❤️ሌሎችን ከመግዛት በላይ የገዛ ማንነትን መግዛት ይከብዳል።ሌሎችን ከማየት በላይ እራስን ማየት ይከብዳል፤ ሌሎችን ከመምራት በላይ እራስን መምራቱ ግራ ያጋባል። ሌሎች ውስጥ ካለ ሰይጣን በላይ እራስ ውስጥ ያለው ሰይጣን ጥፋቱ ከባድ ነው። ሌሎችን ዝም ከማስባል በላይ የገዛ የውስጥ ንግግር ዝም ማሰኘት ይቸግራል።
📍 በሌሎች ላይ ከሚያዝ ሰው በላይ በራሱ ማዘዝ የሚችል በጣም እድለኛ ነው። አይምሮ ጥሩ ባሪያም መጥፎ አዛዥም የመሆን አቅም አለው።
"Mastering others is Strength, Mastering yourself is True power"- Lao Tzu
መልካም አዳር❤️
📍 በሌሎች ላይ ከሚያዝ ሰው በላይ በራሱ ማዘዝ የሚችል በጣም እድለኛ ነው። አይምሮ ጥሩ ባሪያም መጥፎ አዛዥም የመሆን አቅም አለው።
"Mastering others is Strength, Mastering yourself is True power"- Lao Tzu
መልካም አዳር❤️
❤️እወድሻለሁ❤️
ዘመኑ ቢራቀቅ እሳቱ ቢጨመር
ፈታኞች ቢበዙም ቃልኪዳን ቢሰበር
ትውልድ ቢዘምን ቢጨልምም ፍቅር
ሁሉም ነገር ረክሶ ቢቀዬር ወደ አፈር
ቆርቤያለው ባንቺ በውስጥህ ልቀበር
❤️እወድሻለው❤
✅አውነተኛ የፍቅር ቻናል ነው Join አርጉ
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
‼️ውሸት ከሆነ left ማለት ትችላላቹ‼️
ዘመኑ ቢራቀቅ እሳቱ ቢጨመር
ፈታኞች ቢበዙም ቃልኪዳን ቢሰበር
ትውልድ ቢዘምን ቢጨልምም ፍቅር
ሁሉም ነገር ረክሶ ቢቀዬር ወደ አፈር
ቆርቤያለው ባንቺ በውስጥህ ልቀበር
❤️እወድሻለው❤
✅አውነተኛ የፍቅር ቻናል ነው Join አርጉ
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
‼️ውሸት ከሆነ left ማለት ትችላላቹ‼️
#ጌትነት እንየው
የተጀመረ አንጀት
በደል ያሰለለው :-
ጥቃት የበዛበት ፣
የተገዘገዘ ፣
የተጀመረ አንጀት ፣. . .
ባልጎለደፈ ቃል ፣
ባልገረጀፈ ጣት ፣
በስሱ ካልነኩት ፣
በፍቅር ካልዳሰሱት ፣
በስስት ካልያዙት
በእውቀት ካላገሙት ፣ . . .
በበደል ፣ በጥቃት ፣
ዳግም ከደፈቁት ፣
ደፍቀው ከጓጎጡት ፣
የተብሰከሰከ ፣ የተጀመረ አንጀት ፣
እንኳንስ ሊቀጥል ፣
ጥቂት ይበቃዋል ፣ ቆርጦ ለመለየት ።
#ጌትነት እንየው
🥀LOVE ZOON🍃
@geyone
@geyone
@geyone
የተጀመረ አንጀት
በደል ያሰለለው :-
ጥቃት የበዛበት ፣
የተገዘገዘ ፣
የተጀመረ አንጀት ፣. . .
ባልጎለደፈ ቃል ፣
ባልገረጀፈ ጣት ፣
በስሱ ካልነኩት ፣
በፍቅር ካልዳሰሱት ፣
በስስት ካልያዙት
በእውቀት ካላገሙት ፣ . . .
