህም አትከበብ። ጠቃሚህን ተረዳ። ለሚያስፈልጉህ ስፍራ አትጣ። ሁሉ ቤቴነትን አቁም። ራስህን የተራ ነገሮች ማጨቂያ ቅርጫት አታድርግ። ትርጉም ለሚሰጥህ ሀሳብና ተግባር ብቻ ኑር። ከመልካም ዕድልህ በሚያርቅህ አጥር አትከለል። ከማይመጥንህ አትጣጣም። በራስህ እንቅፋት አትደናቀፍ። አይቶና አስልቶ ተራማጅ ሁን። አጫጭተው ከሚጥሉህ አረሞች አትወዳጅ። በወደድከው ልትረክስ ትችላለህና ድልህን በሚጋርድብህ ግንብ አትጋረድ። መግቢያ ስትሻ መውጪያህን አትርሳ። ራስህን በጎ ለሆነው ብቻ ስጥ።
💡 ለመራራው ስትራወጥ ጣፋጩን ጥለህ እንዳትመለስ ከልብህ አስተውል። ከወደክ ላትነሳ ስለምትችል ስትራመድ ማሰብን አትርሳ። ወደኋላ የሚጎትቱህን ተሳቢዎች አታብዛ። ወደፊት ለሚያራምዱህ ጥሩ ነገሮች ብቻ ተገዛ። በጎታችና ተጎታቾች አትታጀብ።
✍ከፈለኝ ዘለለው [ሐዋዝ]
ታሪክህን የሚቀይረው ከፈጣሪ ቀጥሎ ያንተ ቆራጥነት ነው! ከሰዎች ብዙ አጠብቅ! ሰዎችን አንዳስቀመጥክ አታገኛቸውም ጊዜና ሁኔታ ይቀይራቸዋል። ለራሴ ያለሁት እኔ ነኝ ማለት ስትጀምር በአመለካከት ከፍ ማለት ትጀምራለህ።
👌ሸጋ የስራ እና የትምህርት ቀን ይሁን👌
https://t.me/geyone
https://t.me/geyone
👌ሸጋ የስራ እና የትምህርት ቀን ይሁን👌
https://t.me/geyone
https://t.me/geyone
sign up to get a 10 US Dollar newcomer bonus! I made more than 200 US Dollars by watching the video here, so you can try it. https://jc0-video.xyz/4291649982943544/
ህይወት ትርጉም የሚኖራት አንተ እስካለህ ድረስ ነው፤ አንተ ከሌለህ እኮ ያ ለቤተሰቡ የሚያስበው፣ ለሚወዳቸው ዋጋ የሚከፍለው ጠንካራው ሰው የለም ማለት ነው።
መጥፎ ስሜት ሊሰማህ ተስፋ መቁረጥ ሊፈታተንህ ይችላል፤ ወዳጄ አንተ መበርታት ያለብህ ለራስህ ብለህ ብቻ አይደለም፤ በዙሪያህ ፈጣሪ ላስቀመጣቸው ስጦታዎችህም ስትል ነው!
መጥፎ ስሜት ሊሰማህ ተስፋ መቁረጥ ሊፈታተንህ ይችላል፤ ወዳጄ አንተ መበርታት ያለብህ ለራስህ ብለህ ብቻ አይደለም፤ በዙሪያህ ፈጣሪ ላስቀመጣቸው ስጦታዎችህም ስትል ነው!