በበደል ፣ በጥቃት ፣
ዳግም ከደፈቁት ፣
ደፍቀው ከጓጎጡት ፣
የተብሰከሰከ ፣ የተጀመረ አንጀት ፣
እንኳንስ ሊቀጥል ፣
ጥቂት ይበቃዋል ፣ ቆርጦ ለመለየት ።
#ጌትነት እንየው
🥀LOVE ZOON🍃
@geyone
@geyone
@geyone
Telegram
attach 📎
💌─━━━━━⊱✿⊰━━━━━━─💌
💠 መቼም በእኔ አይደርስም አትበል፡፡ የሕይወትን አቅጣጫ ሁሌም ቢሆን ማወቅ አንችልምና፡፡
💠 አንዳንድ ሰዎች የሚወድቁት ሌሎችን በሁለት እግሮቻቸው ለመርገጥ ሲጣጣሩ ነው፡፡
💠 የራስህን ትኩስ እንጀራ ለመጋገር ስትል የሌላውን ቂጣ አትርገጥ፡፡
💠 ጎረቤቶችህ እነማን እንደሆኑ ሳታውቅ ቤት አትግዛ።
💠 ከፊትህ ስላለው መንገድ ለማወቅ በመንገዱ ያለፉትን ጠይቅ።
💠 የመኪና የፊት መስታወት ትልቅ ሆኖ የኋላ መመልከቻው መስታወት ግን ለምን ትንሽ የሆነ ይመስልሃል፣ ምክንያቱም የፊቱ ካለፈው ይልቅ አስፈላጊ ስለሆነ ነው፡፡ ስለዚህም በትልቁ የሕይወት መስታወት ወደፊት እያየህ ተጓዝ።
💠 ምንም ያህል ርቀት በተሳሳተ መንገድ ብትጓዝም ወደኋላ ተመለስ።
💠 ሕይወት ድልድይ ናት፣ አቋርጣት እንጂ በላይዋ ላይ ቤት አትስራ።
💠 ከመዝለልህ በፊት ማረፊያህን አስብ።
💠 የቁም ነገር ጫፍ የሚባለው ሩቅ ያለውን መመልከት ሳይሆን በእጅ ያለውን መስራት ነው።
💠 በትክክለኛው መንገድ እየተጓዝክ ከሆነ ስለመርዘሙ ፈጽሞ አትጨነቅ፡፡
💠 ዝቅ ብለህ ብትመለከት ምን ያክል ከፍ እንዳልክ ታውቀዋለህ።
💠 ከመሄድህ በፊት አስተውል፣ ምክንያቱም መመለስ ይቸግርሃልና፡፡
Join us
@geyone
@geyone
💠 መቼም በእኔ አይደርስም አትበል፡፡ የሕይወትን አቅጣጫ ሁሌም ቢሆን ማወቅ አንችልምና፡፡
💠 አንዳንድ ሰዎች የሚወድቁት ሌሎችን በሁለት እግሮቻቸው ለመርገጥ ሲጣጣሩ ነው፡፡
💠 የራስህን ትኩስ እንጀራ ለመጋገር ስትል የሌላውን ቂጣ አትርገጥ፡፡
💠 ጎረቤቶችህ እነማን እንደሆኑ ሳታውቅ ቤት አትግዛ።
💠 ከፊትህ ስላለው መንገድ ለማወቅ በመንገዱ ያለፉትን ጠይቅ።
💠 የመኪና የፊት መስታወት ትልቅ ሆኖ የኋላ መመልከቻው መስታወት ግን ለምን ትንሽ የሆነ ይመስልሃል፣ ምክንያቱም የፊቱ ካለፈው ይልቅ አስፈላጊ ስለሆነ ነው፡፡ ስለዚህም በትልቁ የሕይወት መስታወት ወደፊት እያየህ ተጓዝ።
💠 ምንም ያህል ርቀት በተሳሳተ መንገድ ብትጓዝም ወደኋላ ተመለስ።
💠 ሕይወት ድልድይ ናት፣ አቋርጣት እንጂ በላይዋ ላይ ቤት አትስራ።
💠 ከመዝለልህ በፊት ማረፊያህን አስብ።
💠 የቁም ነገር ጫፍ የሚባለው ሩቅ ያለውን መመልከት ሳይሆን በእጅ ያለውን መስራት ነው።
💠 በትክክለኛው መንገድ እየተጓዝክ ከሆነ ስለመርዘሙ ፈጽሞ አትጨነቅ፡፡
💠 ዝቅ ብለህ ብትመለከት ምን ያክል ከፍ እንዳልክ ታውቀዋለህ።
💠 ከመሄድህ በፊት አስተውል፣ ምክንያቱም መመለስ ይቸግርሃልና፡፡
Join us
@geyone
@geyone
Forwarded from መርጌታ ሠናይ የባህል መዳህናኒት ህክምና (Amuti)
❤️❤️❤️ ፍቅሬን መግለፅ እንዴት እንዳለብኝ አላቅም ..............
የውስጤን ለመናገር በጣም ነው የሚያቅተኝ ነገር ግን ከጎኔ ስጠፈ ሁሉም ነገር ይጠፈል 💔💔
ማን እንደሆንክ ግን ታቃለህ 🤔🤔
አንተ ምድር ላይ ጀነቴ ነህ ፣ አንተ በረከቴ ነህ ፣ አንተ ነብሴ ነህ ያቺ ከሷ ውጭ መኖር የማልችለዋ ነብሴ ❤️❤️
ደስ የምትል ቅዳሜ ላንተ ይሁን😘
የፍቅር ቅዳሜ ይሁንላቹ 😍😍
😘@fikerdertogada1🥰
አሚራ 🤪ነኝ
የውስጤን ለመናገር በጣም ነው የሚያቅተኝ ነገር ግን ከጎኔ ስጠፈ ሁሉም ነገር ይጠፈል 💔💔
ማን እንደሆንክ ግን ታቃለህ 🤔🤔
አንተ ምድር ላይ ጀነቴ ነህ ፣ አንተ በረከቴ ነህ ፣ አንተ ነብሴ ነህ ያቺ ከሷ ውጭ መኖር የማልችለዋ ነብሴ ❤️❤️
ደስ የምትል ቅዳሜ ላንተ ይሁን😘
የፍቅር ቅዳሜ ይሁንላቹ 😍😍
😘@fikerdertogada1🥰
አሚራ 🤪ነኝ
💋ድንግሌ ወዴት ሄደ...?🤔💋
የኔ ቆንጆ አፈቅርሻለሁ ሲለኝ አምኜዉ ነበር..የተለየ ስሜት እንዲሰማኝ ያደርገኛል..በጆሮዬ እያንሾካሾከ በጣም ዉብ ነሽ ሲለኝ ፍፁም አመንኩት..የተከራያት ቤቱ ተገኝቻለሁ..ቤቱ ጠባብ እና እንደነገሩ ናት እኔ ግን ከገነት በላይ እወዳት ነበር ያቺ ክፍል ህይወቴን ሲኦል እንደምታደርገዉ በምን አዉቄ...ድንገት ተጠምጥሞብኝ ከንፈሬን ሲጎርሰዉ አልከለከልኩትም እየተስገበገብኩ አቃተትኩለት እንጂ..በላብ ተጠምቄ ነበር...ማቃሰቴ ሲጨምር ቅስር ያሉትን ጡቶቼን ይጨብጠዉ ጀመር...ደስታ ዉስጥ ነኝ...ቡሌኖቼን የፈታታቸዉ ያህል እያበለሻሸኝ ነዉ.. ምንም ማድረግ አልቻልኩም ድምፄን ከፍ አድርጌ ከማቃሰት ዉጭ..አዎ እጁ ከእንብርቴ በታች እየተንሸራሸረ ነዉ...Read more
💋📥💋ሙሉዉን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ💋
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
የኔ ቆንጆ አፈቅርሻለሁ ሲለኝ አምኜዉ ነበር..የተለየ ስሜት እንዲሰማኝ ያደርገኛል..በጆሮዬ እያንሾካሾከ በጣም ዉብ ነሽ ሲለኝ ፍፁም አመንኩት..የተከራያት ቤቱ ተገኝቻለሁ..ቤቱ ጠባብ እና እንደነገሩ ናት እኔ ግን ከገነት በላይ እወዳት ነበር ያቺ ክፍል ህይወቴን ሲኦል እንደምታደርገዉ በምን አዉቄ...ድንገት ተጠምጥሞብኝ ከንፈሬን ሲጎርሰዉ አልከለከልኩትም እየተስገበገብኩ አቃተትኩለት እንጂ..በላብ ተጠምቄ ነበር...ማቃሰቴ ሲጨምር ቅስር ያሉትን ጡቶቼን ይጨብጠዉ ጀመር...ደስታ ዉስጥ ነኝ...ቡሌኖቼን የፈታታቸዉ ያህል እያበለሻሸኝ ነዉ.. ምንም ማድረግ አልቻልኩም ድምፄን ከፍ አድርጌ ከማቃሰት ዉጭ..አዎ እጁ ከእንብርቴ በታች እየተንሸራሸረ ነዉ...Read more
💋📥💋ሙሉዉን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ💋
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
መኖር ማለት አለመሞት ከሆነ እስትንፋስ ያለው ሁሉ እየኖረ ነው።
ግን መኖር ማለት እራስን መሆን፤ለዓላማ መቆም፤ህሊናን አለመዘንጋት፣ ፍርድን አለማጓደል፤ ለራስ ብቻ ሳይሆን ለሌላው እራስን መስዋዕት ማድረግ ብሎም አርዓያ የሚሆን ነገር ጥሎ ማለፍ ከሆነ ስንቶቻችን ነን በህይወት ያለነው?
ከዶ/ር ምህረት ደበበ
━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆነ እናመሰግናለን
✦ የምንም ግዜ ተወዳጅ የሆነው
➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
https://telegram.me/geyone https://telegram.me/geyone
➟➟➟➟➟➛➟➟➟➟➟
ግን መኖር ማለት እራስን መሆን፤ለዓላማ መቆም፤ህሊናን አለመዘንጋት፣ ፍርድን አለማጓደል፤ ለራስ ብቻ ሳይሆን ለሌላው እራስን መስዋዕት ማድረግ ብሎም አርዓያ የሚሆን ነገር ጥሎ ማለፍ ከሆነ ስንቶቻችን ነን በህይወት ያለነው?