#መልካምነት
አንድ የ 24 አመት ወጣት ከሚጓዝበት ባቡር አሻግሮ በሚያያቸዉ ነገሮች ተገርሟል፡፡ ከዛም ጮክ ብሎ "አባቴ ፥ ዛፎቹን እያቸዉማ ወደኀላ እየሆዱኮ ነዉ! " ሲለዉ አባትየዉ #ፈገግ አለ ፤ በቅርብ ያሉ ተሳፋሪዋች ግን የ 24 አመት ወጣቱን በሀዘን ስሜት እንደ ልጅና እንደ ህመምተኛ ተመለከቱት፡፡
ወጣቱ በድንገት በመደነቅ ደግሞ "አባቴ ፥ ተመልከት ደመናዉ እኮ አብሮን እየሄደ ነዉ!" አለዉ፡፡ አባትየዉ አሁንም ልጁን በፈገግታ ተመለከተዉ ፤ በቅርብ ያለ አንድ ሰዉዬ ግን ወጣቱ በሚያሳየዉ የልጅ ፀባይ አላስችል ብሎት በንዴት ...
"ለምን ልጅህን ወደ ጥሩ የአዕምሮ ሆስፒታል አትወስደዉም?" አለዉ ለወጣቱ አባት፡፡
አባትየዉ በአንዴ ፊቱ በሀዘን ተሞላ ፣ አይኖቹ እንባ እየተናነቀዉ በእርጋታ እንዲህ ብሎ መለሰለት..."ሆስፒታል ወስጄዋለሁ... ፥ አሁን ራሱ ከዛ እየተመለስን ነዉ ፥ ልጄ ከልጅነቱ ጀምሮ ማየት አይችልም ነበር ለወራት ከታከመ በኀላ ዛሬ ነዉ ታክሞ አይቶ ከሆስፒታል የወጣዉ" አለዉ ፡፡
#ትምህርት
በዚህ ምድር እያንዳንዱ ሰዉ የራሱ የሆነ ታሪክ አለዉ፡፡ የሰዉን ታረክ ሳናዉቅ ሰዉ ላይ ለመፍረድ አንቸኩል፡፡ ምክንያቱም እዉነታዉን ስንሰማና ስናዉቅ ሁሌ የተናገርነው ይቆጨናልና፡፡
#ለሰዋች_የደስታ_ምንጭ_መሆን_ባንችል_የሀዘን_ምክንያት_አንሁን
#ፈጣሪ_ሀገራችንን_ይጠብቅልን_ሰላም_ያርግልን
መልዕክቱ የተመቸዉ ደግሞ #share
አንድ የ 24 አመት ወጣት ከሚጓዝበት ባቡር አሻግሮ በሚያያቸዉ ነገሮች ተገርሟል፡፡ ከዛም ጮክ ብሎ "አባቴ ፥ ዛፎቹን እያቸዉማ ወደኀላ እየሆዱኮ ነዉ! " ሲለዉ አባትየዉ #ፈገግ አለ ፤ በቅርብ ያሉ ተሳፋሪዋች ግን የ 24 አመት ወጣቱን በሀዘን ስሜት እንደ ልጅና እንደ ህመምተኛ ተመለከቱት፡፡
ወጣቱ በድንገት በመደነቅ ደግሞ "አባቴ ፥ ተመልከት ደመናዉ እኮ አብሮን እየሄደ ነዉ!" አለዉ፡፡ አባትየዉ አሁንም ልጁን በፈገግታ ተመለከተዉ ፤ በቅርብ ያለ አንድ ሰዉዬ ግን ወጣቱ በሚያሳየዉ የልጅ ፀባይ አላስችል ብሎት በንዴት ...