ከዶ/ር ምህረት ደበበ
━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆነ እናመሰግናለን
✦ የምንም ግዜ ተወዳጅ የሆነው
➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
https://telegram.me/geyone https://telegram.me/geyone
➟➟➟➟➟➛➟➟➟➟➟
──━━─━━ ⊱✿⊰ ━━━━━━──
ሀገሩን በሙሉ ፥ ጨለማ ሲወርሰው
እድሜ ላንቺ ከንፈር
መብራት ጠፋ ብዬ ፥ አልጮህም እንደሰው
አንዴ ስትስሚኝ ፣
ብርሀን ያፈልቃል ፣ ነዝሮት ሰውነቴ
አለም ይታየኛል ፣ እንኳን ጠባብ ቤቴ
ይብላኝ ዝናብ ሲዘንብ
ቀድሞኝ ለመጠለል ፣ ለጠፋው መብራቴ።
በላይ በቀለ .. ✍
━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆነ እናመሰግናለን 🙏
አዘጋጅ፦ ፍቅሬን በግጥM
➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
ሀገሩን በሙሉ ፥ ጨለማ ሲወርሰው
እድሜ ላንቺ ከንፈር
መብራት ጠፋ ብዬ ፥ አልጮህም እንደሰው
አንዴ ስትስሚኝ ፣
ብርሀን ያፈልቃል ፣ ነዝሮት ሰውነቴ
አለም ይታየኛል ፣ እንኳን ጠባብ ቤቴ
ይብላኝ ዝናብ ሲዘንብ
ቀድሞኝ ለመጠለል ፣ ለጠፋው መብራቴ።
በላይ በቀለ .. ✍
━━━━━━✦✗✦━━━━━━━
ምርጫዎ ስለሆነ እናመሰግናለን 🙏
አዘጋጅ፦ ፍቅሬን በግጥM
➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
የዓብይ ጾም 8ኛ ሳምንት
"ሆሳዕና በአርያም"ይባላል
እንኳን አደረሳችሁ!
ሆሣዕና ማለት ✞መድሃኒት✞ ማለትነው።
ይህም ሁሉ የሆነው በነብያት እንዲህ ተብሎ የተነገረው ይፈፀም ዘንድነው።
“ለፅዮን ልጅ፦እነሆ፥የዋህ ንጉስሽ በአህያይቱና በአህያይቱ ውርንጫላ ላይ ተቀምጦ ወደአንቺ ይመጣል በሉአት”ይላል(ማቴ.ወ 21፥4-5)
(የዮሐ.ወ12፥13፤ የዘንባባዛፍ ዝንጣፊ ይዘው ሊቀበሉት ወጡና። ሆሣዕና፤ በጌታስም የሚመጣ የእስራኤል ንጉሥ የተባረከ ነው እያሉ ጮኹ)
‹‹ሆሣዕና ለወልደ ዳዊት፣ ቡሩክ ዘይመጽእ በስመ እግዚአብሔር፣ ሆሣዕና በአርያም››
‹‹ ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፣ ሆሣዕና በአርያም (ማቴ 21-9)።
ዘንባባ፡-
1- ይስሃቅ በተወለደ ጊዜ አብርሃም ደስ
ብሎት ዘንባባ ይዞ እግዚአብሄርን
አመስግኖበታል (የደስታ መግለጫ በመሆኑ
አነተ ደሰታ የምታገኝ ሃዘናችንንም የምታርቅ
አምላክ ነህ ሲሉ ነው)
2- ዘንባባ ደርቆ እንደገና ህይወት ይዘራል
የደረቀ ሕይወታችንን የምታለመልም
አምላክ ነህ ሲሉ ነው።
3- ዘንባባ የሰላም ምልክት ነው የሰላም
አምልክ ነህ ሲሉ ነው።
4- ዘንባባ እሾሃማ ነው አንተ ህያው አሸናፊ
አምላክ ነህ ሲሉ ነው።
5- ዘንባባ እሳት አይበላውም ለብልቦ
ይተወዋል እንጅ ጌታም አንተ ባህርይህ
የማይመረመር ነው ሲሉ ነው።
6- ዘንባባ የነፃነት ምልክት ነው ከባርነት ነፃ
የምታወጣን አንተነህ ሲሉ ነው።
አኛም ይህን በማሰብ ዘንባባ ይዘን ሆሳእና
በአርያም እያልን እለቱን እናስባለን፡፡
ከበአሉ ረዴኤት በረከት ያሳትፈን የዓመት ሰው ይበለን።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
"ሆሳዕና በአርያም"ይባላል
እንኳን አደረሳችሁ!