"ለምን ልጅህን ወደ ጥሩ የአዕምሮ ሆስፒታል አትወስደዉም?" አለዉ ለወጣቱ አባት፡፡
አባትየዉ በአንዴ ፊቱ በሀዘን ተሞላ ፣ አይኖቹ እንባ እየተናነቀዉ በእርጋታ እንዲህ ብሎ መለሰለት..."ሆስፒታል ወስጄዋለሁ... ፥ አሁን ራሱ ከዛ እየተመለስን ነዉ ፥ ልጄ ከልጅነቱ ጀምሮ ማየት አይችልም ነበር ለወራት ከታከመ በኀላ ዛሬ ነዉ ታክሞ አይቶ ከሆስፒታል የወጣዉ" አለዉ ፡፡
#ትምህርት
በዚህ ምድር እያንዳንዱ ሰዉ የራሱ የሆነ ታሪክ አለዉ፡፡ የሰዉን ታረክ ሳናዉቅ ሰዉ ላይ ለመፍረድ አንቸኩል፡፡ ምክንያቱም እዉነታዉን ስንሰማና ስናዉቅ ሁሌ የተናገርነው ይቆጨናልና፡፡
#ለሰዋች_የደስታ_ምንጭ_መሆን_ባንችል_የሀዘን_ምክንያት_አንሁን
#ፈጣሪ_ሀገራችንን_ይጠብቅልን_ሰላም_ያርግልን
መልዕክቱ የተመቸዉ ደግሞ #share
Watch "Top 5 intro templates without text ||FlyingBird|| Fire smoke || ink in water|| Smoke || Light" on YouTube
https://youtu.be/gp51ENF9wTM
https://youtu.be/gp51ENF9wTM
YouTube
Top 5 intro templates without text ||FlyingBird|| Fire smoke || ink in water|| Smoke || Light
Intro templates for background without text
Flying Bird template
Fire Smoke template
Ink in water intro
Smoke template
Lighting template
Download templates 👇
https://photos.app.goo.gl/sGajePr8syq7jfgp8
#intro templates
#picsart
#kinemaster
#intro…
Flying Bird template
Fire Smoke template
Ink in water intro
Smoke template
Lighting template
Download templates 👇
https://photos.app.goo.gl/sGajePr8syq7jfgp8
#intro templates
#picsart
#kinemaster
#intro…
🎉 የ 10,000 ብር ቦነስ ስጦታ ለቴሌግራም ተጠቃሚዎች ይፍጠኑ አሁኑኑ ቦቱን በማስጀመር አሸናፊ ይሁኑ 🎁
🎁 የ 2022 የአለም ዋንጫ አዘጋጅ ኳታር የአለም ዋንጫ መረጃዎች የምትለቅበትን የቴሌግራም ቻናል ለብዙዎች ተደራሽ ለማድረግ በማሰብ ቻናሉን ለሚቀላቀሉ በሙሉ የ 10,000 ሺህ ብር ቦነስ አዘጋጅታለች 🤑🤑
📉 የአለማችን ቱጃር የአረብ ሀገር የሆነችው ኳታር በዘንድሮው የአለም ዋንጫ ላይ ከ 220 ቢሊዮን ዶላር በላይ በማውጣት የአለማችንን በአይነቱ የመጀመርያውን ዘመናዊውን ስታድየም በመገንባት የአለም ዋንጫውን አስጀምራለች!!
🎁 በዚህም የኳታር መንግስት ለኢትዮጵያ እና ለሌሎች 8 የአፍሪቃ ሀገራት ከ 20,000,000 ብር በላይ በመመደብ ዜጎች ስልኮቻቸውን ( ቴሌግራማቸውን) ብቻ ተጠቅመው ወደ አለም ዋንጫው የቴሌግራም ገፅ በመግባት ወይም ሌሎች ወዳጆቻቸውን ወደ ገፁ ሲጋብዙ ተሸላሚ የሚሆኑበትን መንገድ አዘጋጅቷል!!
🗝 ማብራርያ
1/ ከስር ያለውን ሊንክ በመንካት ቦቱን ሲያስጀምሩ 10,000 ብር ማስጀመርያ ቦነስ ወደ አካውንቶ ገቢ ይሆናል👇👇
https://t.me/Qatar_WorldCup2022Bot?start=r0238481443 https://t.me/Qatar_WorldCup2022Bot?start=r0238481443
2/ በመቀጠል ቦቱ ላይ ካሉ ምርጫዎች መሀል '' የኳታር አጋር ለመሆን '' የሚለውን ምርጫ በመንካት የሚመጣልዎን መልዕክት ለወዳጅ ዘመድዎ በማጋራት 1 ወዳጆ በእርሶ ግብዣ ቦቱን መጠቀም ሲጀምር እርሶ ተጨማሪ 500 ብር ያገኛሉ !!