ሆሣዕና ማለት ✞መድሃኒት✞ ማለትነው።
ይህም ሁሉ የሆነው በነብያት እንዲህ ተብሎ የተነገረው ይፈፀም ዘንድነው።
“ለፅዮን ልጅ፦እነሆ፥የዋህ ንጉስሽ በአህያይቱና በአህያይቱ ውርንጫላ ላይ ተቀምጦ ወደአንቺ ይመጣል በሉአት”ይላል(ማቴ.ወ 21፥4-5)
(የዮሐ.ወ12፥13፤ የዘንባባዛፍ ዝንጣፊ ይዘው ሊቀበሉት ወጡና። ሆሣዕና፤ በጌታስም የሚመጣ የእስራኤል ንጉሥ የተባረከ ነው እያሉ ጮኹ)
‹‹ሆሣዕና ለወልደ ዳዊት፣ ቡሩክ ዘይመጽእ በስመ እግዚአብሔር፣ ሆሣዕና በአርያም››
‹‹ ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፣ ሆሣዕና በአርያም (ማቴ 21-9)።
ዘንባባ፡-
1- ይስሃቅ በተወለደ ጊዜ አብርሃም ደስ
ብሎት ዘንባባ ይዞ እግዚአብሄርን
አመስግኖበታል (የደስታ መግለጫ በመሆኑ
አነተ ደሰታ የምታገኝ ሃዘናችንንም የምታርቅ
አምላክ ነህ ሲሉ ነው)
2- ዘንባባ ደርቆ እንደገና ህይወት ይዘራል
የደረቀ ሕይወታችንን የምታለመልም
አምላክ ነህ ሲሉ ነው።
3- ዘንባባ የሰላም ምልክት ነው የሰላም
አምልክ ነህ ሲሉ ነው።
4- ዘንባባ እሾሃማ ነው አንተ ህያው አሸናፊ
አምላክ ነህ ሲሉ ነው።
5- ዘንባባ እሳት አይበላውም ለብልቦ
ይተወዋል እንጅ ጌታም አንተ ባህርይህ
የማይመረመር ነው ሲሉ ነው።
6- ዘንባባ የነፃነት ምልክት ነው ከባርነት ነፃ
የምታወጣን አንተነህ ሲሉ ነው።
አኛም ይህን በማሰብ ዘንባባ ይዘን ሆሳእና
በአርያም እያልን እለቱን እናስባለን፡፡
ከበአሉ ረዴኤት በረከት ያሳትፈን የዓመት ሰው ይበለን።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
.★በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱአምላክ አሜን★
☞ማዕተብ በአንገታችን ላይ † ለምን እናስራለን???
==============
☞ማዕተብ የቃሉ ቀጥተኛ ትርጉም ምልክት ማለት ነው::
በኦርቶዶክስ ተዋህዶ አቢያተ ክርስቲያናት ዘንድ ልዩ ልዩ የክርስትና መለያ ምልክቶችን ማድረግ ከብሉይ ኪዳን በትውፊት/ውርስ/ የተገኘ ነው::
በአምልኮተ እግዚአብሔር የተለዩ ውሉደ አብርሃም በግዝረት ይለዩ እንደነበር:: በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ሥርዓትና ትውፊት ውስጥ ማዕተብ የተለየ ክብር ያለው የክርስትናችን መለያ/ምልክት/ ነው::
☞ማዕተብ ማሠር በቤተ ክርስትያን ማን ጀመረው? ማዕተብ በአንገት ማሠር የጀመረው አባት ያዕቆብ ዘአልበረዳኢ የተባለ በ6ኛውመቶ ክፍለ ዘመን ከክርስቶስ ልደት በኋላ ይኖር የነበረ ቅዱስ አባት ነው፡፡
☞መስቀል በአንገት ማሠራችን፡---> እኛ መስቀልን የምናከብረውና በአንገታችን አሥረን የምንታየው በሌላ ምክንያት ሳይሆን የክርስቶስ ኢየሱስ ኃይል ስለተገለጠበት፣መንፈሳዊ ነፃነት ስለተገኘበት፣ከሞት ወደ ሕይወት የተሸጋገርንበት ታላቅ ድልድይ ሆኖ ስለሆነ ነው፡፡
☞መስቀል በአንገት ማሠራችን ፡---> በዚህ ባመንኩት እምነት ክርስቶስ ለኔ በተቀበለው መከራ ታማኝ እሆናለሁ ማለት ነው፡፡ ክርስቲያን እንደመሆናችን መጠን የክርስቶስ የመከራው ተካፋይ መሆናችንን ያመለክታል፡፡
☞ጠቢቡ ሰሎሞን “ልጄ ሆይ የአባትህን ትዕዛዝ ጠብቅ፡፡ የእናትህንም ሕግ አትተው፡፡ ሁልጊዜ በልብህ አኑረው፡፡ በአንገትህም እሰረው፡፡” ምሳ. 6÷20-22 በማለት የተናገረው ይህንኑ ለማመልከት ነው፡፡”
☞ቅዱስ ጳውሎስም በገላትያ መልዕክቱ “እኔ የኢየሱስን ማኅተም በሥጋዬ ተሸክሜአለሁና ከእንግዲህ ወዲህ አንድ ስንኳ አያድክመኝ።” (ገላትያ 6፡17) ማለቱ ባመንኩት እምነት ክርስቶስ ለኔ በተቀበለው መከራ ታማኝ እሆናለሁ ማለት ነው::
☞የዘመኑ ተቃዋሚዎች እምነት በልብ ነው ይላሉ፡- አዎ እምነት በልብ ነው ግን በልብ የምናምነውን ደግሞ ለሰው መመስከር መጽሀፍ ቅዱሳዊ ነው፡፡
☞ማዕተብ ከአህዛብ የተለየን እና የክርስቶስ ተከታይ መሆናችንን የምንመሰክርበት ነው፡፡ክርስትያን የክርስቶስ ተከታይ መሆናችንን ለአለም የምንመሰክርበት ነው!
ክርስቶስም እንዲህ ብሏል፡-“በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤” ማቴዎስ 10፡32 ዛሬ ተቃዋሚዎች መስቀሉን መመኪያ መጠጊያ ከማድረጉ ይልቅ የመስቀሉን ክብር ማቃለል እና መናቅ እና እንደ ዘመናዊነት በመቁጠር የክርስቶስ መስቀል ሕይወቱ በማድረግ ሊገኝ የሚገባውን ፍፁም ሰላም አጥተዋል፡፡ስለዚህ ምዕመናን በክርስቶስ ደም በተቀደሰው ክቡር መስቀል ተሻሽተን በረከትን ድህነትን ለማግኘት በእምነት በምግባር እስከመጨረሻው ሕቅታ ፀንተን ልንኖር ይገባል፡፡
"ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ!" ገላትያ 6:14
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
☞ማዕተብ በአንገታችን ላይ † ለምን እናስራለን???
==============
☞ማዕተብ የቃሉ ቀጥተኛ ትርጉም ምልክት ማለት ነው::
በኦርቶዶክስ ተዋህዶ አቢያተ ክርስቲያናት ዘንድ ልዩ ልዩ የክርስትና መለያ ምልክቶችን ማድረግ ከብሉይ ኪዳን በትውፊት/ውርስ/ የተገኘ ነው::
በአምልኮተ እግዚአብሔር የተለዩ ውሉደ አብርሃም በግዝረት ይለዩ እንደነበር:: በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ሥርዓትና ትውፊት ውስጥ ማዕተብ የተለየ ክብር ያለው የክርስትናችን መለያ/ምልክት/ ነው::
☞ማዕተብ ማሠር በቤተ ክርስትያን ማን ጀመረው? ማዕተብ በአንገት ማሠር የጀመረው አባት ያዕቆብ ዘአልበረዳኢ የተባለ በ6ኛውመቶ ክፍለ ዘመን ከክርስቶስ ልደት በኋላ ይኖር የነበረ ቅዱስ አባት ነው፡፡
☞መስቀል በአንገት ማሠራችን፡---> እኛ መስቀልን የምናከብረውና በአንገታችን አሥረን የምንታየው በሌላ ምክንያት ሳይሆን የክርስቶስ ኢየሱስ ኃይል ስለተገለጠበት፣መንፈሳዊ ነፃነት ስለተገኘበት፣ከሞት ወደ ሕይወት የተሸጋገርንበት ታላቅ ድልድይ ሆኖ ስለሆነ ነው፡፡
☞መስቀል በአንገት ማሠራችን ፡---> በዚህ ባመንኩት እምነት ክርስቶስ ለኔ በተቀበለው መከራ ታማኝ እሆናለሁ ማለት ነው፡፡ ክርስቲያን እንደመሆናችን መጠን የክርስቶስ የመከራው ተካፋይ መሆናችንን ያመለክታል፡፡
☞ጠቢቡ ሰሎሞን “ልጄ ሆይ የአባትህን ትዕዛዝ ጠብቅ፡፡ የእናትህንም ሕግ አትተው፡፡ ሁልጊዜ በልብህ አኑረው፡፡ በአንገትህም እሰረው፡፡” ምሳ. 6÷20-22 በማለት የተናገረው ይህንኑ ለማመልከት ነው፡፡”
☞ቅዱስ ጳውሎስም በገላትያ መልዕክቱ “እኔ የኢየሱስን ማኅተም በሥጋዬ ተሸክሜአለሁና ከእንግዲህ ወዲህ አንድ ስንኳ አያድክመኝ።” (ገላትያ 6፡17) ማለቱ ባመንኩት እምነት ክርስቶስ ለኔ በተቀበለው መከራ ታማኝ እሆናለሁ ማለት ነው::
☞የዘመኑ ተቃዋሚዎች እምነት በልብ ነው ይላሉ፡- አዎ እምነት በልብ ነው ግን በልብ የምናምነውን ደግሞ ለሰው መመስከር መጽሀፍ ቅዱሳዊ ነው፡፡
☞ማዕተብ ከአህዛብ የተለየን እና የክርስቶስ ተከታይ መሆናችንን የምንመሰክርበት ነው፡፡ክርስትያን የክርስቶስ ተከታይ መሆናችንን ለአለም የምንመሰክርበት ነው!