ማሳሰብያ የክፍያ መንገድ :- በቴሌብር እና በ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብቻ !!
መልካም ዕድል በቀን እስከ 50,000 ብር ድረስ ማውጣት ይችላሉ!!
🎁 የ 2022 የአለም ዋንጫ አዘጋጅ ኳታር የአለም ዋንጫ መረጃዎች የምትለቅበትን የቴሌግራም ቻናል ለብዙዎች ተደራሽ ለማድረግ በማሰብ ቻናሉን ለሚቀላቀሉ በሙሉ የ 10,000 ሺህ ብር ቦነስ አዘጋጅታለች 🤑🤑
📉 የአለማችን ቱጃር የአረብ ሀገር የሆነችው ኳታር በዘንድሮው የአለም ዋንጫ ላይ ከ 220 ቢሊዮን ዶላር በላይ በማውጣት የአለማችንን በአይነቱ የመጀመርያውን ዘመናዊውን ስታድየም በመገንባት የአለም ዋንጫውን አስጀምራለች!!
🎁 በዚህም የኳታር መንግስት ለኢትዮጵያ እና ለሌሎች 8 የአፍሪቃ ሀገራት ከ 20,000,000 ብር በላይ በመመደብ ዜጎች ስልኮቻቸውን ( ቴሌግራማቸውን) ብቻ ተጠቅመው ወደ አለም ዋንጫው የቴሌግራም ገፅ በመግባት ወይም ሌሎች ወዳጆቻቸውን ወደ ገፁ ሲጋብዙ ተሸላሚ የሚሆኑበትን መንገድ አዘጋጅቷል!!
🗝 ማብራርያ
1/ ከስር ያለውን ሊንክ በመንካት ቦቱን ሲያስጀምሩ 10,000 ብር ማስጀመርያ ቦነስ ወደ አካውንቶ ገቢ ይሆናል👇👇
https://t.me/Qatar_WorldCup2022Bot?start=r0238481443 https://t.me/Qatar_WorldCup2022Bot?start=r0238481443
2/ በመቀጠል ቦቱ ላይ ካሉ ምርጫዎች መሀል '' የኳታር አጋር ለመሆን '' የሚለውን ምርጫ በመንካት የሚመጣልዎን መልዕክት ለወዳጅ ዘመድዎ በማጋራት 1 ወዳጆ በእርሶ ግብዣ ቦቱን መጠቀም ሲጀምር እርሶ ተጨማሪ 500 ብር ያገኛሉ !!
ማሳሰብያ የክፍያ መንገድ :- በቴሌብር እና በ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብቻ !!
መልካም ዕድል በቀን እስከ 50,000 ብር ድረስ ማውጣት ይችላሉ!!
በህይወቴ የተማርኩት ትልቅ ነገር ቢኖር “የሰው ልጅ በህይወት ይኑር እንጂ፤ የሚፈልገውን ነገር በጊዜ ሂደት እጁ ማስገባት እንደሚችል” የህይወት ትምህርት ቤት አስተምራኛለች። ትላንት የሌለኝ ነገር ዛሬ ከእኔ ጋር ሆኗል። ትላንት የናቁን ሰዎች ዛሬ ሲያከብሩን ተመልክቻለው። ትላንት ተስፋ የቆረጡብን ሰዎች ዛሬ ተስፋ ሲጥሉብን አይቻለው። ትላንት ከብዶኝ የነበረው ዛሬ እንደ ጎሊያድ በአፍጢሙ ሲደፋ ተመልክቻለው። የትላንት ታሪክ ላይመለስ ሄዷል። በአጠቃላይ ታሪክ ተቀይሯል።
ታሪኬን የቀየረ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን!! መልካም አዳር የነገ ሰወ ይበለን🙏🙏
ታሪኬን የቀየረ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን!! መልካም አዳር የነገ ሰወ ይበለን🙏🙏