ክርስቶስም እንዲህ ብሏል፡-“በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤” ማቴዎስ 10፡32 ዛሬ ተቃዋሚዎች መስቀሉን መመኪያ መጠጊያ ከማድረጉ ይልቅ የመስቀሉን ክብር ማቃለል እና መናቅ እና እንደ ዘመናዊነት በመቁጠር የክርስቶስ መስቀል ሕይወቱ በማድረግ ሊገኝ የሚገባውን ፍፁም ሰላም አጥተዋል፡፡ስለዚህ ምዕመናን በክርስቶስ ደም በተቀደሰው ክቡር መስቀል ተሻሽተን በረከትን ድህነትን ለማግኘት በእምነት በምግባር እስከመጨረሻው ሕቅታ ፀንተን ልንኖር ይገባል፡፡
"ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ!" ገላትያ 6:14
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
Forwarded from RAMA
እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤ በሰላም አደረሰን
በፍቅር ተስቦ የወረደው ጌታችን መድሃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ የፍቅሩን ፍፃሜ በመስቀል ላይ ገልፆልን ሀያል ጌታ በመሆኑ ሞትን ድል አድርጎ ተነስቷል
እኛም ልክ እንደ ሐዋርያቱ በተዘጋ ቤት ሆነን ትንሳኤውን ሰምተናል
ረድኤት በረከቱ በእያለንበት ከሁላችን ጋር ይሁን
JOIN US 4 MORE
@Winadit2 / @Wintana_wb
በፍቅር ተስቦ የወረደው ጌታችን መድሃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ የፍቅሩን ፍፃሜ በመስቀል ላይ ገልፆልን ሀያል ጌታ በመሆኑ ሞትን ድል አድርጎ ተነስቷል
እኛም ልክ እንደ ሐዋርያቱ በተዘጋ ቤት ሆነን ትንሳኤውን ሰምተናል
ረድኤት በረከቱ በእያለንበት ከሁላችን ጋር ይሁን
JOIN US 4 MORE
@Winadit2 / @Wintana_wb
#ተነስቷል
ሞት ሊይዘው አልቻለምና የተገነዘበትን ልብስ ትቶ
ልብሰ መንግስቱን ለብሶ ተነሳ... በተወለደ ጊዜ የእናቱን
መሀተመ ድንግልና እንዳለወጠ ሁሉ በትንሳኤውም
መግነዝ ፍቱልኝ ሳይል በመላእክት ታጅቦ በክብር ተነሳ።
እንኳን አደረሳችሁ መልካም በዓለ ፋሲካ ይሁንልን!!
JOIN US 4 MORE
@Winaedit2 / @Wintana_wb / @winagfx
ሞት ሊይዘው አልቻለምና የተገነዘበትን ልብስ ትቶ
ልብሰ መንግስቱን ለብሶ ተነሳ... በተወለደ ጊዜ የእናቱን
መሀተመ ድንግልና እንዳለወጠ ሁሉ በትንሳኤውም
መግነዝ ፍቱልኝ ሳይል በመላእክት ታጅቦ በክብር ተነሳ።
እንኳን አደረሳችሁ መልካም በዓለ ፋሲካ ይሁንልን!!
JOIN US 4 MORE
@Winaedit2 / @Wintana_wb / @winagfx
Forwarded from RAMA
✝የመቃብር ደጃፎች ተሰባበሩ
✝የመከራ ዘመን አበቃ
✝የእዳ ደብዳቤም ተቀደደ
✝ሰይጣን ከምድር በታች ታሰረ
✝የገነት በር ተከፈተ
✝አዳም ወደ ርስቱ ተመለሰ
✝ጌታችን በክብር ተነስቷል
✝ክርስቶስ ተንስዐ ሙታን
✝በአብይ ሃይለስልጣን
✝አሰሮ ለሰይጣን
✝አጋዝኦ ለአዳም
✝ሰላም እምዜሰ
✝ኮነ
✝ፍስሃ ወሰላም
✨እንኳን ለትንሳኤ በአል✨
✨በሰላም እና በጤና አደረሳችሁ✨
የዱርዬ ፍቅር ❤️🙏
~━━━━━✦🌺✦━━━━
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
✝የመከራ ዘመን አበቃ
✝የእዳ ደብዳቤም ተቀደደ
✝ሰይጣን ከምድር በታች ታሰረ
✝የገነት በር ተከፈተ
✝አዳም ወደ ርስቱ ተመለሰ
✝ጌታችን በክብር ተነስቷል
✝ክርስቶስ ተንስዐ ሙታን
✝በአብይ ሃይለስልጣን
✝አሰሮ ለሰይጣን
✝አጋዝኦ ለአዳም
✝ሰላም እምዜሰ
✝ኮነ
✝ፍስሃ ወሰላም
✨እንኳን ለትንሳኤ በአል✨
✨በሰላም እና በጤና አደረሳችሁ✨
የዱርዬ ፍቅር ❤️🙏
~━━━━━✦🌺✦━━━━
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
💋 ከጨለማዉ ስር💋
በጣም ፈሪ ነኝ..ጓደኞቼ ሳይቀር ይሳለቁብኛል..ጅማ ዩንቨርስቲ ነዉ የምማረዉ..ሜሪን በጣም አፈቅራታለሁ ጓደኛ ከሆንን ብንቆይም ግን ፈሪ ስለሆንኩ ነግሬያት አላዉቅም..አንድ ቀን ታዲያ ጓደኞቼ አሰከሩኝ ቀጥታ ላይብረሪ ሂጄ ከጀርባዉ ካለዉ ጨለማ ስር ይዣት ወጣሁ..ድፍረቱን ከየት እንዳመጣሁት እንጃ ግድግዳዉን አስደግፌያት "አፈቅርሻለሁ ሜሪ" አልኳት..አፍታም አልወሰደባትም "እኔም አፈቅርሃለሁ" አለችኝ በምላሹ..እረ እየተጠጋኋት ነዉ እሷም እየተለጠፈችብኝ እየተስለመለመች ነዉ..ከንፈሯን ጎረስኩት አይኖቿ ተጨፈኑ..ድፍረቴ ከየት መጣ..?እረ እጄም ጡቷን አየጨበጠዉ ነዉ...ሰዉነታችን ተቃጠለ..እየተሳሳምን መተሻሸቱን መላፋቱን ቀጠልን እጆቼ ምንም አያፍሩም የምፈራዉ ቦታ ሳላዛቸዉ እየተንቀሳቀሱ ነዉ..ሜሪ ቶሎ ቶሎ እየተነፈሰች እያለከለከች ነዉ..ሰዉ እንዳይሰማት እየተጠነቀቀች ታቃስታለች ደስ ስትል.."ገደልከኝ የኔ ፍቅር" አለችኝ...READ MORE
👇👇👇👇👇👇👇😊😊👍😊😊👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
በጣም ፈሪ ነኝ..ጓደኞቼ ሳይቀር ይሳለቁብኛል..ጅማ ዩንቨርስቲ ነዉ የምማረዉ..ሜሪን በጣም አፈቅራታለሁ ጓደኛ ከሆንን ብንቆይም ግን ፈሪ ስለሆንኩ ነግሬያት አላዉቅም..አንድ ቀን ታዲያ ጓደኞቼ አሰከሩኝ ቀጥታ ላይብረሪ ሂጄ ከጀርባዉ ካለዉ ጨለማ ስር ይዣት ወጣሁ..ድፍረቱን ከየት እንዳመጣሁት እንጃ ግድግዳዉን አስደግፌያት "አፈቅርሻለሁ ሜሪ" አልኳት..አፍታም አልወሰደባትም "እኔም አፈቅርሃለሁ" አለችኝ በምላሹ..እረ እየተጠጋኋት ነዉ እሷም እየተለጠፈችብኝ እየተስለመለመች ነዉ..ከንፈሯን ጎረስኩት አይኖቿ ተጨፈኑ..ድፍረቴ ከየት መጣ..?እረ እጄም ጡቷን አየጨበጠዉ ነዉ...ሰዉነታችን ተቃጠለ..እየተሳሳምን መተሻሸቱን መላፋቱን ቀጠልን እጆቼ ምንም አያፍሩም የምፈራዉ ቦታ ሳላዛቸዉ እየተንቀሳቀሱ ነዉ..ሜሪ ቶሎ ቶሎ እየተነፈሰች እያለከለከች ነዉ..ሰዉ እንዳይሰማት እየተጠነቀቀች ታቃስታለች ደስ ስትል.."ገደልከኝ የኔ ፍቅር" አለችኝ...READ MORE
👇👇👇👇👇👇👇😊😊👍😊😊👇👇👇👇
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone
https://telegram.me/geyone